Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መድኃኔ ዓለም ጸበል’

ድንቅ ነው | ዓይኖቿ ታመው ጽሁፉ ሁሉ አረብኛ (እባብ) መስሎ ይታያት የነበረችው እህታችን በመድኃኔ ዓለም ድንቅ ጸበል ተፈወሰች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 23, 2017

የሚገርም ነው፤ የአረብኛ ጽሁፍ እባባዊ ቅርጽ ነው ያለው፤ ለምሳሌ፡ ምስሉ ላይና በአንዳንድ የአዲስ አበባ ታክሲዎች ላይ ተለጣጥፎ እንደምናየው፣“አላህ” የሚለውን የአረብኛ ጽሁፍ ጠመዝማዛና ትልቅ ዘንዶ የሚመስል ቅርጽ የያዘ ነው፦

እህታችን የታያትም ይኽው ነው፤ ከሰውነቷ የወጣላትም እባብ የዲያብሎስ ጋኔን መሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም። የክርስቶስ ልጆች የሆኑት ኢትዮጵያውያን በሞኝነታችንና በደግነታችን ሊጎዱን ከሚችሉት ሰዎች ጋር እንቀርባለን፣ ከመቀራረባችንም የተነሳ ለመነጣጠል ይከብደናል፤ ይህንም እንደ መፈቃቀር አድርገን ነውና የምናየው ትክክለኛ ተግባር የፈጸመን አድርገን ነው የምንወስደው። ይህ ግን ከፍተኛ ስህተት ነው፤

እግዚአብሔር አምላካችን፦

ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮]

ክርስቶስ ከቤልሆር ጋር ምን መስማማት አለው? ወይስ የሚያምን ከማያምን ጋር ምን ክፍል አለው?[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፭]

ይለናል። ይህም የእግዚአብሔር ትዕዛዝ እንጂ የሰው አይደልም።

ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊም በሃይማኖታዊ ጉዳይ ላይ ምን ያህል ጠንቃቆች መሆን እንደሚገባን ሲናገር

ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት። ማንም ወደ እናንተ ቢመጣ ይህንም ትምህርት ባያመጣ በቤታችሁ አትቀበሉት ሰላምም አትበሉት፤ ሰላም የሚለው ሰው በክፉ ሥራው ይካፈላልና።[ኛ ዮሐ፲፩]

በማለት አርቀን እንድናጥርና እንድንጠነቀቅ አስተምሮናል፡፡

ቅዱስ ጳውሎስም

ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን፣ መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፣ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤ እንዲህ ያሉት ለገዛ ሆዳቸው እንጂ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ አይገዙምና፣ በመልካምና በሚያቆላምጥ ንግግርም ተንኮል የሌለባቸውን ሰዎች ልብ ያታልላሉ[ሮሜ ፲፮፲፰]

በማለት ነግሮናል፡፡

እግዚአብሔር፡ በክርስቶስ አምላክነት ከማያምኑት ጋር አብረን እንዳንሆን በግልጽ እየነገረን፡ ግን እኛ በግትረነት “አብሮ መኖር ጥሩ ነው”እያልን፡ የክርስቶስ ጠላት ከሆኑት ጋር እንደባለቃለን፤ በዚህም ፈጣሪአችንን እንፈታተነዋለን፣ እኛም ኃጢአታችንና እዳችንን እንዲጨምር እናደርጋለን። ይህ ግትርነታችን ወይም ተፈታታኝነት ነው ይህ ሁሉ ክርስቲያን ወገናችን የዲያብሎስ አጋንንት ተጠቂ ለመሆን ያበቃው።

የኡጋንዳ ተወላጁ ሙስሊም በክርስቲያኖች እርዳታ በተዓምር ከሆዱ እባብ ወጣለት በሚለው በዚህ ቪዲዮ ላይ በትክክል እንደተጠቆመው፤

እያንዳንዱ ሙስሊም ውስጥ ጋኔን ወይም መንፈሳዊ እባብ አለ፤ ምንም እንኳን እነዚህን የጠፉ በጎች የሆኑትን ወገኖቻችንን መውደድ እና መርዳት ቢኖርብንም፤ ግን በየቀኑ ከነርሱ ጋር አንድ ላይ መሆኑ፣ አብረን መብላቱና ቡና መጠጣቱ፣ ባንድ አካባቢ መኖሩ፣ መተኛቱ ብሎም ለጋብቻ መብቃቱ ትልቅ ስህተት ብቻ ሳይሆን፣ እጅግ በጣምም አደገኛ ነው። በቤተክርስቲያናችም በኩል ይህ ጉዳይ በየቀኑ በሰበካ መልክ መቅረብ ይኖርበታል እላለሁ። በሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም፣ በእግዚአብሔር መንግሥት ተቀላቅሎና ተመሳስሎ መግባት እንደ ሌለ ሁሉ በዚህ ዓለም ያለችው ቤተ ክርስቲያንም የዚያ ወካይና መገለጫ እንደ መሆኗ የእርሷ ወገኖች ያልሆኑት ትለያችዋለች።

ዲያብሎስ እርሱንና ደቀመዛሙርቱን የገለጠበት ጊዜ ላይ ደርሰናል። መንፈሳዊ አካል የሆነው ዲያብሎስ ስጋዊ አካል የሆኑትን (እስማኤላውያን + ኤዶማውያን (ዔሳውያን) ደቀመዛሙርቱ እንዲሆኑ ስለመረጣቸው አጋንንቱን እንዲሸከሙለት እያደረጋቸው ነው። በዚህም፡ ዲያብሎስ፡ ልክ እንደ ነቀርሳ፡ ጤናማ የሆኑትን አካላት እየፈለገ በማጥቃት መንፈሳቸውን ያውካል።

ለዚህ ነው የእስልምና ተከታዮች ያን የተቀበረባቸውን መንፈሳዊ እባብ፡ በተለይ ክርስቲያን ወደ ሆኑ ግለሰቦች የማጋባት ግዴታ ያለባቸው። ይህንም እምነታቸውም መጽሐፋቸውም በግልጽ ያዛቸዋል፤ ፍሬውንም አንዳንዶቻችን አሁን በግልጽ ለማየት በቅተናል። የብዙ ክርስቲያኖች በመንፈስ መታወክም የሚያሳያን ይህን ሁኔታ ነው።

ቸሩ እግዚአብሔር አምልካችን ግን፡ የኛን ሞኝነት፣ ድክመትና በግነት በሚገባ ስለሚያይ፡ ምናልባት በአገራችን ታይተውና ተሰምተው የማይታውቁትን ተዓምራት በአሁኑ ሰዓት እየገለጸልን ነው፤ መላእክቱን እየላከልን ነው፣ ነፋስ ቀያሽ የሆኑትን ቅዱሳኑን እያቀረበልን ነው፣ ሳተላይት አውራጅ የሆኑትን የጸሎት አባቶችና እናቶች እየሰጠን ነው፣ ፈውስ የሚሰጡትን ጸበላት በየቦታው እያፈለቀልን ነው።

ከወዳጆችህ ጋር ብቻ ሳይሆን ከጠላቶችህም ጋር እንኳ ሳይቀር በሰላም ኑር፤ ነገር ግን እንዲህ የምልህ ካንተ ከግል ጠላቶችህ ጋር እንጂ ከእግዚአብሔርና ከቤተ ክርስቲያን ጠላቶች ጋር አይደለም፡፡አንድ ገዳማዊ አባት

ሰውን ከእግዚአብሔር ከሚለየው አጉል ሰላም ይልቅ ከእግዚአብሔር የማይለየው ጦርነት ይሻላል፤ ስሜታዊ ከሆነና ለቤተ ክርስቲያን ዘለቄታዊ ጉዳት ከሚኖረው ስምምነትና አንድነት ይልቅ ስለ ሃይማኖት መጠበቅ ዘለቄታዊ ጠቀሜታ የሚኖረውና ለዚህ ሲባል የሚሆን አለመስማማት ይሻላል፡፡ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!

______

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በሊቢያ በረሃ በሙስሊሞች የታረዱት 12ቱ የቂርቆስ ሠፈር ሰማዕታት ፡ በሁለት ህገወጥ መስጊዶች መካከል የፈለቀውን እጹብ ድንቅ ጸበል አፍልቀውት ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 12, 2017

ከቪዲዮው የተወሰደ| ስለ ጸበሉ ጥሩ እውቀት ያላቸው ወንድሞች ያካፈሉኝ አስገራሚ መረጃ በከፊል እነሆ፦

+ ግንቦት ፴፡ ፪ሺ፱ ዓ.ም አዲስ የመድኃኔ ዓለም ፍልውሃ ጸበል ቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን አካባቢ ፈለቀ

+ እስካሁን ግማሽ ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ በጸበሉ ተጠምቋል

+ የኪዳነ ምህረት፣ የአርሴማና የዮሐንስ ጸበሎች በተጨማሪ እንደሚፈልቁ ተጠማቂዎች መስክረዋል

+ አራቱም ጽላቶች በዚህ ቦታ ላይ እንደሚገኙ፡አባቶች በ1976 .ም ጠቁመው ነበር

+ በሊብያ በረሃ ከሁልት ዓመታት በፊት በሙስሊሞች ታርደው ሰማዕትነት ተቀበሉት ኢትዮጵያውያን መካከል 12የቂርቆስ አካባቢ ነዋሪዎች ነበሩ

+ በጸበሉ መፍለቅ የሚያነገራግሩት ሙስሊሞች “ዘምዘም” ነው ብለው ወደ ሳዑዲ ነፍስ አባቶቻቸው ይመላለሳሉ

+ ብዙ “የጠፉ በጎች” ሙስሊሞች በጸበሉ ሲጠመቁና ሲድኑ የኢየሱስ ክርስቶስን መድኃኔ ዓለምነት በቦታው ይመሰክራሉ፤

ኧረ መድኃኔ ዓለም ተው!ኧረ መድኃኔ ዓለም ተው!ይህ ለኛ ለሙስሊሞች ውርደት ነው!”በማለት ይጮሃሉ

+ በጸበሉ ተዓምራዊነት አጋንንቱ እራሳቸው መስካሪዎች ናቸው

+ የጴንጤ መንፈስ አለብን ብለው የሚጮሁና አላህ ስይጣን ነው፣ ክርስቶስ አዳኝ አምላክ ነው የሚሉ ብዙ ናቸው

+ እስልምና ከጥንቆላ ብዙ የከፋ ጣዖታዊ አምልኮት መሆኑን እና ቅዱስነትንም ፈጽሞ እንደማያውቅ አጋንንቱ ይመሰክራሉ

+ እንደዚህ ቀሚስ ለባሽ የአረብ ወኪሎች እየተቅነዘነዙና ጋኔናዊ የአረብኛ ቃላትን እየለፈለፉ፤ ለመጠመቅ የሚጎርፉትን

ኢትዮጵያውያን በየጊዜው ያውካሉ

+ ዓለማውያኑ “የጠፉት በጎች“፤ (”ሸገር ራዲዮ”፣“ኢቢሲ”፣”ሙስሊም ፖሊሶች”)በቦታው ተገኝተው፤ “ውሃው በኬሚካል የተበከለ ነው”በማለት የሃሰት ምስክርነት መስጠታቸውንና በየጊዜው በሚፈወሱት ሰዎች ብዛትም ለማፈር በቅተዋል

+ ተተኩሶ የወጣው ፍልውሃ ጸበል ያቃጠለው ዛፍ ጉድጓዱን ሲቆፍር የነበረው ቻይናዊ መሀንዲስ በፍልውሃው አንድ ዓይኑ ጠፋ፤ በኋላም ራእይ ታይቶት በጸበሉ ተፈውሶ ዓይኑ በርቷል (የረር መድኃኔ ዓለም)

+ ሰማዕታቱን በማስብ በደማቸው ያጸኑትን የእምነት በረከት ተካፋዮች ለመሆን መድኃኔ ዓለም ያብቃን

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: