Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መድፈር’

WOW: Rand Paul Directly Confronts Antony Blinken About COVID-19 Research Funding Records

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2023

🔥 ዋው፤ ሴነተር ራንድ ፖውል ስለ ኮቪድ-19 የምርምር የገንዘብ ድጋፍ መዝገቦች አንቶኒ በቀጥታ ብሊንከንን አፋጠጧቸው

😇 ይህን ላሳዩን ለፃድቁ አባታችን ለአቡነ አረጋዊ ምስጋና

🔥 At yesterday’s Senate Foreign Relations Committee hearing, Sen. Rand Paul (R-KY) confronted Secretary of State Antony Blinken about records on COVID-19 research funding.

👉 Courtesy: Forbes

👉 Some Viewers Comments from Forbes / የአንዳንድ ተምልካቾች አስተያየት፦

  • – Give it Blinken you are a criminal we know .. no need to hide now. Game over.
  • – It is absolutely clear that Blinken is shameless creature. Thank you Senator Paul. Well done! Well done!
  • – Blinken was blinking like Christmas lights everytime he lies and its been been on and off.
  • – My God, I am speechless about the dishonesty of the Secretary of the State.
  • – I would love to see Blinken responding to a judge in court. He would be held in contempt within 30 seconds.
  • – This is a troubling trend among Biden appointees
  • – “The Honorable Anthony Blinken” is definitely an overstatement
  • – We all know what he/they are hiding. He and they know that we know. The truth will always come into the light.
  • – These people need to be held accountable and if they can’t provide what the Congress needs; they need to be deposed. Period,
  • – Any department or individual that refuses to provide information or records to Congress should be thrown in jail immediately. End of story.
  • – Congress supposedly has oversight over these departments and yet they can decide what information they’ll share? Something is seriously wrong here.
  • –This is absolutely ridiculous. The state department should not be allowed to keep this from Congress.
  • – If agencies refuse to provide information to the Congressional committees, they need to be defunded.
  • – In private business, Blinken would be fired for not turning over those documents. Taxpayers should know!
  • – Blinken: “I don’t have the expertise” , THEN RESIGN!
  • – This is fantastic. If Blinken isn’t careful he’s going to find himself in contempt and in jail.
  • – We are beyond help. So even on the miraculous chance that ANY of these people are held accountable, you still have the figures who condone it. This country is beyond corrupted. For too long have we turned a blind eye. Now comes the suffering.
  • –How on earth did we ever get to a situation where the supposedly free press allowed itself to be muzzled like this and how can we ever trust them again?

በዚህ አጋጣሚ ሰሞኑን በሞት የተለዩን የብዝሃ ሕይወት ጠበቃው ሎሬት ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር እና ለብፁዕ (/) አቡነ አረጋዊ ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን! ✞

ህልፈታቸው ከኮቪድ ክትባት ጋር የተያያዘ ከሆነ (ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬ አለኝ) የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላኪዎች፣ የአማራና ኦሮማራ ልሂቃን እንዲሁም እነ ዶ/ር ዘበነ ለማ ተጠያቂዎች ይሆናሉ። ከዚህ ሁሉ መገለጥ በኋላ እንኳን እነ ዶ/ር ዘበነ እስካሁን በአደባባይ ወጥተው ይቅርታ አልጠየቁም። ወዮላቸው!

💭ብጹዕ’ አቡነ አረጋዊ በ666ቱ ክትባት በመከተባቸው ታመው በዕለተ ጻድቁ አቡነ አረጋዊ በባቢሎን ዱባይ ለመታከም ሲያስቡ ምን ገጠማቸው?

💭 Re-known Ethiopian Scientist Dr. Tewolde Arrested Because of His Tigrayan Ethnicity

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ሲሆኑ ሁሉም ጠላቶቿ ናቸው። ሪፓብሊካን ሆኑ ዲሞክራቶች፣ አሜሪካ ሆነች ሩሲያ፣ እስራኤል ሆነች ኢራን፣ አረቢያ ሆነች አፍሪቃ፣ የተባበሩት መንግስታት ሆኑ አምነስቲ ኢንተርናሽናል… ሁሉም በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተሳትፈውበታል፣ ደግፈውታል።

ከአራት ዓመታት በፊት ታች በቀረበው ጽሑፍና ቪዲዮ አማካኝነት እንዳወሳሁት ልከ በዚህ የመጋቢት ወር ላይ የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሬክስ ቲለርሰን ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የሥልጣን ድልድሉን እንዲያመቻቹ እና በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ዘመቻ ሁሉም አካላት ቦታቦታ ይዘው እንዲቆዩ ለማድረግ በፕሬዚደንት ትራምፕ/ሲ.አይ.ኤ ታዘዙ። በዚህም፤

ሕወሓቶች ታንኩንም ባንኩንም ለሚመሰረተው የጋላኦሮሞ አገዛዝ በማስረከብ ወደ መቐሌ እንዲሄዱ፤ እዚያም ሳሉ በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ከመጭው የጋላኦሮሞ አገዛዝ፣ ከባሕር ዳር ኦሮማራ አገዛዝ እና ከኤርትራ ቤን አሚር አገዛዝ ጋር በቂ ዝግጅት በጋራ እንዲያደርጉ ተደረጉ።

ሬክስ ቴለርሰን እና ሲ.አይ.ኤ በቂ ዝግጅት ያደረጉለትንና ቺፕ በአካሉ ቀብረው ሕወሓቶች እንዲያሳድጉት፤ በባድሜው ጦርነት ብሎም በትግራይ በቂ ስለላ እንዲያደርግ (ከኑሮ ጓደኛው ከአቴቴ ዝናሽ ጋር በትግራይ ሰባት ዓመት ያህል እንዲኖር ተደርጓል) ጋላኦሮሞውን አብዮት አህመድ አሊን ሥልጣን ላይ እንዲወጣ አደረጉት። ዛሬ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ጻድቃን ቅብርጥሴ እያሉ የሕዝቡን ሙቀት መለኪያ ቅስ ቀሳዎች እንደሚያደርጉት ያኔም “አብይ አህመድ ወይንስ ለማ መገርሳ ቅብርጥሴ” እያሉ ለዲያብሎሳዊ ሤራቸው የኢትዮጵያን ሕዝብ ሲያዘጋጁት ነበር።

ጦረነቱ መንፈሳዊ ነው ✞

የሲ.አይ.ኤው ሮቦት አብዮት አህመድ አሊ ወዲያው የኢትዮጵያን ካርድ እንዲጫወት ተደረገ፤ “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ ሃገር ናት ቅብርጥሴ” ማለት ጀመረ። ልብ እንበል ይህን ካርድ መጫወት የተፈቀደለት ከኢትዮጵያ ማሕጸን ያልተፈጠረው ጋላኦሮሞ ነው። ሉሲፈራውያኑ ይህን የኢትዮጵያ ካርድ ሰሜናውያኑ እንዳይጫወቱ በጣም ይፈልጉታል። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከብዙ ከባባድ ስህተታቸው ተምረው ወደኢትዮጵያዊነታቸው መመለስ ሲጀምሩ ነበር በእነ ኦባማ፣ ሙርሲ፣ አላሙዲን፣ ሕወሃቶችና ኦነጎች የተገደሉት። የሕዳሴው ግድብ ከፍተኛ የኢትዮጵያዊነት ማዕበል እንደሚቀሰቅስ ሉሲፈራውያኑ ተረድተውታል።

ለዚህም ነው የኢትዮጵያን ስም ለማጠልሸትና ክርስቲያን ሕዝቧንም ለመከፋፈል በቂ የሆነ ብቃት አላቸው የሚሏቸውን ጋላኦሮሞዎች ለዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ የመረጧቸው። ሁልጊዜ እንደምለው፤ ይህ ሤራ የተጀመረው ልክ ታላቁን ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን ገድለው በዲቃላው (መደመር) ዳግማዊ ምንሊክ ከተኩበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ለዚህም ነው አራት ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና ትውልዶች አሉ የምለው። እነዚህን ነው እባቡ ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “የመደመር ትውልድ” የሚላቸው።

👉 ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/ብእዴን/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

የኢትዮጵያ መሠረት የሆነውንና የመንፈስ ማንነትና ምንነት የነገሰበትን ሰሜኑን ትናንት በኤርትራ ዛሬ ደግሞ በትግራይ እና አማራ ክልሎች ቆራርሰውና አሳንሰው ለመገነጣጠል የሚሹት እኮ ይህን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት አጥፍተው የስጋ ማንነትና ምንነትን (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጣዖትን) ለማንገስ ነው።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ትናንትና ባወጡት መግለጫ ይህን እይታችንን እንዳረጋገጡልን ዲያብሎሳዊው ሤራ እና ጦርነቱ የመንፈስ ማንነትንና ምንነትን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጠብቃ ባቆየችው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ነው። ለዚህ ነው አቶ ብሊንከን፤ “የኢትዮጵያ ሰራዊት፣ የኤርትራ፣ የህወሓትና የአማራ ሃይሎች ‘የጦርነት ወንጀል’ ፈጽመዋል ሲሉ ደጋግመው ሲናገሩ የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ሕዝቦችን ብቻ እያነሷቸው እንደሆነ ልብ እንበል። አዎ! እነማን ነው የተነሱት? አዎ! ሰሜናውያኑ/አጋዚያኑ፤ ‘ኢትዮጵያ’ + ‘ኤርትራ’ + ‘ትግሬ’ + አማራ። የማያነሱት ማንን ነው? አዎ! ከዳግማዊ ምንሊክ ዘመን ጀምሮ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እስከ ስልሳ ሚሊየን የሰሜን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈውንና ያስጨፈጨፈውን ብሎም ከተጠለፈችው የ’ኢትዮጵያ’ ስም ጀርባ የተደበቀውን “ጋላ-ኦሮሞን” በጭራሽ አያነሱትም። ለዚህም ነው እያንዳንዱ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ” የሚል ወገን “ጋላ-ኦሮሞን” በዋናነት ተጠያቂ ለማድረግ ከተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች ጋር ‘ጋላ-ኦሮሞ’ እያለ የግፍ ሠሪውን ባለቤት ስም መጥራት ያለበት።

ልብ እንበል፤ ይህን ግራኝ “ጻፍኩት” የሚለውን መጽሐፍ እንደተለመደው ሉሲፈራውያኑ አሜሪካውያን አማካሪዎቹ ናቸው ጽፈው የሰጡት። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊው አንቶኒ ብሊንከን በአዲስ አበባ የዲቃላዎች መጠጥ የሆነውን ‘ቡና’ ጠጥተው በተመለሱ ማግስት ነው ይህን ትርኪምርኪ የአጋንንት መጽሐፍ እንዲያስመርቅ የተደረገው።

በማስመረቂያው ስነ ሥርዓት ወቅትም ቆሻሻው ግራኝ አዳራሹን ሁሉ ‘አረንጓዴ ባረንጓዲ’ አድርጎታል። አረንጓዴ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች በጣም የሚመኙት ቀለም ነው። ከዚህ በተጨማሪ ይህ ወንድማችን (አንዳንድ የምጠረጥራቸው ነገሮች ቢኖሩም) ግራኝ አዳራሹ ውስጥ ዘቅዝቆ እንዲታይ ያደረገውን መስቀል በሚያስገርም መልክ ያሳየናል፦

ያኔ፤ ሬክስ ቴለርሰን ያን የሉሲፈራውያኑን ዲያብሎሳዊ ሥራ ለማስፈጸም ወደ አዲስ አበባ ሄደው ከተመለሱ በኋላ ነበር የታሰበው ነገር ሕሊናቸውን ስለገረፋቸው ነበር በጥቂት ወራት ውስጥ ሥልጣናቸውን ለቅቀው በጣልያን-አሜሪካዊው በማይክ ፖምፔዖ የተተኩት። ማይክ ፖምፔዖ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን ዘመቻ ለማቀነባበር በየካቲት 18, 2020 ወደ አዲስ አበባ አመሩ። እሳቸውም ከጥቂት ወራት በኋላ ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት እንደጀመረ ከፕሬዚደንት ትራምፕ ጋር ከሥልጣናቸው ተወገዱ።

ለማስታወስ ያህል፤ የአሜሪካው ልዑክ ማይክ ሃመር አዲስ አበባ ደርሰው በተመለሱ በሳምንቱ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ኢሳያስ አፈቆርኪ ሙሉ ማጥቃት ጀመሩ። ከሁለት ዓመታት በፊት የቀድሞው ልዑክ ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ደርሰው ከግራኝ ጋር ተገናኝተው ከተመለሱ በኋላ ነበር ሆን ተብሎ በአሜሪካ ፕሬዚደንት የምርጫ ቀን ተመሳሳይ ጥቃት በትግራይ ላይ መፈጸም የጀመሩት። አዎ! ያኔም አሜሪክ ለተባበሩት ኤሚራቶች ድሮን እንዲጠቀሙ ፈቅዳላት ነበር። ያኔም ስጠረጥረው የነበረው ነው፤ ዛሬም የምጠረጥረው ነው፤ ያኔ ወደ አስመራ፣ ጎንደር እና ባሕር ዳር ሲተኮሱ የነበሩት ሮኬቶች ከጂቡቲ በአሜሪካኖቹ የተኮሷቸው ነበሩ። የትግራይ ኃይሎችም ከደብረ ብርሃን ይመለሱ ዘንድ የድሮን ድብደባዎቹን በከፊል ሲፈጽም የነበረው ጂቡቲ ያለው የአሜሪካ ሰራዊት ነው።

“It’s Done!” | Liz TRUSS’IA Messaged Anthony Blinken Seconds After Nord Stream Explosions

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

“ተፈጸመ!” | ይህ ከሩሲያው የጋዝ ቧንቧ መስመር ከሆነው’ከኖርድ ዥረት’ ፍንዳታ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የቀድሞዋ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚንስትር የሊዝ ትሩስ ለአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ለአንቶኒ ብሊንከን በስልክ የተላከ መልዕክት ነው።

💭 ይህ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ውንጀላ ነው። አያደርጉትም አይባልም። ሁሉም በጣም ተቅነዝንዘዋል። ወይዘሮ ሊዝ ትሩስና ጥቁሩ ቻንስለር ክዋሲ ክዋቴንግ ያልምክኒያት ከስልጣናቸው እንዲህ በተፋጠነ መልክ እንዲነሱ አልተደረጉም። ያውም በሕንዱ የሉሲፈራውያኑ ወኪል በ ሪዢ ሱናክ መተካቷ ግራ መጋባታቸውንና መንፈሳዊውን ውጊያም እየተሸነፉ እንደሆነ ነው የሚጠቁመን። ለማንኛውም በጽዮናውያን ላይ እየተሳለቁ ያሉት እንደ አንቶኒ ብሊንከን ያሉ ፖለቲከኞች ጉዳቸው ፈልቷል። ጽላተ ሙሴ ሥራውን እየሠራ ነው!

እንዳልኩት ሁሉንም አይሁዳውያን እንደ እስማኤላውያኑ በጅምላ ከመወንጀል መቆጠብ አለብን፤ ነገር ግን ወስላታው ሌኒን + ስታሊን + ትሮትስኪ እየተፈራረቁ ሲመራ የነበረው የሩሲያው “ፀረኦርቶዶክስ ክርስትና” ቦልሸቪክ አብዮት (1917 – 1923) በአብዛኛው እንደ ጂሚ ራስኪን ባሉ ግራኝ ፀረጽዮናውያን አይሁዶች ነበር። በአክሱም ጽዮን ላይ የተካሄደው ጂሃድ እንዳሳየው፤ የፀረኦርቶዶክስ ክርስትና ሤራ እንዲህ ግልጽ እየሆነ ይመጣል። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነኝ የሚል ግን አክሱም ጽዮንን ዛሬም በያለበት ካልተከላከለ እንደእነ ፕሮፌሰር ጄሚ ራስኪን እና አንቶኒ ብሊንከን ተፈርዶባቸዋል። ወዮላቸው! በፍሬሜሰኖቹ/ነፃ ግንበኞቹ ማዕከል በሜሪላንድ + ዋሽንግተን + ቪርጂኒያ ዙሪያ ያላችሁ ሁሉ በጣም ተጠንቀቁ! እላለሁ።

አይሁዳዊው የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን ለሚንስትረነት ገና እጩ እያሉ፤ “ተቀዳሚ ከሚሆኑ ተግባራት መካከል የትግራይ ጦርነት ጉዳይ ነው!” ብለው ሲናገሩ፤ ያኔ፤ “ኦ ኦ!” ነበር ያልኩት። አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ ነው። አንቶኒ ብሊንከን ለእኔ “የጽላተ ሙሴ አስመላሽ ሚንስትር ወይንም Raider of The Lost Ark”ናቸው። የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች የሆኑትን ጽዮናውያንን ለመጨረሰ የወሰኑት ሔሮድሳውያን ናቸው።

ታዲያ ከማን ጎን ናችሁ? ከጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች ወይንስ ከሔሮድሳውያን ጎን?

💭 Jill Biden and Antony Blinken Awarded a Transgender & an Ethiopian Muslim with International Women of Courage Award

💭 የፕሬዚደንት ጆ ባለቤት ጂል ባይደን እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን የአለም አቀፍ የሴቶች ጀግንነትሽልማትን ለወንዳ ገረድ አርጄንቲናዊ እና ለኢትዮጵያዊቷ ሙስሊም ለመዓዛ መሀመድ ሸልመዋቸዋል።

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፭፥፳]❖❖❖

ክፉውን መልካም መልካሙን ክፉ ለሚሉ፥ ጨለማውን ብርሃን ብርሃኑንም ጨለማ ለሚያደርጉ፥ ጣፋጩን መራራ መራራውንም ጣፋጭ ለሚያደርጉ ወዮላቸው!”

ባሰቃቂ ሁኔታ በአውሬዎቹ የጋላኦሮሞ፣ በኢሳያስ አፈወርቂ አብዱላህ ሃሰን ቤን አሚር፣ በሶማሌና በአማራ/ኦሮማራ ወታደሮች ባሰቃቂ ሁኔታ የተደፈሩት እነ ሞናሊዛ አይደሉም የሚሸለሙት፤ የእነርሱ ሽልማት በዚያኛው ዓለም ነው የሚሰጣቸው።

እግዚአብሔር እንኳንም አጋለጠልን! ገና ምን ዓይተው! ወይዘሮ ጂል ባይድን ለግብረሰዶማዊነት ተልዕኮ ከሁለት ሳምንታት በፊት ኬኒያ ነበሩ። በቆይታቸውም፤ “የአፍሪቃው ቀንድ በድርቅ እየተመታ ስለሆነ ለኬኒያ $126 ሚሊየን ዶላር ለመስጠት ዝግጁ ነን፤ ነገር ግን ለግብረሰዶማውያን መብት የቆመ ሕግ ጠቅላይ ፍርድቤቱ ማጽደቅ አለበት” ብለዋቸው እንደነበር ተገልጿል። አይገርምም፤ ኦባማና ቡሽም ተመሳሳይ ነገር ለማድረግ ነበር ወደ ኢትዮጵያ ሲጓዙ የነበሩት።

እንግዲህ ይህ ሽልማትም እስከ ሁለት መቶ ሺህ በሚቆጠሩት አክሱም ጽዮናውያን እናቶችና እኅቶች ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ጾታዊ ጥቃትና ከሚሊየን በላይ የሚሆነውን የሕዝብ ክርስቲያኑን ደም በስላቄ መልክ ለማክበር ሲባል ነው። መንፈሳዊውን ውጊያ እየተሸነፉ ስለሆነ፤ “ሰዶም እና ገሞራ አሸንፋለች!” በማለት ለመኩራራት ነው ይህን የሽልማት ሥነ ስርዓት ሆን ብለው ያዘጋጁት። ልክ እንደ ኖቤሉ!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የተሠራው ግፍና ወንጀል በምድር ታሪክ ምናልባት አቻ እንደማይኖረው የአሜሪካውያኑ ሁኔታ በደንብ ይጠቁመናል፤ አቶ አንቶኒ ብሊንከንን እንመልከተው፤ የሚያውቀውን ያውቃል፤ እንግዲህ ከእንሽላሌት የተፈጠረ ወይም ሮቦት እስካልሆነ ድረስ የሰው ልጅ ነውና በውስጡ እየተገረፈ እንደሚያድር መገመት አያዳግትም። የአሜሪካ መንግስት የአፍሪቃ ቀንድ ልዑካን የነበሩት እነ ጂፍሪ ፌልትማን እና ማይክ ሃመር ከሃላፊነታቸው ባጭር ጊዜ ውስጥ የራቁት የተፈጸመው ግፍና ወንጀል እንቅልፍ ስለነሳቸው ነው። በተለይ ጄፍሪ ፌልትማንማ ቃለ መጠይቅ ላይ መናገር እስከሚያቅተው ድምጹ ሲርበተበት በደንብ ያስታውቅበት ነበር። ይህ ቀላል ነገር አይምሰላቸው!

ያም ሆነ ይህ፤ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ወንጀል የምትመራዋ አሜሪካ መሆኗን ሌላ ማረጋገጫ ነው። ኖርዌይ፣ ጀርመን፣ አረቦች አሁን ደግሞ አሜሪካ በደረጃ ሽልማቱን ሰጧቸው።

እግዚኦ! የሚያሰኝ ነው፤ የግብረሰዶማውያን ፓርቲ መሆኑ ነው። በሴቶች ቀንወንዱ “የሴት ጀግና”፣ ለትግራይ ጀነሳይድና ለሁለት መቶ ሺህ እናቶችና እኅቶች መደፈር ተጠያቂ ከሆኑ ጨካኝ፣ የሴትነት ርህራሄ ከሌላቸው ባለጌ ጋዜጠኞች መካከል አንዷ የሆነችው የመሀመድ ልጅም፤ “ጀግና! ሚሊየን ክርስቲያኖች ይጨፈጨፉ ዘንድ፣ ብዙ ሴቶች ይደፈሩ ዘንድ ከፍተኛ ቅስቀሳ በማድረግሽ፤ አማራው ደግሞ በተጋሩ ወንድሞቹና እኅቶቹ ጋር እንዲፋለም የበኩልሽን አስተዋፅኦ ስላበረከተሽ፣ አብዛኛውን ሰው ደግሞ እንዲደነዝዝ እያደረግሽ በአሜሪካ ኢምባሲ በኩል ሲ.አይ.ኤ የሰጠሽን ትምህርትና ተልዕኮ በሚገባ ስለፈጸምሽ፤ ጀግኒት ብለን እንሸልምሻለን!”

ይህችን በሉሲፈራውያኑ ከተመለመሉት አንዷ የሆነችውንና የወንጀለኛው ፋኖ/ቄሮ ቃል አቀባይ የሆነችውንና፤ እንደው ምንም ዓይነት ክብር አይገባቸውምና ስማቸውን እንኳን ባላነሳ እመርጥ ነበር፤ ነገር ግን እግራቸው አንድ በአንድ መሰበር ስላለበት፤ እንደ እነ የኢሳቶቹ፣ ኦሮማራ360፣ ቲ.ኤም.ኤች፣ ደሬ ኒውስ፣ ዶንኪ ቲውብ፣ አበበ በለውና ሌሎች ብዙ ቆሻሾች እንኳን ልሰማቸው ገና ሳያቸው ነው ቋቅ የሚሉኝ። እንግዲህ እንደምናየው የሉሲፈራውያኑን አጀንዳ ማስጠንቀቂያው ገና ከሁለት ዓመታት በፊት ነበር ልክ በዚህ በሑዳዴ ጾም ወቅት የተሰጣቸው። አሁን ሁሉም ፀረኢትዮጵያና ፀረኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ተልዕኮ ያላቸው በጣም አታላይ የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች መሆናቸውን በግልጽ እያየነው ነው። የእነ አሜሪካ ኤምባሲ ዋና ሥራ ይህ እኮ ነው!

አዎ! እርስበርስ ይሸላለሙ! ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ይህንም ውጊያ እነ አሜሪካ እየተሸነፉት ነው፤ ያውቁታል። አሁን ሽልማቶቿን በመለዋወጥ፣ በመጋበዝና “የሰላም ድርድር” እንዲደረግ በማስገደድ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ከሠሩት እጅግ በጣም ከባድ ወንጀልና ብዙ ግፍ እራሳቸውን ለማዳን በማጣር ላይ ናቸው። የኖርዌዩ የኖቤል ኮሜቲ በግራኝ አርመኔነት በኩል የተሠራው ግፍና ወንጀል ካስከተለበት ውርደት እራሱን ለማዳን፤ መጀመሪያ እርዳታበሚል መልክ የኖርዌይ ድርጅቶችን ወደ ሱዳን ላከ፤ (ከትግራይ የተሰደዱትን ወገኖቻችንን እንረዳለን በሚል) በመሃልም ኮሚቴው በሲ.ኤን.ኤን ወጥቶ ምን ያህል እንደተጸጸተ በኮሚቴው ሌቀመንበር በ ቤሪት ሪስአንደርሰን / Berit Reiss-Andersen በኩል ነገሮችን ለማረሳሳት ሞከረ። ያም ስላተሳካ፤ ሁሉም የምዕራባውያን መንግስታት፣ ተቋማትና ኢትዮጵያ ያሉት ከሃዲ ወኪሎቻቸው በጋራ የጄነሳይዱን ጉዳይ ለማስረሳት ጊዜ እየገዙ መደብቅ የሚቻለውን ነገር ሁሉ በመደበቅ ላይ ናቸው። እነ አሜሪካ የተጨፈጨፉትን የአባቶቻችንንና እናቶቻችን ሬሳ በማይታወቅ መልክ ለመደበቅ ይችሉ ዘንድ ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ለኢሳያስ አፈወርቂ (አብዱላህ ሃሰን) እና ለእነ ደብረጽዮን የሳተላይት መረጃዎችን እያቀበሉ ማን፣ ምን የትና እንዴት መደበቅ እንደሚኖርበት ሥራቸውን እንደሚሠሩ ለሰከንድ እንኳን አልጠራጠርም። ይህ ጀነሳይድ ሁሉንም ነው ተጠያቂ የሚያደርገውና።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sen. Ted Cruz Hammers Antony Blinken During Tense Senate Hearing

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2023

🔥 የዩክሬይንን / ሩሲያንን/ ኢራንን ጉዳይ አስመልክቶ ሴነተር ቴድ ክሩዝ የውየአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊውn አንቶኒ ብሊንከንን ውጥረት በበዛበት የሴኔት ችሎት ወቅት ወጥ በወጥ አደረጓቸው።

ወደ ኢትዮጵያ ከተጓዙ በሳምንቱ። ከኢትዮጵያ በተመለሱ ማግስት እንኳን ሴነቱ ስለ ኢትዮጵያ ሳይሆን ስለ ዩክሬይን፣ ሩሲያና ኢራን ይወያያል። “ከኢትዮጵያ ምን አይተውና ሠርተው መጡ?” ብሎ የሚጠይቅ የለም። በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው ጄነሳይድ ግን ሁሉም ዝም ጭጭ ነው የሚሉት፤ ሁሉም ተጠያቂዎች ናቸውና። ግን ይህ ችሎት እንደሚያሳየን ሁሉም እርስበርስ ይባሉ ዘንድ ግድ ነው። እግዚአብሔርን አትፈታተኑ! ታቦተ ጽዮንን አትድፈሩ!

😇 ይህን ላሳዩን ለፃድቁ አባታችን ለአቡነ አረጋዊ ምስጋና

💭 At yesterday’s Senate Foreign Relations Committee hearing, Sen. Ted Cruz (R-TX) grilled Secretary of State Antony Blinken about President Biden’s Iran policy.

💭 ባለፉት ቀናትና ሳምንታት በተለይ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ከአንቶኒ ብሊንከን ጋር በተያያዝ በእኝህ ሰው ላይ ይህን መሰል የማቃለያ ሁኔታ እንደሚመጣባቸው ለማውሳት ሞክሬ ነበር። አንቶኒ ብሊንከን አረመኔን ጋላሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለማየትና ሰካራሙን ጌታቸው ረዳን ለመምረጥ ወደ አዲስ አበባ ከተጓዙ በኋላ ወይ ልክ እንደ እነ ሬክስ ቲለርሰን፣ ጂፍሪ፣ ፌልትማንና ማይክ ሃመር በትግራይ በተፈጸመው ከባድ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጸጽተው ከሥልጣን በፈቃዳቸው ይወርዱ ዘንድ ይገደዳሉ፤ አሊያ ደግሞ እንዲህ እየተዋረዱ እንቅልፍ አጥተው ብምድራዊቷ ሲዖል እንደነ ግራኝ ‘ይኖራሉ’ ለማለት ደፍሬ ነበር።

ፍርድና ፍትሕ ይዘገያሉ እንጂ መምጣታቸው አይቀርም። እስኪ እንመልከተው፤ አንቶኒ ብሊንከን ከኢትዮጵያ በተመለሱ በሳምንቱ፤ ‘ትንሽ የተሻሉ ናቸው’ የምንላቸው የአሜሪካ ሲነተሮች ‘ራንድ ፓውል’ (በቀጣዩ ቪዲዮ) እና ‘ቴድ ክሩዝ’ መላው ዓለም በቀጥታ እያየ እንዲህ በጥያቄዎች አፋጥጠው አዋርዷቸው።

ሴነተር ቴድ ክሩዝ የኮቪድ ወረርሽኝን አስመልክቶ ነው፤ “ለምንድን ነው መረጃ የምትደብቁን? ለምን ሕዝቡ እንዲያውቅ አታደርጉም? ምን የምትደብቁት ነገር አለ?” እያሉ አንቶኒ ብሊንክንን ያፋጠጧቸው።

እንግዲህ ባለፈው ሳምንት ላይ፤ “እነ አሜሪካ ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ሕዝባችንን ሲያስጨፈጨፉ፤ የራሳቸውም ሕዝብ የሞትን ፅዋ በእጥፍ ድርብ ይቀምሳታል፤ በኮቪድ ብቻ ከአንድ ሚሊየን በላይ ዜጎቿ አልቀዋል፤ ለዚህም የእነ አንቶኒ ብሊንከን አገዛዝ ተጠያቂ ነው…” ብዬ ነበር፦

😈 የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ናት / Satnael’s Goal is Ethiopia

☆ The US administration has been able to massacre over a million Americans with the COVID Virus

ሴነተር ክሩዝ አንቶኒ ብሊንከንን ሲያፋጥጧቸው እንደምናየው፤ እነዚህ ሰዎች ብዙ ምስጢር እየደበቁ መሆኑን ነው። ስለራሳቸው ሕዝብ መታወቅ የሚገባውን መረጃ ይህን ያህል ለመደበቅ ከሞከሩ ስለእኛማ ስንት ምስጢር ይዘው እንደሚቆዩ፤ እኛንም ያታለሉ ነገሮችን “በድርድርና ሰላም” ስም ለመደባበቅ እንደሚሹ መጠራጠር የለብንም፤ እያየናቸው ነው። በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ምን ያህል ከባባድ ግፍና ወንጀል እንደተሠራ በደንብ ያውቃሉ፤ ነገር ግን የእነርሱም እጅ ስላለበትና ተጠያቂነትም ስለሚያመጣባቸው፤ እንዲሁ እያደባበሱ ጊዜ በመግዛት ቁሳዊ የሆኑ መረጃዎችን እንዲጠፉ ያደርጋሉ። ትግራይን ዘጋግተውና ገለልተኛ አካል በቶሎ እንዳይገባ በማድረግ ሁሉም ጊዜ ነው እየገዙ ያሉት። የተባበሩት መንግስታት “ሰብዓዊ መብቶች አጣሪና መርማሪ” ኮሚቴን ተልዕኮውን ከመጭው መስከረም በኋላ እንደማያረዘም ከትናንትና ወዲያ እንዲያሳውቅ ተደርጓል። ለተሠራው ወንጀል ሁሉ ቍ.፩ ተጠያቂ ለሆነው ለፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ የማጣራቱንና የመርመሩን ኃላፊነት ለመስጠት እየሠሩ ነው።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2023

💭 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

🔦 በነገራችን ላይ የዛ እንደሚመጣ ይሰማኛልዘፈን ደራሲ፡‘The Weeknd’ ኢትዮጵያዊ ነው።

🔦 By the way, the Author of that song, „I feel it coming”, ‘The Weeknd’ is Ethiopian.

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ሲሆኑ ሁሉም ጠላቶቿ ናቸው። ሪፓብሊካን ሆኑ ዲሞክራቶች፣ አሜሪካ ሆነች ሩሲያ፣ እስራኤል ሆነች ኢራን፣ አረቢያ ሆነች አፍሪቃ፣ የተባበሩት መንግስታት ሆኑ አምነስቲ ኢንተርናሽናል… ሁሉም በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተሳትፈውበታል፣ ደግፈውታል።

ከአራት ዓመታት በፊት ታች በቀረበው ጽሑፍና ቪዲዮ አማካኝነት እንዳወሳሁት ልከ በዚህ የመጋቢት ወር ላይ የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሬክስ ቲለርሰን ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የሥልጣን ድልድሉን እንዲያመቻቹ እና በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ዘመቻ ሁሉም አካላት ቦታቦታ ይዘው እንዲቆዩ ለማድረግ በፕሬዚደንት ትራምፕ/ሲ.አይ.ኤ ታዘዙ። በዚህም፤

ሕወሓቶች ታንኩንም ባንኩንም ለሚመሰረተው የጋላኦሮሞ አገዛዝ በማስረከብ ወደ መቐሌ እንዲሄዱ፤ እዚያም ሳሉ በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ከመጭው የጋላኦሮሞ አገዛዝ፣ ከባሕር ዳር ኦሮማራ አገዛዝ እና ከኤርትራ ቤን አሚር አገዛዝ ጋር በቂ ዝግጅት በጋራ እንዲያደርጉ ተደረጉ።

ሬክስ ቴለርሰን እና ሲ.አይ.ኤ በቂ ዝግጅት ያደረጉለትንና ቺፕ በአካሉ ቀብረው ሕወሓቶች እንዲያሳድጉት፤ በባድሜው ጦርነት ብሎም በትግራይ በቂ ስለላ እንዲያደርግ (ከኑሮ ጓደኛው ከአቴቴ ዝናሽ ጋር በትግራይ ሰባት ዓመት ያህል እንዲኖር ተደርጓል) ጋላኦሮሞውን አብዮት አህመድ አሊን ሥልጣን ላይ እንዲወጣ አደረጉት። ዛሬ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ጻድቃን ቅብርጥሴ እያሉ የሕዝቡን ሙቀት መለኪያ ቅስ ቀሳዎች እንደሚያደርጉት ያኔም “አብይ አህመድ ወይንስ ለማ መገርሳ ቅብርጥሴ” እያሉ ለዲያብሎሳዊ ሤራቸው የኢትዮጵያን ሕዝብ ሲያዘጋጁት ነበር።

ጦረነቱ መንፈሳዊ ነው

የሲ.አይ.ኤው ሮቦት አብዮት አህመድ አሊ ወዲያው የኢትዮጵያን ካርድ እንዲጫወት ተደረገ፤ “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ ሃገር ናት ቅብርጥሴ” ማለት ጀመረ። ልብ እንበል ይህን ካርድ መጫወት የተፈቀደለት ከኢትዮጵያ ማሕጸን ያልተፈጠረው ጋላኦሮሞ ነው። ሉሲፈራውያኑ ይህን የኢትዮጵያ ካርድ ሰሜናውያኑ እንዳይጫወቱ በጣም ይፈልጉታል። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከብዙ ከባባድ ስህተታቸው ተምረው ወደኢትዮጵያዊነታቸው መመለስ ሲጀምሩ ነበር በእነ ኦባማ፣ ሙርሲ፣ አላሙዲን፣ ሕወሃቶችና ኦነጎች የተገደሉት። የሕዳሴው ግድብ ከፍተኛ የኢትዮጵያዊነት ማዕበል እንደሚቀሰቅስ ሉሲፈራውያኑ ተረድተውታል።

ለዚህም ነው የኢትዮጵያን ስም ለማጠልሸትና ክርስቲያን ሕዝቧንም ለመከፋፈል በቂ የሆነ ብቃት አላቸው የሚሏቸውን ጋላኦሮሞዎች ለዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ የመረጧቸው። ሁልጊዜ እንደምለው፤ ይህ ሤራ የተጀመረው ልክ ታላቁን ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን ገድለው በዲቃላው (መደመር) ዳግማዊ ምንሊክ ከተኩበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ለዚህም ነው አራት ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና ትውልዶች አሉ የምለው። እነዚህን ነው እባቡ ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “የመደመር ትውልድ” የሚላቸው።

👉 ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/ብእዴን/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

የኢትዮጵያ መሠረት የሆነውንና የመንፈስ ማንነትና ምንነት የነገሰበትን ሰሜኑን ትናንት በኤርትራ ዛሬ ደግሞ በትግራይ እና አማራ ክልሎች ቆራርሰውና አሳንሰው ለመገነጣጠል የሚሹት እኮ ይህን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት አጥፍተው የስጋ ማንነትና ምንነትን (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጣዖትን) ለማንገስ ነው።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ትናንትና ባወጡት መግለጫ ይህን እይታችንን እንዳረጋገጡልን ዲያብሎሳዊው ሤራ እና ጦርነቱ የመንፈስ ማንነትንና ምንነትን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጠብቃ ባቆየችው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ነው። ለዚህ ነው አቶ ብሊንከን፤ “የኢትዮጵያ ሰራዊት፣ የኤርትራ፣ የህወሓትና የአማራ ሃይሎች ‘የጦርነት ወንጀል’ ፈጽመዋል ሲሉ ደጋግመው ሲናገሩ የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ሕዝቦችን ብቻ እያነሷቸው እንደሆነ ልብ እንበል። አዎ! እነማን ነው የተነሱት? አዎ! ሰሜናውያኑ/አጋዚያኑ፤ ‘ኢትዮጵያ’ + ‘ኤርትራ’ + ‘ትግሬ’ + አማራ። የማያነሱት ማንን ነው? አዎ! ከዳግማዊ ምንሊክ ዘመን ጀምሮ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እስከ ስልሳ ሚሊየን የሰሜን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈውንና ያስጨፈጨፈውን ብሎም ከተጠለፈችው የ’ኢትዮጵያ’ ስም ጀርባ የተደበቀውን “ጋላ-ኦሮሞን” በጭራሽ አያነሱትም። ለዚህም ነው እያንዳንዱ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ” የሚል ወገን “ጋላ-ኦሮሞን” በዋናነት ተጠያቂ ለማድረግ ከተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች ጋር ‘ጋላ-ኦሮሞ’ እያለ የግፍ ሠሪውን ባለቤት ስም መጥራት ያለበት።

ልብ እንበል፤ ሉሲፈራውያኑ በየሃገሩ ሥልጣን ላይ የሚያወጧቸው የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎችን ነው።

ሉሲፈራውያኑ እኛ ይህ በግልጽ የሚታይ ምስጢር ተገልጦልንና ከስህተቶቻችንም ተምረን በሰላም እንዳንኖር፣ ሃገራችንንም ተረክበን ተፎካካሪ ኃያል መንግስት እንዳንመሠረት ሲሉ ነው ሰሜኑ እርስበርሱ እንዲባላ የሚያደርጉት። ሮማውያኑ ኤዶማውያን ዳግማዊ ምንሊክን ስልጣን ላይ እንዳወጧቸው ወደ ሰሜን ሄደው ጽዮናውያንን በጦርነት እንዲያዳክሙ፣ ወንዶችን እንዲሰልቡና ተፈጥሮውንም እንዲበክሉ ያደረጓቸው። አፄ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት አህመድም ሉሲፈራውያኑ የሰጧቸውን ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ በመያዝ ነው በሰሜኑ ላይ ደግመው ደጋግመው የዘመቱት።

ሰሜኑ ከዚህ መደገም የሌለበት አሳፋሪ የታሪክ ክስተት ዛሬ ተምሮና፤ “በቃ!” ብሎ በጋላ-ኦሮሞ ላይ በጋራ መዝመት ይኖርበታል። ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ወገን ጨካኝ መሆን ያለበት ጊዜ ላይ ነን። ይህ ባሁኑ ጊዜ ከምንም ነገር በፊት አስቀድሞ መሠራት ያለበት የቤት ሥራው ነው። ሌላ ምንም ዓይነት መፍትሔ ሊኖር አይችልም። “ተቻችለን እንኖር ነበር እኮ!” ወደሚለው ዘመን መመለስ የለም! ወይ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሰሜናውያን ነው ድሉን ለእግዚአብሔር ሊያበሥሩለት የሚችሉት አሊያ ደግሞ ደቡባውያኑ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ናቸው ዲያብሎስን የሚያነግሱት። ከሁለቱ አንዱ ነው ሊሆን የሚችለው። የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። አለመታደል ሆኖ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ዳግማዊ ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ “የመደመር /ዲቃላ ትውልድ ብሔር ብሔረሰባዊ‘”ኢትዮጵያ ስጋን የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ከእነዚህ አውሬዎች ጋር ተመልሰን ለመኖር እጅግ በጣም ትልቅ መጸጸት፣ ማንነትና ምንነት ክደው ነስሐ መግባት ይጠበቅባቸዋል። ያለፍትህ ሰላም የለም!

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፮]❖❖❖

ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።”

ልብ እንበል፤ ይህን ግራኝ “ጻፍኩት” የሚለውን መጽሐፍ እንደተለመደው ሉሲፈራውያኑ አሜሪካውያን አማካሪዎቹ ናቸው ጽፈው የሰጡት። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊው አንቶኒ ብሊንከን በአዲስ አበባ የዲቃላዎች መጠጥ የሆነውን ‘ቡና’ ጠጥተው በተመለሱ ማግስት ነው ይህን ትርኪምርኪ የአጋንንት መጽሐፍ እንዲያስመርቅ የተደረገው።

በማስመረቂያው ስነ ሥርዓት ወቅትም ቆሻሻው ግራኝ አዳራሹን ሁሉ ‘አረንጓዴ ባረንጓዲ’ አድርጎታል። አረንጓዴ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች በጣም የሚመኙት ቀለም ነው። ከዚህ በተጨማሪ ይህ ወንድማችን (አንዳንድ የምጠረጥራቸው ነገሮች ቢኖሩም) ግራኝ አዳራሹ ውስጥ ዘቅዝቆ እንዲታይ ያደረገውን መስቀል በሚያስገርም መልክ ያሳየናል፦

ያኔ፤ ሬክስ ቴለርሰን ያን የሉሲፈራውያኑን ዲያብሎሳዊ ሥራ ለማስፈጸም ወደ አዲስ አበባ ሄደው ከተመለሱ በኋላ ነበር የታሰበው ነገር ሕሊናቸውን ስለገረፋቸው ነበር በጥቂት ወራት ውስጥ ሥልጣናቸውን ለቅቀው በጣልያን-አሜሪካዊው በማይክ ፖምፔዖ የተተኩት። ማይክ ፖምፔዖ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን ዘመቻ ለማቀነባበር በየካቲት 18, 2020 ወደ አዲስ አበባ አመሩ። እሳቸውም ከጥቂት ወራት በኋላ ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት እንደጀመረ ከፕሬዚደንት ትራምፕ ጋር ከሥልጣናቸው ተወገዱ።

ለማስታወስ ያህል፤ የአሜሪካው ልዑክ ማይክ ሃመር አዲስ አበባ ደርሰው በተመለሱ በሳምንቱ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ኢሳያስ አፈቆርኪ ሙሉ ማጥቃት ጀመሩ። ከሁለት ዓመታት በፊት የቀድሞው ልዑክ ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ደርሰው ከግራኝ ጋር ተገናኝተው ከተመለሱ በኋላ ነበር ሆን ተብሎ በአሜሪካ ፕሬዚደንት የምርጫ ቀን ተመሳሳይ ጥቃት በትግራይ ላይ መፈጸም የጀመሩት። አዎ! ያኔም አሜሪክ ለተባበሩት ኤሚራቶች ድሮን እንዲጠቀሙ ፈቅዳላት ነበር። ያኔም ስጠረጥረው የነበረው ነው፤ ዛሬም የምጠረጥረው ነው፤ ያኔ ወደ አስመራ፣ ጎንደር እና ባሕር ዳር ሲተኮሱ የነበሩት ሮኬቶች ከጂቡቲ በአሜሪካኖቹ የተኮሷቸው ነበሩ። የትግራይ ኃይሎችም ከደብረ ብርሃን ይመለሱ ዘንድ የድሮን ድብደባዎቹን በከፊል ሲፈጽም የነበረው ጂቡቲ ያለው የአሜሪካ ሰራዊት ነው።

💭 In this Video / በዚህ ቪዲዮ፦

🛑 May 20, 2017

Trump arrives in Babylon Saudi Arabia in first foreign trip – The Demonic Curse Begins

🛑 March 2018

SoS Rex Tillerson, was sent to Ethiopia to kick out Northern Ethiopians from the government and install ‘their MUSLIM man’ (Abiy Ahmed Ali) in power in Addis.

The C.I.A replaced non-Muslim leaders with a Muslim one in many other countries, here are some of them:

Ethiopia Gets First Muslim Leader in Its History

Eritrea: CIA’s crypto Muslim evil president Isa Afewerki (Abdullah Hassan)

Tanzania: Anti Vaccination President John Magufuli was murdered and replaced by the Muslim Samia Suluhu Hassan, who got the nation into the mess the country is in right now.

Egypt: Hosni Mubarak was replaced by the Muslim Brotherhood Mohammad Mursi, and later Al-Sisi, who got the nation into the mess the country is in right now.

Libya: Muammar Gaddafi was replaced by the Muslim Brotherhood Al Qaeda and Erdogan of Turkey, who got the nation into the mess the country is in right now.

Nigeria: Obama and CIA replaced Goodluck Jonathan with the Muslim Muhammadu Buhari – and just a few weeks ago by Muslim Bola Ahmed Tinubu. It’s amazing how almost all the Presidents of Nigeria are from the Muslim North, who got the nation into the mess the country is in right now.

The Luciferians allow Northern Nigerians Muslims to rule the country, but prohibit Northern Ethiopian Christians to rule Ethiopia. Wow!

Ivory Coast: Laurent Gbagbo was replaced by the Muslim Alassane Ouattara

Gabon: 80% Christians, 10% Muslim. But, the Muslim convert Ali-Ben Bongo Ondimba,who got the nation into the mess the country is in right now, rules unopposed.

Central African Republic: The Christian Prime Minister Andre Nzapayéké with was replaced with a Muslim Mahamat Kamoun, who got the nation into the mess the country is in right now.

Iran: replaced PM Mohammad Mossadegh and later the Shah Reza Pahlavi with Ayatollah Ruhollah Khomeini, who got the nation into the mess the country is in right now.

👉 Even in The Americas 😲

USA: With Barack Hussein Obama the CIA brought the first Muslim President,

who got the nation into the mess the country is in right now.

Guyana: David Arthur Granger was replaced by the Muslim Mohamed Irfaan Ali, who got the nation into the mess the country is in right now.

El Salvador: Salvador Sánchez Cerén was replaced by the Muslim of Palestinian descent, Nayib Bukele, who got the nation into the mess the country is in right now.

Etc…

🛑 April 10, 2019

An Ethiopian Girl Prays For President Trump

😈 2019 – The cruel Oromo, Abiy Ahmed Ali was awarded the Nobel Peace Prize by Norway for a Pact of of the genocidal War against Ethiopian Christians – the war started on November 4, 2020

🔥Trump Suggests ‘Nuking Hurricanes’

(The ARK)

to Stop Them Hitting America

🔥 NASA: The Highlands Of Ethiopia Are The Real Birthplace Of Hurricanes

🛑 December 2019

An Islamo-Protestant ‘Prosperity’ Party is Established

Trevor Noah at the White House Correspondent Dinner

Mars Attacks, The Nuclear Scene

🛑 February 18, 2020

Secretary Pompeo Arrives In Addis Ababa (Preparations for the coming genocidal war on The Ark of The Covenant (November 4, 2020)

🛑 October 23, 2020

Trump Suggests Egypt may ‘Blow Up’ Ethiopia Dam

🛑 November 4, 2020

The Hot War against The Ark of The Covenant

The war that started on November 4, 2020 was an opportunistic conflict started to coincide with the US elections. This war sealed the fate of President Trump: he lost the manipulated US Election. Obama + Biden stole the election!

The Tigray region represented a bastion of opposition to the plan by evils Abiy Ahmed Ali and his CIA handlers to refashion and reorient Ethiopia geo politically, socially and spiritually.

The fascist Oromo regime of Ethiopia, with support from Ethiopia’s Amhara regional government, the Eritrean government, UAE, Turkey – and with the blessing of America begun its genocidal war on The Ark of The Covenant / Axum Zion.

The terrible irony is that the war and humanitarian crisis inflicted on six million people in Tigray was predictable because evil Abiy Ahmed Ali seems to have been following an American imperial plan to destabilize and ruin ‘historical’ Ethiopia.

For the first month, the Trump administration endorsed the war, backing up Abiy’s depiction of it as a domestic “law enforcement operation” and praising Eritrea for ‘restraint’ — at a time when divisions of the Eritrean army had poured over the border and reports of their atrocities were already filtering out.

✞ The Ark of The Covenant is Transmitting a signal on a path to the EAST and to the WEST. Japan, China, Europe, America, Russia, Ukraine, Turkey, Iran, Egypt and Arabia. STOP supporting the fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali in Ethiopia. This brutal regime has massacred and starved to death over a million Ethiopian Chrisians of Tigray in under two years.

The Axum Massacre

On 28th November 2020 Muslim soldiers from Ethiopia, Eritrea and Somalia armed by Iran, UAE and Turkey went on the rampage in Axum, a Holy City in Ethiopia’s northern Tigray region, whose main Church of Our Lady Mary of Zion is believed by Ethiopian Orthodox Christians to hold The Biblical Ark of Covenant.

Over the course of 24 hours, the Muslim soldiers went door to door summarily shooting unarmed young men and boys. Some of the victims were as young as 13.

What is happening in Ethiopia is a continuation of what happened to ancient Christians in Syria, Iraq and Armenia. It’s Edom + Ishmael vs Jacob. Western Edomites and Eastern Ishmaelites are supporting the cruel Nobel-Winning crypto-Muslim prime minister because they’ve planned to exterminate ancient Christian populations across that region. The Nobel peace prize is now a mark of shame – a license for genocide.

🛑 March 2023

SoS Antony Blinken Traveled to Ethiopia to Rehabilitate The Genocider Black Hitler Abiy Ahmed Ali

❖❖❖ [Isaiah 31:1] ❖❖❖

Woe to those who go down to Egypt for help

ያሳዝናል ግን ፕሬዝዳንት ትራምፕ የተሸነፉበት ምክንያቱም ክክርስቲያን ኢትዮጵያ ይልቅ ከሙስሊም ግብፅ ጋር ስለወገኑ ነው።

ኢትዮጵያን አትንኳት፤ ምክኒያቱም፦

  • 👉 እስራኤል ዘስጋ = አይሁድ
  • 👉 እስራኤል ዘመንፈስ = ተዋሕዶ ክርስቲያን ኢትዮጵያ
  • 👉 እናት ጽዮን = አይሁድ
  • 👉 ልጅ ጽዮን = ተዋሕዶ ክርስቲያን ኢትዮጵያ

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፩፥፩]❖❖❖

“ስለ እርዳታ ወደ ግብጽ ለሚወርዱ በፈረሶችም ለሚደገፉ፥ ስለ ብዛታቸውም በሰረገሎች፥ እጅግ ብርቱዎችም ስለ ሆኑ በፈረሰኞች ለሚታመኑ፥ ወደ እስራኤልም ቅዱስ ለማይመለከቱ እግዚአብሔርንም ለማይፈልጉ ወዮላቸው!“

ባለፈው ጊዜ ግብፅ የህዳሴ ግድብን እንደምታፈርስ መናገራቸውን ተከትሎ ወዲያው [ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፩፥፩] ነበር ብልጭ ያለብኝ። “ፕሬዝደንት ትራምፕ አለቀላቸው!” ነበር ያልኩት! ከአራት ዓመታት በፊት ፕሬዝደንት ትራምፕ ሲመረጡ “ክርስቲያን” የሆነ ፕሬዝደንት ተመረጠ በሚል ደስታየን በእንግሊዝኛ ታች እንደሚነበበው ገልጬ ነበር። ባቅሜም ፕሬዚደንት ትራምፕ የመጀመሪያ የውጭ አገር ጉብኝታቸውን ወደ ኢትዮጵያንእና ግሪክ ኦርቶዶክስ ገዳማት እንዲያደርጉ ጋብዣቸው ነበር። ነገር ግን የመጀመሪያ ጉብኝታቸው ወደ ሳውዲ አራቢያ ሆነ። “አይይ!” አልኩ በወቅቱ።

አዲስ ፕሬዚደንት የሚሆኑት ህፃናት-ደፋሪው የኦባማ ምክትል ጆ ባይደን እድሚያቸው ፸፰/ 78 ነው፤ ጤናማም አይደሉም። ያም ሆን ይህ አራት ዓመቱን የሚጨርሱ አይመስለኝም ስለዚህ አሁን በምክትል ፕሬዚደንት የምታገለግለዋ ክልሱ እና የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ካማላ ሃሪስ የምትቀጥለዋ የአሜሪካ ፕሬዝደንት የመሆን ትልቅ ዕድል አላት፤ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝደንት። ሁሉም ነገር በደንብ የተቀነባበረ ነው። አቤት አሜሪካ ጉድሽ!

❖❖❖ [Isaiah 31:1]❖❖❖

Woe to those who go down to Egypt for help, who rely on horses, who trust in the multitude of their chariots and in the great strength of their horsemen, but do not look to the Holy One of Israel, or seek help from the Lord.

👉 Six years ago, I expressed my happiness for Donald Trump and congratulated him when he became the 45th President of the US of A. By inviting him to Ethiopia as follows:

“We Ethiopians will never forget, that the so-called “first-African-American-President”, Barack Hussein Obama ‘not once‘ expressed his best New Year’s wishes to the humblest Christian nation of Ethiopia – but he was happy to congratulate year after year Muslim Iranians for their non-Muslim Persian New Year’s celebrations.

With unreserved enthusiasm and wholeheartedness I congratulate the honest Donald Trump for becoming The 45th (4+5 = 9). Unlike his anti-Christian predecessor who was quick to cozy up with his Muslim brothers by traveling to Cairo, Istanbul & Kabul, it’s my sincere hope that President Trump will make his first visits to the powerful & mysterious monasteries of Greece and Ethiopia. I personally invite him to visit the first Christian nation of the planet, Ethiopia, as soon as possible. He will be anointed with the crown of King David there!“ https://wp.me/piMJL-2EV

But, to my dismay, six years ago, Mr. Trump’s first foreign trip as president started in Muslim Saudi Arabia – rather than Christian Ethiopia.

Four years later, I was even more disappointed when President Trump made an insensitive and dangerous rhetoric toward Ethiopia. During the course of the conversation with the Sudanese and Israeli prime ministers, the president of the United States took it upon himself to casually issue a bellicose threat to Ethiopia on behalf of Muslim Egypt and its president, Abdel Fattah al-Sisi, a man Trump has referred to as “my favorite dictator.” Immediately [Isaiah 31:1] came into my mind – and I was almost sure that President Trump is going to lose this election.

Now, sleepy Joe Biden (78) might „enjoy“ the first few months of the presidency – but he might not finish his four-year term – than means, Jezebel 2.0 Kamala Harris could replace his as the next, and first woman president of the US. I believe that’s the plan of the democrats in the first place.

👉 If Donald Trump Wins These Bad Guys Will Die of Heart Attack or Commit Suicide

❖ True Israel Is Spiritual

One group is composed of literal Israelites “according to the flesh”

(Romans 9:3, 4). The other is “spiritual Israel,” composed of Jews and Gentiles who believe in Jesus Christ.

President Trump, Do You Remember that Beautiful Ethiopian Christian Girl Saying Passionate Prayer for You?

Sad, but you didn’t return the favor when you sided with Muslim Egypt against Christian Ethiopia

ማህሌት ትባላለች፤ ልክ አምና በዚህ ወቅት በነጩ ቤት ተገኝታ ለ ፕሬዝደንት ትራምፕ ጸሎት ስታደርስ ብዙ አሜሪካውያንን አስደስታቸው ነበር። ግን ፕሬዝደንት ትራምፕ ከሙስሊም ግብጽ ጋር ሲቆሙ ለኢትዮጵያ አጻፋውን አለመለሱላትም።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sen. Jim Risch: Ethiopia Atrocities Determination Long-Overdue, Must Be Followed with Action

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2023

💭 ሴናተር ጂም ሪሽ፡- ኢትዮጵያ የተፈጸመውን ግፍ በሚመለከት የተሰጠው ውሳኔ ከረዥም ጊዜ በላይ ቆይቷል ስለዚህ ባፋጣኝ እርምጃ መወሰድ አለበት

የደም አይነታቸው ቡና ነው ☕ ሁሉም ወንጀላቸውን ለመደበቅ ጊዜ እየወሰዱ ነው። ለምን ገለልተኛ (የፎረንሲክ) መርማሪዎችን ወደ ትግራይ አይፈቅዱም? ይህ በዓለም ታሪክ ታይቶ እና ተሰመቶ የማይታወቅ ነው።

☕ Their Blood Type Is Coffee ☕ and they are all buying time to hide their crime. Why are they not allowing independent (forensic) investigators into Tigray? This is unheard of and unprecedented in world history.

👉 Courtesy: Foreign Relations Committee

BOISE, IDAHO – U.S. Senator Jim Risch (R-Idaho), ranking member of the Senate Foreign Relations Committee, today released the following statement on the State Department’s atrocities determination for Ethiopia, citing that war crimes and crimes against humanity, including ethnic cleansing, were committed in the course of the war in northern Ethiopia:

“The rhetoric of this administration’s supposed ‘human rights first foreign policy’ continues to lack the action that would demonstrate its reality. Just days after returning from Ethiopia, Secretary Blinken has finally made public a long-overdue determination on the horrific atrocities committed during the war in Northern Ethiopia. The administration’s inaction undermined the U.S. response to the world’s deadliest conflict in recent memory, particularly related to atrocities committed in Tigray.

“Unfortunately, under this administration’s watch, the United States has yet to take action to hold accountable the Ethiopians who committed these heinous acts against thousands of innocent civilians. The administration should now match its determination with action through a range of available accountability tools.

“As Ethiopia’s justice and peace processes play out, the United States is not absolved from pursuing accountability. Preventing further atrocities in Ethiopia requires strong U.S. action to signal that future perpetrators of atrocities will be held to account.”

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

SoS Blinken Says The Fascist Oromo Army of Ethiopia, Eritrea, TPLF, Amhara Forces Committed ‘War Crimes’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2023

🔥 የጦር ወንጀለኛው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን የፋሺስቱ ኦሮሞ ሰአራዊት፣ የኤርትራ፣ የህወሓትና የአማራ ሃይሎች ‘የጦርነት ወንጀል’ ፈጽመዋል ሲሉ ተናገሩ።

💭 ነገር ግን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በሰሜን ለተከሰተው የዘር ማጥፋት ወንጀል ቍ. ፩ ተጠያቂ የሆነውንና በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ደም በእጁ ላይ የሚገኝበትን የጦር ወንጀለኛውን አርመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ሁለት ጊዜ ተገናኝተው ብዙ ጊዜ በደም የጨቀየውን እጁን ጨብጠውታል።

ይህ ደግሞ አንቶኒ ብሊንከንን የጦር ወነጀለኛ ያደርጋቸዋል። ልክ እንደ እነ ኢሳያስ አብዱላ ሃሰን፣ ደብረጽዮን፣ ጌታቸው ረዳ፣ ደመቀ መኮንን ሀሰን፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ብርሃኑ ጁላ፣ ይልማ መርዳሳ፣ ደጉ አንዳርጋቸው፣ ዮሐንስ ቧ ያለው፣ ሙስጠፌ፣ አዳነች እባቤ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ጃዋር መሀመድ፣ ታከለ ዑማ ወዘተ የጦር ወንጀለኛ ያደርጋቸዋል። በሞት የሚያስቀጣ ወንጀለኞች! የእግዚአብሔር ቃል ነፍሰ ገዳይ ይገደል ነው የሚለን።

💭 But Secretary of State Antony Blinken Met The War Criminal Genocider Ahmed Ali who, has the blood of millions of Ethiopian Orthodox Christians on its hands.

HOW IS THAT POSSIBLE? Doesn’t this make Blinken a war criminal?

The Biden administration has determined war crimes have been committed by all sides in the deadly conflict in northern Ethiopia’s Tigray and neighboring regions, Secretary of State Tony Blinken said on Monday.

The big picture: Ethiopia’s government and Tigray forces agreed last November to end the fighting in the two-year war that led to one of the world’s worst humanitarian crises. Humanitarian groups are now getting aid into Tigray, which faced what the UN called a de facto aid blockade throughout much of the conflict.

  • Researchers at Belgium’s Ghent University estimate the death toll may be as many as high as half a million people, with many dying from hunger, disease or lack of medical attention due to the conflict. Millions have also been displaced, per UN figures.
  • Blinken on Monday noted the end to the fighting and the arrival of aid into Tigray, but said “the suffering that was wrought upon civilians in northern Ethiopia must be acknowledged.”

Details: After “careful review,” Blinken said he determined that members of the Ethiopian National Defense Forces (ENDF), Eritrean Defense Forces (EDF), Tigray People’s Liberation Front (TPLF) forces and Amhara forces committed war crimes during the conflict.

  • Blinken accused the ENDF, EDF and Amhara forces of committing crimes against humanity, including murder, rape and other forms of sexual violence, and persecution.
  • The Amhara forces also committed “the crime against humanity of deportation or forcible transfer and committed ethnic cleansing in western Tigray,” he added.
  • The parties detailed in the U.S. determination, which echoes similar conclusions made by the UN and human rights groups, did not immediately comment on Blinken’s remarks. They’ve previously denied committing human rights abuses, per Reuters.

What they’re saying: “The conflict in northern Ethiopia was devastating. Men, women, and children were killed. Women and girls were subject to horrific forms of sexual violence. Thousands were forcibly displaced from their homes,” Blinken, who visited Ethiopia last week, told reporters on Monday.

  • “Entire communities were specifically targeted based on their ethnicity,” he said. “Many of these actions were not random or a mere byproduct of war. They were calculated and deliberate.”

What to watch: Blinken called on leaders to hold those responsible for war crimes and crimes against humanity committed in Ethiopia accountable.

  • “We urge all parties to follow through on their commitments to one another and implement a credible, inclusive, and comprehensive transitional justice process,” Blinken said, pointing to the peace agreement signed in November 2022.
  • “We additionally call on the government of Eritrea to ensure comprehensive justice and accountability for those responsible for abuses in Ethiopia,” he added.
  • “Formally recognizing the atrocities committed by all parties is an essential step to achieving a sustainable peace.”

The United States has previously estimated that some 500,000 people died in the two-year conflict, making it one of the deadliest wars of the 21st century and dwarfing the toll from Russia’s invasion of Ukraine.

The United States has previously estimated that some 500,000 people died in the two-year conflict, making it one of the deadliest wars of the 21st century and dwarfing the toll from Russia’s invasion of Ukraine.

💭 US SoS Anthony Blinken, The Son of a Holocaust Survivor Shaking Hands With the Devil aka Black Hitler

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

To Rehabilitate The Genocider Black Hitler Ahmed, SoS Antony Blinken Departs For Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2023

😈 አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን አሁን ማዳን የባይደን ምርጫ ነው። የግራኝን ወንጀለኛ ድርጊት ከስር መሰረቱ መጥረግ ነው። በዘር ማጥፋት ወንጀል የተፈፀመውን ጋላ-ኦሮሞ መሸለም ምርጫ ነው። ጭፍጨፋውን ያለምንም መዘዝ ለኤርትራ እንዲሰጥ መፍቀድ ምርጫ ነው። የግራኝ አብዮት አህመድ መሲህ ውስብስብ እና አመራሩን በሚጠራጠሩ ቡድኖች ላይ የትግራይን አሰቃቂ ፍፍና ወንጀል መጽሃፉን ለመድገም ፍላጎት ስላለ አረንጓዴ ማብራት ምርጫ ነው።

👉 ሁሉም አብረው እየሠሩ ነው/ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ ከተፈጸመው ጭፍጨፋ ጀርባ አሜሪካ አለችበት።

ዘር አጥፊዎቹ በ አራት ወራት ውስጥ ሁለት ጊዜ ተገናኙ ፤ ከዚህ ገጠመኝ የዓለምን ትኩረት ለማራቅ ሲሉ ደግሞ በጥቁር ባህር ላይ ድሮኗን አፈፈነዷት ፥ ልክ እንደ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 ማክስ አደጋ። ምንም አያስደንቅም።

ዶ/ር ቴድሮስንም የክርስቲያን የዘር ማጥፋት እየተካሄደበት ካለው እና የመጽሐፍ ቅዱስ የቃል ኪዳኑ ታቦት ከሚቀመጥበት ከአክሱም ጽዮን መምረጣቸው አይገርምም።

😈 አንድ የሃገር መሪ ሁለት ወይንም አምስት አስር ሰዎችን ቢገድል፤ ምዕራባውያኑ እና ምስራቃውያኑ ሉሲፈራውያን የአለማችን ፈላጭ ቆራጮች አጭር የውግዘት መግለጫ በኢንባሲዎቻቸው በኩል ያወጣሉ፣ ለስለስ ያለ ማስጠንቀቂያ ይሰጡታል። (በብዙ ሃገራት እንደሚታየው)

😈 አንድ የሃገር መሪ ሺህ፣ ሃምሳ ሺህ ወይንም መቶ ሺህ ዚጎችን ቢገድል ውግዘቱ ጠንከር ይላል፣ ስለ ሰብ ዓዊ መብት ጥሰትያጉረመርማሉ፣ የተባበሩት መንግስታት ጸጥታው ምክር ቤት ይጠራል፣ ማዕቀብ ይጣላል። መሪው ግድያውያን ሲያቆም፤ “በቂ ደም አላፈሰስክም!” ብለው ሉሲፈራውያኑ ሠራዊቶቻቸውን “በጸጥታ አስከባሪ” ስም ይልኩበትና ከስልጣን ያስወግዱታል። (በላቲን አሜሪካ፣ በቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ፣ በአፍጋኒስታን፣ በሱዳን፣ በሶሪያ፣ በኢራቅ፣ በሊቢያ፣ በማሊ፣ በናይጄሪያ፣ በቡርኪና ፋሶ፣ በጊኒ ቢሳው ወዘተ።

😈 አንድ የሃገር መሪ እስከ አንድ ሚሊየን ወይንም ከዚያም በላይ ዜጎቹን ሲጨፈጭፍ/ሲያስጨፈጭፍ ሉሲፈራውያኑ ለመሪው ባፋጣኝ የሰላምና እርቅ ሂደቶችን ያደርግ ዘንድ ይነግሩትና ውደሳውን፣ ሽልማቱን፣ መሣሪያውንና ገንዘቡን ሁሉ ባፋጣኝ ያጎርፉለታል። (ለግራኝ ኢትዮጵያ + ለዜልንስኪ ዩክሬይን)። እየተፈጸመ ስላለው ግፍና ጭካኔ ዝም ጭጭ ይላሉ። ለዚህም ነው አዲስ አበባ የሚገኙት ኡእተባበሩት መንግስታት፣ የአፍሪካ ህብረት፣ የአውሮፓ ህብረት ጽሐፍት ቤቶች እና የምእራብ ሃገራት ኤምባሲዎች ምንም አይነት ውግዘትና መግለጫ የማይሰጡት። ግልጽ ነ፤ የዘር ማጥፋትን ወንጀል/ የሕዝብ ቁጥር ቅነሳውን (በተለይ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኑን)ስለሚፈልጉት ያከብሩታል።

👉 They all work together

The Gonociders Meet Twice in 4 Months – to deflect attention from this encounter they blew up the drone over the Black Sea – just like The 2019 Ethiopian airlines Boeing 737 Max Crash. No Wonder they picked Dr. Tedros of WHO from AXUM where the ChristianGenocide is taking place – and where The Biblical Ark of The Covenant is kept.

This visit by itself is a Crime against Humantiy! No wonder we say that America is behind the genocide against Orthodox Christians of Ethiopia, Russia, Ukraine, Serbia, Armenia, Syria, Iraq, Egypt and soon Georgia.

💭 Biden Administration Bows Before Ethiopian Genocide And Wastes Somaliland Opportunity

👉 Courtesy: The Washington Examiner

Speaking at the U.S.- Africa Leaders Summit, President Joe Biden declared, “The United States is all in on Africa and all in with Africa.” Biden continued, “The choices that we make today and the remainder of this decade and how we tackle these challenges, in my view, will determine the direction the entire world takes in the decades to come.”

Alas, the choices Biden’s team now makes do not bode well for the future.

DON’T DERAIL UN INVESTIGATION OF Tigray GENOCIDE IN NAME OF PEACE

On Tuesday, Secretary of State Antony Blinken departs for Ethiopia . His visit rehabilitates Prime Minister Abiy Ahmed, a man responsible for the Tigray genocide . In November 2020, Abiy suspended elections and ordered Ethiopia’s army to take over the Tigray state. Tigrayans preempted the attack and then fought back. Ultimately, Abiy besieged the region to cause a famine that killed hundreds of thousands of people. He meanwhile rounded up Tigrayans in Ethiopia’s capital. Ethiopian and their Eritrean allies looted, raped, and stole. Abiy’s war laid infrastructure to waste and cost the Ethiopian economy tens of billions of dollars.

To rehabilitate Abiy now is a choice by Biden to sweep Abiy’s actions under the rug. It is a choice to reward the Ethiopian despot for genocide. It is a choice to allow him to outsource murder to Eritrea without consequence. It is a choice to greenlight Abiy’s willingness to repeat the Tigray playbook against any other group that questions his messiah complex and leadership.

Freedom House ranks Ethiopia as among the world’s least free countries, not much better off than Russia and less free than the Persian Gulf’s absolute monarchies. Niger, the second and final stop on his swing through Africa, is more democratic — it sits alongside El Salvador and Tunisia in the rankings — but Blinken goes mostly because Niger is home to the chief U.S. drone base in Africa.

What is curious is Blinken’s top omission: While Biden’s team says it will compete against China, Blinken studiously avoids any visit to Somaliland, the most democratic country in the Horn of Africa and a country that, unlike Ethiopia and Niger, cast its lot with Taiwan and Western democracies.

If Biden and Blinken are serious about countering China, they should not treat China’s partisans better than they treat America’s allies. Rather, it seems Blinken deliberately and irrationally seeks to throw Somaliland under the bus in deference to State Department’s bureaucratic interests. Too many African hands in Foggy Bottom worry more about antagonizing Somalia’s entrenched interests than they do about advancing America’s strategic position in the region. The State Department also seeks figuratively to give a middle finger to Congress that incorporated provisions in the 2023 National Defense Authorization Act that called for a greater U.S. partnership with Somaliland. The icing on the cake is Somaliland’s potential with rare earths , something to which both Biden and Blinken now turn their backs.

I have flown from Ethiopia’s capital Addis Ababa to Somaliland’s capital Hargeisa. It takes 45 minutes. To get to the center of town is another 15 minutes. Figure an hour meeting and then a return to Ethiopia. For Blinken to say he does not have three hours to celebrate African democracy and reward countries who say no to Beijing shows just how unserious Biden and Blinken are when it comes to countering China’s inroads in Africa.

Biden promised to make choices for the future. Unfortunately, he now makes all the wrong ones.

😈 የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ናት / Satnael’s Goal is Ethiopia

☆ The US administration has been able to massacre over a million Americans with the COVID Virus

☆ Since 2020, the fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali has been able to massacre over a million Orthodox Christians in Northern Ethiopia.

☆ 200.000 Women, Nuns, Girls Raped

☆ The Siege of the Axum region is Causing mass Starvation for Millions

💭 As we can see and hear from the video video below, Secretary of State Blinken was vocal and concerned about the ethnic cleansing in Western Tigray when the Biden administration thought it could play the human rights card to force the brutal regime do more atrocities and more killings. ”kill more, or else…”

😈 If a leader of a country kills one or ten the Luciferians cry about human rights, and warn him in a coordinated manner.

😈 If he kills tens and hundreds of thousands they sanction him and his nation, intervene militarily, and remove him from power.

😈 But, if he kills ‘enough’ people and agrees to follow the depopulation agenda and massacres more than a million, they will be happy, they applaud him, invite him, and give awards to him, remain quite about the atrocities. That’s why no condemnations and statements are made by the UN, AU, EU and Western Embassies in Addis Ababa are issued. They like and celebrate the depopulation genocide of Orthodox Christians!

👉 Please go to the comment’s section of the following video (even YouTube stopped removing such videos) to observe the similarities between the #Covidgenocide in the USA, and the #Christiangenocide in Ethiopia

💭 For example:

  • – This is a crime against Humanity. ! Make them accountable.
  • – This was a cover up of the century and the world is eagerly waiting for accountability.
  • – Every one of them MUST be held accountable! The innocent victims of their crimes, misled by lies must be awarded at least with arrests and fines of these criminals!
  • – How is Fauci still walking around as a free man. Shame on all of them. I don’t know how they can look at themselves in the mirror
  • – Why are these people not in jail and any money that they made from this confiscated….?
  • – If they are not held accountable, we are doomed.

🛑Ingraham: This is a Scandal of Monumental Significance

💭 Anthony Blinken, The Son of a Holocaust Survivor Shaking Hands With the Devil aka Black Hitler

💭 አንቶኒ ብሊንከን፣ ከሆሎኮስት የተረፈው ልጅ ከዲያብሎስ ከጥቁር ሂትለር ግራኝጋር ሲጨባበጥ

💭 Will Blinken, The Son of a Holocaust Survivor Allow a Concentration Camp For Ethiopian Christians?

💭 Jill Biden and Antony Blinken Awarded a Transgender & an Ethiopian Muslim with International Women of Courage Award

💭 የፕሬዚደንት ጆ ባለቤት ጂል ባይደን እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን የአለም አቀፍ የሴቶች ጀግንነትሽልማትን ለወንዳ ገረድ አርጄንቲናዊ እና ለኢትዮጵያዊቷ ሙስሊም ለመዓዛ መሀመድ ሸልመዋቸዋል።

💭 ‘Bolshevist’ Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy ‘Orthodox Christian’ Russia by Jihad

💭 Godless G7 in Münster: Germany Removes 482-year-old Christian Cross for G7 ‘Halloween Party’

❖❖❖[Matthew 25:31-34]❖❖❖

When the Son of man shall come in his glory, and all the holy angels with him, then shall he sit upon the throne of his glory: And before him shall be gathered all nations: and he shall separate them one from another, as a shepherd divideth his sheep from the goats: And he shall set the sheep on his right hand, but the goats on the left. Then shall the King say unto them on his right hand, Come, ye blessed of my Father, inherit the kingdom prepared for you from the foundation of the world:”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Jill Biden and Antony Blinken Awarded a Transgender & an Ethiopian Muslim with International Women of Courage Award

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2023

💭 የፕሬዚደንት ጆ ባለቤት ጂል ባይደን እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን የአለም አቀፍ ‘የሴቶች ጀግንነት’ ሽልማትን ለወንዳ ገረድ አርጄንቲናዊ እና ለኢትዮጵያዊቷ ሙስሊም ለመዓዛ መሀመድ ሸልመዋቸዋል።

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፭፥፳]❖❖❖

ክፉውን መልካም መልካሙን ክፉ ለሚሉ፥ ጨለማውን ብርሃን ብርሃኑንም ጨለማ ለሚያደርጉ፥ ጣፋጩን መራራ መራራውንም ጣፋጭ ለሚያደርጉ ወዮላቸው!”

ባሰቃቂ ሁኔታ በአውሬዎቹ የጋላኦሮሞ፣ በኢሳያስ አፈወርቂ አብዱላህ ሃሰን ቤን አሚር፣ በሶማሌ፣ በአማራ/ኦሮማራ ወታደሮች ባሰቃቂ ሁኔታ የተደፈሩት እነ ሞናሊዛ አይደሉም የሚሸለሙት፤ የእነርሱ ሽልማት በዚያኛው ዓለም ነው የሚሰጣቸው።

እግዚአብሔር እንኳንም አጋለጠልን! ገና ምን ዓይተው! ወይዘሮ ጂል ባይድን ለግብረሰዶማዊነት ተልዕኮ ከሁለት ሳምንታት በፊት ኬኒያ ነበሩ። በቆይታቸውም፤ “የአፍሪቃው ቀንድ በድርቅ እየተመታ ስለሆነ ለኬኒያ $126 ሚሊየን ዶላር ለመስጠት ዝግጁ ነን፤ ነገር ግን ለግብረሰዶማውያን መብት የቆመ ሕግ ጠቅላይ ፍርድቤቱ ማጽደቅ አለበት” ብለዋቸው እንደነበር ተገልጿል። አይገርምም፤ ኦባማና ቡሽም ተመሳሳይ ነገር ለማድረግ ነበር ወደ ኢትዮጵያ ሲጓዙ የነበሩት።

እንግዲህ ይህ ሽልማትም እስከ ሁለት መቶ ሺህ በሚቆጠሩት አክሱም ጽዮናውያን እናቶችና እኅቶች ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ጾታዊ ጥቃትና ከሚሊየን በላይ የሚሆነውን የሕዝብ ክርስቲያኑን ደም በስላቄ መልክ ለማክበር ሲባል ነው። መንፈሳዊውን ውጊያ እየተሸነፉ ስለሆነ፤ “ሰዶም እና ገሞራ አሸንፋለች!” በማለት ለመኩራራት ነው ይህን የሽልማት ሥነ ስርዓት ሆን ብለው ያዘጋጁት። ልክ እንደ ኖቤሉ!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የተሠራው ግፍና ወንጀል በምድር ታሪክ ምናልባት አቻ እንደማይኖረው የአሜሪካውያኑ ሁኔታ በደንብ ይጠቁመናል፤ አቶ አንቶኒ ብሊንከንን እንመልከተው፤ የሚያውቀውን ያውቃል፤ እንግዲህ ከእንሽላሌት የተፈጠረ ወይም ሮቦት እስካልሆነ ድረስ የሰው ልጅ ነውና በውስጡ እየተገረፈ እንደሚያድር መገመት አያዳግትም። የአሜሪካ መንግስት የአፍሪቃ ቀንድ ልዑካን የነበሩት እነ ጂፍሪ ፌልትማን እና ማይክ ሃመር ከሃላፊነታቸው ባጭር ጊዜ ውስጥ የራቁት የተፈጸመው ግፍና ወንጀል እንቅልፍ ስለነሳቸው ነው። በተለይ ጄፍሪ ፌልትማንማ ቃለ መጠይቅ ላይ መናገር እስከሚያቅተው ድምጹ ሲርበተበት በደንብ ያስታውቅበት ነበር። ይህ ቀላል ነገር አይምሰላቸው!

ያም ሆነ ይህ፤ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ወንጀል የምትመራዋ አሜሪካ መሆኗን ሌላ ማረጋገጫ ነው። ኖርዌይ፣ ጀርመን፣ አረቦች አሁን ደግሞ አሜሪካ በደረጃ ሽልማቱን ሰጧቸው።

እግዚኦ! የሚያሰኝ ነው፤ የግብረሰዶማውያን ፓርቲ መሆኑ ነው። በሴቶች ቀንወንዱ “የሴት ጀግና”፣ ለትግራይ ጀነሳይድና ለሁለት መቶ ሺህ እናቶችና እኅቶች መደፈር ተጠያቂ ከሆኑ ጨካኝ፣ የሴትነት ርህራሄ ከሌላቸው ባለጌ ጋዜጠኞች መካከል አንዷ የሆነችው የመሀመድ ልጅም፤ “ጀግና! ሚሊየን ክርስቲያኖች ይጨፈጨፉ ዘንድ፣ ብዙ ሴቶች ይደፈሩ ዘንድ ከፍተኛ ቅስቀሳ በማድረግሽ፤ አማራው ደግሞ በተጋሩ ወንድሞቹና እኅቶቹ ጋር እንዲፋለም የበኩልሽን አስተዋፅኦ ስላበረከተሽ፣ አብዛኛውን ሰው ደግሞ እንዲደነዝዝ እያደረግሽ በአሜሪካ ኢምባሲ በኩል ሲ.አይ.ኤ የሰጠሽን ትምህርትና ተልዕኮ በሚገባ ስለፈጸምሽ፤ ጀግኒት ብለን እንሸልምሻለን!”

ይህችን በሉሲፈራውያኑ ከተመለመሉት አንዷ የሆነችውንና የወንጀለኛው ፋኖ/ቄሮ ቃል አቀባይ የሆነችውንና፤ እንደው ምንም ዓይነት ክብር አይገባቸውምና ስማቸውን እንኳን ባላነሳ እመርጥ ነበር፤ ነገር ግን እግራቸው አንድ በአንድ መሰበር ስላለበት፤ እንደ እነ የኢሳቶቹ፣ ኦሮማራ360፣ ቲ.ኤም.ኤች፣ ደሬ ኒውስ፣ ዶንኪ ቲውብ፣ አበበ በለውና ሌሎች ብዙ ቆሻሾች እንኳን ልሰማቸው ገና ሳያቸው ነው ቋቅ የሚሉኝ። እንግዲህ እንደምናየው የሉሲፈራውያኑን አጀንዳ ማስጠንቀቂያው ገና ከሁለት ዓመታት በፊት ነበር ልክ በዚህ በሑዳዴ ጾም ወቅት የተሰጣቸው። አሁን ሁሉም ፀረኢትዮጵያና ፀረኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ተልዕኮ ያላቸው በጣም አታላይ የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች መሆናቸውን በግልጽ እያየነው ነው። የእነ አሜሪካ ኤምባሲ ዋና ሥራ ይህ እኮ ነው!

አዎ! እርስበርስ ይሸላለሙ! ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ይህንም ውጊያ እነ አሜሪካ እየተሸነፉት ነው፤ ያውቁታል። አሁን ሽልማቶቿን በመለዋወጥ፣ በመጋበዝና “የሰላም ድርድር” እንዲደረግ በማስገደድ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ከሠሩት እጅግ በጣም ከባድ ወንጀልና ብዙ ግፍ እራሳቸውን ለማዳን በማጣር ላይ ናቸው። የኖርዌዩ የኖቤል ኮሜቲ በግራኝ አርመኔነት በኩል የተሠራው ግፍና ወንጀል ካስከተለበት ውርደት እራሱን ለማዳን፤ መጀመሪያ እርዳታበሚል መልክ የኖርዌይ ድርጅቶችን ወደ ሱዳን ላከ፤ (ከትግራይ የተሰደዱትን ወገኖቻችንን እንረዳለን በሚል) በመሃልም ኮሚቴው በሲ.ኤን.ኤን ወጥቶ ምን ያህል እንደተጸጸተ በኮሚቴው ሌቀመንበር በ ቤሪት ሪስአንደርሰን / Berit Reiss-Andersen በኩል ነገሮችን ለማረሳሳት ሞከረ። ያም ስላተሳካ፤ ሁሉም የምዕራባውያን መንግስታት፣ ተቋማትና ኢትዮጵያ ያሉት ከሃዲ ወኪሎቻቸው በጋራ የጄነሳይዱን ጉዳይ ለማስረሳት ጊዜ እየገዙ መደብቅ የሚቻለውን ነገር ሁሉ በመደበቅ ላይ ናቸው። እነ አሜሪካ የተጨፈጨፉትን የአባቶቻችንንና እናቶቻችን ሬሳ በማይታወቅ መልክ ለመደበቅ ይችሉ ዘንድ ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ለኢሳያስ አፈወርቂ (አብዱላህ ሃሰን) እና ለእነ ደብረጽዮን የሳተላይት መረጃዎችን እያቀበሉ ማን፣ ምን የትና እንዴት መደበቅ እንደሚኖርበት ሥራቸውን እንደሚሠሩ ለሰከንድ እንኳን አልጠራጠርም። ይህ ጀነሳይድ ሁሉንም ነው ተጠያቂ የሚያደርገውና።

ዛሬ በዘር ማጥፋት ጦርነቱ የተዳከመውን ሕዝቤን በየተራራውና ሸንተረሩ እንደ ናዚዎችና ኮሙኒስቶች እያስቆፈሩት እንደሆነ መረጃዎች እየወጡ ነው። እነዚህን አረመኔዎች ገሃንም እሳት ብቻ ነው የሚጠብቃቸው!

😈 አንድ የሃገር መሪ ሁለት ወይንም አምስት አስር ሰዎችን ቢገድል፤ ምዕራባውያኑ እና ምስራቃውያኑ ሉሲፈራውያን የአለማችን ፈላጭ ቆራጮች አጭር የውግዘት መግለጫ በኢንባሲዎቻቸው በኩል ያወጣሉ፣ ለስለስ ያለ ማስጠንቀቂያ ይሰጡታል። (በብዙ ሃገራት እንደሚታየው)

😈 አንድ የሃገር መሪ ሺህ፣ ሃምሳ ሺህ ወይንም መቶ ሺህ ዚጎችን ቢገድል ውግዘቱ ጠንከር ይላል፣ ስለ ሰብ ዓዊ መብት ጥሰትያጉረመርማሉ፣ የተባበሩት መንግስታት ጸጥታው ምክር ቤት ይጠራል፣ ማዕቀብ ይጣላል። መሪው ግድያውያን ሲያቆም፤ “በቂ ደም አላፈሰስክም!” ብለው ሉሲፈራውያኑ ሠራዊቶቻቸውን “በጸጥታ አስከባሪ” ስም ይልኩበትና ከስልጣን ያስወግዱታል። (በላቲን አሜሪካ፣ በቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ፣ በአፍጋኒስታን፣ በሱዳን፣ በሶሪያ፣ በኢራቅ፣ በሊቢያ፣ በማሊ፣ በናይጄሪያ፣ በቡርኪና ፋሶ፣ በጊኒ ቢሳው ወዘተ።

😈 አንድ የሃገር መሪ እስከ አንድ ሚሊየን ወይንም ከዚያም በላይ ዜጎቹን ሲጨፈጭፍ/ሲያስጨፈጭፍ ሉሲፈራውያኑ ለመሪው ባፋጣኝ የሰላምና እርቅ ሂደቶችን ያደርግ ዘንድ ይነግሩትና ውደሳውን፣ ሽልማቱን፣ መሣሪያውንና ገንዘቡን ሁሉ ባፋጣኝ ያጎርፉለታል። (ለግራኝ ኢትዮጵያ + ለዜልንስኪ ዩክሬይን)። እየተፈጸመ ስላለው ግፍና ጭካኔ ዝም ጭጭ ይላሉ። ለዚህም ነው አዲስ አበባ የሚገኙት ኡእተባበሩት መንግስታት፣ የአፍሪካ ህብረት፣ የአውሮፓ ህብረት ጽሐፍት ቤቶች እና የምእራብ ሃገራት ኤምባሲዎች ምንም አይነት ውግዘትና መግለጫ የማይሰጡት። ግልጽ ነ፤ የዘር ማጥፋትን ወንጀል/ የሕዝብ ቁጥር ቅነሳውን (በተለይ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኑን)ስለሚፈልጉት ያከብሩታል።

👏 They award and applause Muslim Rape’s Enablers – Not One of the 200.000 Christian Rape Victims in Northern Ethiopia are remembered, let alone rewarded.

Ethiopian journalist Meaza Mohammed and Ukrainian medic Yuliia ‘Taira’ Paievska were among the recipients of the International Women of Courage Awards held at the White House.

❖❖❖[Isaiah Chapter 5፡20]❖❖❖

Woe unto them that call evil good, and good evil; that put darkness for light, and light for darkness; that put bitter for sweet, and sweet for bitter!

🏴 The Edomite West is in love with Mohammed & Ahmed

  • ☆ The Nobel Peace Prize 2019 was awareded to Ahmed Ali
  • ☆ The International Women of Courage Awarded to Meaza Mohammad

🔦 On the very same day, Singer Cindy Lauper said: If you are against Transitioning of Tran Knees you = Hitler

Cyndi Lauper was asked for her thoughts on Republican ‘anti-LGBTQ’ legislation

The singer replied ‘this is how Hitler started’ as she spoke at a red carpet event

Republicans across several states have banned transgender surgery for minors

👉 February 24, 2023

US First Lady Jill Biden visits Ethiopian neighbor and Anglo-Saxon satellite Kenya as the Horn of Africa region endures its worst drought in decades.

The US will give a $126 million grant to Kenya to fight the effects of drought only if Kenya’s Supreme Court accepts homosexuality.

This third-rated ‘journalist’ is one of the most cruel beings who had encouraged the ethnic cleansing of Christian Tigrayans in Western and Southern Tigray, and the mass-rape of Orthodox Christian girls and women. In the past four years, this woman was way more enthusiastic and happy than many when over a million innocent Ethiopian Christians have been massacred, the whole region of Tigray besieged and starved, over 200.000 women and girls even Nuns were brutally raped. And this by the evil Oromo regime of Abiy Ahmed Ali she indirectly works for. Yet this lady has never spoken about this sad and serious matter. No condolences, no remorse, no regrets, no in fact this callous ‘woman’ made a mockery of her fellow girls and women by continuing to work for the medias of the criminal regime.

💭 As we can see and hear from the video video below, Secretary of State Blinken was vocal and concerned about the ethnic cleansing in Western Tigray when the Biden administration thought it could play the human rights card to force the brutal regime do more atrocities and more killings. ”kill more, or else…”

😈 If a leader of a country kills one or ten the Luciferians cry about human rights, and warn him in a coordinated manner.

😈 If he kills tens and hundreds of thousands they sanction him and his nation, intervene militarily, and remove him from power.

😈 But, if he kills ‘enough’ people and agrees to follow the depopulation agenda and massacres more than a million, they will be happy, they applaud him, invite him, and give awards to him, remain quite about the atrocities. That’s why no condemnations and statements are made by the UN, AU, EU and Western Embassies in Addis Ababa are issued. They like and celebrate the depopulation genocide of Orthodox Christians!

👉 13 – 15 December 2022

The U.S. welcomed black Hitler a.k.a Abiy Ahmed, who slaughtered over a million Orthodox Christians. Joe Biden watched the World Cup with genocider Abiy Ahmed Ali.

💭 US SoS Anthony Blinken, The Son of a Holocaust Survivor Shaking Hands With the Devil aka Black Hitler

💭 አንቶኒ ብሊንከን፣ ከሆሎኮስት የተረፈው ልጅ ከዲያብሎስ ከጥቁር ሂትለር ግራኝጋር ሲጨባበጥ

እጅግ በጣም ያሳዝናል፤ ግን አይረብሸን፤ አይድነቀን ገና ብዙ ጉድ ይወጣል። በዚህ አሳፋሪ በሆነ መልክ ይህን ሤራ ላጋለጠልን ለልዑል እግዚአብሔር ምስጋና ይገባዋል። በኢትዮጵያ ያሉትን ሁሉንም ፓርቲዎችና ቡድኖች የፈጠሯቸው፣ ያደራጇቸው፣ የሚቆጣጠሯቸውና የሚያዟቸው እነ ባቢሎን አሜሪካ መሆናቸውን አየን አይደል?! ጆ ባይድን በሚመረጥበት በ4 ኖቬምበር2020.ም በጋላኦሮሞዎቹ የምንሊክ የመጨርሻ ትውልድ ወኪሎቻቸው በኩል በአክሱም ጽዮን ላይ ሲዘምቱ ትኩረታቸው፣ ተል ዕኳቸውና ግባቸው ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ መሆኗን ይህ ጉባኤ በደንብ አረጋግጦልናል። ይህ ከአምስት መቶ ዓመት በፊት አንስቶ ሲያውጠነጥኑት የነበረው ሤራቸው የመጨረሻው ክፍል ነው። ሁሉንም ነገር ሊያሳዩን ዘንድ ግድ ነው። ለዚህም ነው አሁን ላይ ለእንዲህ ዓይነቱ የዋሽንገተን ጉባኤ የአፍሪቃ ጭፍሮቻቸውን በምስክርነት ሰብስበው በጽዮናውያን መጨፍጨፍ ላይ በመሳለቅ ላይ ያሉት።

🏴 Unholy alliance: Edomite West + Ishmaelite East (ESAU & Ishmael)

💭 Roman agents; TPLF + EPLF + OLF + EZEMA and Amhara and Galla groups have massacred and starved to death over a million Ethiopian Chrisians of Tigray for their Western Luciferian Overlords, Arabs, Turks and Iranians in under two years.

👉 27 December 2022

Chief of Staff of Army of Ethiopia ‘Field Marshal’ Birhanu Jini Jula pays

an official visit to Turkey. A second visit in six months. By the way, this genocider got the ‘Field Marshal’ title after killing a million Orthodox Christians of Ethiopia.

👉 The Franco-German visit, 12 and 13 January 2023

Mme Catherine Colonna, French Minister for Europe and Foreign Affairs pay a joint visit to Ethiopia with Mme Annalena Baerbock, the German Federal Minister for Foreign Affairs.

♀️ Female European Ministers Meet Black Hitler Who Massacred Over a Million Orthodox Christians

200.000 Christian Women Raped

☆ Yesterday Nazi Ukraine – 🐺 Today Fascist Oromo of Ethiopia

😲 Just Unbelievable – Reel Mockery! What a wicked world!

🔥 2019 – The cruel Oromo, Abiy Ahmed Ali was awarded the Nobel Peace Prize by Norway for a Pact of of the genocidal War against Ethiopian Christians – the war started on November 4, 2020

🔥 2021 – The sneaky manipulative Oromo Daniel Bekele was awarded with the German-Afrika prize/award for hiding the Christian genocide – for successfully preventing Christian Ethiopians fleeing the violence in Tigray from crossing into Sudan – into the European Union.

💭 In the middle ages, Christian Europeans were searching for Prester John in Ethiopia, while anti-christian Europeans and the Ottoman Turks for their spiritual allies across the Ethiopian Ocean aka Indian Ocean. In the 16th century They found the Gallas/Oromos and Somalis between Indonesia and Madagascar, moved them north – and settled them in the Horn of Africa. Since then Jihad has been waged again and again against non-Oromosandancient Christians of Ethiopia.

😈 Johann Ludwig Krapf = Father of the Galla-Oromos who named the Gallas „Oromo„

1839 — Protestant German Oromo mission / Begin of Protestant Jihad

Krapf constructed the idea of a unified country ‘Ormania’, as a new

centre of Protestantism in analogy to ‘Germania’.

😈 The consequences: An Oromo mission/ Jihad begins with the help of anti-Christ Europe and Turkey.

😈 „Source for Eritrean History: From a Romantic Quest for ‘Ormania’ to the Establishment at the Erythraean Coast

The Oromos/Gallas who are unfortunately now in power in Addis, are a nomadic and pastoral people, who 500 years ago were living in what is present day Kenya and Tanzania, were on the move looking for greener pastures for their cattle, which were the backbone of their economy. The Oromos, contrary to current popular belief, were not organized into a single unitary state, but were a fractured society of nomads organized into Gadas. Each Gada had a leader and operated according to the interests of the Gada and not as part of a bigger entity or an Oromo nation. Some of the Gadas moved Westward from present day Kenya, past Lake Victoria and ended up in what is now Rwanda and Burundi (they may have been the ancestors of the people currently known as the genocidal Hutus, who have very close cultural ties to the Oromos that live in present day Kenya and Ethiopia).

Those nomad Gadas that moved north into Ethiopia did so in staggered waves. According to the Portuguese, the Oromos first set foot in Ethiopia in the year 1522. But their advances were checked by the Ethiopians. Only after 10 years of destructive wars between Adal and Ethiopia, which weakened both nations, were the Oromos able to move deeper into Ethiopia and Adal unopposed. Some may not know this, but the reason that the Adals built the wall of Harrer, which still stands today, was to defend the capital from the advances of the Oromo. A very interesting point that I would like to make here is that, it was because of Gragn that the Oromos got what is now largely perceived as a derogatory name – Galla. From my understanding, when Gran realized that the Ethiopians were turning the tides of war against him, he needed allies quickly and approached the Oromo Gada that had settled closest to Adal, seeking a military alliance.

💭 “The Gallas had little to contribute to the Semitized civilization of Ethiopia; they possessed no significant material or intellectual culture, and their social organization differed considerably from that of the population among whom they settled. They were not only the cause of the depressed state into which the country now sank, but they helped to prolong a situation from which even a physically and spiritually exhausted Ethiopia might otherwise have been able to recover far more quickly.„

➡ Edward Ullendorff – “The Ethiopians: An Introduction to Country and People.” Oxford University Press, 1960

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ex-Fifa-Boss Blatter: Qatar World Cup ‘Is a Mistake,’ | Qatar World Cup of Shame, Slavery & Genocide

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2022

የቀድሞው የፊፋ ፕሬዚደንት ሴፕ ብላተር፤ “የኳታር የዓለም ዋንጫ ‘ስህተት ነው’ | የኳታር የአለም ዋንጫ፤ የውርደት፣ የባርነት እና የዘር ማጥፋት ዋንጫ

🐺 እርጉሟ አቴቴ ሳህለወርቅ “ኤልዛቤል” ዘውዴ ደግሞ “በድሬዳዋ እግር ባህልን ለማጠንከር” በሚል ስልቂያ ከፊፋ ገንዘብ መቀበሏን ዛሬ የወጣው መረጃ ይጠቁመናል

  • ☆ Genocide in Tigray: Over a million Christians Massacred
  • ☆ 200.000 Women, Girls Raped in Ethiopia’s Tigray
  • ☆ Violence in Tigray is Causing Starvation for Millions

⚽ Sepp Blatter says choosing Qatar to host World Cup was ‘a mistake’

  • Former Fifa president claims country ‘too small’ and ‘bad choice’
  • Blatter blames votes of Platini and UEFA colleagues for outcome

Handing the World Cup to Qatar was a “mistake” and a “bad choice” according to the former Fifa president Sepp Blatter, who has repeated claims the decision was a result of secret political pressure.

Blatter says the tournament was handed to the Gulf state because of the actions of the former Uefa president, Michel Platini, under pressure from France’s then president, Nicolas Sarkozy. “For me it is clear: Qatar is a mistake. The choice was bad,” Blatter told the Swiss newspaper Tages-Anzeiger. “At the time, we actually agreed in the executive committee that Russia should get the 2018 World Cup and the USA that of 2022. It would have been a gesture of peace if the two longstanding political opponents had hosted the World Cup one after the other.”

Asked why Qatar was a bad choice, Blatter made no mention of the human rights concerns that have hung over the tournament, but said: “It’s too small a country. Football and the World Cup are too big for that.”

Blatter said that Fifa’s plans were disrupted by Platini, claiming the Frenchman was instrumental in directing four votes from European countries to Qatar, after pressure from Sarkozy.

“Thanks to the four votes of Platini and his [Uefa] team, the World Cup went to Qatar rather than the United States. It’s the truth,” Blatter said of the 14-8 voting result against the US in the final two.

“Platini told me he had been invited to the Élysée Palace, where French president Sarkozy had just had lunch with the Crown Prince of Qatar,” Blatter said. “Sarkozy said to Platini: ‘See what you and your colleagues from Uefa can do for Qatar when the World Cup is awarded.’ I then asked him: ‘And now?’”

According to Blatter, when he queried this, Platini’s response was: “‘Sepp, what would you do if your president asked you for something?’ I then told him that the question didn’t arise for me because we don’t have a president in Switzerland.”

👉 Just In: FIFA

FIFA Secretary General Fatma Samoura concluded two days of meetings with stakeholders from government and sport in Ethiopia today, in the company of a delegation from the Horn of Africa.

On Sunday in an audience with Sahle Work Zewde, the President of Federal Republic of Ethiopia, along with CAF Vice President and Djibouti Football Federation President Souleiman Waberi, Ethiopia Football Federation President Esayas Jira and Secretary General Bahiru Tilahun Limenih, discussions centred around FIFA Football for Schools Programme. In particular, the importance of playing sport, both for the benefits of personal health, as well as the learning of life skills such as teamwork, fair play and communication was highlighted.

👹 President Jezebel Sahle-Work Zewde and Mass Rape in Tigray, Ethiopia

The troops of the evil Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed and cruel President Sahel Work Zewde and their allies are deploying rape and famine in their war in the Tigray region. Tigray is the cradle of Ethiopian Christianity and civilization.

Many Christian Tigrayan women have courageously come forward to tell the world their stories of how they have been raped. They tell how their families were killed and homes destroyed, how they are trying to save their children from starvation.

The female president of Ethiopia Jezebel Sahle-Work Zewde, who visited the safe house in Mekelle in 2021 (her only visit) where thousands of vicitims and survivors are receiving medical care, Christian women of Tigray were scared:

When soldiers providing security for President Sahle-Work Zewde came to inspect the facility before her arrival, rape survivors gathering in the television room cried out in horror, fearing they would be assaulted again, staffers told AFP. Most refused to meet with Ms Sahle-Work.

It was “like they were fetching water”, 40-year-old Tirhas recalls. Once a day, she says, Ethiopian soldiers would line up outside her cell in a military camp, sometimes as many as 10 men waiting their turn to rape her.

According to Tirhas, the group assaults lasted for two weeks – from the afternoon soldiers picked her up off a street in Mekele, the capital of Ethiopia’s conflict-hit Tigray region, until the day they drove her home.

But her nightmare was not over. Two nights later, a soldier barged in during the evening curfew and raped her as her three children – ages 11, seven and three – cowered in terror in an adjacent room, she said.

“I don’t feel safe in Tigray anymore. Even the sight of the military uniform frightens me very much,” Tirhas, whose name has been changed to protect her identity, told AFP during a tearful interview at the safe house where she is now recovering.

“Even now I’m shocked, and I’m wondering: What did the women of Tigray do to deserve this?”

‘We cried, we screamed’

That statement, though, told only part of the story of the president’s visit, which witnesses describe as openly confrontational.

When soldiers providing security for President Sahle-Work Zewde came to inspect the facility before her arrival, rape survivors gathering in the television room cried out in horror, fearing they would be assaulted again, staffers told AFP. Most refused to meet with Ms Sahle-Work.

“When she came, we cried, we screamed, we didn’t want to talk to her,” recalled Ms Abrehet, who told AFP that Ethiopian and Eritrean soldiers raped her for eight days in a military camp after pulling her off a bus near the Tigray town of Wukro. “We never want to talk to her,” Ms Abrehet added.

💭 A “Feminist” Government: And It’s Repulsive Rape Cover-ups

In 2018, Ethiopia appointed it’s first & Africa’s only serving female head of state. It also got the first female Supreme Court president. A female politician was now a chairperson of National Election Board. It even created a brand new ministry, named it Ministry of Peace & handed the leadership over to a woman. Out of 20 cabinet members, 10 of them were women. A notably male dominated post, the Defense Ministry, was also to be lead by a woman for the first time.

Ethiopians rejoiced, the rest of the world applauded and media covered this change with flying compliments. Representation mattered. This was seen as something that can level the gender field. Having a 50% women led cabinet was impressive by any standard since the global average for female government ministers is 18.3 percent . More than a dozen countries have no women cabinet members at all.

Desperate for answers, concerned citizens turned to the gender reformed government & its women “Leaders”. Surely they are here to speak for their sisters, mothers and children. They said so. The world thought so.

Days, weeks, and months passed. The ladies in high places chose the the age old technic of avoiding responsibilities related to rape & women grievance — Silence. There was no direct or indirect addressing of such horrific victims account. There was no urging of an immediate investigation into the matter. There was no expression of absolute outrage. There was no message to families of alleged victims to stay calm or that they are with them.

The last time the Press secretary mentioned rape was back in 2018 – right after she was appointed. The post was of a generic lip-service type she had come to be known for.

Four months into this war, The President decided to travel to the war torn region. Part of her photo-op visit was to include a stop at a hospital were rape victims were also being treated. At the entrance, the President was politely asked by doctors and other stuff members to not go in with military men who accompanied her. The victims were traumatized & the sight of men in uniforms was additional trauma. The president took a personal offense to being morally lectured. So she refused. She demanded that the military men be allowed in with her. The hospital stuff reported that on catching sight of the soldiers, the victims began screaming, crying and shaking with fear. The president had to remove herself from the spot immediately since no amount of comforting or assurance could calm the victims down. She left — leaving the victims a little worse than she found them.

Her office then released statements & pictures. Showing her interacting attentively & kindly with locals. This would surely get her boss the good PR he very much needed. Still no mention of rape allegations. Continued silence. The president warned at the beginning of her term that she will exhaust the men by speaking up for women issues. Two years into her seat & tested with real life challenge, the world could see she has no intention of delivering on that promise.

Can an autocrat be using a gender reform movement and the feminist agenda?

It has become obvious now that the ladies in position of influence and power in Ethiopia have chosen to politicize the suffering of women. They too have decided to utilize the same weapon of covering up rape allegations just like men in history had. If you don’t talk about it, it has not happened. Some of their supporters believe them. Many more others are left wondering if this gender reform was genuine or if it was implemented merely to strengthen the power of the men behind this reform.

Amidst such horrifying moment, they all found time to stay connected on social media discussing everything but the war and war crimes. The Supreme Court President posted a glossy picture of herself with other women “leaders” of the country in the President’s office. She said she was so proud. Proud of the recognition the president had secured from Forbes as the only African woman to be listed The World’s Most Powerful Women 2020” were the likes of Vice President Kamala Harris, Stacey Abrams, Sheikh Hasina Wajed & Rania Nashar were featured. The picture was clean. The office was modern. The ladies were smiling. On the pictures they share and topics they chose to discuss — Their male colleagues don’t need to be nudged, everything is under control & all is well in the land of the feminists.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Official Document Describes Scale of Abuses in Ethiopia War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 21, 2022

💭 እነ አቶ ጌታቸው ረዳ ሕዝቤን ለአውሬዎቹ የሤራ አጋሮቻቸው አስረክበው ወደ ደቡብ አፍሪቃ ለሽርሽር ሄዱ። እዚያው ቢቀሩ፣ መምጣቱ ለማይቀረውና ጋላ-ኦሮሞዎቹን ለሚበቀለው ጽዮናዊ አርበኛ ለአፄ ዮሐንስ አምስተኛ እድሉን ቢሰጡት ምናልባት ከገሃነም እሳት ሊድኑ ይችሉ ይሆናል። 😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

By ASSOCIATED PRESS

NAIROBI, Kenya (AP) – Dozens of women and girls have been raped and hundreds of civilians killed during fighting in Ethiopia´s Tigray region, according to an official document seen by The Associated Press.

Roughly 40 girls and women between the ages of 13 and 80 were raped in the town of Sheraro in northwestern Tigray, according to the document prepared by Tigray´s regional Emergency Coordination Centre. The center includes regional government bureaus, U.N. agencies and nongovernmental organizations.

The document reports eight more rapes, “including gang rape,” in the district of Tselemti, also in northwestern Tigray.

Issued Oct. 14, the document did not state who was responsible for the sexual violence. Nor did it state the time frame in which it occurred.

According to diplomatic sources, Eritrean and Ethiopian forces took control of Sheraro last month. Eritrean troops have fought alongside Ethiopia´s federal military since hostilities resumed in Tigray on Aug. 24 after a lull in fighting.

Diplomats have expressed alarm over reports of civilian casualties in the region as Ethiopia´s federal military this week took control of the major town of Shire and the federal government expressed its aim to capture Tigray´s airports and federal institutions.

A humanitarian worker based in Shire told the AP the town´s airport is now manned by Eritrean forces. Ethiopian and Eritrean forces have captured warehouses belonging to NGOs there, and Eritrean forces are specifically looting vehicles, according to the aid worker, who spoke on condition of anonymity because of safety fears.

U.S. officials have called on Eritrean forces to withdraw from Tigray and urged the parties to agree to an immediate cease-fire. The administrator of the U.S. Agency for International Development, Samantha Power, has described the human cost of the conflict as “staggering.”

The internal document seen by the AP said 159 individuals have been “shot dead” in the Tahtay Adiyabo, Dedebit and Tselemti areas of northwestern Tigray, adding that others were maimed by gunshots and shelling.

A further 157 people were “taken by Eritrean forces” in Tselemti, Dedebit and Sheraro, according to the document, which said there is “no information (on their) whereabouts.”

The latest fighting has halted aid deliveries to Tigray, where around 5 million people need humanitarian help. A lack of fuel and a communications blackout are hindering the distribution of aid supplies that were already in the region.

Ethiopia´s federal government said Thursday it would participate in African Union-led peace talks expected to begin in South Africa next week. Tigray’s fugitive authorities are yet to confirm their attendance but have previously committed to participating in talks mediated by the African Union.

Both the U.N. Security Council and the African Union’s Peace and Security Council were due to discuss the conflict on Friday.

A World Food Program spokesperson told the AP “an armed group” entered its warehouse in Shire on Oct. 18, a day after Ethiopia´s federal government announced the town’s capture.

“WFP is actively working to confirm if the armed individuals remain and if any humanitarian stocks or assets have been taken or damaged,” the spokesperson said.

All sides have been accused of atrocities since the conflict in northern Ethiopia began almost two years ago.

Last week a report by the Amhara Association of America advocacy group said the Tigray forces had killed at least 193 civilians and raped 143 women and girls since August in the Raya Kobo area of the Amhara region, which borders Tigray.

The conflict, which began nearly two years ago, has spread from Tigray into the neighboring regions of Afar and Amhara as Tigray´s leaders try to break the blockade of their region.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Joe Biden Gets Lost on Stage Starts Mumbling About “Rededudenedefet – Yabadabadoo”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 6, 2022

😲 PROMPTER: “Do you know how much we Reduced the deficit this year?”

🙃 BIDEN:“Do you know how much Rededudenedefet this year?”

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: