Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መውረድ’

UK POLICE Try to Stop Street Preacher: “Is The Bible Offensive to You?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2023

🏴 “ባቢታኒያ ወደቀች ወደቀች”

💭 የዩናይትድ ኪንግደም ፖሊስ የመንገድ ሰባኪውን ከመጽሐፍ ቅዱስ መስበኩን ለማስቆም ሞክረ፡ “መጽሐፍ ቅዱስ ያስከፋሃልን?”

ፖሊሶቹ የሰጡት ሰበብ፤ “በአካባቢው ቤት-አልባ የሆኑ እና ብዙ የሰዶም ዜጎች ስለሚኖሩ ከመጽሐፍ ቅዱስ የምትጠቅሰው መልዕክት አስከፍቷቸዋል፤ ሰበካውን አቁም!” የሚል ነው።

ከሦስት ዓመታት በፊት ባቀረብኩት ቪዲዮ ለማስተዋወቅ እንደሞከርኩት፤ ይህ ካናዳዊ ‘ወንድማችን’ ‘ፓስተር ዳዊት/ዴቪድ’ ይባላል። ምንም እንኳን አንዳንድ የተሳሳቱ ዕይታዎች (በተለይ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ላይ) ቢኖርበትም ብሎም አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድን ‘ፕሮቴስታንት ነው’ ብሎ የተለመደውን ድጋፍ መጀመሪያ ላይ ሰጥቶት ቢሆንም፤ የተሰጠው ጽናትና ወኔ ግን በጣም የሚደነቅ ነው። በዚህ ከቀጠለ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን በረከት የማይቀበልበት ምንም ምክኒያት አይኖርም። ባለቤቱም ሐበሻ ናት፤ በጋራ ወደ ትክክለኛዋ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ይመጣሉ የሚል እምነት አለኝ።

ሁለቱም ባልና ሚስቶች ከካናዳ ወደ አዲስ አበባ አምርተው መንገድ ላይ መስበክ ሲጀምሩ መሀመዳውያን ሊደበድቧቸው እንደመጡ እናስታውሳለን።

እኔም ከአምስት ዓመታት በፊት ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ተከብቤ ተመሳሳይ ጥቃት ሊደርስብኝ ነበር። በሌሎች አጋጣሚዎች፤ ከቤተ ክርስቲያን ወጥቼ ወደ ብሔራዊ ቴዓትር አካባቢ ስደርስ፤ እንዲሁ ስልዘጋጅበት፤ “ባካችሁ ይህን በላስቲክ የታሸገ የለስላሳ መጠጥ ተራራ ፀሐይ አታስመቱት፤ መርዝ ነው፤ በተለይ ሕፃናቱን በእጅጉ ይጎዳቸዋለ ወዘተ” በማለቴ ከየት ከየት እንደተሰባሰቡ የማይታወቁ ወገኖች ከብበው ሊደብድቡኝ ፈልገው ነበር። ፒያሳ አካባቢ ደግሞ፤ “ባካችሁ ወገኖች ይሄ ቡና ቤቱ ውስጥ የምታጤሱት እጣን ትክክለኛው እጣን አይደለም፣ የኬሚካል ድብልቅ ነገር ነው፤ ይበክላችኋል፤ ወደ ሌላ መንፈስ ይወስዳችኋል ወዘተ…” በማለቴ እንዲሁ ካካባቢው የተሰባሰቡ ወገኖች ዙሪያዬን በመክበብ ሊቦጫጭቁኝ ነበር። በቃ ላለመንቀሳቀስ በመወሰኔ እና ዝም ጭጭ በማለቴ ነው ተደናግጠው ሊሸሹኝ የበቁት። እነዚህ ሁሉ ክስተቶች ልክ የሰዶምና ገሞራ ዜጎች የሎጥን ቤት ከብበው ሎጥን ሊይዙት እንደፈለጉት የመሰለውን ክስተት ነው ያስታወሱኝ።

የሚያሳዝነው፤ አዲስ አበባም ሰዶምና ገሞራ ሆናለች፤ ነዋሪዎቿ እራሳቸውን ለማዳን በቂ ትግል እያደረጉ አይደሉም፣ ለዘመናት እጅግ በሚያስደንቅና ስውር በሆነ መልክ በጾም፣ በምሕላና በዕለታዊ ጸሎት ሲረዷቸው የነበሩት የአክሱም ጽዮን ኢትዮጵያውያን ሲታሠሩ፣ ሲሳደዱና ሲገደሉ፤ “ምናገባኝ እኔ ትግሬ አይደለሁም!” በሚል እርኩስ አቋም እስከ አሁኗ ዕለት ድረስ ዝም ጭጭ ብለዋል። ታዲያ አሁን ማን ከጎናቸው ሊቆምላቸው? እነማንስ ፀሎት ሊያደርጉላቸው? እነ እብዱሳ? እነ ቧ ያለው? እነ አሊ? አይይይ! የሚበጀውን የማያውቅ፣ ጠላቱንና ወዳጁን፣ መርዙንና መድኃኒቱን መለየት የተሳነው ትውልድ እጣ ፈንታ በጣም ከባድ ነው። አዲስ አበባ የሰዶምና ገሞራ እሳት ይወርድባታል የሚል ትልቅ ስጋት አለኝ። በተለይ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ብዙ ግፍና ወንጀል በመሥራት ላይ ያሉት የዋቄዮአላህ ባሪያዎቹ ጋላኦሮሞዎች ከተማዋን ለማቃጠልና ሕዝቡን ለመጨረስ በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት፤ ቀደም ሲል የግፈኛው ሂትለር ደጋፊ የነበሩትና ኻላ ደግሞ ያንን የግፍ አገዛዝ በመቃወማቸው ምክንያት ለእስር የተዳረጉት የጀርመን ቄስ ማርቲን ኒሚውለር /Martin Niemöller (እ.ኤ.አ. ከ 1892 እስከ 1984) ፣ ናዚዎች በአይሁዶች ላይ የፈጸሙትን ግድያአፀያፊ ድርጊት ዓለም ያስታውስ ዘንድ የሚከተለውን ጽሑፍ በቦስተን ከተማ የሆለኮስት መታሰቢያ ሐውልት ላይ አስፍረውታል፡፡

በመጀመሪያ ሶሻሊስቶች ላይ ዘመቱ ፣ እኔ ደግሞ ሶሻሊስት ስላልነበርኩ ምንም አልተናገርኩም። ቀጥለው የሰራተኛ ማህበራት መሪወች ላይ ዘመቱ እኔም የሰራተኛ ማህበር ጋር ግንኑነት ስሌለለኝ ምን አገባኝ ብየ ዝም አልኩ፣ ፡ ቀጥለው ባይሁዳውያን ላይ ዘመቱ ። እኔም አይሁዳዊ ስላይደለሁ አይመለከተኝም በማለት ዝም አልኩ። ቀጥለው ወደ እኔ ዘመቱ። ያን ጊዜ ሁሉም አልቀዋልና ሰለ እኔ መብት የሚናገር ማንም አልነበረም”።

First they came for the Socialists, and I did not speak out. Because I was not a Socialist. Then they came for the Trade Unionists, and I did not speak outBecause I was not a Trade Unionist. Then they came for the Jews, and I did not speak out. Because I was not a Jew. Then they came for me-and there was no one left to speak for me”.

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዶ/ር አበባ |ዐቢይ አህመድና ሽብርተኛ ቡድኑ ባፋጣኝ ከሥልጣን መወገድ አለባቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2020

ለኢትዮጵያና ሕዝቧ ጠንቅ ስለሆኑ!

👉 እኛ ኢትዮጵያውያን አሁን እንዳለፈው መጃጃልና ውዥንብር ውስጥ መግባት የለብንም፤ በኢትዮጵያዊነት ጥያቄ ላይ የራሳችንን አጀንዳ ሠርተን የዐቢይን ሽብርተኛ የቄሮ መንግስት መገርሰስ አለብን

👉 ዐቢይ የአሸባሪዎቹ ኦነግ ወኪል ነው፤ ይህን እራሱ ደግሞ ደጋግሞ ነግሮናል። ኢትዮጵያዊው እያንዳንዱ እራሱን ይጠብቅ፤ እኔና ልዩ ኃይሌ አንጠብቃችሁም” እኮ ብሎናል፤ ከዚህ በላይ መስማት ምን ትፈልጋላችሁ

100% ትክክል!ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ሽብርተኛው ቡድን እና ጠላቶቿ ናቸው! ተቃዋሚ፣ ምሁር፣ ተንታኝ እየተባባሉ በተደጋጋሚ የሚወሻክቱት ወገኖች መናገር ወይም ማለት የሚገባቸውንና ለመናገር ወይም ለማለት ያልደፈሩትን እህታችን በግልጽና በቀጥተኛ መልክ እውነቱን አስቀምጠውታል፤ መደመጥ ያለበት ጠቃሚ መልዕክት ነው፤ ለእህታችን ምስጋና ይድረሳቸው!

ገና ከጅምሩ ከሁለት ዓመት በፊት ይህ መነገር የሚኖርበት ነገር ነበር፤ ሁሉም ነገር ግልጽ ነበርና። ከእኅተ ማርያም ውጭ ሌላ ማንም ለመናገር የደፈረ የለም። እርሷንም ሽብርተኛው አገዛዝ በሰበባ ሰበቡ አግቷታል። በተለይ እንደ አቡነ ማትያስ ወይም አቡነ መርቆርዮስ ያሉ የቤተ ክህነት አባቶች በአደባባይ ወጥተው ለዐቢይ፤ “አንተ የዲያብሎስ አሽከር ሥልጣኑን አስረክብ!” ይሉት ይሆናል የሚል ትንሽ ተስፋ ነበረኝ፤ ግን ሁሉም ገንፎውን አብረው የሚያቦኩ ይመስላሉ።

ሽብርተኛው ዐቢይ አህመድ በደካማ አምሐራዎች ላይ ሊኩራራባቸውና ሊሳለቅባቸው ብሎም የእነ ጄነራል አሳምነውን አንደኛ የግድያ ዓመት “ለማክበር” ወደ ባሕር ዳር አምርቷል። 100% እርግጠኛ ነኝ ዛሬ አፄ ቴዎድሮስ ባሕር ዳር ቢገኙ ኖሮ ወይ ባግቱት አልያ ደግሞ ግንባሩን ብለው በደፉት ነበር።

የቤተ ክህነት አባላት ሕዝቡን ተገቢ በሆነ መልክ ለመቀስቀስ፣ ለማነሳሳትና ለመብታቸው እንዲቆሙ ለማድረግ ባለመሥራታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂዎች ይሆናሉ።

[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: