😠😠😠 😢😢😢
አቅምን አውቆ መኖር ጥሩ ነው ታላቅ ችሎታ ነው!
አሁንም ወልቃይትን እና ሑመራን ባፋጣኝ ለቅቃችሁ ብትወጡ ይሻላችኋል። በአኖሌ የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪ እኅቶቻችንን ጡት ቆርጠው የጨረሷቸው የግራኝ ኦሮሞዎች እንጂ የጽዮን ልጆች አይደሉም፤ አያደርጉትምም! ስለዚህ አሁን ወደ አዲስ አበባ አምርታችሁ አፈ ሙዙን ወደ አራት ኪሎ ቤተ ፒኮክ ብታዞሩት በይበልጥ ትጠቀማላችሁ፤ የብዙ ወገኖቻችን ሕይወት ታድናላችሁ! ግራኝ ገና ያኔ እነ ጄነራል አሳምነውንና እነ ኢንጂነር ስመኘውን እንደገደላቸው ከትግራይ ወንድሞቻችሁ ጋር ለመተባበር እጃችሁን ብትዘረጉ ኖሮ የስንት ወገኖች ሕይወት ባዳናችሁ፣ ላለፉት ስምንት ወራት ከአህዛብ ጠላት ጋር አብራችሁ በጽዮን ልጆች ላይ በፈጸማችሁት ወደር የለሽ ግፍ ለብዙ ትውልድ ከሚቆይ ዕዳና ለሺህ ዓመታት ከማይወርድ ከባድ ሸክም እራሳችሁን እና ኦሮሞዎችን ነፃ ባወጣችሁ! አሁን የፍርድ ቀን ተቃርቧልና ጉዳዩ በእናነተ እና በእግዚአብሔር መካከል ብቻ ነው!
____________________________________