Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሙቀት’

DROUGHT in China: Rivers Dried Up, ERTHQUAKE Follows | ድርቅ በቻይና፤ ወንዞች ደርቀዋል፣ ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከትሏል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 5, 2022

The Great Sir Peter Ustinov who was of Russian, Polish Jewish, German and Ethiopian descent would tell China:

Please remove the copy of your ugly ‘TPLF flag’ from Axum Zion.”

የራሺያ፣ የፖላንድ, የአይሁድ፣ የጀርመን እና የኢትዮጵያ ዝርያ ያለው ታላቁ ሰር ፒተር ኡስቲኖቭ ለቻይና እንዲህ ይላት ነበር፡-

“እባክሽ ያን ቅጂሽንና አስቀያሚ ‘የህወሃት ባንዲራ’ ከአክሱም ጽዮን ላይ አንሽው!።”

My half-Ethiopian grandmother would tell me the story of the crucifixion when I was a child on her knee„ Peter Alexander Freiherr von Ustinov

ግማሽ ኢትዮጵያዊቷ አያቴ ገና ልጅ እያለሁ በጉልበቷ ላይ ቁጭ አድርጋኝ ስለ ጌታችን ስቅለት ትነግረኝ ነበርፒተር አሌክሳንደር ባሮን ቮን ኡስቲኖቭ

አክሱም ጽዮናውያን መስቀሉንና የጽዮንን ቀለማት ያሸበረቀውን የጽዮንን፣ የንጉሠ ነገሥት ዮሐንስ ሰንደቅ ይዘው ቢወጡ/ቢዘምቱ ኖሮ ባጭር ጊዜ ውስጥ እንኳን አውሬው የኦሮሞ አገዛዝ መላዋ ዓለም በተንቀጠቀጠች ነበር። ወገኖቼ እንዴት ነው ይህን ማየት የተሳናቸው!? ይህ እርኩስ የቻይና/ሉሲፈር/ሕወሓት ባንዲራ እኮ የሕዝቤን ደም እየጠጣ ነው! የቤተ ክርስቲያን አባቶች ይህን እንዴት ማየት ተሳናቸው? ብጹዕነታቸው በዚህ ጉዳይ ዙሪያ ሊናገሩ በተገባቸው ነበር እኮ። ምን እየጠበቁ ነው? የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያለውን ሕዝባችንን የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ደቡባውያን ምርኮኞችለመተካት እየሠሩ እኮ ነው! የዓለም አቀፍ ሜዲያዎችና ማህበረሰቡም እኮ ስለ ምርኮኞች መያዝና መፈታት ወይንም እንክብካቤ ማግኘት አንዴም ትንፍሽ ብለው አያውቁም። እየተደረገ ያለውን ነገር በንደብ ያውቁታልና። ለዚህም እኮ ነው የብሪታኒያ + አሜሪካ + ጀርመን መንግስታት፤ በረሃብና ጥይት እየረገፈ ስላለው ሕዝባችን ሁኔታ ሳይሆን፤ የሰረቃችሁትን ነዳጅ ካልመለሳችሁ ዋ!” ማለት የጀመሩት። ከዚህ ሁሉ ጉድ በኋላ! ቆሻሾች ናቸው!

✞✞✞[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፰]✞✞✞

  • ፩ የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
  • ፪ የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት፥
  • ፫ እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሞሳሕና የቶቢል ዋነኛ አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ።
  • ፬ እመልስህማለሁ በመንጋጋህም ልጓም አገባብሃለሁ፥ አንተንና ሠራዊትህንም ሁሉ፥ ፈረሶችንና ፈረሰኞችን የጦር ልብስ የለበሱትን ሁሉ፥ ጋሻና ራስ ቍርን ሰይፍንም ያያዙትን ሁሉ፥ ታላቁን ወገን አወጣለሁ፥
  • ፭ ፋርስንና ኢትዮጵያን ፉጥንም ከእነርሱ ጋር ጋሻና የራስ ቍርን የለበሱትን ሁሉ፥
  • ፮ ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤትና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ።
  • ፯ አንተና ወደ አንተ የተሰበሰቡ ወገኖችህ ሁሉ ተዘጋጁ፥ አንተም ራስህን አዘጋጅተህ አለቃ ሁናቸው።
  • ፰ ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘላለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርስዋም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች ሁሉም ሳይፈሩ ይቀመጡባታል።
  • ፱ አንተም ትወጣለህ፥ እንደ ዐወሎ ነፋስም ትመጣለህ፤ አንተና ጭፍሮችህ ሁሉ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ምድርን እንደ ደመና ትሸፍናላችሁ።
  • ፲ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ቀን ነገር ወደ ልብህ ይገባል፥
  • ፲፩ ክፉ አሳብንም ታስባለህ፥ እንዲህም ትላለህ። ቅጥርን ወደሌላቸው መንደሮች እወጣለሁ፤ ተዘልለው ወደሚኖሩ፥ ሁላቸው ሳይፈሩ ያለ ቅጥርና ያለ መወርወሪያ ያለ መዝጊያም ወደሚቀመጡ እገባለሁ፤
  • ፲፪ ምርኮን ትማርክ ዘንድ ብዝበዛንም ትበዘብዝ ዘንድ፥ ባድማም በነበሩ አሁንም ሰዎች በሚኖሩባቸው ስፍራዎች ላይ፥ ከአሕዛብም በተሰበሰበ፥ ከብትና ዕቃንም ባገኘ፥ በምድርም መካከል በተቀመጠ ሕዝብ ላይ እጅህን ትዘረጋ ዘንድ።
  • ፲፫ ሳባና ድዳን የተርሴስም ነጋዴዎች መንደሮችዋም ሁሉ። ምርኮን ትማርክ ዘንድ መጥተሃልን? ብዝበዛንስ ትበዘብዝ ዘንድ ብርንና ወርቅንስ ትወስድ ዘንድ ከብትንና ዕቃንስ ትወስድ ዘንድ እጅግስ ብዙ ምርኮ ትማርክ ዘንድ ወገንህን ሰብስበሃልን? ይሉሃል።
  • ፲፬ አንተ፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ስለዚህ ትንቢት ተናገር ጎግንም እንዲህ በለው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ቀን ሕዝቤ እስራኤል ሳይፈራ በተቀመጠ ጊዜ አንተ አታውቀውምን?
  • ፲፭ አንተም፥ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ሁላቸው በፈረሶች ላይ የተቀመጡ፥ ታላቅ ወገንና ብርቱ ሠራዊት፥ ከሰሜን ዳርቻ ከስፍራችሁ ትመጣላችሁ።
  • ፲፮ ምድርንም ትሸፍን ዘንድ እንደ ደመና በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ትወጣለህ። በኋለኛው ዘመን ይሆናል፥ ጎግ ሆይ፥ በዓይናቸው ፊት በተቀደስሁብህ ጊዜ አሕዛብ ያውቁኝ ዘንድ በምድሬ ላይ አመጣሃለሁ።
  • ፲፯ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእነርሱ ላይ እንደማመጣህ በዚያች ዘመን ብዙ ዓመት ትንቢት በተናገሩ በባሪያዎቼ በእስራኤል ነቢያቶች በቀደመው ዘመን ስለ እርሱ የተናገርሁ አንተ ነህን?
  • ፲፰ በዚያም ቀን ጎግ በእስራኤል ምድር ላይ በመጣ ጊዜ መቅሠፍቴ በመዓቴ ይመጣል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
  • ፲፱ በቅንዓቴና በመዓቴ እሳት ተናግሬአለሁ። በእርግጥ በዚያ ቀን በእስራኤል ምድር ጽኑ መናወጥ ይሆናል፤
  • ፳ ከፊቴም የተነሣ የባሕር ዓሣዎችና የሰማይ ወፎች የምድረ በዳም አራዊት በምድርም ላይ የሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ በምድርም ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ፥ ተራሮችም ይገለባበጣሉ ገደላገደሎችም ይወድቃሉ ቅጥርም ሁሉ ወደ ምድር ይወድቃል።
  • ፳፩ በተራሮቼም ሁሉ በእርሱ ላይ ሰይፍን እጠራለሁ፥ የሰውም ሁሉ ሰይፍ በወንድሙ ላይ ይሆናል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
  • ፳፪ በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ።
  • ፳፫ ታላቅ እሆናለሁ እቀደስማለሁ በብዙ አሕዛብም ዓይን የታወቅሁ እሆናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።

💭 China’s Drought-Stricken Sichuan Jolted by Deadly Earthquake

  • At least 46 people killed by 6.8-magnitude earthquake
  • Shaking damages houses, triggers landslides and disrupts power

💭 Southwest China Quake Leaves 46 Dead, Triggers Landslides

At least 46 people were reported killed and 16 missing in a 6.8 magnitude earthquake that shook China’s southwestern province of Sichuan on Monday, triggering landslides and shaking buildings in the provincial capital of Chengdu, whose 21 million residents are already under a COVID-19 lockdown.

The quake struck a mountainous area in Luding county shortly after noon, the China Earthquake Networks Center said.

Sichuan, which sits on the edge of the Tibetan Plateau where tectonic plates meet, is regularly hit by earthquakes. Two quakes in June killed at least four people.

The death toll rose to 46 with 16 missing as the search for trapped people continued Monday night, state broadcaster CCTV said.

Earlier, authorities had reported 7 deaths in Luding county and 14 more in neighboring Shimian county to the south. Three of the dead were workers at the Hailuogou Scenic Area, a glacier and forest nature reserve.

Along with the deaths, authorities reported stones and soil falling from mountainsides, causing damage to homes and power interruptions, CCTV said. One landslide blocked a rural highway, leaving it strewn with rocks, the Ministry of Emergency Management said.

Buildings shook in Chengdu, 200 kilometers (125 miles) away from the epicenter. Resident Jiang Danli said she hid under a desk for five minutes in her 31st floor apartment. Many of her neighbors rushed downstairs, wary of aftershocks.

“There was a strong earthquake in June, but it wasn’t very scary. This time I was really scared, because I live on a high floor and the shaking made me dizzy,” she told The Associated Press.

The earthquake and lockdown follow a heat wave and drought that led to water shortages and power cuts due to Sichuan’s reliance on hydropower. That comes on top of the latest major lockdown under China’s strict “zero-COVID” policy.

The past two months in Chengdu “have been weird,” Jiang said.

The U.S. Geological Survey recorded a magnitude of 6.6 for Monday’s quake at a relatively shallow depth of 10 kilometers (6 miles). Preliminary measurements by different agencies often differ slightly.

China’s deadliest earthquake in recent years was a 7.9 magnitude quake in 2008 that killed nearly 90,000 people in Sichuan. The temblor devastated towns, schools and rural communities outside Chengdu, leading to a years-long effort to rebuild with more resistant materials.

👉 Source: Washington Post

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

California Just Recorded the Hottest Temperature on Earth | ካሊፎርኒያ በምድር ላይ በጣም ሞቃታማውን የሙቀት መጠን መዝግባለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 5, 2022

🔥 California Burning / ካሊፎርኒያ ተቃጠለች

🔥 Cali Thermometer – Axum Obelisk

በካሊፎርኒያ የሚገኘው “የሞት ሸለቆ” በዓለማችን ሞቃታማውን የመስከረም ወር የሙቀት መጠንን አስመዝግቧል። ፻፳፯/127 ዲግሪ ፋራንሃይት ወይንም ፶፫/53 ዲግሪ ሴልሲየስ መትቷል። ከዳሎላችን ሙቀት ከፍ ብሎ። እንቁላሉ ላይ እንቁላል መጥበስ ይቻላል ማለት ነው።

🔥 California Heat Wave: How Hot Will it Get? – USA TODAY

A dangerous and sweltering heat wave will continue to consume much of the western U.S., especially California on Friday through the Labor Day weekend, the National Weather Service said.

The intense heat is putting a strain on the electrical grid and exacerbating wildfire concerns, which only grew Friday as a fast-moving fire forced at least 5,000 residents to evacuate in Northern California.

Temperatures in the mid- to upper 90s and lower 100s will result in widespread daily records each day for much of the region, the Weather Service said.

The National Weather Service said notorious hot spot Death Valley soared to 124 degrees Friday, nearing the hottest September temperature ever recorded on Earth of 126 degrees. The hellish location already holds the record for the world’s hottest temperature of 134 degrees, set in 1913.

About 50 million people, mostly in the Western U.S., were under excessive heat warnings and watches along with heat advisories on Friday. Nearly all of California is under an excessive heat waring.

Elsewhere, many monthly temperature records are likely to be broken in inland areas of California, according to UCLA climate scientist Daniel Swain.

Death Valley inched toward breaking the highest September temperature ever recorded on Earth, reaching a sweltering 124 degrees on Friday. The record is 126 degrees.
Forecasters cautioned that Death Valley’s famous Furnace Creek thermometer could produce even higher readings.

“That’s not the official thermometer – so that would actually not be used to set the records,” said Brian Planz, a meteorologist with the National Weather Service in Las Vegas.
“Little to no relief from the heat overnight will only increase the heat stress and create a potentially dangerous situation for sensitive individuals,” the Weather Service warned.

HIGH HEAT: What is the hottest temperature ever recorded? Where on Earth was it?
“This heat may produce a very high risk of heat illness,” the Weather Service in Los Angeles said.

The Capital Weather Gang said, “Close to 38 million people, the vast majority of them in California and Arizona, are predicted to experience highs hitting the century mark in the coming week.”

AccuWeather chief meteorologist Jonathan Porter said: “The risks associated with this heat wave are even more concerning than other heat waves because this will be happening through the Labor Day weekend, a holiday weekend when many people are spending additional time outdoors and may be less aware of the heat risks.

“The heat wave will be notable due to its persistence – day after day of extreme heat with temperatures, in some locations such as California’s capital of Sacramento, near or exceeding 110 degrees for three or more days in a row,” Porter said.

“Extreme caution” is advised for people who go outdoors, the Weather Service in Sacramento said.

Wildfires and power outages were high on the list of concerns among California officials on Friday.

In California, wildfires chewed through rural areas north of Los Angeles and east of San Diego, racing through bone-dry brush and prompting evacuations.

In northwestern Los Angeles County, the intense Route Fire near Castaic raged through more than 8 square miles of hills containing scattered houses late Wednesday. Traffic was snarled on Interstate 5, a major north-south route running through the fire area. Containment was estimated at 37% Friday morning.

Wednesday, seven firefighters fighting the blaze in triple-digit temperatures were taken to hospitals for heat-related illness. All were released.

More than 1,500 people had to evacuate eastern San Diego County when the Border 32 fire erupted Wednesday, eventually hospitalizing two and destroying 10 structures. As of Friday, the fire remained at just under 7 square miles and containment increased to 20%.
And in Northern California, a fast-moving fire forced at least 5,000 residents to evacuate and threatened hundreds of homes after the blaze spread to 500 acres in about an hour, the Siskiyou Sheriff’s Office said in a statement.

State officials hope to avoid rolling blackouts by asking residents to voluntarily use less power, even as the heat tempts Californians to crank up their air conditioners.

“One of the big unknowns in this (whether blackouts will happen) is that we also expect wildfires,” said Daniel Kammen, an energy professor at the University of California, Berkeley: “And wildfires will cause us to have to shut down certain transmission lines, de-energizing them to prevent wildfires.

“Then we could get into a situation where those rolling brownouts, we call them, when they’re scheduled, we tell people in advance. But right now, none of them are anticipated,” Kammen told USA TODAY.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Is the Cause of Europe’s Millennial Droughts The Recurrence of Persecution & Genocide of Christian Ethiopians?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 5, 2022

💭 የአውሮፓ የሺህ አመት ድርቅ መንስኤ በክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ያለው ስደት እና እልቂት መደጋገሙ ነውን?

🔥 የሙሴ የቃል ኪዳኑ ታቦት በመጽሐፍ ቅዱስ [የብሉይ ኪዳን]ልዕለ ጦር መሳሪያ ነውን? በጠላቶች ላይ መቅሰፍቶችን አምጥቷል፣ ጦርነቶችን አሸንፏል፣ እሱን የሚያዩትን ርኩስ ሰዎችን በእሳት ጠራርጓል፣ ከሥሩ የተኩስ ጀቶች ተኩሶ ነበር፣ እና በእስራኤል ላይ የመሬት መንቀጥቀጥ አስከትሏል። በጣም ታላቅና ኃያል ስለነበር እግዚአብሔርን እንኳን ይወክላል።

ተዛማጅነት ያላቸው የ፲፮/16ኛው ክፍለ ዘመን መንፈሳዊ ክስተቶች፡

ጀርመኖች፣ ፖርቹጋሎች፣ ቱርኮች፣ ሶማሌዎች፣ ኦሮሞዎች፣ እስላሞች እና ኢትዮጵያ።

💭 ..አ በ፲፻፭፻፵/1540 .ም በአውሮፓ የሺህ አመት ድርቅ የተከሰተው በፀረክርስቶስ ኦቶማን ቱርክ የሚደገፈው የሙስሊም አዳል ሱልጣኔት በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ባካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ነውን? (1529-1543)

የፕሮቴስታንት እምነት አባት ማርቲን ሉተር ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ፍላጎት ያደረበት ለምንድን ነበር?

የኢትዮጵያ ክርስትና በፕሮቴስታንታዊ ተሐድሶ ላይ ምን ዓይነት ተጽዕኖ አሳድሯል?

በኢትዮጵያ የፀረክርስቶስ ቱርክ ሙስሊም ወኪል አልጋዚ አህመድ ግራኝ የቅድስት አክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያንን (መጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን የሚገኝበትን)ለማጥቃት ደፈረ።

  • አልጋዚ አህመድ ግራኝ እ..አ በ1543 በጥይት ተመትቶ ተገደለ
  • ማርቲን ሉተር በ1546 አረፈ

💭 የአውሮፓ ወቅታዊው አስከፊ ድርቅ የተከሰተው አዳል በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የሚደገፈው ግራኝ አብህመድ ዳግማዊ በክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ላይ በከፈተው ጦርነት(2020–) ሳቢያ ነውን?

👉 ታሪክ እራሱን ይደግማል፡

... 2018 የኤዶማውያኑ ምዕራባዊ ሮማውያን እና የእስማኤላውያኑ ምስራቃዊ ቱርክ ፣ አረብ እና ኢራናዊ ወኪል የሆነው አረመኔው ጋላኦሮሞ አብይ አህመድ አሊ ወደ ስልጣን መጣ።

2019 የኖቤል የሰላም ሽልማትን ከተቀበለ በኋላ እንደ ቀድሞው አህመድ ግራኝ ፥ በቱርኮች፣ ኢራናውያን፣ አረቦች እና ምዕራባውያን እና ምስራቃውያን ሀገራት ተደግፎ በሰሜን የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት/ጂሃድ ጀመረ። ይህ ጂሃድ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ሚሊዮን ክርስቲያኖች ተጨፍጭፈዋል። በአሁኗ ኢትዮጵያ የነገሰው የፋሽስት ኦሮሞ ሰራዊት እና በአረቦች የሚደገፉት የኤርትራ እና የሶማሌ ሃይሎች በትግራይ ጥንታዊ የክርስትና ሀይማኖት ቦታዎች ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶችን በመፈጸም፣ ንፁሀን ክርስቲያኖችን እያሳደዱ በመዝረፍና በጅምላ በመጨፍጨፍ ላይ ናቸው። በዛላምበሳ የሚገኘው የጨርቆስ ቤተ ክርስቲያን፣ የደብረ ዳሞ ገዳም እና የማርያም ድንግል ቤተ ክርስቲያን በኃይል ከተጠቁት የአምልኮ ቦታዎች መካከል ይጠቀሳሉ። በአክሱም ቅድስት ማርያም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን የተፈፀመው እልቂት የትግራይን የዘር ማጥፋት ወንጀል እስካሁን ከፈጸሙት እጅግ አስከፊ ክስተቶች መካከል አንዱ ነው።

Is Moses’ Ark of the Covenant in the Bible [Old Testament] a superweapon? It brought plagues upon enemies, won battles, smote impure men who gazed at it, shot jets of fire from its base, and may have caused earthquakes in Israel. It was so great it even represented God himself.

Relevant 16th century spiritual phenomenons:

The Germans, The Turks, The Portuguese, The Somalis, The Oromos, The Muslims and Ethiopia:

💭 Was Europe’s Millennial drought in 1540 caused because of the genocidal war that anti-Christ Ottoman Turkey-backed Muslim Adal Sultanate waged against Christian Ethiopia? (1529–1543)

Why was Martin Luther interested in Ethiopian Orthodox Tewahedo Christianity?

❖ How might Ethiopian Christianity have influenced the Protestant Reformation?

☪ Anti-Christ Turkey’s Muslim Agent in Ethiopia, Al-Ghazi Ahmed Gragn dared to attack The Holy Axum Zion church (where The Biblical Ark of The Covenant is housed)

  • Al-Ghazi Ahmed Gragn was shot and killed in 1543
  • Martin Luther died in 1546

💭 Is Europe’s current devastating drought caused because of The Christian Ethiopian –Adal (Anti-Christ Ottoman Turkish) War (2020–) ?

👉 History repeating itself:

In 2018 Edomite Western Romans and Ishmailite Eastern Turkish, Arab and Iranian agent Abiy Ahmed Ali came to power.

After receiving the 2019 Nobel Peace Prize Abiy Ahmed Ali, who – like his predecessor Ahmed Gragn – is supported by Turks, Iranians, Arabs and Western and Eastern nations, started a genocidal war/ Jihad against Northern Christians of Ethiopia. Since the start of this Jihad, million Christians have been massacred. There has been an ongoing pattern of fascist Oromo army of current Ethiopia, Arab supported Eritrean and Somali forces targeting ancient Christian religious sites in Tigray for desecration, looting, and massacres. Cherkos Church in Zalambessa, Debro Damo monastery, and Mariam Dengelat Church are among the several places of worship that were violently targeted. The massacre at Saint Mariam Tsion church in Axum is one of the deadliest events of the Tigraygenocide thus far.

Martin Luther (1483 – 1546)

For Luther, the Church of Ethiopia had more fidelity to the Christian tradition, and the practices mentioned above were marks of this fidelity. Thus, the Church in Europe needed to be reformed in the direction of the Church of Ethiopia. Possibly for Luther the Church of Ethiopia was proof that his reform of the Church in Europe had both a biblical and a historical basis. What seems clear is that Ethiopian Christianity played an important role within Luther’s writings

The Ethiopian–Adal War, also known historically as the Conquest of Abyssinia, was a military conflict between the Christian (Ethiopian Empire and Medri Bahri Kingdom) and the Muslim Adal Sultanate from 1529 to 1543. Ethiopian troops consisted of Amharas, Maya, Tigrayans, Agaw people and Tigrinya people. Adal forces were mainly made up of ethnic Somali, Harari, Afar, Argobba, Hadiya, and the now extinct Harla ethnic groups, supplemented by Ottoman Turkish and Khaleeji musketeers.

Between 1529 and 1559, the Somali military leader Imam Ahmad ibn Ibrihim al-Ghazi defeated several Ethiopian emperors and embarked on a conquest referred to as the Futuh Al-Habash (“Conquest of Abyssinia”), which brought three-quarters of Christian Abyssinia under the power of the Muslim Sultanate of Adal. With an army mainly composed of Somalis and later Galla-Oromos, Al-Ghazi’s forces and their Ottoman allies came close to extinguishing the ancient Ethiopian kingdom. However, the Abyssinians managed to secure the assistance of Cristóvão da Gama’s (Traveller Vasco Da Gama’s son) Portuguese troops and maintain their domain’s autonomy. Both polities in the process exhausted their resources and manpower, which resulted in the contraction of both powers and changed regional dynamics for centuries to come. Many historians trace the origins of hostility between Somalia and Ethiopia to this war.

In 1543, Ethiopian Christians were able to defeat the Somali and Oromo Muslims with the help of the Portuguese navy, which brought 400 musketeers led by Cristóvão da Gama. On February 21, 1543, Al-Ghazi Ahmed Gragn was shot and killed in the Battle of Wayna Daga and his forces were totally routed. The Ethiopian/Portuguese force consolidated their victory by ambushing and destroying a second force under one of the Imam’s subordinates. This turned the war around. The surviving Somalis were forced to withdraw from Ethiopia, leaving both kingdoms severely weakened.

Aftermath

Because the participants in this conflict weakened each other severely, this provided an opportunity for the Oromo people to migrate into the lands south of the Abay east to Harar and establishing new territories.

👉 Related story:

💭 ‘The Epidemic of Justinian’ (541-542 AD) is Believed to Have Started in The Area Around Ethiopia

💭 በቤዛንታይኑ ንጉስ ጀስቲኒያን ፪ኛ‘ ስም የተሰየመው፤ ‘የጀስቲንያን ወረርሽኝ’ (541-542 AD) በኢትዮጵያ ዙሪያ አካባቢ እንደጀመረ ይታመናል።

A number of contemporary accounts suggest that the plague arrived in the Mediterranean via either the Ethiopian kingdom of Axum, or Axumite-held territory (which included much of southern Arabia at this time), so transmission via the Red Sea, from East Africa, or Southern Arabia seems likely.

Around the middle of the sixth century there was a dramatic climate shift; John of Ephesus, a sixth century historian, described it, “the sun became dark and its darkness lasted for 18 months. Each day, it shone for about four hours, and still this light was only a feeble shadow” . Procopius also described the incident which took place in 535 and 536 C.E., writing “the sun gave forth its light without brightness like the moon during the whole year” . Tree ring analysis shows an extended period of cold indicated by extremely narrow growth rings between 536 and 545. The narrow growth rings correspond to a decreased growth rate that would be expected with a global temperature decrease of approximately 3 °C . This mini nuclear winter is believed to have been caused by a comet hitting the earth or the eruption of a massive volcano, possibly Krakatoa . This cold period was accompanied by wetter than usual weather in several parts of Eurasia and was followed by drought. This disruption of weather could have weakened the population through crop failures and famine, and made the people more susceptible to plague.

This weather pattern also could have brought wild rodents harboring plague into close contact with rodents associated with human habitation, and thus provided a link to people. Fleas require warm (18-27 °C) moist (greater than 70% humidity) conditions to develop. The cold temperatures and crop failures of the sixth century would retard flea reproduction outdoors, but also could have driven rats and fleas inside homes and horrea, to warmer temperatures and food sources. The plague is believed to have started in the area around Ethiopia, near a known plague reservoir in an area that is normally fairly dry. The increased rain and flooding might also have driven wild rodents from their burrows in or near river banks into close contact with human dwellings and house rodents.

Wars, grain storage, and bread dole were not unique to Justinian’s reign, and therefore were not likely to be the reason a plague pandemic occurred while he was in power. The dramatic shift in climate from 535 – 540, a factor completely out of Justinian’s control, is more likely to have set the stage for the plague to jump from animal reservoirs to humans. Justinian’s horrea,trade routes, and supply lines most likely influenced the extent of the pandemic even if they did not cause the pandemic.

👉 Anti Ethiopia Conspiracy Can Cause Universal Cataclysm as Ethiopia is a Biblical Nation Under the Almighty Egziabher God

👉 Biblical Plagues Really Happened say Scientists

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Blood Rain’ of Ethiopian Christians Hits Europe as Saharan ‘Dust Bomb’ Turns Skies Red | The Ark of The Covenant?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2022

💭 የጽዮን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ‘የደም ዝናብ’ አውሮፓን በመምታት የሰሃራ ‘የአቧራ ቦምብ’ ሰማዩን ወደ ቀይ ቀለም ለውጦታል | የቃል ኪዳኑ ታቦት?

In the Ethiopian Holy City of Axum where we Orthodox Christians believe The Ark of the Covenant is housed a massacre took place on 28 November 2020, continuing on 29 November, tallying more than 800 Christian worshipers deaths, according to AP’s Feb 17 report of witness accounts. (AP , Feb 17, 2021)

God says, “Dust thou art, and unto dust thou shalt return.” In other words we are not consigning to the grave mere dust. We are burying the body of someone who is made in the image and likeness of God. From the dust God had created man and transformed him by breathing into his nostrils the breath of life. Everyone is a living soul.

The Axum Massacre martyrs were incinerated, with some even having their bodies scattered by being thrown into a river to be separate from one another, atom by atom. Others were lost everywhere and their bodies were never discovered. Others were devoured by carnivores. But we believe that our dust is precious to God. Nothing is lost or irrecoverable to him. As that is true, in life we are not our own but belong, body and spirit to God, so too in death our bodies are still his. We dare not have a demeaning attitude to them.

Interesting, in the movie “Raiders of the Lost Ark”? The Ark of the Covenant was filled with sand.

The God of Abraham, Isaac and Jacob will not be mocked, and, in Raiders of the Lost Ark, when French archaeologist and rival of Indiana Jones, René Emile Belloq attempted to mock him—and that entire exercise was a blasphemous mockery—he found that not only was there nought by sand in the box, but just like the faithless man who tried to steady the Ark and was smitten down for disobedience, those who attempted to abuse it faithlessly were similarly not rewarded with the contents, but dust. “For dust thou art, and unto dust thou shalt return.

Indiana : Marion, don’t look at it. Shut your eyes, Marion. Don’t look at it, no matter what happens! Indiana : The Ark of the Covenant, the chest that the Hebrews used to carry around the Ten Commandments.” — was his way of saying, “God, we’re not with them!” as the Destroying angel—ostensibly the same one that killed the Egyptians millennia earlier—swept through the Nazis.

💭 In the past 16 months, half a million Orthodox Christians were massacred and starved to death in Tigray, Ethiopia by The illegitimate fascist Oromo regime of Ethiopia. Unlike Ukraine, the whole world remains indifferent and silent to the #TigrayGenocide. International organizations like The United nations and the African Union, apart from the occasional media statement, they’ve pursued a path of all-too-quiet diplomacy. Not enough solidarity even from the Orthodox Christian world. In fact, the Russian and Ukrainian governments are supporting the genocidal, anti-Orthodox-Christian, anti-Ethiopia Oromo regime of Nobel Peace Laureate Abiy Ahmed Ali. Mind boggling, isn’t it?!

Colors of Zion – የጽዮን ቀለማት ❖

😈The following entities and bodies are enabling the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali to massacre ancient Christians, directly or indirectly:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Afars

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigrayan-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them.

But The God of Abraham, Isaac and Jacob won’t remain indifferent and silent

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።

💭 ‘It is like it was raining mud’: Eerie-looking sky raises concerns across Europe

A ski resort looked like a desert and the sky resembled that of Mars as dust from Africa expanded across western Europe this week.

Imagine stepping outside to a world where the sky was rusty orange and, although it was daytime, the sun could not be seen. For people across western Europe early this week, no such imagination was needed as the sky looked like an apocalyptic scene straight out of a science fiction film.

In addition to creating an eerie appearance in the sky, the dust is also a natural air pollutant.

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አባ ዘ-ወንጌል ከበስተ ጎንደር ስለሚነሳው መከራ | ተጠንቀቁ! ተዘጋጁ ቀርቧል አራጁ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 24, 2021

💭 በአክሱም ጽዮን ላይ የደረሰው መከራ መነሻ ጎንደር ናት!

ዋናው የክፋት፣ የመርገም፣ የመቅሰፍት ማዕድ ገና አልመጣም! የጎንደር ሕዝብ ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአምስት መቶ ዓመት ባርነት እራሱን ነፃ ለማውጣት ትልቅ እድል ቀርቦለታል። እሱም ከጽዮናውያን ጋር ሲተባበር ብቻ ነው።

“አክሱም ጽዮን ፥ ላሊበላ ፥ ግሸን ማርያም ፥ ጎንደር”

✞✞✞[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፪]✞✞✞

መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።

ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ግራኝ ቀዳማዊ መላዋ ኢትዮጵያውያን እየወረረ ባዳከመበት ወቅት፤ ለእርዳታ መጥተው የነበሩት ፖርቱጋሎች በተለይ ሠፈረው የነበሩት ጎንደር አካባቢ ነበር። እነዚህ የፖርቱጋል ወታደሮች ከኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር የወሲብ ግኑኝነት በማድረግ በጊዜው ለኢትዮጵያ ያልተለመዱ እና ባይተዋር የነበሩትን ጨብጥን እና ቂጥኝን አስተላልፈውባቸው ነበር። እነዚህን የአባላዘር በሽታዎችን በግብረ ሥጋ ግንኙነት ፖርቱጋሎች በማስተላለፋቸው እጅግ በጣም የተዳከመው የጎንደር አካባቢ ሕዝብ ማምለጥ የቻለው ወደ ትግራይ አምልጧል(የእነ መለስ ዜናዊን አባቶች ጨምሮ ብዙ ታዋቂ ቤተሰቦች በትግራይ ሰፍረዋል)በጎንደር የቀረውና የተዳከመው ግን ለኦሮሞ/ጋላ ወረራ ሰለባ በመሆን ዛሬ የምናየውን የስጋ ማንነትና ምንነት ያለውን የአዛዝዜል ዲቃላ የኦሮማራ ማሕበረሰብን መፍጠር ችሏል።

የግራኝ አብዮት ሞግዚቶቹ ሉሲፈራውያን እነ መለስ ዜናዊን ገድለው በመንፈሳውያኑ ሰሜን ኢትዮጵያውን ላይ ጂሃዳቸውን የጀመሩት በአዲስ አበባ (ሸዋ) እና አማራ ክልል (ባሕርዳር + ጎንደር + ወሎ) ላይ ነው። ምንም እንኳን ጎንደር በዲቃላዎች የተበከለችና ከጊዜ ወደጊዜም አምልኮተ ባዕድ (አቴቴ) እየተስፋፋባት የመጣች ከተማ ብትሆንም፤ ጎንደርና ሰሜን ተራሮች በትግራይ ውስጥ እንዳሉት ቦታዎች ትልቅ መንፈሳዊ ኃብት የሚገኝባቸው ቦታዎች ናቸው። ጠላት ይህን አጠንቅቆ ስለሚያውቅ የአካባቢውን ሕዝብ በመደቀልና የራሱን መሪዎችም በሥልጣን ወንበር ላይ በማስቀመጥ ክፉኛ ተቆጣጥሯቸዋል። ግራኝ አህመድ ቀዳማዊና ፖርቱጋሎች ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ደግሞ ዛሬ። እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ ከሦስት ዓመት በፊት በሉሲፈራውያኑ ሲሾም በፍጥነት ያደረገው ምንድነው? በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት ለመክፈት ያለውን ዕቅድ የማይጋሩትን ባለ ሥልጣናት (እነ ጄነራል አሳምነውን)ገደላቸው፣ ለዚህ ዘመቻ ተዘጋጅተው የነበሩትን ኦሮሞ ፖለቲከኞች አማራ መስለው ወደ ባሕር ዳር እንዲገቡና ሥልጣኑን እንዲቆጣጠሩት አደረገ፣ የአማራ ክልል ወደ ትግራይ የሚወስዱትን መንገዶች ዘጋቸው ፥ አስቀድሞ ግን በተለይ ለጎንደርና አካባቢዋ ነዋሪዎች ደህንነትና መንፈሳዊ ጥንካሬ ትልቅ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱትን ጽዮናውያንን ወደ ትግራይ እንዲባረሩ አዘዘ፣ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩትንም ከጎንደር አስወጣቸው።

አዎ! የምኒልክ እና አቴቴ ጣይቱ ብጡል መንፈስ ወራሽ የሆነው አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በጎንደር የፈጸመውን የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸውን ሰሜናውያን የማጽዳት ዘመቻውን በኦሮሚያ ሲዖል እና በአዲስ አበባ ብሎም በትግራይ ሳይቀር ገፍቶበታል። በትግራይ ሲከሽፍበት በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ተጋሩዎችን እያሳደደ በማገትና በመግደል ላይ ይገኛል። አዎ! የዋቄዮ አላህ ባሪያዎች በጎንደር ላይ የረጩትን እርኩስ መንፈስ በሸዋም ላይ ደግመውታል። ይህ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የጀመረው ጂሃድ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እየተጠናከረ መጥቶ ዛሬ የምንገኝበት ሁኔታ ላይ ደርሰናል።

ይህ እንዴት ሊከሰት ቻለ? እንዴትስ ከመሃል አገር፣ ከደቡብ ወይንም ከጎንደር አካባቢ ይህ ሁሉ ሤራ በሕዝቡ ላይ ሲጠነሰስ በግልጽ እያየና ኦሮሞዎቹ በተለይ በኦሮሚያ ሲዖል በወገኑ ላይ ብዙ ግፍ ሲፈጽሙበት እያየ ዝም ብሎ ተቀመጠ? መልሱ አንድ እና አንድ ነው፤ ለኢትዮጵያ መቅሰፍቱንና ጥፋቱን ይዞ የመጠው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ትውልድ በእነ አፄ ምኒልክና አቴቴ ጣይቱ ብጡል ሳጥናኤላዊ በሆነ የአመራር ስልት “ወንድነቱን” አጥቷልና ነው፣ የስጋ ማንነትና ምንነት ላላቸው አዛዝኤላውያን በባርነት ለመገዛት ተገድዷልናነው።

እንግዲህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ዲቃላው ንጉሥ ምኒልክ መንፈሳዊውን ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህአቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፫ኛ. የደርግ ትውልድ

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ

ናቸው።

ሁሉም መንፈሳውያኑን ሰሜናውያኑን / ትክክለኛዋን ኢትዮጵያን ለማጥፋት ይሠሩ ዘንድ በሉሲፈራውያኑ የተጠሩ አገዛዞች ናቸው። ዛሬ የምናየው ግባቸው እስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራትን መፍጠር እና ከእነርሱ በበለጠ የከፉትን ልጆቻቸውን እነ ጃዋር መሀመድን ንጉስ/ኤሚር ማድረግ ነው። አዎ! የዋቄዮ-አላህ አርበኞቹ እነ ግራኝ ጃዋርን ለስልት ነው “ያሰሩት” የቪላ “እስር ቤት” ውስጥ እየተንፈላሰሰ እንደ እነ ማንዴላ ሊያደርጉት ይሻሉ። አይ ይ ይ! ይህን እንኳን ለማየት የማይችል ምን ዓይነት ‘ሰው’ ነው?! አንድ ጤናማ ማህበረሰብ “ከጥሩ ወደ ተሻለ እና ምርጥነት” መሸጋገር ሲኖርበት በሃገራችን ግን እነ ምኒልክ ባመጡት መጥፎ እድልና ትልቅ ጥፋት ሁሉም ነገር “ከመጥፎ ወደ ከፋ እና በጣም የከፋ/ ከድጡ ወደማጡ!” ይጎተታል። አንድም “ወንድ” በሃገራችን ባለመኖሩ!

በኢትዮጵያ “ወንድ የሆነ” ወይንም “የወንድነት ተግባር” ሊፈጽም የሚችል ጀግና ሰው የጠፋው አፄ ዮሐንስ/አሉላ አባነጋ ከዙፋን ከተወገዱበት ዘመን በኋላ ነው። አፄ ምኒልክ፤ ብዙም የማይነገርለትን “መፈንቅለ መንግስት” አድርገውና የመቅደላውን ጦርነት ከጠላት ድርቡሾች ጋር በጋራ ቀስቅሰው ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ካስገደሏቸው በኋላ። አዎ! ልክ እንደ ዛሬው! ባለፈው ዓመት የአደዋ ድል ክብረ በዓል ላይ በምኒልክ ቦታ የራሱን ፎቶ ሰቅሎ የነበረው ግራኝም ሱዳን እና ኤርትራን አስገብቶ “የማያስፈልጉትን ኦሮሞ ያልሆኑ ግለሰቦች እና ሕዝቦች” እና ትክክለኛዎቹን የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸውን ኢትዮጵያውያንን በጥይት እና ረሃብ ቆልቶ ለማስጨረስ/ለመጨረስ ቆርጦ እንደተነሳው።

በጣም የሚገርመው ነገር ብዙ ጊዜ ኢትዮጵያን በእጅ አዙር የሚመሯት ሴቶች ናቸው። ለምሳሌ አፄ ቴዎድሮስ ከጎንደር በተገኘችው በአቴቴ ተዋበች አሊ በኩል፣ አፄ ምኒልክ በወሎ በኩል ዞራ በመጣችው በአቴቴ ‘ጣይቱ ብጡል’ በኩል፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ በወሎ በኩል ዞራ በመጣችው በአቴቴ ‘መነን’ በኩል፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም በጎጃም በኩል ዞራ በመጣችው በአቴቴ ‘ውባንቺ ቢሻው’ በኩል ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ በጎንደር በኩል ዞራ በመጣችው በአቴቴ ‘ዝናሽ ታያቸው’በኩል። የመለስ ዜናዊን ባለቤት ‘አዜብ መስፍንን’ እና የኃይለ ማርያም ደሳለኝን ባለቤት ‘ሮማን ተስፋዬን’ ስናክልበት ሁሉም “ጎንደሬዎችና ወሎየዎች” ናቸው። ያለምክኒያት? በጭራሽ! አማራው ከአረመኔዎቹ አገዛዞቹ ጋር እንደ ማጣበቂያ ተጣብቆ የሚቀርበት አንዱና ዋናው ምክኒያት እነዚህ ሴቶች ናቸው!

እንግዲህ እባቡ የሰይጣን ጭፍራ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሚንስትሩን፣ ከንቲባውን እና ባለሥልጣኑን ሁላ ሴት ማድረጉ በሴት ዕውቀት ትበብና ኃይል የሚመራና የሚገዛ የሞተ ሰው መሆኑን ነው የሚጠቁመን።

የሳጥናኤላውያኑ ሩጫቸው ቅድስቲቷን እመቤታችንን ድንግል ማርያምን ሳይቀደሙ ሊቀድሟት በመሻት ነው። እንከን የሌላት ንጽሕት ስለሆነች በሃገራችን እንዳትነግሥ እንዲሁም ለልጇ ፍቅርና ክብር የሚቆሙትን መንፈሳውያኑን ኢትዮጵያውያንን እንዳይነግሡ ለማድረግ ሲሉ ነው። አይደለም እንደ ኢትዮጵያ ለእግዚአብሔር ስምና ክብር የተመረጠችን ሀገር የሚመራ መሪና ንጉሥ ይቅርና ወንድ ልጅ በሴት ዕውቀት ጥበብና ኃይል መመራትና መገዛት ከጀመረ ያ ሰው የሞት ሞት የታወጀበት ሰው እንደሆነ መቁጠር አለብን። እንዲህ ዓይነት በቁማቸው የሞቱ ወንዶች ዛሬ ምድሪቷን ሞተዋታል። ይህ ሁሉ ጉድ በሃገራችን እየተፈጸመ እንኳን ከትግራይ ሰዎች በቀር አንድም ወንድ ከሌላው የኢትዮጵያ ክፍል ተነስቶ ከማውራት በቀር፤ “በቃ! በቃ!” በማለት ቆርጦ በመነሳት የአቴቴ ጭፍሮችን ሲዋጋ አላየንም። “ና!” ሲሉህ የምትመጣ፣ “ሂድ” ሲሉህ የምትሄድ ከሆነ አንተ የሰው አስተሳሰብ፣ ግላጎትና ስሜት (አካል) “ባሪያ” ነህ ማለት ነው። ወንድ/ባል በሴት/በሚስቱ አስተሳሰብ ፍላጎትና ስሜት እንዲመራ የእግዚአብሔር ሕግ አይፈቅድም። “አትብላ!” በሚለውም ሕግ የተከለከለው ይህ ሞት ነው። ከበላ ለሴቲቱ “ባሪያ” ሊሆን የህግ ፍርድ አለበት። “በእግዚአብሔር ፊት ክፋት ለመሥራት ራሱን እንደሸጠ ሚስቱም ኤልዛቤል እንደነዳችው እንደ አክዓብ ያለ ሰው አልነበረም።” [፩ኛ ነገሥት ፳፥፳፭፡፳፮]። ምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ፣ አብዮት አህመድ አሊ የኤደን ገነት ንጉሥ እንደ ነበረው እንደ አዳም እና በእስራኤል ሰባተኛው ንጉሥ እንደነበረው እንደ አክዓብ በሚስቶቻቸው የተመሩና ክፋትን ሁሉ ለማድረግ ራሳቸውን የሸጡ ሰዎች ነበሩ/ናቸው።

ልክ እንደ ሔዋን አለመታዘዝ ሁሉ የአፄ ምኒልክ አቴቴ ጣይቱ ብጡልም ለራሷ ያልሆነውን ስምና ክብር የራሷ ለማድረግ ያደረባት የምኞት ርኩሰት የኢጣልያ ሮም መንግስት ወደ ተቀደሰችው ምድር እንዲመጣና እንዲገባ በሩን ወለል አድርጎ ከፍቶላት ነበር። የኢጣልያንን መንግስት ወደ ኢትዮጵያ የጠራውና በዚህ በተቀደሰች ምድር ላይ ያቆመው የአቴቴ ጣይቱ የገዥነትና የበላይነት ምኞት መሆኑ እስከዛሬም ድረስ አይታወቅም። እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ ከታሪክም ይሁን ከፕለቲካ ሊቃውንትስል ማስተዋል የተሰወረው አንዱና ዋነኛው የኢትዮጵያ የጥፋት ምስጢር የአቴቴ ጣይቱ ብጡል የስልጣን ምኞትና ትግል ነው። ምክኒያቱም ሴት ልጅ ገዥና የበላይ እንዲሁም መሪ መሆን የምትችለው ሞትና ባርነት በተባለው በስጋ ሕግ (አካል) እውቀት፣ ጥበብና ኃይል በኩል ብቻና ብቻ ነውና። አቴቴ ጣይቱ ከፍተኛ የሆነ የገዥነትና የበላይነት ምኞት የነገሰባት የሔዋን የመንፈስ ልጅ ነበረች። አስቀድሞም በሥነፍጥረት መጀመሪያ የሰው ልጅ ከፈጣሪው የተቀበለውን የሕይወትና የነጻነት መንግስት ያፈረሰው የሴቲቱ የሥልጣን ምኞት ነበር። በጊዜው የነበረው የዕፅዋትና የእንስሳት ጥፋትም ከሴቲቱ (ጣይቱ ብጡል፣ ሂላሪ ክሊንተን፣ አንጌላ ሜርከል፣ የኒው ዚላንዷ ወዘተ)የገዥነት ራዕይ ጋር ተያይዞ የሚታይ ይሆናል። ሴት ልጅ የምትነግሰው በዕፅዋትና በእንስሳት ጥፋትና ሞት በኩል ነውና። የተቀደሰችው ምድር የኢትዮጵያም የጥፋት ምስጢር የሚያጠነጥነው እዚህ የምኞት ራዕይ ላይ ነው።

እባብ ሞቃታማ ቦታዎችን ነው የሚመርጠው። ተናዳፊ እባቦች በሞቃታማ እና ዝቅተኛ ቦታዎች ብቻ የሚገኙትም እነዚህ ቦታዎች ከተዘጋጁበት የምድር አፈር ሕግ የተፈጠሩትን አዳሜዎች መንደፍ ልጆቻቸውን የመፈልፈል የሚችሉበት ጥሩ አጋጣሚ ስለሚፈጥርላቸው ነው። ሴት ልጅ የተፈጠረችው ዝቅተኛ ቦታዎች ከተዘጋጁበት የምድር አፈር ሕግ ሲሆን ሙቀትን የመቋቋም የተሻለ ተፈጥሯዊ አቅም እንዲሮራት ያደርጋትም የተፈጥሮ እውነት ከዚህ የምድር አፈር ሕግ መፈጠሯ ነው። በሙቀት ሕግ ነው የሴቲቱ መንግስት የተዘጋጀው። ሞቃታማ ቦታዎች ለሴቶች ከፍተኛ የወሲብ ስሜት(የስጋ ማንነትና ምንነት) በመስጠት ነው የወንድን ሥልጣን ለሴቲቱ አሳልፈው የሚሰጡት የወሲብ ስሜት የበላይነት ነውና የገዥነትና የመሪነት ስምና ክብር። ሔዋንም ባሏ አዳም የተከለከለውን ዕፀ በለስ (መርዝ/ምደኃኒት) እንዲበላ ያደረገችውም የወሲብ የበላይነት ስሜቱን ለመግደል ነበር። ሞቃታማ ቦታዎች ለሴቶች የወሲብ የበላይነት፤ ለወንዱ የወሲብ ስንፈት ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ። የሴቶች የበላይነት የሚነግሰው ደግሞ በወንዶች የበታችነት ማለትም፤ “ሞት” ብቻ ይሆናል። የሙቀት ሕግ የወንድ ልጅ የወሲብ ስሜት (መንፈስ)ሞት ነውና። የወንድን ልጅ የወሲብ የበላይነት የተዘጋጀበትን መንፈሳዊ አካል በመግደል ነው ሴቶች በምድር ላይ ከግብር አባታቸው ከሳጥናኤል ጋር የሚነግሱት። በዚህ ጥበብ ነበር አቴቴ ጣይቱ ምኒልክን ማሰብ የማይችሉ አሻንጉሊት ንጉሥ ያደረጓቸው።

የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው እነ አቴቴ ጣይቱ እባቡ ሳጥናኤል እየመራቸው ከእንጦጦ ወደ ፍልውሃ አካባቢ ወርደው የዛሬውን ምኒልክ ቤተ መንግስታቸውን ገንብተው ሲሰፍሩ፤ ሞቃታማ የሆነውን የኋለኛዋንን አዲስ አበባ ሰፈሮች “ፍልውሃ፣ ቡልቡላ፣ ፊንፊኔ” ብለው ሰየሟቸው። እንግዲህ ለአዲስ አበባ ይህን ስም የሠጣት አቴቴ ጣይቱ የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ ነው ማለት ይቻላል። የሙቀት ሕግ። እሳተ ገሞራ፣ ወደ ሲዖል መውረጃው ኤርታ አሌ። የእሳተ ገሞራ ኃይል እየተንተከተከ፣ ፍልቅልቅ እያለ (ግራኝን እና ልጆቹን ፍልቅልቄሲሉ አልሰማንም? አዎ ፍልቅልቄ በምኒልክ ቤተ መንግስት) እየገነፈለ ከታች ከመሬት ወደ ላይ ወደ ሰማይ ቡልቅ ቡልቅ እያለ ከሚፈሰው የፈላ ውሃ ነበር ይህን ስም አቴቴ ጣይቱ ያገኘችው። ያ የጥፋት ውሃ ነበር ለአሁኗ አዲስ አበባ የቀደመ ስም የሆናት። ፊንፊኔ = “እሳት!” ላይ የተዘጋጀች ምድር ናት። ይህ ደግሞ ሲዖል ወይም ገሀነም እሳትየተባለው የምድር አፈር ሕግ መሆኑን እናስተውል። በውስጧ እሳት ያዘለች የጥፋትና የሞት ምድር ናት። ቀንና ሌሊት የማያንቀላፋ፣ የሚነድድ እሳት የታቀፈች ምድር ስለሆነች ነበር በአቴቴ ጣይቱ ዓይን ውስጥ በቀላሉ መግባትም የቻለችው። ሞት (ሲዖል) የተባለው የስጋ ፍርድም ይህ የምድር አፈር ሕግ ሲሆን ይህ ደግሞ የዲያብሎስ መንግስት ይባላል። የዲያብሎስ ዓለም “እሳት” ነውና። አቴቴ ጣይቱ ብጡልም ፊንፊኔብለው የሰየሟትን ፍልውሃማ ቦታ ለመናገሻነት የመረጡታም ስለዚህ የሞትና የባርነት የምድር አፈር ሕግ ነበር። ምክንያቱም የሴት ልጅ የገዥነት ስምና ክብር የተዘጋጀው በሙቀት (እሳት) ሕግ ነውና። የአቴቴ ጣይቱ ንግሥና ግን ከሙቀትም አልፎ በ “እሳት” ሕግ ነውና። እሳተ ገሞራ የተባለው የምድር አፈር ሕግ አስቀድሞም የሰዶምና የገሞራ ሕዝብ ያደርጉ ስለነበረው ታላቅ ርኩሰት የሞትን ፍርድ የተቀበሉበት የገሃነብ እሳት እንደነበረ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል። የሰዶምና የገሞራ ሕዝብ የሻሩት አንዱ የፍቅር ሕግ ሰውን “ወንድና ሴት” አድርጎ የፈጠረውን የእግዚአብሔርን መልክና ምሳሌ ሲሆን በእነርሱም ፈቃድ ሰውን የፈጠረው የመልከኦት መልክና ምሳሌ “ወንድና ወንድ፤ ሴትና ሴት” ሆኖ ይታይ ነበር። አንድ ጾታ። ለዛ ለሞትና ለባርነት በፈጠራቸውም ፈቃድ በኩል እግዚአብሔር “ወንድና ሴት” አይደለም በማለት እውነቱን ይክዳሉ። በዚህም ፈቃድ ደግሞ የሰዶምና የገሞራ ወንዶች የሴቶችን የበላይነት አውጀዋል። “ፊንፊኔም” የተዘጋጀችው በዚህ የገሃነብ እሳት ፍርድ በኩላ ስለሆነ ነበር ለወንዶች ሞት ወደር የሌላት ብቸኛዋ ሲዖል ሆና በአቴቴ ጣይቱ ተመራጭ የሆነችው። ምኒልክና የኢትዮጵያ ወንዶች እንደ መንግስት የሞትን ፍርድ የተቀበሉት በዚህ የገሀነብ እሳት ፍርድ በኩል መሆኑን እናስተውል። በሰማይ የሚኖረን ዕጣ ፈንታ በምድር የተገለጠ ነው። የምድሩ ዕጣ ፈንታችን ነው የሰማዩም ዕጣ ፈንታችን። የምኒልክና የአራቱ ትውልዶች (ምኒልክ (ጣይቱ)+ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት) በሰማይ የሚሆነው ዕጣ ፈንታም በምድር የተለጠ ነበር። ሲዖልና ገሃነብ እሳት።

ዛሬ አዲስ አበባን “ፊንፊኔ! ፊንፊኔ!” የሚሏት ግብዞች ዝቅተኛ ቦታዎች ከተዘጋጁበት የምድር አፈር ሕግ የተገኙ መሆናቸውንና የሞትንም ፍርድ የሚቀበሉት ገሀነብ እሳት ፍርድ በኩል መሆኑን በግልጽ እያየን ነው። ኦሮሞዎቹና በመላዋ ኢትዮጵያ ዛሬ ተበታትነው/ተደብቀው የሚገኙት ዲቃላዎቻቸው ውብ ከሆነውና “አበባ” ከሚለው የመጠሪያ ስም ይልቅ “ፊንፊኔ” ላይ ተጣብቀው የቀሩት የሴቲቷ እና የአዛዧ ሳጥናኤል ምኞት/ትዕዛዝ ስለሆነ ነው፣ የሞትና ባርነት ማንነታቸውና ምንነታቸው አስሮና አግቶ ስለያዛቸው ነው። ይህ ጉዳይ ቀላል አይደለም። እነርሱ ይህን ማንነታቸውንና ምንነታቸውን በደንብ ነው የሚያውቁት፤ ስለዚህም ነው የወረራ ጦርነቶችን የሚያደርጉት፤ ለዚህም ነው ልክ እንደ ራዕያት/ኒፊሊሞች(ራያ)ይህን የሞትና ባርነት ማንነታቸውንና ምንነታቸውን ደብቀው ለማንገስ ሲሉ ሴቶችን እየደፈሩ ብዙ ዲቃላዎችን ለመፈልፈል ከፍተኛ ፍላጎትና ምኞት ያላቸው። በተለይ ደገኞቹና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው የሰሜን ኢትዮጵያውያን ሰዎች አሁን ከገቡበት መቀመቅ ለመውጣት ይህን ሃቅ ማወቅ አለባቸው፤ በጣም እጅግ በጣም አስፈላጊ የሆነ መረጃ ነው።

🔥 እሳት = ሙቀት = ሐሩር = ሐረር = ቆላ 🔥

የአንድ ሕዝብ ማንነትና ምንነት የሚዘጋጀው በዛ ሕዝብ ላይ በነገሠው መንግስት ሲሆን የመንግስቱ ሕግ ነው የዛ ሕዝብ ማንነትና ምንነት የሚሆነው። ስለዚህም አንድ መንግስት አንድን ሕዝብ በሞትና በባርነት የሚገዛው ያን ሕዝብ በምድር አፈር ሕግና ሥርዓት በኩል በስጋው እንዲኖር ማድረግ ከቻለ ብቻ ይሆናል። ስለዚህም ደግሞ መንግስቱን ሞቃታማ ቦታ ላይ ሊመሠርት የግድ ነው። (ፊንፊኔ፣ አዳማ፣ ሐረር፣ ድሬ ዳዋ፣ ጂግጂጋ፣ ጂማ/በሻሻ፣ ወዘተ)ልክ እንደ እባቡ ሕዝቡን ሞቃታማ ቦታ ላይ እንዲኖር በማድረግ ነው ያን ሕዝብ በስጋዊ አካሉ እንዲኖር ማድረግና ማስገደድ የሚችለው። ሰው በስጋው አስተሳሰብ፣ ፋልጎትና ስሜት ከኖረ ብቻ ነው ለሞት ሕግ ባሪያ የሚሆነው። በስጋው የሚኖረው ደግሞ ስጋዊ አካሉ በተዘጋጀበት የምድር አፈር ሕግ በኩል ብቻና ብቻ ነው። በሙቀት ሕግ። ስለዚህም ዛሬ እንደምናየው የፋሺስቱ ኦሮሞ የሞት መንግስት ሕዝቡን ከየቦታው እያፈናቀለ ሞቃታማ ቦታዎች ላይ በግድም በውድም/ “ለም ነው” እያለ በማታለልም ያሰፍራል። (ፋሺስቱ የኦሮሞ ደርግ መንግስትም ደገኞቹንና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸውን ተጋሩዎች ከትግራይ በማፈናቀል ወደ ወለጋ እና ጋምቤላ ወስዶ እንዳሰፈራቸው እናውቃለን፤ “ከድርቅ እና ረሃብ ለማዳን” በሚል የማታለያ ዘይቤ። ምክኒያቱ ግን ደገኞቹን ሞቃታማ ቦታዎች ላይ ያሰፈረው በስጋው ማንነትና ምንነት እንዲኖር በማድረግ ነውና ከሞት ሕግ በታች በባርነት መግዛት የሚቻለው ነውና ነው። ለሞትና ለባርነት መንግስት ተላልፎ የተሰጠው የስጋ አካል ነውና ነው። አዎ! የግራኝ “ተጋሩን የምንበርከክ ዘመቻ” ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው።

ሞቃታማ ቦታ ላይ የሚኖር ሕዝብ የሚኖረው አካላዊ፣ ወሲባዊና አእምሯዊ መልክ የስጋ አካል የተዘጋጀበት የዲያብሎስ መልክና ምሳሌ ይሆናል። ሞቃታማ ቦታ ላይ የሚር ሕዝብ በአጠቃላይ ለዲያብሎስ ስምና ክብር ተላልፎ የተሰጠ የስጋ ሕዝብ የሞሆነውም ከዚህ አሰራር የተነሳ መሆኑን ልታስተውሉት ያስፈልጋል።

ሞቃታማ ስፍራ ላይ የሚኖር ሰው በባሕሪው ችኩል፣ ስልቹ፣ ቁጡ፣ ግልፍተኛ፣ ነጭናጫ፣ ግዲለሽና ግለኛ (ሁሉም ኬኛ!) ከመሆኑም በተጨማሪ ትክክለኛና ተፈጥሯዊ የሕይወት ዓላማና ራዕይ የለውም። የኑሮው ዓላማም ከስጋ ምኞት የዘለለ አይደለም። ለምኞት ባሪያ ነው። ስለሕይወትም ያለው አመለካከት አሉታዊ ከመሆኑ የተነሳ “እኔ/ኬኛ” የሚል የአህያ (አገልጋዩና ታማኙ አህያ አይሰደብና!) ራዕይ ብቻ ነው የሚኖረው። ዝቅተኛ ቦታ ላይ የሚኖር ሰው ተለዋዋጭ፣ ተቀያያሪ፣ የማይጨበጥ፣ እርስ በእርሱ የሚጋጭና የሚጋደል ኢተፈጥሯዊ አስተሳሰብ፣ አመለካከት፣ ስሜትና ፍላጎት ነው የሚኖረው። ሞቃታማ ቦታዎች ለስጋ አስተሳሰብ፣ ፍላጎትና ስሜት የተዘጋጁ ከመሆናቸው በተጨማሪ የስጋ ማንነትና ምንነት ጎልቶ ይታይበታል። ትክክለኛና ተፈጥሯዊ የሆነ አስተሳሰብ፣ ፍላጎትና፣ ስሜት በጭራሽ አይኖራቸውም። ስለ አንድ የሕይወት ዓላማ በመተስጥኦና በትኩረት ለብዙ ሰዓታት ማሰብ አይችሉም። ይጨነቃሉ። ዘና፣ ፈታ፣ ላላ ብቻ ማለት ነው የሚፈልጉት። አይፈረድባቸውም፤ የሙቀቱ ሕግ ነው እንዲህ እንዲያስቡ ግድ የሚላቸው። ለማይረባ አእምሮም ተላልፈው የተሰጡት እነዚህ ለስጋ የሆኑት ሕዝቦች ናቸው። ሞቃታማ ቦታ ላይ የሚኖር ሰው በባሕሪው የተበላሸና በስነልቦናው የሞተ ከመሆኑም በላይ አካላዊም ይሁን አእምሯዊ ጥንካሬ አይኖረውም። ስለዚህም ደግሞ ለመሽታ በቀላሉ የተጋለጡ ናቸው። ስለዚህም ደግሞ አስተሳሰቡ ፋልጎቱና ስሜቱ ጤናማ ያልሆነና አሉታዊ ዮህናል። በአጠቃላህ ዝቅተኛ ቦታ ላይ የሚኖር ሰው ኢተፈጥሯዊ ማንነትና ምንነት ነው የሚኖረው። የደመነፍሳዊ ስሜት ባለቤት ይሆናል። እንስሳ ማለት ነው። ይህ እንዲሆን የሚሠራው ደግሞ ዝቅተኛ ቦታዎች የተፈጠሩበት የሙቀት ሕግ ነው።

ለዚህም ነው ዝቅተኛ ቦታዎች ከተፈጠሩበት የሙቀት ሕግ የተገኙትና ስለሕይወትም ያላቸው አመለካከት አሉታዊ ከመሆኑ የተነሳ ሁሌ፤ “እኔ/ኬኛ” የሚል የአህያ ራዕይ ብቻ ያላቸው አእምሯዊ ጥንካሬ የሌላቸው ቆለኞቹ ደቡብ ኢትዮጵያውያን፣ ሀጋራውያን/ እስማኤላውያን + የዋቄዮአላህአቴቴ ባሪያዎች በሀገረ እግዚአብሔር የስልጣን ወንበር ላይ መውጣት የሌለባቸው። ለራሳቸውም ሲባል! እስልምና በሰው ልጆች ታስቦ የተፈጠረና በአረብ ህዝቦች ዘንድ ለመስፋፋት የበቃ እምነት መሆኑን እናውቃለን:: ይህን እምነት ያስፋፉት አረቦች ደግሞ በከፊል ከእስማኤል ዘሮች እንደሆኑ ይታወቃል።

እስማኤልምንም እንኳን “የአጋር ዘር እንደሚበዛላት”(የትንቢት መፈጸሚያዎች ስለሚሆኑ) የተነገረለት የአባታችን አብርሐም “ሕገወጥ ዲቃላ ልጅ” ቢሆንም ቅሉ ለዓለማችን እርግማንና ጠንቅ እንደሚሆን መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። የእግዚአብሔር መልአክ ለእስማኤል እናት ለአጋር የሚከተለውን ይላል፦

ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም አላትእነሆ አንቺ ፀንሰሻል; ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ, እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና; እርሱም የበዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል, እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል, የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል።” [ዘፍ. ፲፮፥፲፡፲፫]

ልክ ከላይ እንደተጠቀሰው በዓለማችን ላይ የተካሄዱትና የሚካሄዱት ፉኩቻ የተሞላባቸው ግጭቶችና ጦርነቶች ሁሉ ሲወርዱ ሲዋረዱ በመጡት የአብርሐም ሁለት ልጆች መሃከል ነው። ባንድ በኩል የይስሐቅ ዘሮች የሆኑት አይሁዳውያንና ክርስቲያኖች ሲሆኑ በሌላ በኩል ደግሞ የእስማኤል ዝርያ ያላቸው ሙስሊሞች ናቸው።

እስማኤል፣ መሐመድ፣ ሳላሀዲን፣ ግራኝ መሀመድ ቀዳማዊ፣ ቢን ላድን፣ ኤርዶጋን፣ ግራኝ አህመድ ዳግማዊ፣ አልካይዳ፣ አይሲስ፣ አልሸባብ እና ሌሎቹም ጨካኝ ሙስሊሞች ሁሉ ሰላማዊ ሕዝቦችን ለመበጥበጥና ለመጨፍጨፍ፣ ስልጣኔዎችን ለማጥፋት የተጠሩ የበዳ አህዮች በመሆናቸው የመጽሐፍ ቅዱስን ትንቢቶች በመከተል፣ የስጋ ማንነታቸውን እና ምንነታቸውን በመመርመር የት እንደነበሩ የት ሊደርሱና የት ሊገቡ እንደሚችሉ ሁላችንም መገመት እንችላለን። ለመሆኑ፤ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ይህ ሁሉ ግፍ የሚፈጸምባቸው ጽዮናውያን አንድ ተበቃይ “አሸባሪ” ከመሃላቸው አውጥተው ያቃሉን? በጭራሽ! እንግዲህ በጽዮናውያኑ ላይ የሚፈጸመው ግፍ በመሀመዳውያኑ እና በኦሮሞዎቹ ላይ ተፈጽሞ ቢሆን ኖሮ መላዋ ኢትዮጵያ ተቃጥላ የገሃነብ እሳት ምሳሌ ለመሆን በበቃች ነበር።

ይህ ነው የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸውና የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ሰዎች መካከል ያለው ትልቁ ልዩነት!

ለዛሬ ይበቃኛል! ቸር አውለን!

❖❖❖የአባታችን የአቡነ አረጋዊ ረድኤት በረከት አይለየን በፀሎታቸው ይማሩን!❖❖❖

💭 “ኢትዮጵያን አገራችንን አሁን ላለችበት እየዳረጓት ያሉት የዲያብሎስ ማደሪያዎቹ አህዛብና መናፍቃን ናቸው”

___________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአሜሪካ አቧራ ትንበያ ሞዴል የኢትዮጵያን ካርታ ሠርቷል | የይሑዳ አንበሣ ከጽዮን ተራሮች አገሣ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 23, 2020

የሳሃራ አቧራ በመጭዎቹ ቀናት ግማሽ አሜሪካን ይሸፍናል

ከአፍሪቃ የተነሳውና የመግቢያ ቪዛ የማያስፈልገው የሳሃራ አቧራ በቀጣዮቹ ፭ ቀናት በአሜሪካ ምስራቃዊ ግማሽ እንደሚጓዝ የብሔራዊ የአየር ሁኔታ ኃይል አቧራ ትንበያ ሞዴል ያሳያል፡፡ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየውም የሰማዩ ቀለማትም አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ ቀለማቱ የኢትዮጵያን ካርታም ያሳያሉ። ዋው!

ላለፉት ሺህ ዓመታት በሳሃራ በርሃ ላይ በአረብ ሙስሊሞች የተገደሉት አፍሪቃውያን ባሮችና ስደተኞች ቁጥር በብዙ መቶ ሚሊየን የሚቆጠር ነው። ይህ መታወቅ ያለበትና አሳዛኝ የሆነ ታሪካዊ ክስተት ተገቢውን ትኩረት አለማግኘቱ ሁሌ ያሳዝነኛል። የትራንስ ሳሃራ የባርነት ንግድብለን ጉግል እናድርግ። ዛሬም በምዕራባውያኑ አበረታችነትና ተባባሪነት ኢትዮጵያውያን ሳይቀሩ በጣም ብዙ አፍሪቃውያን ከሳሃራ በርሃ አቧራ ጋር እንዲደባለቁ እየተደረጉ ነው። አሁን የምጠይቀው ይህ ወደ አሜሪካ፣ አውሮፓ እና አረቢያ የሚጓዘው አቧራ የወገኖቻችን አካል ቢሆንስ? የሚለውን ጥያቄ ነው። ከሜዲተራንያን ባሕር የሚመጣውን አሳ መብላት አቁሚያለሁያለችኝን ሆላንዳዊት አስታወስኳት። ለመሆኑ በሊቢያ ሳሃራ በርሃ ላይ ለሰማዕትነት የበቁት ወንድሞቻችን ጉዳይስ የት ደረሰ?

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሳሃራ አቧራ ወደ አሜሪካ አመራ | የይሑዳ አንበሣ ከጽዮን ተራሮች አገሣ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 22, 2020

ኢትዮጵያ ፥ የአውሎ ንፋሶች መነሻ እና የሳሃራ አቧራ መቀስቀሻ ንፋስ መነሻ

አሜሪካ፤ ወደ ሚኒሊክ ቤተ መንግስት ያስገባሻቸውን ፀረኢትዮጵያ ወኪሎችሽን ቶሎ አውጪያቸው! ከግብጽ ጋር የጀመርሽው ድራማ በሥልጣን ላይ ያስቀመጥሻቸው ኦሮሞወኪሎችሽ የሥልጣን እድሜያቸው እንዲራዘም እና ኢትዮጵያን ለማፈራረስ በቂ ጊዜ እንዲያገኙ ለማድረግ ነው። በተመሳሳይ ሰዓት ደግሞ ኢትዮጵያዊው በብሔራዊ ስሜት ተነሳስቶ ካስቀመጥሽው የአውሬ መንግስት ጎን እንዲሰለፍና የዘር ማጽዳቱ ዘመቻ ሕዝቡ በደነዘዘበት ወቅት ባፋጣኝ እንዲቀጥል ለማድረግ ነው።

ግድቡን ግራኝ አህመድ ወላሂ! ግብጽን አልጎዳም” ብሎ ሸጦታል። ግብጽን እንደሚረዳ በአጻፋውም ከአረቦች፣ ከአሜሪካ እና ከግብጽ እርዳታ እንደሚያገኝና ቤኒሻንጉልን በኦሮሚያ ሥር ማካተት ይችል ዘንድ ቃል ተገብቶለታል። ውሉን ተፈራርሟል፤ ኢንጂነር ስመኘውንም በመገድል ታማኝነቱን አሳይቷል። ለዚህም አሁን ማንም ሳይቃወምው አዲስ አበባ፣ ሐረር፣ ድሬዳዋ፣ ናዝሬት፣ ደብረ ዘይትና ቢኒሻንጉል ጉሙዝበተሰኘው ክልል የሚገኙትን ኢትዮጵያውያንን ቀስበቀስ በማፈናቀል ብሎም በጥይት፣ በኮሮና እና በመርዝ በመግደል ላይ ይገኛል። ይህን ማየትና መረዳት የተሳነው ወገን ቢኖር በቁሙ የሞተን የመቃብር ሙቀትየሚናፍቀው ብቻ ነው። በአሜሪካ እና በአረቦቹ በቅደም ተከተል እንዲፈጸም የታቀደው ነገር ሁሉ ዛሬ ሳይሆን ገና ከ150 ዓመታት በፊት ነበር የተጠነሰሰው።

ነገር ግን ኢትዮጵያን ላለፉት 150 ዓመታት ክፉኛ ሲበድሉ የቆዩት የእነዚህ አውሬዎች ዘመን አብቅቷልና አሁን ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ አንድ ባንድ ከመውደቅ በቀር ሌላ ምንም ዓይነት ዕጣ ፈንታ የላቸውም። አሜሪካ፡ አውሮፓ፣ አረቢያ በቃችሁ! በቃችሁ! በቃችሁ!

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አውሮፓና አሜሪካ አይተውት በማያውቁትና ከአፍሪቃ በመጣ ሙቀት እየተቃጠሉ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 25, 2019

ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ!

ልክ ሃሪኬንና ቶርኔዶየሚሏቸው አውሎ ንፋሳት መነሻ ኢትዮጵያ እንደሆነው፡ የዚህ ሙቀት አመላላሽ ንፋስ መነሻም ከሃገራችን ተራሮች ነው። ይገርማል፤ በጽዮን ተራሮች ላይ ሆኖ ንፋሱን እፍፍፍ!የሚለው ኃይል አለ። በሰማይ በኩል በሳተላይትና ቴሌስኮፕች ይከታተሉታል፤ በምድር ላይ ደግሞ በተቀደሱት ተራሮች ላይ በሚገኙት ቅዱሳት ገዳማቱ አቅራቢያ ፋብሪካዎችንና የንፋስ ቱርቢኖችን በመስራት ይህን ኃይል ይተናኮሉታል።

ሰሞኑን በመታየት ላይ ያለው ንፋስ ከሳህራ በርሃ አቧራ ይዞና ብዙ ሺህ ኪሎሜትሮችን በማቁረጥ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ይጓዛል፤ ለእነዚህ አህጉራት ፎስፈረስ አዘሉ አቧራ አንዳንዴ ይጠቅማቸዋል አንዳንዴ ይቀጣቸዋል። አሁን በሃገራችን ስልጣን ላይ ያስቀመጧቸው እርኩሶች አባቶችን፣ እናቶችን፣ ልጆቻቸውን እና ዓብያተ ክርስቲያኖቻቸውን በእሳት እያቃጠሏቸው ስለሆነ አሁን አውሮፓውያኑ እና አሜሪካውያኑ በመቀጣት ላይ ናቸው፤ ያው እንግዲህ አይተውት የማያውቁትንና ከሰማይ የመጣውን ኃይለኛ ሙቅት እየቀመሱት ነው። በነገራችን ላይ ይህን ከሰማይ የሚመጣውን የፀሐይ ሙቀት ለመከላከል ነው ላለፉት 25 ዓመታት ሰማዩን በኬሚካል በመርጨት ላይ የሚገኙት፤ አውሮፕላን ሲያልፍ ሰማይ ላይ የሚታየው ደመናማ የመሰለ መስመር ከዚህ ጋር የተያያዘ ይመስለኛል። ገና መጀመሩ ነው!

ከሦስቱ “M“ኦች Macron, Merkel &  May መካከል አንዷ ሜይ በትናንትናው ዕለት ከእንባዋ ጋር ከስልጣን ተሰናበተች። አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ዝርያ አለበት። ምንም እንኳን ቅድመ አያቱ ለዘብተኛ ስለነበር በኦቶማን ቱርኮች ተገድሎ እንደነበር ቢታወቀም፣ ምንም እንኳን ቦሪስ ጆንሰን አጥባቂ ካቶሊክ እንደሆነ ቢነገርለትም፤ ያም ሆነ ይህ ቱርክ ቱርክ ነው፤ አፍንጫና አይን ይመሰክራሉ። ቦሪስ በንግስቲቷ ምረቃ ጠቅላይ ሚንስትር ሆኖ በተሾመበት ዕለት ብሪታኒያ በታሪኳ አይታው በማታውቀው ሙቀት እየተቀቀለች ነው።

በዘመነ ቦሪስ ብዙ ቀውጥ እና የእስላም ሽብር ጥቃቶች በብሪታኒያ እንደሚታዩ ከወዲሁ መተንበይ እደፍራለሁ።

______________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአውሮፓ ቃጠሎ | በማክሮን ፈረንሳይ በታሪክ ከፍተኛው የአየር ሙቀት መጠን ተለክቷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 28, 2019

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አውሮፓውያን በኢትዮጵያ የሠሩትን ችቦ ለማቃጠል ሲዘጋጁ፤ እራሳቸው እግዚአብሔር በፈጠራት ፀሐይ ተቃጠሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2019

ፓሪስ፣ ለንደን፣ በርሊን፣ ማድሪድ፣ ወዘተ ታይቶ በማይታወቅ ሙቀት እየተቃጠሉ ነውከሦስት ቀናት በፊት በማርክሮን ፈረንሳይ እንዲህ ሃይሎ የማያውቅ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ነበር (5.1)…

የዛሬዋ ኢትዮጵያ “አርኤል”ን (የጽዮን ተራራን) ታስታውሰናለች፦

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፳፱፥]

ዳዊት ለሰፈረባት ከተማ ለአርኤል ወዮላት! ዓመት በዓመት ላይ ጨምሩ፥ በዓላትም ይመለሱ።

አርኤልንም አስጨንቃለሁ፥ ልቅሶና ዋይታም ይሆንባታል፤ እንደ አርኤልም ትሆንልኛለች።

በዙሪያሽም እሰፍራለሁ፥ በቅጥርም ከብቤ አስጨንቅሻለሁ፥ አምባም በላይሽ አቆማለሁ።

ትዋረጂማለሽ፥ በመሬትም ላይ ሆነሽ ትናገሪያለሽ፥ ቃልሽም ዝቅ ብሎ ከአፈር ይወጣል፤ ድምፅሽም ከመሬት እንደሚወጣ እንደ መናፍስት ጠሪ ድምፅ ይሆናል፥ ቃልሽም ከአፈር ወጥቶ ይጮኻል።

ነገር ግን የጠላቶችሽ ብዛት እንደ ደቀቀ ትቢያ፥ የጨካኞችም ብዛት እንደሚያልፍ ገለባ ይሆናል።

ድንገትም ፈጥኖ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በነጐድጓድ፥ በምድርም መናወጥ፥ በታላቅም ድምፅ፥ በዐውሎ ነፋስም፥ በወጨፎም፥ በምትበላም በእሳት ነበልባል ይጐበኛታል።

በአርኤልም ላይ የሚዋጉ፥ እርስዋንና ምሽግዋንም የሚወጉ የሚያስጨንቋትም፥ የአሕዛብ ሁሉ ብዛት እንደ ሕልምና እንደ ሌሊት ራእይ ይሆናል።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: