Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ማሊያዊ’

ድንቅ ጀግንነት | ፬ኛ ፎቅ ባልኮን ላይ ተንጥልጥሎ ሊወድቅ የነበረውን ሕፃን፡ አፍሪቃዊው እንደ ሸረሪት ወጥቶ አዳነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2018

ፓሪስ ከተማ በሚገኝ ህንጻ በአራተኛ ፎቅ ባልኮን ላይ ተንጠልጥሎ ሊወድቅ የነበረውን ሕጻን ልጅ ለማዳን በ 30 ሰከንድ ውስጥ አራት ፎቆችን እንደ ሸረሪት በመውጣት ነበር ሊያድነው የበቃው። የሕፃኑ ወላጆች በወቅቱ ቤት አልነበሩም።

22 ዓመቱ የማሊ ተወላጅ፡ ማማዱ ጋሣማ ሕይወቱን ለመገንባት ከጥቂት ወራት በፊት ነበር ወደ ፈረንሳይ የመጣው።

አሁን በዚህ የጀግነነት ድርጊቱ፡ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት አማኑኤል ማክሮን ጋር በኤሊ ቤተመንግስት ለመገናኘት በቅቷል። በዚህም ወቅት፡ ፈረንሳይ ማማዱ ጋሳማን የፈረንሳይ ዜጋ እንዲሆን እንደምታደርግና በእሳት አደጋ ቡድን ተቀጥሮ እንደሚሰራም ፕሬዚደንቱ ቃል ገብተውለታል።

ጋሳም አሁን ስፓይደርማንወይም ሸረሪት ሰውየሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል።

______

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: