Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መድኃኔ ዓለም’

መድኃኔ ዓለም | እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 5, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

ጥንተ ስቅለት ፥ መጋቢት ፳፯/27፣ ፴፬/34 ዓ.ም.✞

የዛሬ አንድ ሺሕ ዘጠኝ መቶ ሰባ አምስት ዓመት በዕለተ ዓርብ መጋቢት ፳፯/27 ቀን ፴፬/34 ዓመተ ምሕረት (፶፻፭፻፴፬/5534 ዓመተ ዓለም) የክብር ባለቤት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ዓለም ድኅነት በሥጋ የተሰቀለበት ዕለት ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ እንደተጻፈው፡ “ከስድስት ሰዓት ጀምሮም እስከ ዘጠኝ ሰዓት ዓለም ሁሉ ጨለማ ሆነ”[ማቴዎስ ፳፯፥፵፭] ፈጣሪዋ በዕንጨት መስቀል ላይ ተሰቅሎ ባየችው ጊዜ ፀሐይ ጨለመች። እርሱም ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የነሣትን ለባዊት ነባቢት የሆነች ነፍሱን ከሥጋው ለያት። ሐዋርያጴጥሮስ በሥጋ ምውት ሲሆን በመለኮት ሕያው ነው እንዳለ፤ ነፍሱ ከመለኮት ሳትለይ ከሥጋ ተለየች፤ በዚያ ጊዜ ሥጋ ከመለኮት ሳይለይ በዕንጨት መስቀል ላይ ተሰቅሎ ነበር። እንዲሁም ነፍስ ከመለኮት ጋር አንድ ሁና እሥረኞች ነፍሳትን ትፈታቸው ዘንድ ወደ ሲኦል ወረደች፡፡ [፩ ጴጥሮስ ፫፥፲፰፲፱]

እርሱ ከሰማያት በላይ ከፍ ከፍ ያለ ልዑለ ባሕርይ ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ በጌትነቱ ዙፋን ተቀምጦ ያለ፣ ለእርሱም ምስጋና የክብር ክብር ገንዘቡ የሆነ ራሡን ሰውቶ ያዳነን የመንግሥቱን ደጆች በፈሳሽ ደሙ የከፈተልን ለእርሱ ስግደት አምልኮት ይገባዋል።

ለዘለዓለሙ የመስቀሉም በረከት በላያችን ይደር፤ አሜን።

(የመጋቢት ፳፯ ቀን ስንክሳር )

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፩]❖❖❖

  • ፩ እግዚአብሔርን ማመስገን መልካም ነው፥ ልዑል ሆይ፥ ለስምህም ዝማሬ ማቅረብ፤
  • ፪ በማለዳ ምሕረትን፥ በሌሊትም እውነትህን ማውራት
  • ፫ አሥር አውታር ባለው በበገና፥ ከምስጋና ጋርም በመሰንቆ።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ትክክለኛ ተዋሕዷውያን ለተዋሕዶ ልጆች በተለየ መልክ መልካም ያደርጋሉ | እነ ጋንኤል ክስረት ግን በጽዮናውያን ላይ ቦምብ ያስጥላሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 6, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

✞ “ፍትሕ” እና “አብሮነት” ✞

❖❖❖[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭፥፰]❖❖❖

ነገር ግን ለእርሱ ስለ ሆኑት ይልቁንም ስለ ቤተ ሰዎቹ የማያስብ ማንም ቢሆን፥ ሃይማኖትን የካደ ከማያምንም ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።”

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፮]❖❖❖

እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።

✞✞✞ መድኃኔ ዓለም ✞✞✞

✞ እንኳን ለፈጣሪያችን መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ፤ አደረሰን!✞

አዎ! መምህር ወንድማችን ያሉት ትክክል ነው፤ ብዙ ትሕትና፣ ፍቅር እና ይሉኝታ ተገቢ አይደለም፤ አደገኛም ነው። ጽዮናውያን ትሕትናን በማብዛታቸው ነው በሃይማኖት ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸው የሆኑትን ጨምሮ በሁሉም አካላት ዘንድ ይህን ያህል ክህደት፣ በደልና ስቃይ እየተፈጸመባቸው ያለው። በጣም የበዛ ትሕትና እና ፍቅር፤ ቅናትን፣ ምቀኝነትና ጥላቻን ያፈራል። ለሁሉም ነገር እኮ ጊዜ አለው እኮ፤ ሰይጣንን፤ “ባክህ ሂድ! ጥፋ !” ብሎ መቆጣት ተገቢ ነው፤ ጭፍሮቹን ወይ ከእርሱ ነፃ ማውጣት አሊያ ደግሞ አጥብቆ መምታት ተገቢ ነው።

ብዙዎች በሃይማኖት ከሚመሳሰሏቸው ጋር በማበርና አንድ ከመሆን ይልቅ ለጠላቶቻቸው ሲቆሙና ድጋፍ ሲሰጡ ይታያሉ። ይህ ትልቅ ስህተት ነው! የተዋሕዶ ልጅ ከሌሎች ማስቀደም ያለበት እንደርሱ ተዋሕዶ የሆኑትን ወገኖቹን ብሎም በተለየ መልክ መልካም አያያዝ ሊያደርግ የሚገባው ለመድኃኔ ዓለም ልጆች መሆን አለበት ፤ በተለይ በዚህ ከማይመስሉን ሁሉ መራቅ በሚገባን ዘመን። ማንነታቸውን ባለማወቅ ወይም እራሳቸውን በመጥላት፣ ወይም በምዕራቡ ለብ ለብ ለዘብተኝነት ስልተወሰዱና መሃል-ስፋሪያዊ ማንነት በመያዛቸው “ሁሉን አቃፊ” ለመሆን ሲወራጩ ይታያሉ። “ገለልተኝነት”፣ “ሚዛናዊነት” እና “ሁሉን አቃፊነት” ከላይ ቆንጆ የሚመስሉ ነገር ግን ውስጣቸው ከንቱ የሆኑና በዓላማ-የለሽኝነት ላይ የተመረኮዙና በስንፍና ቅመም የተከለሱ የለዘብተኛነት መገለጫ ከኮሮና የከፉ በሽታዎች ናቸው። አንድ ዜጋ ወይ ኢትዮጵያዊ ነው ወይም አይደለም ፥ ወይ ከተዋሕዶ ነው ወይም አይደለም ፥ ወይ ጥሩ ወይም መጥፎ ፥ ወይ በስትግራ ፣ ወይም በስተቀኝ ፥ ወይ በራድ ወይም ትኩስ ፣ ወይ ከእውነት ጋር ወይም ከሐስት ጋር ፥ ወይ ከበጉ ጋር ወይም ከፍየሎች ጋር ፥ ወይ ከመድኃኔ ዓለም ጋር ወይም ከዋቄዮ-አላህ/አዱኛ ፈይሳ ጋር።

አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ምንም እንኳን ፍቅረ-ቢሶችና ብቻቸውንም ሲቀሩ እርስበርስ የሚነካከሱ ግብዞች ቢሆኑም ቅሉ ለጋራ ግባቸው ሲሉ ግን እርስበርስ ሲተባበሩ ይታያሉ፤ ነገራቸው ሁሉ በጥላቻ ላይ የተመረኮዘ ቢሆንም ግን ለዓላማቸው ሲሉ በአንድነት ይቆማሉ። ዓላማቸው ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶ ባሕሏን፣ ቁንቋዋን እና ሃይማኖቷን ለማጥፋት ስለሆነ ኢትዮጵያና አምላኳ እስካሉ ድረስ ከዚህ ዓላማቸው ፎቀቅ አይሉም። ልክ እንደ ነቀርሳ፤ የሚመገበው ጤናማ ሕዋሳት እስካሉ ድረስ እነርሱን እይተመገበ ይስፋፋል፤ ጤናማው ህዋሳት ሲያልቅ ነቀርሳው እራሱን በልቶ ይጠፋል። አዎ! በእነርሱ ያለውን ማንነትና ምንነት ነው ገለባብጠው በማንጸባርቅና በጽዮናውያን ላይ በመለጠፍ (Projecting) ሲጨፈጭፏቸው የምናየው። ይህ ደግሞ ቀንደኛ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ባሕርይ ነው።

ጋላ-ኦሮሞዎች፤ “ኢትዮጵያ የመቶ ሰላሳ ዓመት ታሪክ ነው ያላት!” ሲሉን፤ “ጋላ-ኦሮሞዎች የፈጠሯት ደካማዋ፣ በዓለም ዘንድ የተዋረደችዋና ጋላ-ኦሮሞዎቹ እነ ምንሊክ የፈጠሯት ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ከተመሠረተች መቶ ሃምሳ ዓመቷ ነው!” ማለታቸው ነው እንጂ ሊያጠፏት የመጡትን ታሪካዊቷን አጋዚአዊቷን ኢትዮጵያን ማለታቸው አይደለም።

የዘመናችን ተዋሕዷውያን ተገቢ በሆነ መልክ እርስበርስ እንዳይተባበሩና የራሳቸው የሆነውን ነገር ሁሉ እንዳያስቀድሙ እንቅፋት የሆኑባቸው ነገሮች፦ ማንነታቸውን በሚገባ አለመገንዘባቸው፣ መድኃኔ ዓለም የሰጣቸውን ፀጋና በረከት ዋጋ ባለማወቃቸው፣ ሃገራቸውና ሃይማኖታቸው ያሰቀመጧቸውን ተልዕኮዎችና ዓላማዎች ባለመከተላቸው እንዲሁም የአምላካቸውንና የራሳቸውን ጠላት በብልጠት እንዲያውቁ ባለመፍቀዳቸው ብሎም ለመዋጋት ቁርጠኝነት ባለማሳየታቸው ነው።

እስኪ ይታየን፤ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ፍቅር-አልባ በሆነ የጥላቻ መንፈስ ተነሳስተው ዲያብሎሳዊ አላማዎቻቸውን ሁሉ ለጊዜውም ቢሆን አንድ ባንድ በማሳካት ላይ ናቸው ፥ በሌላ በኩል፡ በፍቅር የተሞሉት የመድኃኔ ዓለም ልጆች ኃያሉን አምላካቸውን አጥብቀው በመያዝና ቅዱሳን ሠራዊቱንም ከጎናቸው በማሰለፍ እርስበርስ እየተሳሰቡና እየተደጋገፉ በአንድ ዓላማ ቢኖሩ ምን ያህል መሬት አንቀጥቅጥ ውጤት ሊያመጡ እንደሚችሉ። እስኪ እናስበው! አዎ! የመድኃኔ ዓለም ጠላት የሆኑት የዋቄዮ-አላህ ልጆች ፻፶/150 ዓመት አይደለም አንድ ቀን እንኳን አይቆዩም ነበር።

ላለፉት ጥቂት ዓመታት አንድ የታዘብኩት በጣም አስሳቢ ነገር፤ ቤተክርስቲያን + ቤተክህነት + አገልጋዮች በጎቻቸው የሆኑትን ምዕመናናቸውን ለፍትህና(Justice) አብሮነት (Solidarity) በአግባቡ፣ ተገቢና ስልታዊ በሆነ መልክ አለማስተማራቸውና አለማዘጋጀታቸው ነው። በግብጽ ኮፕት ክርስቲያን ወገኖቻችን በመሀመዳውያኑ ያኔ ሲሰቃዩ ቆራጥ የሆን አብሮነትን አሳይተናቸው ቢሆን ኖሮ ዛሬ አህዛብ ባልደፈሩንና ባልቀለዱብን ነበር። የቀደሙት አክሱማውያን ነገሥታት አባቶቻችን እኮ ለግብጽ ካሊፎች፤ “ዋ! ክርስቲያን ወንድሞቻችንና እኅቶቻችንን ትነኩ እና፤ እዚህ በእጃችን ያሉትን መሀመዳውያን ዱቄት ነው የምናደርጋቸው፤ የግዮንን ወንዝ ፍሰት እንገድበዋለን/እናዞረዋለን!” ብለው በመዛት የእስላማዊት ግብጽ መሪዎችን ያንበረክኩ ነበር።

❖ የአንድ ተዋሕዶ ክርስቲያን ጽዮናዊ መርሕ፤

“እስላምንና ጋላ-ኦሮሞን ወይ በእግርህ ሥር ረግጠህ በፍትህ ልትገዛቸው ይገባሃል ፥ አሊያ ግን ራስህ ላይ ወጥተው አንገትህን ይቆርጡሃል”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቀድሞው ሙስሊም | መንፈስ ቅዱስ ልቤን ገርዞታል፥ ከሰይጣናዊው የእስልምና አምልኮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2022

😈 የመሀመድ በሰይጣን ቁጥጥር ስር መውደቅ

መሀመድ ሰይጣን እንደያዘው ያስብ ነበር! ራሱን ለማጥፋትም ብዙ ጊዜ ሞክሯል!

ሙስሊሞች ሁሌም የሚሉት ነገር አለ እሱም “ቁራን የፈጣሪ ቃል ነው” የሚል ነው። ቁራን ግን ይህን አይመሰክርም። እንኳን የፈጣሪ ቃል ሊሆን ፀሀፊው መሀመድ እንኳ ሰይጣን ይዞት እራሱን ለማጥፋት ያስብ ነበር። ራዕይ ያየ እየመሰለውም የሰይጣንን ቃል እንደ ፈጣሪ ቃል ወስዶ ፅፏል።

እስቲ ሙስሊሞች ሳይሆኑ ቁራን ይንገረን!

ኢብን ይስሐቅ (ሲራ ረሱለላህ):-

መሀመድ በሰይጣን ቁጥጥር ስር የወደቀው እንዲህ ነበር፦

ጂብሪል የአላህን ትዛዝ ይዞለት መጣ! ተኝቼ እያለ መጣብኝና “አንብብ” አለኝ! እኔም “ምን ላንብብ” አልኩት! እርሱ ከላዬ ተኝኖ አስጨነቀኝ! የምሞትም መሰለኝ! ደግሞ ለቀቀኝና “አንብብ” አለኝ! እኔም “ምን ላንብብ” አልኩት! ሁለተኛ ጊዜ ከላዬ ተኝኖ አስጨነቀኝ! የምሞትም መሰለኝ!

ለሶስተኛ ጊዜ “አንብብ” አለኝ! እኔም “ምን ላንብብ” አልኩት! ለሶስተኛ ጊዜ “አንብብ” አለኝ! እኔም “ምን ላንብብ” አልኩት! እርሱም ለሶስተኛ ጊዜ ከላዬ ተኝኖ አስጨነቀኝ! የምሞትም መሰለኝ! ከዚያም አንብብ አለኝ! እኔም እንዳልሞት ብዬ “ከዚያ ብኋላስ ምን ላንብብ” አልኩት! እሱም “ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው በጌታህ ስም አንብብ” አለኝ!…

መሀመድ ሰይጣን ይዞት እራሱን ለማጥፋት ያስብ ነበር። ራዕይ ያየ እየመሰለውም የሰይጣንን ቃል እንደ ፈጣሪ ቃል ወስዶ ፅፏል

☪ ሙስሊሙ፦ “አንተ ከእኛ ሙስሊሞች የበለጠ ታውቃለህን? ሙስሊም እንድትሆን ያስገደደህ ሰው አለን?”

✞ ክርስቲያኑ፦ እኔ በፊት ሙስሊም ነበርኩ፤ እስልምናን ትቼው አሁን ክርስቲያን ነኝ፤ የኢየሱስ ክርስቶስ ክብሩ ይስፋ!

መሀመድ ለአቅመ ሔዋን ያልደረሰችውን አይሻን በስድስት ዓመቷ ነው ያገባት ሰውዬው አይሻን በጨቅላነቷ በማግባቱ በሙስሊሙ

ዓለም ለሚገኙት ብዙ ሕፃናት የሰቆቃ ምንጭ ሆኗል ይህ ህልም የመሀመድን የልብ ምኞት የሚገልፅ እንጂ የፈጣሪን ፈቃድ የሚያሳይ አይደለም፡፡ መሀመድ ፡ የእርሱን ምሳሌነት በመከተል ብዙ ሙስሊም ወንዶች ተመሳሳይ ተግባር ይፈፅማሉ፡፡ እንዲህ ያለውን አውዳሚ ተግባር በፈጣሪ ማሳበብ ትልቅ ድፍረት ነው!

የ53 ዓመቱ ጎልማሳ መሀመድ ከአይሻ ጋር በ 9 ዓመቷ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጸመ ነገር ግን በሐዲሳቱ ውስጥ “በ 9 ዓመቷ ጋብቻውን አሟላ” በተባለው ውስጥ “አሟላ” (consummated) ።

ከሥጋ መገረዝ ሌላ በመንፈስ የሚደረግ የልብ መገረዝ እንዳለና ይህም እውነተኛው መገረዝ እንደሆነ ቢያስተምረንም (ሮሜ 2፣28-29 ቆላ 2፣11)፣

ኢየሱስ ክርስቶስ፤ የአማልክት አምላክ የጌቶች ጌታ፤ የነገስታት ንጉሥ፥ አልፋና ኦሜጋ፥ ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ የአለም ሁሉ ፈጣሪ ጌትዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ከእስልምና ሰይጣናዊ አምልኮ ነፃ አውጥቶኛል፤ ተወዳዳሪ የሌለው አባቴ ነው፤ ሙስሊም እያለሁ ተገርዤ ነበር፤ ግን ምንም ያመጣልኝ ነገር አልነበረም፤ አሁን በመንፈስ ቅዱስ ተገርዣለሁ፤ ልቤ በመንፈስ ቅዱስ ተገርዟል።

መንፈስ ቅዱስ ከሰይጣናዊው የእስልምና አምልኮ ነፃ አውጥቶኛል!

እስልምና፤ “ኢየሱስ ክርስቶስ፣ አልተወለደም፥ አልተሰቀለም፥ ሞቶ አልተነሳም፤ አምላክ አይደለም” ማለቱ፤ ሰይጣናዊ ቅጥፈት ነው!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሉሲፈራዊው የኦሮሞ አገዛዝ ለUAE ኤሚራቶች የሰጣቸው ተዓምረኛው የመድኃኔ ዓለም ፍልውሃ የጸበል ቦታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ ♱ መድኃኔ ዓለም

💭 በእውነት ኦሮሞዎች ኢትዮጵያን አዋረዷት፣ አረከሷት፣ እጅግ በጣም ጎዷት!

አፄ ምኒልክ ፡ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን አስወግደው የሥልጣኑ ዙፋን ላይ ከወጡበት ጊዜ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት ጀምሮ በኢትዮጵያ የነገሠው የዋቄዮአላህ እርኩስ መንፈስ ነው። አፄ ምኒልክ ሰሜናውያን ክርስቲያኖችን ለአራት ትውልድ ያህል አዳክመው ለመቆጣጠር ሲሉ ትግርኛ ተናጋሪ የሆኑትን ጽዮናውያንን በክህደት ከፋፈሏቸው፣ እርስታቸውንም ቆርሰው ለባዕዳውያኑ ጣልያናውያን እና ፈረንሳውያን አሳልፈው ሰጧቸው። ዛሬም አራተኛውና የመጨረሻው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ ምኒልካዊው ኦሮሞ ትውልድ (ኦነግ + ብልጽጋና + ሕወሓት + ሻዕቢያ + ብዕዴን + ኢዜማ + አብን) በሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ድጋፍ ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ስለቻለ የለመደውን የክህደት ወንጀል በድጋሚ በመፈጸም ላይ ይገኛል። ይህን በቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የሚገኘውን ቦታ ለባቢሎን ኤሚራቶች አሳልፎ ሲሰጥ፤ ሕገወጧን የኦሮሚያ ሲዖልን ደግሞ ለቱርክ እና ሳውዲ አረቢያ ለማስረከብ እንደ “ውጫሌ” ስምምነት ውሎችን በስውር በመፈራረም ላይ ይገኛል። በዚህና ሸህ አላሙዲን ሸረተን ሆቴልን በገነባበት ቦታዎች ላይ ከግራኝ አህመድ ቀዳማዊ የተደበቁ ጽላቶች ሊኖሩ እንደሚችሉ ስለተጠቆሙ ነው እነዚህ የአረብ ወኪሎች ቦታዎቹን ለመቆጣጠር የፈለጉት። እንዲሁም እነዚህ አካባቢዎች ዝቅተኛ እና ሞቃታማ ስለሆኑ ብሎም ፍልውሃዎች የሚፈልቁባቸው ቦታዎች ስለሆኑ እባቦቹን የመሳብ ኃይል አላቸውና ነው።

የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው እነ አቴቴ ጣይቱ፤ ልክ እንደ ዛሬዎቹ አቴቴዎች እንደነ ‘እዳነች እባቤ’፤ እባቡ ሳጥናኤል እየመራቸው ከእንጦጦ ወደ ፍልውሃ አካባቢ ወርደው የዛሬውን ምኒልክ ቤተ መንግስታቸውን ገንብተው ሲሰፍሩ፤ ሞቃታማ የሆነውን የኋለኛዋንን አዲስ አበባ ሰፈሮች “ፍልውሃ፣ ቡልቡላ፣ ፊንፊኔ” ብለው ሰየሟቸው። እንግዲህ ለአዲስ አበባ ይህን ስም የሠጣት አቴቴ ጣይቱ የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ ነው ማለት ይቻላል። የሙቀት ሕግ። እሳተ ገሞራ፣ ወደ ሲዖል መውረጃው ኤርታ አሌ። የእሳተ ገሞራ ኃይል እየተንተከተከ፣ ፍልቅልቅ እያለ (ግራኝን እና ልጆቹን ‘ፍልቅልቄ’ ሲሉ አልሰማንም? አዎ ፍልቅልቄ በምኒልክ ቤተ መንግስት) እየገነፈለ ከታች ከመሬት ወደ ላይ ወደ ሰማይ ቡልቅ ቡልቅ እያለ ከሚፈሰው የፈላ ውሃ ነበር ይህን ስም አቴቴ ጣይቱ ያገኘችው። ያ የጥፋት ውሃ ነበር ለአሁኗ አዲስ አበባ የቀደመ ስም የሆናት። ፊንፊኔ = “እሳት!” ላይ የተዘጋጀች ምድር ናት። ይህ ደግሞ ሲዖል ወይም ‘ገሀነም እሳት’ የተባለው የምድር አፈር ሕግ መሆኑን እናስተውል። በውስጧ እሳት ያዘለች የጥፋትና የሞት ምድር ናት። ቀንና ሌሊት የማያንቀላፋ፣ የሚነድድ እሳት የታቀፈች ምድር ስለሆነች ነበር በአቴቴ ጣይቱ ዓይን ውስጥ በቀላሉ መግባትም የቻለችው። ሞት (ሲዖል) የተባለው የስጋ ፍርድም ይህ የምድር አፈር ሕግ ሲሆን ይህ ደግሞ የዲያብሎስ መንግስት ይባላል። የዲያብሎስ ዓለም “እሳት” ነውና። አቴቴ ጣይቱ ብጡልም ‘ፊንፊኔ’ ብለው የሰየሟትን ፍልውሃማ ቦታ ለመናገሻነት የመረጡታም ስለዚህ የሞትና የባርነት የምድር አፈር ሕግ ነበር። ምክንያቱም የሴት ልጅ የገዥነት ስምና ክብር የተዘጋጀው በሙቀት (እሳት) ሕግ ነውና። የአቴቴ ጣይቱ ንግሥና ግን ከሙቀትም አልፎ በ “እሳት” ሕግ ነውና። እሳተ ገሞራ የተባለው የምድር አፈር ሕግ አስቀድሞም የሰዶምና የገሞራ ሕዝብ ያደርጉ ስለነበረው ታላቅ ርኩሰት የሞትን ፍርድ የተቀበሉበት የገሃነብ እሳት እንደነበረ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል። የሰዶምና የገሞራ ሕዝብ የሻሩት አንዱ የፍቅር ሕግ ሰውን “ወንድና ሴት” አድርጎ የፈጠረውን የእግዚአብሔርን መልክና ምሳሌ ሲሆን በእነርሱም ፈቃድ ሰውን የፈጠረው የመልከኦት መልክና ምሳሌ “ወንድና ወንድ፤ ሴትና ሴት” ሆኖ ይታይ ነበር። አንድ ጾታ። ለዛ ለሞትና ለባርነት በፈጠራቸውም ፈቃድ በኩል እግዚአብሔር “ወንድና ሴት” አይደለም በማለት እውነቱን ይክዳሉ። በዚህም ፈቃድ ደግሞ የሰዶምና የገሞራ ወንዶች የሴቶችን የበላይነት አውጀዋል። “ፊንፊኔም” የተዘጋጀችው በዚህ የገሃነብ እሳት ፍርድ በኩላ ስለሆነ ነበር ለወንዶች ሞት ወደር የሌላት ብቸኛዋ ሲዖል ሆና በአቴቴ ጣይቱ ተመራጭ የሆነችው። ምኒልክና የኢትዮጵያ ወንዶች እንደ መንግስት የሞትን ፍርድ የተቀበሉት በዚህ የገሀነብ እሳት ፍርድ በኩል መሆኑን እናስተውል። በሰማይ የሚኖረን ዕጣ ፈንታ በምድር የተገለጠ ነው። የምድሩ ዕጣ ፈንታችን ነው የሰማዩም ዕጣ ፈንታችን። የምኒልክና የአራቱ ትውልዶች (ምኒልክ (ጣይቱ)+ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት) በሰማይ የሚሆነው ዕጣ ፈንታም በምድር የተለጠ ነበር። ሲዖልና ገሃነብ እሳት።

ዛሬ አዲስ አበባን “ፊንፊኔ! ፊንፊኔ!” የሚሏት ግብዞች ዝቅተኛ ቦታዎች ከተዘጋጁበት የምድር አፈር ሕግ የተገኙ መሆናቸውንና የሞትንም ፍርድ የሚቀበሉት ገሀነብ እሳት ፍርድ በኩል መሆኑን በግልጽ እያየን ነው። ኦሮሞዎቹና በመላዋ ኢትዮጵያ ዛሬ ተበታትነው/ተደብቀው የሚገኙት ዲቃላዎቻቸው ውብ ከሆነውና “አበባ” ከሚለው የመጠሪያ ስም ይልቅ “ፊንፊኔ” ላይ ተጣብቀው የቀሩት የሴቲቷ እና የአዛዧ ሳጥናኤል ምኞት/ትዕዛዝ ስለሆነ ነው፣ የሞትና ባርነት ማንነታቸውና ምንነታቸው አስሮና አግቶ ስለያዛቸው ነው። ይህ ጉዳይ ቀላል አይደለም። እነርሱ ይህን ማንነታቸውንና ምንነታቸውን በደንብ ነው የሚያውቁት፤ ስለዚህም ነው የወረራ ጦርነቶችን የሚያደርጉት፤ ለዚህም ነው ልክ እንደ ራዕያት/ኒፊሊሞች(ራያ)ይህን የሞትና ባርነት ማንነታቸውንና ምንነታቸውን ደብቀው ለማንገስ ሲሉ ሴቶችን እየደፈሩ ብዙ ዲቃላዎችን ለመፈልፈል ከፍተኛ ፍላጎትና ምኞት ያላቸው። በተለይ ደገኞቹና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው የሰሜን ኢትዮጵያውያን ሰዎች አሁን ከገቡበት መቀመቅ ለመውጣት ይህን ሃቅ ማወቅ አለባቸው፤ በጣም እጅግ በጣም አስፈላጊ የሆነ መረጃ ነው።

አዎ! አፄ ምኒልክ ትግራይን/ኤርትራን ለጣልያን ጂቡቲን ደግሞ ለፈረንሳይ አሳልፈው እንደሰጡት። በእውነት ኦሮሞዎች ኢትዮጵያን አዋረዷት፤ ለዚህ ደግሞ በቅድሚያ ተጠያቂዎቹ በሃገረ ኢትዮጵያ ሥልጣኑን ለማይገባቸው ኦሮሞዎች በሰፊ ሰፌድ ያስረከቡት ሰሜናውያኑ ናቸው።

የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም! ለኦሮሞ ሥልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነውብለው ነበር። በዚህ ፻/100% ትክክል ነበሩ! ታዲያ ይህን እያወቁ እነ አቶ ስብሐት ነጋ ሁሉንም ነገር ለኦሮሞዎች አስረክበው መቀሌ መግባታቸው በወደፊቱ ትውልድ የሚያስጠይቃቸው ትልቅ ወንጀል ነው! ያው እኮ ኦሮሞዎች ሃገርን በመሸጥ ላይ ናቸው፤ ከአረቦች፣ ከቱርኮች፣ ከኢራናውያን፣ ከሶማሌዎች፣ ከኦሮማራዎችና ከኤርትራ ቤን አሚር የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ጋር በመመሳጠር ወደ ኢትዮጵያ ቅጥረኞችን በማስገባት በሰሜናውያኑ ጽዮናውያን ላይ አስከፊ ግፍና በደል በመፈጸም ላይ ናቸው።

ዛሬ ኦሮሞዎቹ ብርጭቆውን መስበር ብቻ አይደለም፤ በዓለምም በኢትዮጵያም ታሪክ ይህን ያህል በአስከፊ መልክ ዘግናኝ፣ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ወንጀል እየፈጸሙ ነው። ጋሎች ከማደጋስካር እና ታንዛኒያ አካባቢ አምልጠው/ተባርረው ውደ ምስራቅ አፍሪቃ ሲገቡ ለአፍሪቃ ቀንድ እራሳቸው መጤዎች የሆኑት ሶማሌዎች እንኳን ሳይቀሩ የጋሎችን አረመኔነት ስለተገነዘቡት ነበር ዛሬ ወደሰፈሩበት የአክሱም ግዛት ገብተው በወረራና የዘር ማጥፋት ተግባር ላይ የተሰማሩት። ቀደም ሲል ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ አጥፍተዋቸዋል፤ ዛሬ ደግሞ በደቡብ ኢትዮጵያ ለሚገኙት ብርቅዬ ወገኖቻችን፣ ለጉራጌዎች፣ ለወላይታዎች እንዲሁም ለአማራው እና ተጋሩ ከፍተኛ አደጋ ፈጥረውባቸዋል። ሞኙ ኢትዮጵያዊ ይህን እየመጣበት ያለውን አደጋ ከታሪክ ጋር እያገናዘበ ማየት እንኳን ተስኖታል። በግልጽ የሚታየውን ሃቁን አውጥቶ እንኳን በጉዳዩ ላይ ለመወያየት ፈቃደኛነት አይታይበትም። ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!!

ቸሩ መድኃኔ ዓለም በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የኦሮሞ አህዛብ አገዛዝ በተለይ በትግራይ የሚጨፈጨፉትን፣ የሚበደሉትን፣ የሚደፈሩትን፣ የሚሰደዱትንና የሚጎሳቆሉትን ወገኖቻችንን ሁሉ ያጽናናልን!

“ስሙንም ኢየሱስ አለችው።”[ማቴ ፩፥፳፭] በቤተልሔም ዋሻ የተወለደው የድንግል ልጅ ስሞቹ ስንት ናቸው? ትርጓመያቸውስ ምንድ ነው? …………

😇 የድንግል ልጅ ስሞቹ ፦ ቃል፣ ወልድ፣ አማኑኤል፣ ኢየሱስ, ክርስቶስ፣ መድኃኔ አለም። ስሆኑ ትርጓመያቸውም፦

#ቃል ማለት፦ አንደቤት መናገርያ ማለት ስሆን ከ3ቱ አካላት አንዱ እግዚአብሔር #ወልድ በህልውነት/በመሆን ግብሩ የ #አብ እና የ #መንፈስ ቅዱስ ቃላቸው ስሆን የእግዚአብሔር ቃል ይባላል። ራእይ 19፥13 “በደም የታለሰ ልብስም ለብሶአል ስሙንም “ቃል እግዚአብሔር” አሉት። ቍላስ.1፥16 “በእርሱ ቃልነት እግዚአብሔር ሁሉን ፈጥሮአልና….”

#ወልድ ማለት፦ ከ3ቱ አካላት ፩(1)ዱ ወልድ ስሆን ልጅ ማለት ነው የ #ወልድ አካላዊ ግብሩ መወለድ ማለት ነው የ #አብ የባሕርይ ልጅ ስለሆነ እግዚአብሔር ወልድ ይባላል። ገላ.4፥4,, ዮሐ.ወ 5፥16,, ማቴ 3፥17…

#አማኑኤል ማለት፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው። ማቴ 1፥23። ይህን በት.ኢሳ 7፥14 ላይ ስሙን እናገኛለን። ይህ ማለት ከድንግል በተዋህደው ተዋህዶ አምላክ ሰው ሆነ ዮሐ.1፥14 …….. 1ኛ ቆሮ 15፥21 አዳምን የመጀመርያው ሰው ይላል ክርስቶስን ደግሞ ሁለተኛው ሰው ይለዋል።

#ኢየሱስ ማለት፦ መድሃኒት ማለት ነው ይህን መጽሐፍ ቅዱስም ይናገራል ሉቃስ 2፥11 “እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት ተወልዶላችኃል” እንዳለ መልአኩ ለእረኞች….

#ክርስቶስ ማለት፦ “ቅቡ /የተቀባ” ማለት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን እና በመሰሎቿ አብያተ ቤተክርስትያናት “የተዋሃደ” ተብሎ ይተረጉማል።

#መድኃኒአለም ማለት፦ የአለም መድኃኑት ማለት ነው። በእርሱ አለም ስለዳነ (በሞቱ አለምን ስላዳነ) መድኃኒአለም የአለም መድሃኒት እንለዋለን። ሉቃስ 2፥11 ላይ እኔሆ ለሕዝብ ሁሉ የምሆን መድኃኒት እንዳላለ ሉቃስ፤ ዮሐ.ወ 1፥29 ላይ መጥምቁ ዮሐንስ “እነሆ የአለምን ኃጢአት የምያስወግድ የእግዚአብሔር በግ” እንዳለው እንደገና በሮሜ 5፥12-21 ስናነብ በአንድ ሰው በአዳም ምክንያት ሞት ወደ አለም እንደመጣ ሁሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትም አለም እንደዳነ ይናገራል…………..

እኛ ኦርቶዶክሳዊያን በነዚህ ስሞች አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችንን እናከብረዋለን እንጠራዋለን እናመልከዋለን ። “ኢየሱስ ብቻ ስሙ ነው ሌሎችን ከየት አመጣችሁ ለምን ባለወልድ አማኑኤል መድሃኒአለም እያላቹ ትጠሩታላችሁ ኢየሱስ ማለት ብቻ እንጅ” የምሉ ወገኖቻችን አሉና እነዚህን ስሞችን እኛ ኦርቶዶክሶች ፈጥረንለት ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱሱ እራሱ እንደምጠራው መገናዘብ ይገባናል። ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይድረሰው የእኛ ጌታ የድንግል ማርያም ልጅ ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ። ክብር ለወለደችው ለድንግል!!!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Babylon the Great | The Turkish Antichrist | ታላቂቱ ባቢሎን | የቱርክ ፀረ-ክርስቶስ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 18, 2021

ጴርጋሞን የሰይጣን መቀመጫ☆

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲፫]❖

የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ…”

💭 Five Things to Know About The Antichrist

In the history of the West over the last 2000 years, there has never been a time when someone hasn’t been predicting the end of the world.

And now, with a seemingly insoluble climate crisis, pandemic surges, savage wildfires and hurricanes, and a renewed nuclear arms race, seems no time to stop.

Many of us feel, as poet John Donne put it in The Anatomy of the World in 1611, “Tis all in pieces, all coherence gone”.

The Christian tradition tells us to be on the lookout for the Antichrist, who will appear shortly before the big finish. Vast amounts of Christian ink have been used to try and work out when he will come and just how we might identify him when he does.

Here, then, are five things to know just in case:

1. He is the Son of Satan

The Antichrist was the perfectly evil human being because he was completely opposite to the perfectly good human being, Jesus Christ.

Just as Christians came to believe that Jesus Christ was the Son of God, so they thought that the Antichrist was the Son of Satan. Jesus was born of a virgin. So the Antichrist would be born of a woman who was apparently a virgin, but was really a whore. Where Christ was God in the flesh, the Antichrist was Satan in the flesh.

In The Christian New Testament there are only three passages that mention the Antichrist, all in the letters of John (I John 2.18-27, I John 4.1-6, 2 John 7). They suggest the end of the world should be expected at any moment.

Over the first several centuries of the Christian tradition, the scholars of the early Church started to pore over an array of other Biblical characters, finding references to the Antichrist within them: the “abomination of desolation” in the books of Daniel and Matthew; “the man of lawlessness” and “the son of perdition” in a letter of Paul.

The book of Revelation describes a singular figure as “the beast from the earth” and “the beast from the sea” whose number is 666.

2. He is an earthly tyrant and trickster

By the year 1000, the main outlines of the first of two narratives about the Antichrist was in place thanks to a noble-born Benedictine monk and abbot named Adso of Montier-en-Der (c. 920-92) who wrote a treatise on the subject.

According to him, the Antichrist would be a Jew from the tribe of Dan and born in Babylon. He would be brought up in all forms of wickedness by magicians and wizards. He would be accepted as the Messiah and ruler by the Jews in Jerusalem. Those Christians whom he could not convert to his cause, he would torture and kill.

He would then rule for seven years before being defeated by the angel Gabriel or Christ and the divine armies, prior to the resurrection of the dead and the Final Judgment.

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅ. ሥላሴ | እናንተም የክርስቶስ ከሆናችሁ እንኪያስ የአብርሃም ዘር እንደ ተስፋውም ቃል ወራሾች ናችሁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 16, 2021

💭 እንጦጦ መንበረ ስብሃት ቅድስት ስላሴ ቤተክርስትያን ፲፱፻፴፰ ዓ ም ተመሠረተ

ውብ እና ማራኪ የሆነው የቅድስት ሥላሴ ቤተከርስቲያን ግቢ፤ አዲስ አበባ እንጦጦ/ሽሮ ሜዳ መስከረም ፳፻፲ ወ ፩ ዓ.ም

✞✞✞[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፫፥፳፱]✞✞✞

እናንተም የክርስቶስ ከሆናችሁ እንኪያስ የአብርሃም ዘር እንደ ተስፋውም ቃል ወራሾች ናችሁ”

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘር ማጥፋት “ዘመቻ ፀረአክሱምጽዮን” ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነትን የደገፉትና የሚደግፉ ከእንስሳ ዘር የተገኙት የዋቄዮአላህዲያብሎስ ጭፍሮችና የተታለሉት “ሃጋር/ አጋሮቻቸው እንዲሁም በመላው ዓለም የሚገኙትና የእባቡ ዘር የሆኑት ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ሁሉ፤ ”ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ካላጠፋን ብለው ዛሬም ሆነ ለብዙ ዘመናትም በተለያየ መንገድ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን የከፈቱበት ዋናው ምክኒያት ጥንታዊውን፣ የመጀመሪያውን የሴቲቱን የሰው ዘር፣ እስራኤል ዘነፍስ የተባለውን የአዲስ ኪዳኑን ኢትዮጵያዊ ሙሉ በሙሉ አጥፍተው ምድርን ሙሉ በሙሉ ለብቻቸው በመቆጣጠር “ኬኛ” እያሉ ዋቄዮአላህዲያብሎስን ለማንገስ ስለሚሹ ነው። ተግባራቸው ፀረ ሥላሴ፣ የክርስቶስ ተቃዋሚ፣ ፀረጽዮን፣ ፀረአቡነ አረጋዊ፣ ፀረአቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ባጠቃላ ፀረቅዱሳን፣ ፀረተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረሰንደቅ፣ ፀረግዕዝ፣ ፀረሰሜናውያን፣ ፀረተጋሩ፣ ፀረሰላም፣ ፀረፍቅር፣ ፀረፍትህ፣ ፀረእውነት መሆኑን ያለፉ አስራ አራት ወራት ቁልጭ አድርገው አሳይተውናል።

ቅዱስ ዮሐንስ በራዕዩ ”ዲያቢሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቁጣ ወደ እናንተ ወርዷልና” ብሎ ስለነገረን ወደ ሕይወታችን በቅናት ቁጣ እየመጣ የሚያመሰቃቅለንን፣ ግራ የሚያጋባንን፣ የሚያባክነንን፣ የእኛ የሆነውን የሚነጥቀንን ዲያቢሎስ በሰይፈ ሥላሴ ጸሎት ልናርቀው እና ልንርቀው ይገባል። [ራዕ. ፲፪÷፲፪]

✞✞✞በመለኮት ቅድስት ሥላሴ፤ የሚተነኳኰለን፣ ወንድማማቾችን እርስበር የሚያባለው፣ ቀጣፊው፣ አጭበርባሪው፣ አታላዩ፣ ጠበኛው፣ የዲያብሎስ ጭፍራ አብዮት አህመድ አሊ የተባለው አረመኔ ጠላታችን ይጠፋልን ዘንድ የእግዚአብሔር ቃል ይውጋው፣ በተሳለ የመለኮት ሰይፍ አንገቱን ያጣጋው በአምልኮትና በፍጹም ምስጋና በሥላሴ ስም አሜን!✞✞✞

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የእውነት ሰው እንሁን | መሀመዳውያን + ጴንጤዎች + ዋቄፈታዎች ኦርቶዶክሶችን ከኢትዮጵያ አጥፍተው ብቻቸውን ሊኖሩባት? የማይሆን ነው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 12, 2021

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፮]❖❖❖

“እኛ ከእግዚአብሔር ነን፤ እግዚአብሔርን የሚያውቅ ይሰማናል፤ ከእግዚአብሔር ያልሆነ አይሰማንም። የእውነትን መንፈስና የስሕተትን መንፈስ በዚህ እናውቃለን።”

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፫፥፲፬፡፲፭]❖❖❖

እኛ ወንድሞችን የምንወድ ስለ ሆንን ከሞት ወደ ሕይወት እንደ ተሻገርን እናውቃለን፤ ወንድሙን የማይወድ በሞት ይኖራል። ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]❖❖❖

አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጀግናው የግሪክ ኦርቶዶክስ ጳጳስ ለሮማው ጳጳስ ፍራንሲስኮ፤ “ፓፓ፤ መናፍቅ ነህ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2021

👉ገብርኤል 👉ማርያም 👉ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉ዮሴፍ 😇መድኃኔ ዓለም

አቴንስ ከተማ ፤ ቅዳሜ ዕለት የሮማው ጳጳስ ጉብኝት በኦርቶዶክስ ግሪክ፤ አንድ የግሪክ ኦርቶዶክስ አባት ለሮማው ጳጳስ ፍራንሲስኮ፤ “ጳጳስ አንተ መናፍቅ ነህ! ሰላሳ ሺህ ሕፃናትን (በፈረንሳይ ብቻ) ደፍራችኋል!” ብለው ጮኹ።

ጀግናው የግሪክ ኦርቶዶክስ ሊቀ ጳጳስ የሮማውን ጳጳስ ፍራንሲስኮን በዚህ መልክ ከገሰጿቸው በኋላ እንዲህ አሳዛኝ በሆነ መልክ በፖሊስ ተወስደዋል።

መናፍቁ ጳጳስ ፍራንሲስኮ የምስራቅ እና ምዕራባዊ አብያተ ክርስቲያናትን “አንድ ለማድረግ/ለመጠቅለል” በሚያደርጉት ሥራ የግሪክን የሮማ ካቶሊኮችን ለመጎብኘት ቅዳሜ እለት ግሪክ ገብተዋል።

እንዲህ ያሉ ጀግና አባት መድኃኔ ዓለም ይስጠን። ዓለም ተስፋ ያደርግባቸው የነበሩት “ትሁቶቹ” የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ “አባቶች”ተገቢ ባልሆነ ዝምታቸው አውሬውን ነው እያገለገሉ ያሉት።

👉 የሚገርም ነው፤ በትናንትናው ዕለት ይህን በድጋሚ አቅርቤው ነበር፤

💭 Elder Paisios’ Amazing Prophecies About Turkey | ግሪካዊው በረኸኛ ጻድቅ አባ ፓይስዮስ፤

“አብዛኛዎቹ ቱርኮች ይጠፋሉ፤ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ሕዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ”

💭 ትንቢተኛው የግሪኩ አባ ዘወንጌል‘ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች

✞✞✞“ኦርቶዶክስ በመሆናችን እግዚአብሔር ይረዳናል” አባ ፓይሲዮስ✞✞✞

በረኸኛው/ደገኛው ቅዱስ ኣባታችን ኣባ ፓይሲዮስ (..1924-1994)ቅድስናቸው በሁሉም ግሪኮች ዘንድ የታወቀው፤ ፖለቲከኞች ፣ አገልጋዮች ፣ ዓለማውያን ፣ መነኮሳት ፣ ካህናት ፣ ጳጳሳት በኤጂያን ባሕር ዙሪያ ስለሚሆነው ነገር ሁሉ ከእያንዳንዱ ሰው ጋር ተነጋግረዋል።

የወደፊቷን ግሪክ እጣ ፈንታ ለማየት እስኪበቁ ድረስ አባታችን ቀናትን እና ሌሊቶችን በጸሎት ያሳለፉ ነበር። ለግሪክ ፣ ለግሪካዊነትና ለኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ፣ ልባዊና ጥልቅ ጭንቀት እንዳላቸው ለሚቀርቧቸው ሁሉ ያወሱ ነበር።

💭 በቪዲዮው ከተካተቱት የአባታችን ትንቢታዊ መልዕክቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

👉 ቅዱስ ኮስማ እንደተነበዩት ሩሲያውያን ከላይ ጣልቃ ይገባሉ፤ ግሪኮች ቁስጥንጥንያን/ኢስታምቡልን በአምላክ ፈቃድ ያስመልሳሉ።

👉 ቱርክ በአጋሮቿ ትፈራርሳለች፤ ቱርኮች የተቀቀለውን ስንዴ በወገባቸው ዙሪያ አኑረዋል፤ የግሪክ ሠራዊት ወደ ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ያመራል

👉 ቱርክ በ፮/6 ማይሎች ርቀቶች(የግሪክን የክልል ውሃ)መቃረቧን በዜና ሲሰሙ ከዚያ ጦርነት ይከተላል፤ መርከቦቿም ይደመሰሳሉ።

👉 ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ። የቱርክ መጨረሻ መጀመሪያ ይሆናል።

👉 ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ለግሪክ ትመለሳለች፤ በሩሲያ እና በቱርክ መካከል ጦርነት ይከሰታል፤ በመጀመሪያ ቱርኮች ያሸንፉ ይመስላቸዋል ነገር ግን ይህ የእነሱ መጥፊያቸው ይሆናል።

👉 ቱርኮች ይጠፋሉ ። እነሱ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ህዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ።

አንድ ሦስተኛው ቱርኮች ወደ መጡበት የቱርክ ጥልቀት ይመለሳሉ። አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ክርስቲያን ስለሚሆኑ ይድናሉ ፣ ሦስተኛው ደግሞ በዚህ ጦርነት ይገደላሉ። ግሪኮች፣ አርመኖችና ኩርዶች ቱርክን ይከፋፈሏታል።

👉 የቀደመው የቱርክ ትውልድ በአዲስ የፖለቲከኞች ትውልድ ይተካል። በእግዚአብሔር ላይ እምነት እና ተስፋ እስካለ ድረስ ብዙ ሰዎች ይደሰታሉ። በእነዚህ ሁሉ ዓመታት ውስጥ የሚሆነው ሁሉ ይህ ነው። ጊዜው ደርሷል።

👉 እንግሊዞች እና አሜሪካውያን ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ ቁስጥንጥንያን ለግሪክ ይሰጧታል። ቱርኮች ግሪክን ይተናኮላሉ፤ ማዕቀብ ይከተለላል፤ ዘመነ ረሃብ ይመጣል። ግሪኮች ይራባሉ።

👉 ከቱርክ ትንኮሳ በኋላ ሩሲያውያን ወደ ቢስፎረስ ባሕር ይወርዳሉ፣ እኛን ለመርዳት ሳይሆን፣ ሌሎች ፍላጎቶች ስላሏቸው እንጂ።

👉 በሩሲያውያን እና በአውሮፓውያን መካከል ታላቅ ጦርነት ስለሚኖር ብዙ ደም ይፈስሳል። ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ የመሪነት ሚና አለመጫወቷ ትልቅ በረከት ነው። ምክኒያቱም በአውሮፓውያን መካከል በሚደረግ ጦርነት የሚሳተፍ ሁሉ ይጣፋልና ነው።

👉 ቱርኮች ይመቱናል ግን ግሪክ ከፍተኛ ጉዳት አይደርስባትም፤ ቱርኮች በአገራችን ላይ ከፈፀሙት ጥቃቶች ብዙም ሳይቆይ ሩሲያውያን ቱርኮችን ይመቱና ያፈርሷቸዋል፤ ልክ አንድ ወረቀት ተቀዳደደው ይፈራርሳሉ።

👉 ሩሲያ ቱርክ ከወደመች በኋላ እስከ ፋርስ ባሕረ ሰላጤ ድረስ ጦርነቱን ትቀጥላለች፣ ወታደሮቿም ከኢየሩሳሌም ውጭ ይቆማሉ።

👉 ከዚያ የምዕራባውያኑ ኃይሎች ሩሲያውያን ወታደሮቻቸውን ከእነዚህ ቦታዎች እንዲያስወጡ ማሳሰቢያ ይሰጣሉ።

👉 ግን ሩሲያ ኃይሏን አታወጣም ፣ ከዚያ የምእራባዊያን ኃይሎች እነሱን ለማጥቃት ወታደሮችን መሰብሰብ ይጀምራሉ።

👉 የሚፈነዳው ጦርነት ዓለም አቀፋዊ ይሆናል እናም የሩሲያውያንን ኪሳራ ያስከትላል፤ ግዙፍ መተራረድ ይኖራል ፣ ከተሞቹ የፈራረሱ መንደሮች ይሆናሉ።

👉 ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ አትሳተፍም፤ የቁስጥንጥንያው ገዢ በእኛ በኩል ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ይሆናል።

የቱርክ መጥፋት ለግሪኮች ትልቅ እርካታ ይሆናል፤ ቁስጥንጥንያ ለግሪኮች ትመለሳለች።

የፀሎት እና ቅዳሴ ሥነ ስርዓት በቅድስት/ሃጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደገና ይጀምራል።

ልክ እንደ ዛሬዎቹ ‘ኢትዮጵያውያን’ባዮች ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ፤ አርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መድኃኔ ዓለም | ስሙ የጣፈጠ መድኃኒታችን እሱ ጽላት ነው፤ እናቱም ማዕጠንት ናት መስቀሉ ዙፋን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2021

✞✞✞

👉ገብርኤል 👉ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇መድኃኔ ዓለም

መድኃኔ ዓለም ማለት፦ የ መድኃኑት ማለት ነው። በእርሱ አለም ስለዳነ (በሞቱ አለምን ስላዳነ) መድኃኔ የዓለም መድሃኒት እንለዋለን። ሉቃስ 2፥11 ላይ እኔሆ ለሕዝብ ሁሉ የምሆን መድኃኒት እንዳላለ ሉቃስ፤ ዮሐ.ወ ፩፥፳፱ ላይ መጥምቁ ዮሐንስ “እነሆ የዓለምን ኃጢአት የምያስወግድ የእግዚአብሔር በግ” እንዳለው እንደገና በሮሜ ፭፥፲፪፡፳፩ ስናነብ በአንድ ሰው በአዳም ምክንያት ሞት ወደ አለም እንደመጣ ሁሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትም አለም እንደዳነ ይናገራል…………..

እኛ ኦርቶዶክሳዊያን በነዚህ ስሞች አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችንን እናከብረዋለን እንጠራዋለን እናመልከዋለን ። “ኢየሱስ ብቻ ስሙ ነው ሌሎችን ከየት አመጣችሁ ለምን ባለወልድ አማኑኤል መድኃኔ ዓለም እያላቹ ትጠሩታላችሁ ኢየሱስ ማለት ብቻ እንጅ” የምሉ ወገኖቻችን አሉና እነዚህን ስሞችን እኛ ኦርቶዶክሶች ፈጥረንለት ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱሱ እራሱ እንደምጠራው መገናዘብ ይገባናል። ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይድረሰው የእኛ ጌታ የድንግል ማርያም ልጅ ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ። ክብር ለወለደችው ለድንግል!!!

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ስውር ጽዮናውያን አባቶች አዲስ አበባ እንደገቡ ብዙ ተዓምራት በየጸበሉ ይታዩ ነበር | መድኃኔ ዓለም ፀበል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 7, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

ይህን አስደናቂ ክስተት እኔ እራሴ በዓይኔ እና በጆሮየ ታዝቤው ነበር። ልክ አረመኔው ግራኝ ሥልጣን ላይ እንደወጣ ለኢትዮጵያ እና ለሕዝቦቿ ተግተው የሚጸልዩ ብዙ ጽዮናውያን አባቶችና እናቶች በስውር ወደ አዲስ አበባ እና ዙሪያዋ መግባት ጀምረው ነበር፣ ብዙ ተዓምራትም በመታየት ላይ ነበሩ፤ ከሁለት ዓመታት በፊት ለመስከረም ፬፣ ፳፻፲፪ቱ ሰልፍ አስፈላጊውን ድጋፍ ሲያደርጉ ነበሩ፣ በኮሮና ሰበብ የስቅለት እና ትን ሣኤ በዓላት በየአድባራቱ ይከበሩ ዘንድ የማርያም መቀነትን በየቦታው ለምልክትነት እስከ ማሳየት ድረስ የደረሱ ብቁ አባቶች ነበሩ። ሰው ግን ብዙዎቹን ምልክቶች አይቶ እንኳን ባግባቡ የቤት ሥራውን አልሠራም። እንዲያውም ይባስ ብሎ የዋቄዮ-አላህን የሞት እና ባርነት መንፈስን ለመቀበለ እራሱን ማዘጋጀት ጀምሮ ነበር።

አዎ፤ ይህን ያወቀው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ባፋጣኝ ያደረገው እነዚህን ተዓምር የታየባቸውን ቦታዎች “በልማት” ስም መውረስ፣ የዋቄዮአላህአቴቴ ቃልቻዎችን እና ሴቶችን ወደየ አድባራቱ እና ገዳማቱ መላክ፣ ቤተ ክህነትን በእነ ኢሬቻ በላይ እና አቡነ ናትናኤል መበከል፣ ከዚያም ትግርኛ ተናጋሪ የሆኑ ጽዮናውያን አባቶችን እና የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮችን ማገት፣ ማባረርና መግደል ነው። ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝና ለእባብ ገንዳ ቃልቻዎቹ ዋቄዮአላህ የሚነግስባትን እስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራትን ለመመስረት ባላቸው ሕልም ኃይለኛ መንፈሳዊ ተፎካካሪዎች የሆኑባቸው ጽዮናውያን ብቻ መሆናቸውን በደንብ ደርሰውበታል፤ አማኝ የሆነው አማራ መልፈስፈሱን እና መውደቁን አይተውታል፤ ስለዚህ እስከ ዛሬ ድረስ ምሰሶና የጀርባ አጥንት የሆኗቸውን ጽዮናውያንን ከአዲስ አበባ፣ ናዝሬት፣ ደብረዘይት ወይንም ጂማ ብቻ ሳይሆን ትግራይን ጨምሮ ከምድረ ገጽ ማጥፋት የሚፈልጉት ለዚህ ነው። ግን ፻/100% ሆኜ መናገር እችላለሁ በጭራሽ አይሳካላቸውም፤ እንዲያውም በዚህ ዲያብሎሳዊ ዘመቻ ላይ የተሳተፉት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ሁሉ ከምድረ ኢትዮጵያ በእሳት ተጠራርገው ይጠፋሉ። አብዛኛው ይህ ትውልድ ኢትዮጵያም ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያንም አይደለምና በሃገረ ኢትዮጵያ ይኖር ዘንድ አይፈቀድለትም።

💭 ቪዲዮው ላይ የሚታየው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ለUAE ኤሚራቶች የሰጣቸው ተዓምረኛው የመድኃኔ ዓለም ፍልውሃ የጸበል ቦታነው። ካዛንቺስ በፍልውሃ አካባቢ (አቴቴ ጣይቱ ብጡል ‘ፊንፊኔ’ ብላ በሰየመችው ቦታ ላይ) ሸረተን ሆቴልን የሠራው በከሃዲ ባለሥልጣናት የተመራው ወስላታው ሸህ አላሙዲንም፤ “ከግራኝ አህመድ ቀዳማዊ የተደበቁ ቅዱሳት ጽላቶች ተደብቀውባቸዋል” ተብሎ ነበር ይህንና ሌሎችም መንፈሳዊ ኃይል ያላቸውን ቦታዎች ለመውረስ አጥብቆ ይፈልጋቸው ነበር። በጊዜው እነ መለስ ዜናዊ ነበር ፈቃዱን የነፈጉት። ይህ አላሙዲንና አብዮት አህመድ አሊ መለስን ከገደሉበት አንዱ ምክኒያት ነው።

✞✞✞የሊቢያን ሰማዕታት ረሳናቸው፤ አይደል?! አዎ! ይህ ማፈሪያ ትውልድ ፈላጭ ቆራጭ የሆነባት የዛሬዋ “ኢትዮጵያ” ሊቢያ ሆናለች! የሞትና ባርነት መንፈስ ወደ ኢትዮጵያም እንዳይገባ በወቅቱ ሳንታክት አስስጠነቅቅንም ነበር፤ የቤት ሥራችንን ብዙ መስዋዕት ከፍለን ሠርተናልና አንጸጸትም✞✞✞

በሊቢያ በረሃ በሙስሊሞች የታረዱት ፲፪/12ቱ የቂርቆስ ሠፈር ሰማዕታት ፡ በሁለት ህገወጥ መስጊዶች መካከል የፈለቀውን እጹብ ድንቅ ጸበል አፍልቀውት ይሆን?

💭 ከቪዲዮው የተወሰደ | ስለ ጸበሉ ጥሩ እውቀት ያላቸው ወንድሞች ያካፈሉኝ አስገራሚ መረጃ በከፊል እነሆ፦

✞ ግንቦት ፴፡ ፪ሺ፱ ዓ.ም አዲስ የመድኃኔ ዓለም ፍልውሃ ጸበል ቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን አካባቢ ፈለቀ።

✞ እስካሁን ግማሽ ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ በጸበሉ ተጠምቋል።

✞ የኪዳነ ምህረት፣ የአርሴማና የዮሐንስ ጸበሎች በተጨማሪ እንደሚፈልቁ ተጠማቂዎች መስክረዋል።

✞ አራቱም ጽላቶች በዚህ ቦታ ላይ እንደሚገኙ፡ አባቶች በ፲፱፻፸፮/1976 ዓ.ም ጠቁመው ነበር።

✞ በሊብያ በረሃ ከሁልት ዓመታት በፊት በሙስሊሞች ታርደው ሰማዕትነት ከተቀበሉት ኢትዮጵያውያን መካከል ፲፪/12ቱ የቂርቆስ አካባቢ ነዋሪዎች ነበሩ።

✞ በጸበሉ መፍለቅ የሚያነገራግሩት ሙስሊሞች “ዘምዘም”ነው ብለው ወደ ሳዑዲ ነፍስ አባቶቻቸው ይመላለሳሉ።

✞ ብዙ “የጠፉ በጎች” ሙስሊሞች በጸበሉ ሲጠመቁና ሲድኑ የኢየሱስ ክርስቶስን መድኃኔ ዓለምነት በቦታው ይመሰክራሉ፤ „ኧረ መድኃኔ ዓለም ተው!ኧረ መድኃኔ ዓለም ተው! ይህ ለኛ ለሙስሊሞች ውርደት ነው!”በማለት ይጮሃሉ።

✞ በጸበሉ ተዓምራዊነት አጋንንቱ እራሳቸው መስካሪዎች ናቸው።

✞ የጴንጤ መንፈስ አለብን ብለው የሚጮሁና አላህ ስይጣን ነው፣ ክርስቶስ አዳኝ አምላክ ነው የሚሉ ብዙ ናቸው።

✞ እስልምና ከጥንቆላ ብዙ የከፋ ጣዖታዊ አምልኮት መሆኑን እና ቅዱስነትንም ፈጽሞ እንደማያውቅ አጋንንቱ ይመሰክራሉ።

✞ እንደዚህ ቀሚስ ለባሽ የአረብ ወኪሎች እየተቅነዘነዙና ጋኔናዊ የአረብኛ ቃላትን እየለፈለፉ፤ ለመጠመቅ የሚጎርፉትን ኢትዮጵያውያን በየጊዜው ያውካሉ።

✞ ዓለማውያኑ “የጠፉት በጎች“፤

(”ሸገር ራዲዮ”፣“ኢቢሲ”፣”ሙስሊም ፖሊሶች”)በቦታው ተገኝተው፤ “ውሃው በኬሚካል የተበከለ

ነው”በማለት የሃሰት ምስክርነት መስጠታቸውንና በሚፈወሱት ሰዎች ብዛት አፍረዋል።

✞ ተተኩሶ የወጣው ፍልውሃ ጸበል ያቃጠለው ዛፍ ጉድጓዱን ሲቆፍር የነበረው ቻይናዊ መሀንዲስ

በፍልውሃው አንድ ዓይኑ ጠፋ፤ በኋላም ራእይ ታይቶት በጸበሉ ተፈውሶ ዓይኑ በርቷል።

✞ ዛሬ ከ ለገሃር እስከ መድኃኔ ዓለም ጸበል ድረስ ያለውን ቦታ፡ ኢትዮጵያን አንድ ባንድ በመሸጥ ላይ ያለው የአክሱም ጽዮን ጨፍጫፊ አረመኔው አብዮት አህመድ ለተባበሩት አረብ ኤሚራቶች አበርክቶላቸዋል። የትግራይን ሕዝብ ለጨፈጨፉት የኤሚራቶች ድሮኖቹ ቀብድ መሆኑ ነበር።

✞✞✞ሰማዕታቱን ሁሉ በማስብ በደማቸው ያጸኑትን የእምነት በረከት ተካፋዮች ለመሆን መድኃኔ ዓለም ያብቃን✞✞✞

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: