Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መካከለኛው ምስራቅ’

የኢራን ከፍተኛ የኑክሌር ሳይንቲስት በቴህራን አቅራቢያ ተገደሉ | ፕሮጀክት አ’ህ’ማድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2020

ፕሮጀክት ‘አማድ’” በሚል መጠሪያ የኢራን ስውር የኑክሌር ምርምር ፕሮግራም መሪ የነበሩት ኢራናዊው የፊዚክስ ፕሮፌሰር ሞህሰን ፋክሪዛዲህ ቴህራን አጠገብ መኪና ውስጥ እያሉ ነው ተኩስ ተከፍቶባቸው የተገደሉት።

ከሁለት ዓመታት በፊት የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ኔተንያሁ “ይህን ስም አስታውሱ!” በማለት ስማቸውን ለእስራኤላውያንን አስተዋውቀውት ነበር።

እንግዲህ “እስራኤል ከምድር ገጽ መጥፋት አለባት”እያለች ለሃምሳ ዓመታት ያህል የምትፎክረዋ የኢራን ኢስላማዊት ሪፓብሊክ የፉከራዋን ድምጽ ከፍ ታደርገዋለች እንጅ ምንም አታመጣም። አስገራሚ ነው፤ እስራኤል ህዝቦቿን ለመጠበቅ ኢራን ድረስ ሄዳ ጠላቶቿን ትመነጥራለች።“ ፕሮጀክት አማድ” አሉት ኢራናውያኑ?

እንደምናየው በሃገራችን በአሁን ሰዓት ከህዋሃት ይልቅ በጣም የከፉት ቀንደኛ የኢትዮጵያ ጠላቶች ኢሳያስ አፈቆርኪ እና አብዮት አህመድ ናቸው።

በእውነት ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ የሆነ አርቆ አሳቢ መሪ ቢኖራት ኖሮ “ፕሮጀክት አህመድ” በሚል ስያሜ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱትን ኢሳያስ አፈቆርኪን እና አብዮት አህመድን እንደ እስራኤል አንድ በአንድ ሊደፋቸው ግድ ይሆን ነበር። ይህን የሚያደርግ የተባረከ ነው!

_________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቪላዎቹን የሚገዛ ሀብታም አረብ በመጥፋቱ ሰው-አልባ የሆነችው የቱርክ ከተማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 16, 2020

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፰]

ከእናንተ ግንብ ሊሠራ የሚወድ ለመደምደሚያ የሚበቃ ያለው እንደ ሆነ አስቀድሞ ተቀምጦ ከሳራውን የማይቈጥር ማን ነው?

በገንዘብ እጥረት ሳቢያ የተተዉ ቪላዎች በቱርክ የቅንጦት ባዶ ከተማ – ቪላ ቤቶቹን ለመገንባት ብቻ ሁለት መቶ ሚሊየን ዶላር አውጥተዋል።

በዚህ ለባለሀብቶች የተሠራው መንደር ብቻ ሳይሆን በመላው ቱርክ በተለይ በኮኒስታንቲኖፕል/ኢስታምቡል ለፉክክር እስኪመስል ድረስ ያለገደብ ሲገነቡ የነበሩ ብዙ ቤቶችና ፎቆች ሳያልቁ ቆመዋል፤ ገንዘብ የለምና፤ ዱሮም ቱርክ ግብዞቹ ምዕራባውያን እና በዘይት ገንዘብ ያበዱት አረቦች በሚለግሷት ገንዘብ ነበር የምትንቀሳቀሰው። ዛሬ ግን ጎብኚዎቹም ደጓሚዎችም በመራቃቸው ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት ቀውስ እና የገንዘብ ችግር ላይ ትገኛለች።

👉 ቱርክ የጸረ-ክርስቶስ አገር

+ የክርስቶስ ጠላት

+ የክርስቲያኖች ጠላት

+ ጋዜጠኞችን በማሰር በዓለም 1ኛ

+ ከኤዶማውያኑ የምዕራቡ ዓለም ባንኮች

በተገኘ ስጦታ እና ገንዘብ ብድር የምትኖር

👉 ቱርኮች፦

+ ስነምግባር የጎደላቸው

+ ታማኝ ያልሆኑ ከሃዲዎች

+ ዝቅተኛ ዝሙተኛሞች

+ በጣም አስቀያሚዎች

+ ሴቶቻቸው ጢም የሚያበቅሉ

+ ቀጣፊዎችና ተሳዳቢዎች

+ ለዓለም ምንም በጎ ነገር ያላበረከቱ

+ ጦረኛ ባህሪ ያላቸው ገዳዮች

__________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሳውዲ አረቢያ በቱርክ ዕቃዎች ላይ ማዕቀብ ጣለች | እሰይ እንዲህ እርስበርስ አባላቸው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 16, 2020

የሳውዲው ልዑል፤ “እምብዬው! የቱርክ ቡና አልጠጣም” እስኪል ድረስ

በሳውዲ አረቢያ እና ቱርክ መካከል ሁኔታዎች ተካርረዋል። አቅሟን ሳታውቅ እንደ አበደ ውሻ በየሃገሩ ጣልቃ የምትገባዋ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወታደሮቿን ወደ ሊቢያ፣ ሶሪያ፣ ኢራቅ፣ አዘርበጃን፣ ሱዳን እና ሶማሊያ ብቻ ሳይሆን ወደ ሳውዲ ተፎካካሪ ወደ ካታርም ሳይቀር በመላክ ላይ ትገኛለች። ዋሃቢያዎቹ ሳውዲ እና ካታር ተቃቅረዋል፣ ሱኒ ቱርክ እና ሺያ ኢራን ደግሞ በፀረሳውዲ አጀንዳቸው ተባባሪዎች ሆነዋልለማንኛውም ለእኛ ሁሉም ታሪካዊ ጠላቶቻችን ናቸው፤ ሁሉም ለሲዖል እሳት የተዘጋጁ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው፤ ስለዚህ እርስበርስ እንዲህ ተባልተው ከአካባቢያችን ቢጠረጉልን አንዱ ትልቁ ችግራችን ተወገደለን ማለት ነው።

በሌላ በኩል በሳውዲ ባርባሪያ፤ የአውሎ ንፋሱ፣ ጎርፉ እና መብረቁ መዓት ቀጥሏል።

____________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቤይሩት ፍንዳታ እና ሠርገኛዋ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 6, 2020

_______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቤይሩት ባቢ’ሌባኖን በኃይለኛ ፈንጅ ጋየች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020

በይፋ አስር ሰው እንደሞተ ቢነገርም ምናልባት በብዙ ሺሆች የሚቆጠሩ ሰዎች ሳይሞቱ እንደማይቀሩ ይገመታል። እኔ የምጠረጥረው የዲያብሎስ አርበኞቹ ሂዝቡላ ከፓኪስታን የኑክሌር መሣርያ ሳያገኙ አልቀሩም ይባላል። ምናልባት እዚህ ግምጃ ቤት ውስጥ ደብቀውት ከሆነ ምንም ነገር የማያመልጣቸው እስራኤሎች ቦታውን አመድ አድርገውታል። ለማንኛውም እህቶቻችንን እንደ ቆሻሻ ወደ መንገድ የወረወረችውን የሊባኖስን ጉዳይ በቅርቡ እንከታተለዋለን።

_______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

ሶሪያዊ ኦርቶዶክስ አባት | አረብ ሙስሊሞች ተሰድደው ወደ አገራችን ሲገቡ ባህልንና ስልጣኔን አስተማርናቸው ዛሬ ግን ይቆጨናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 29, 2020

አረብ ሙስሊሞች በወራሪነት ሲመጡ አውሬዎች ነበሩ፤ ቢሆኑም እኛ ክርስቲያኖች አስተማርናቸው፣ አሰለጠንናቸው፤ ግን ከዱን፤ ይህ ስህተት እንደነበር አሁን ተረዳነው፤ ስላሰለጠንናቸውም ወደፊት ታሪክ ይወቅሰናል።የነነዌ/ ሞሱል ከተማ ሊቀ ጳጳስ ኒቆዲሞስ ዳውድ

ያው እንደምናየው በኢትዮጵያ ሃገራችንም ዛሬ ተመሳሳይ ክስተት እንደገናበመታየት ላይ ነው። በስልጤ እየተፈጸመ ያላው ጂሃድ በጥንታውያኑ ሶርያ፣ ግብጽ፣ ኢራቅ፣ ዛሬ ቱርክ በተባለችው አናቶሊያ በተመሳሳይ ሁኔታ ነበር የተካሄደው።

አዲስ ነገር የለም! ክርስቲያኖች በብዛት ከሚኖሩባቸው የኢትዮጵያ ቦታዎች ሙስሊሞች በግድም ሆነ በውድ እንዲወጡ መደረግ አለበት። ሞኙ ወገናችን መቀራረቡን፣ አብሮ መኖሩንና የጠላቶቹ ቀላቢ መሆኑን ማቆም አለበት። ደጋግሜ የምለው ነው፤ ዳቦ ከመንግስትም ሆነ ከሙስሊሞች ገዝታችሁ አትብሉ፤ የክርስቶስ ተቃዋሚው ህብስትነው። እነ ግራኝ ዐቢይ አህመድ መስጊድ ለመሥራት ቃል ሲገቡ፣ የእስላም ባንኮችና ዳቦ ቤቶችን ሲከፍቱላቸው ለመጨረሻው ጂሃድ ተነሱ ማለታቸው ነው።

ሞኝ ሰው እራሱ ከሠራው ልምድ ብቻ ለመማር ይሻል፤ ብልህ ሰው ግን ከሌሎች ልምድ ይማራል

ከአምስት ዓመታት በፊት ሙስሊሞች በአሁኗ ኢራቅ የዮናስ ከተማ የነበረችውን ሞሱልን/ነነዌን ወርረው ጥንታውያን ክርስቲያኖችን (የክርስቶስን ቋንቋ አራሜይክን የሚናገሩትን)ሲጨፈጭፉና ዓብያተክርስቲያናቱን በእሳት ሲያጋዩ በሕይወት ተርፈው የነበሩት የሞሱል እና የኩርዲስታን ክልል ሀገረ ስብከት የሆኑት የሶሪያ ኦርቶዶክስ ሊቀ ጳጳስ ኒቆዲሞስ ዳውድ ይህን ታሪካዊ የቴሌቪዥን ቃለ መጠይቅ ሰጥተው ነበር። እሳቸው በበኩላቸው ክርስትያኖች ለወራሪዎቹ የአረብ ሙስሊሞች የስልጣኔ ባህልን እንዳስተማሯቸው/ እንዳሰለጠኗቸው፤ ቢሆንም ቆየት ብለው እንደከዷቸውና በከንቱ እንደሸጧቸው በከፍተኛ ሃዘን አውስተው ነበር።”

በአሜሪካ እና በምዕራቡ ዓለም “በተሳሳቱ ፖሊሲዎች” ውጤት የተነሳ ኢራቅ በማፍያዎች/ወሮበሎች የምትገዛ ሃገር ሆናለች ብለዋል፡፡ ሊቀ ጳጳሱ በማናዲን ቴሌቪዥን ቃለምልልስ በነሐሴ 18 ቀን 2014 .ም በተላለፈው ቃለ ምልልስ ላይ “የምዕራባውያን ክፋት ከአረቦች ሞኝነት ጋር ሲዳቀል ብሔራት ይሞታሉ” ብለዋል፡፡

ሊቀ ጳጳስ ኒቆዲሞስ ዳውድ ቪዲዮው ላይ የሚከተለውን መግለጫ ሰጥተው ነበር፦

ቢላዎች እንኳን የሉንም፡፡ ምንም ዓይነት የጦር መሳሪያ ከሌለን እንዴት ራሳችንን መከላከል እንችላለን? እነዚያ [አይሲስ] ታቅፊሮች በወረራ መልክ በመጡ ጊዜ… ሌላውን ሁሉ ይክዳሉ እናም 72 ደናግልን እና ዘላለማዊ ወንድ ልጆችን ለማግኘት ሲሉ መሞት እንፈልጋለን ይላሉ ፡፡

እኛ ክርስቲያኖች የዚህ አይነቱ ፅንሰሀሳብ የለንም ፡፡ እስክሪብቶ ፣ ወረቀት ፣ ባህል እና እውቀት ነው ያለን፡፡ የምንዋጋበት ሌላ ምንም ነገር የለንም፡፡ ሕግ በማይኖርበት ስፍራ አንድ ክርስቲያን መኖር አይችልም፡፡ የምንኖረው በሕግ በሚተዳደር ቦታ ብቻ ነው፡፡ እኛን የሚጠብቀን እና መብቶቻችንን የሚያረጋግጥ ሕግ በሌለበት ቦታ መኖር አንችልም ፣ ምክንያቱም መሳሪያ የለንምና በሃይማኖታችን ፣ በማህበረሰባችን እና በቤተሰባችን ፥ የደም ባህልን ፣ መግደልን እና ዝርፊያን አናውቅምና ነው ፡፡

እኛ እንደዚህ አይነት ባህል የለንም ፣ ይህንን መረዳት አለባችሁ ፡፡ ሙስሊሞቹ ግን ይህ ነው ባህላቸው፡፡ አሁን እኛ ከእነዚህ አራዊት እራሳችንን መከላከል አለብን፡፡ እነሱ እንስሳት ናቸው፡፡ እኛ እንስሶች አይደለንም፡፡ እውነተኛ ሰብአዊነትን እንወክለዋለን እንጅ፡፡ እንዴት እንደሚገደል አናውቅም፡፡ እንዴት እንደምንገድል አናውቅም፡፡ የምናውቀው ነገር ቢኖር በዙሪያችን ያሉትን ባህሎች እንዴት እንደምንፅፍ እና ባህልን እንዴት እንደምናስተምር ነው ፥ ልክ ለ ወራሪዎቹ አረቦች እና ሙስሊሞች ባህልን አስቀድመን እንዳስተማርናቸው።

አረብ ሙስሊሞች ተሰድደው ወደ አገሮቻችን ሲገቡ እኛ በተለይም የሶሪያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለእነርሱ ባህልንና ስልጣኔን አስተማርናቸው፡፡ እነሱን በማስተማራችን እና ለእንርሱ መፅሐፍትን ወደ አረብኛ በመተርጎማችን ወደፊት ታሪክ ይረገምናል፡፡ እኛ እስከዛሬ ድረስ በጎውን ባህል ስናካፍላቸው ቆይተናል ፣ ግን አሁን በቀላሉ ሸጡን ፥ ለመሞት ፈቃደኞች ከሆንባት ሃገራችን እኛን አባረሩ፡፡

ይህ ሁሉ የአሜሪካ እና የምዕራቡ ዓለም የተሳሳቱ ፖሊሲዎች ውጤት ነው። የምዕራባውያን ክፋት ከአረቦች ሞኝነት ጋር ሲዳቀል ብሔራት ይሞታሉ፡፡ ስለዚህ ያው አሁን እኛ በዓለም ፊት እየተገደልን ነው፡፡

ደግሜ ደጋግሜ የምናገረው ነው፤ በእስልምና የባርነት ቀንበር/ድህሚ ሆኖ ከመኖር መሞትን እንመርጣለን። እግዚአብሔር አምላክ ነፃ አድርጎ ነውና የፈጠረን ባሪያ ከመሆን ነፃ ሆነን መሞት ይሻለናል።

ብለው ነበር።

የሚከተለው ከስድስት ዓመታት በፊት በጦማሬ ላይ ከቀረበው የተወሰደ ነው

በዝምታ ዋሻ ውስጥ የተደበቃችሁ የተዋሕዶ አባቶች፡ ሌቀ ጳጳስ ኒቆዲሞስ ዳውድ የገጠማቸውን ዓይነት ሃዘን ከማየታችሁ በፊት፤ አላየንም፤ አልሰማንም፣ አላወቅንም!” ማለት አትችሉምና ነገሮች ሁሉ በይበልጥ አደገኛ ከመሆናቸውና፣ የቤተክርስቲያን ዕጣ እንደዚህ አሳዛኝና አስለቃሽ የሆነ ደረጃ ላይ ከመድረሱ በፊት፤ እንደተለመደው ሰላም! ሰላም! በማለት ወለም ዘለም ሳትሉ ዛሬውኑ በጎቻቸውን በቆራጥነት መቀስቀስ ይጠበቅባችኋል! የዋቄዮአላህ ተከታዮች ተመሳሳይ ፋሺስታዊ ተግባር በመፈጸም ላይ ናቸውና ፥ የግራኝ አህመድ ታሪክ እየተደገመ ነውና።

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሶሪያዊ ኦርቶዶክስ አባት | አረብ ሙስሊሞች ተሰድደው ወደ አገራችን ሲገቡ ባህልንና ስልጣኔን አስተማርናቸው ዛሬ ግን ይቆጨናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 13, 2019

አረብ ሙስሊሞች በወራሪነት ሲመጡ አውሬዎች ነበሩ፤ ቢሆኑም እኛ ክርስቲያኖች አስተማርናቸው፣ አሰለጠንናቸው፤ ግን ከዱን፤ ይህ ስህተት እንደነበር አሁን ተረዳነው፤ ስላሰለጠንናቸውም ወደፊት ታሪክ ይወቅሰናል።ሊቀ ጳጳስ ኒቆዲሞስ ዳውድ

ሞኝ ሰው እራሱ ከሠራው ልምድ ብቻ ለመማር ይሻል፤ ብልህ ሰው ግን ከሌሎች ልምድ ይማራል

ከአምስት ዓመታት በፊት ሙስሊሞች በአሁኗ ኢራቅ የዮናስ ከተማ የነበረችውን ሞሱልን/ነነዌን ወርረው ጥንታውያን ክርስቲያኖችን (የክርስቶስን ቋንቋ አራሜይክን የሚናገሩትን)ሲጨፈጭፉና ዓብያተክርስቲያናቱን በእሳት ሲያጋዩ በሕይወት ተርፈው የነበሩት የሞሱል እና የኩርዲስታን ክልል ሀገረ ስብከት የሆኑት የሶሪያ ኦርቶዶክስ ሊቀ ጳጳስ ኒቆዲሞስ ዳውድ ይህን ታሪካዊ የቴሌቪዥን ቃለ መጠይቅ ሰጥተው ነበር። እሳቸው በበኩላቸው ክርስትያኖች ለወራሪዎቹ የአረብ ሙስሊሞች የስልጣኔ ባህልን እንዳስተማሯቸው/ እንዳሰለጠኗቸው፤ ቢሆንም ቆየት ብለው እንደከዷቸውና በከንቱ እንደሸጧቸው በከፍተኛ ሃዘን አውስተው ነበር።”

በአሜሪካ እና በምዕራቡ ዓለም “በተሳሳቱ ፖሊሲዎች” ውጤት የተነሳ ኢራቅ በማፍያዎች/ወሮበሎች የምትገዛ ሃገር ሆናለች ብለዋል፡፡ ሊቀ ጳጳሱ በማናዲን ቴሌቪዥን ቃለምልልስ በነሐሴ 18 ቀን 2014 .ም በተላለፈው ቃለ ምልልስ ላይ “የምዕራባውያን ክፋት ከአረቦች ሞኝነት ጋር ሲዳቀል ብሔራት ይሞታሉ” ብለዋል፡፡

ሊቀ ጳጳስ ኒቆዲሞስ ዳውድ ቪዲዮው ላይ የሚከተለውን መግለጫ ሰጥተው ነበር፦

ቢላዎች እንኳን የሉንም፡፡ ምንም ዓይነት የጦር መሳሪያ ከሌለን እንዴት ራሳችንን መከላከል እንችላለን? እነዚያ [አይሲስ] ታቅፊሮች በወረራ መልክ በመጡ ጊዜ… ሌላውን ሁሉ ይክዳሉ እናም 72 ደናግልን እና ዘላለማዊ ወንድ ልጆችን ለማግኘት ሲሉ መሞት እንፈልጋለን ይላሉ ፡፡

እኛ ክርስቲያኖች የዚህ አይነቱ ፅንሰሀሳብ የለንም ፡፡ እስክሪብቶ ፣ ወረቀት ፣ ባህል እና እውቀት ነው ያለን፡፡ የምንዋጋበት ሌላ ምንም ነገር የለንም፡፡ ሕግ በማይኖርበት ስፍራ አንድ ክርስቲያን መኖር አይችልም፡፡ የምንኖረው በሕግ በሚተዳደር ቦታ ብቻ ነው፡፡ እኛን የሚጠብቀን እና መብቶቻችንን የሚያረጋግጥ ሕግ በሌለበት ቦታ መኖር አንችልም ፣ ምክንያቱም መሳሪያ የለንምና በሃይማኖታችን ፣ በማህበረሰባችን እና በቤተሰባችን ፥ የደም ባህልን ፣ መግደልን እና ዝርፊያን አናውቅምና ነው ፡፡

እኛ እንደዚህ አይነት ባህል የለንም ፣ ይህንን መረዳት አለባችሁ ፡፡ ሙስሊሞቹ ግን ይህ ነው ባህላቸው፡፡ አሁን እኛ ከእነዚህ አራዊት እራሳችንን መከላከል አለብን፡፡ እነሱ እንስሳት ናቸው፡፡ እኛ እንስሶች አይደለንም፡፡ እውነተኛ ሰብአዊነትን እንወክለዋለን እንጅ፡፡ እንዴት እንደሚገደል አናውቅም፡፡ እንዴት እንደምንገድል አናውቅም፡፡ የምናውቀው ነገር ቢኖር በዙሪያችን ያሉትን ባህሎች እንዴት እንደምንፅፍ እና ባህልን እንዴት እንደምናስተምር ነው ፥ ልክ ለ ወራሪዎቹ አረቦች እና ሙስሊሞች ባህልን አስቀድመን እንዳስተማርናቸው።

አረብ ሙስሊሞች ተሰድደው ወደ አገሮቻችን ሲገቡ እኛ በተለይም የሶሪያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለእነርሱ ባህልንና ስልጣኔን አስተማርናቸው፡፡ እነሱን በማስተማራችን እና ለእንርሱ መፅሐፍትን ወደ አረብኛ በመተርጎማችን ወደፊት ታሪክ ይረገምናል፡፡ እኛ እስከዛሬ ድረስ በጎውን ባህል ስናካፍላቸው ቆይተናል ፣ ግን አሁን በቀላሉ ሸጡን ፥ ለመሞት ፈቃደኞች ከሆንባት ሃገራችን እኛን አባረሩ፡፡

ይህ ሁሉ የአሜሪካ እና የምዕራቡ ዓለም የተሳሳቱ ፖሊሲዎች ውጤት ነው። የምዕራባውያን ክፋት ከአረቦች ሞኝነት ጋር ሲዳቀል ብሔራት ይሞታሉ፡፡ ስለዚህ ያው አሁን እኛ በዓለም ፊት እየተገደልን ነው፡፡

ደግሜ ደጋግሜ የምናገረው ነው፤ በእስልምና የባርነት ቀንበር/ድህሚ ሆኖ ከመኖር መሞትን እንመርጣለን። እግዚአብሔር አምላክ ነፃ አድርጎ ነውና የፈጠረን ባሪያ ከመሆን ነፃ ሆነን መሞት ይሻለናል።

ብለው ነበር።

ልክ በዚህ ወር ከ አምስት ዓመታት በፊት በጦማሬ ላይ ከቀረበው የተወሰደ ነው

በኢትዮጵያ ሃገራችንም ተመሳሳይ ክስተት እንደገናበመታየት ላይ ነው

በዝምታ ዋሻ ውስጥ የተደበቃችሁ የተዋሕዶ አባቶች፡ ሌቀ ጳጳስ ኒቆዲሞስ ዳውድ የገጠማቸውን ዓይነት ሃዘን ከማየታችሁ በፊት፤ አላየንም፤ አልሰማንም፣ አላወቅንም!” ማለት አትችሉምና ነገሮች ሁሉ በይበልጥ አደገኛ ከመሆናቸውና፣ የቤተክርስቲያን ዕጣ እንደዚህ አሳዛኝና አስለቃሽ የሆነ ደረጃ ላይ ከመድረሱ በፊት፤ እንደተለመደው ሰላም! ሰላም! በማለት ወለም ዘለም ሳትሉ ዛሬውኑ በጎቻቸውን በቆራጥነት መቀስቀስ ይጠበቅባችኋል! የዋቄዮአላህ ተከታዮች ተመሳሳይ ፋሺስታዊ ተግባር በመፈጸም ላይ ናቸውና ፥ የግራኝ አህመድ ታሪክ እየተደገመ ነውና።

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አስደንጋጭ መረጃ | የአረብ ሙስሊሙ ዓለም ብርቱ የአእምሮ ሕመም እና መንፈሳዊ ቀውስ ውስጥ ገብቷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2019

በምስራቃዊው የሜዲትራኒያን ክልል (የአረቡና ቱርኩ ዓለም)ያሉ ሃገራት ሁሉ እድሜ ልክ የሚቆዩ ህመሞችንና በሽታዎችን በማስተናገድ በዓለም የመጀመሪያውን ቦታ መያዛቸውን ታዋቂው “የአለም አቀፉ የህዝብ ጤና ጆርናል” (International Journal of Public Health) ላይ የወጡትና ለሃያ አምስት ዓመት ያህል የተካሄዱ ሁለት ጥናቶች አመልክተዋል።

ሃያ ሁለቱ እነዚህ ሃገራት፤ አፍጋኒስታን፣ ግብፅ፣ ባህሬን፣ ጂቡቲ፣ ኢራቅ፣ ኢራን፣ ዮርዳኖስ፣ ሳውዲ አረቢያ፣ ኩዌት፣ ሊባኖስ፣ ሊቢያ፣ ሞሮኮ፣ ኦማን፣ ፓኪስታን፣ ፍልስጤም፣ ካታር፣ የመን፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ሶሪያ፣ ቱኒዚያ እና የተባበሩት አረብ ኢሜሬትስ ናቸው።

ከመንፈሳዊ ህውከት ጋር በተጎዳኘ በእነዚህ ሙስሊም ሃገራት እየተከሰቱ ያሉት ህመመኦች ምልክቶች የሚከተሉት ናቸው፦

ድብርት

ባይፖላር ዲስኦርደር(ቁጡነት/ብስጩነት / ጥልቅ በሆነ እና ባልተመጣጠነ የሀሴት እና የሐዘን ስሜት ውስጥ የመገኘት ችግር ነው)

የበዛ/የማያቋርጥ የሀዘን፣ የመረበሽና የባዶነት ስሜት

ፋታ አልባ እንቅስቃሴና ጉልበተኝነት

ቅብጥብጠኝነት፣ በሀሳብ መጋለብና በንግግር መንቀዥቀዥ

እጅግ አብዝቶ መጨነቅ

የበዛ የጉራና በራስ የመተማመን ስሜት

ተስፋ መቁረጥና ጨለምተኝነት

ክብደት ማጨመር

ራስን ለማጥፋት ማሰብ

በአጠቃላይ ሙስሊም ሀገራት አእምሮ ጤንነት ችግር ሙስሊም ካልሆኑ ሀገራት ጋር ሲነጻጸ ከፍተኛ ጫና አላቸው።ድብርት እና የጭንቀት ችግሮች ለአብዛኞቹ የአይምሮ ጤንነት ሸክሞች አስተዋፅኦ አድርገዋል በተለይ ሴቶች ከወንዶች የበለጠ የአእምሮ መታወክ ደርሶባቸዋል

በትዳር ውስጥ ከአንድ በላይ ጋብቻ ያላቸው ሴቶች በአንድ ጋብቻ ውስጥ ከሚኖሩ ሰዎች ይልቅ ከፍ ያለ የመንፈስ ጭንቀትና ሥነልቦናዊ ቀውስ ይደርስባቸዋል።

እነዚህን ሃያ ሁለት ሃገራት በጋራ የሚያገናኛቸው አንድ ነገር ምንድን ነው? አዎ! እስልምና ብቻ ነው። ታዲያ ይህን ያየ ሰው እስልምና በሰው ልጅ ላይ የመጣ ብርቱ መቅሰፍት እንደሆነ እንዴት መገንዘብ ይሳነዋል? አይይ! መሀመድ፤ በገሃነም እሳት ለዘላለም ተቃጠል!ባካችሁ ወገኖች ወደ አረብ ሀገራት መሄዱን አቁሙ! ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?

The Burden of Mental Disorders in The Arab-Muslim World

Most countries in the Eastern Mediterranean region (Arab World) have seen an increase in the burden of mental health conditions, including depression, anxiety, bipolar disorder, and schizophrenia, as well as a rise in intentional injuries such as suicide, homicide, and sexual assault, from 1990 to 2015, according to 2 studies that appeared in the International Journal of Public Health.

In the first study, the international team of investigators analyzed data from the Global Burden of Diseases, Injuries, and Risk Factors Study 2015 to estimate the burden of mental disorders in The Eastern Mediterranean Region, (Arab World) which is a WHO-defined group of 22 countries comprising Afghanistan, Arab Republic of Egypt, Bahrain, Djibouti, Iraq, Islamic Republic of Iran, Jordan, Kingdom of Saudi Arabia, Kuwait, Lebanon, Libya, Morocco, Oman, Pakistan, Palestine, Qatar, Republic of Yemen, Somalia, Sudan, Syrian Arab Republic, Tunisia, and the United Arab Emirates., and is inhabited by more than 600 million people.

Overall, Muslim countries have a higher burden of mental health disorders compared to global levels. Depression and anxiety disorders contributed most to the mental health burden. Women had a higher burden of mental disorders than men. An increasing mental health burden is mainly attributable to population growth and aging. A severe shortage of psychologists and psychiatrists in the region presents a challenge to epidemiological surveillance of mental disorders and adequate prevention and treatment services.

Methods

We used the Global Burden of Diseases, Injuries, and Risk Factors Study 2015 to examine the burden of mental disorders in the Eastern Mediterranean Region (Arab World). We defined mental disorders according to criteria proposed in the Diagnostic and Statistical Manual of Mental Disorders 5 and the 10th International Classification of Diseases.

Results

Mental disorders contributed to 4.7% of total disability-adjusted life-years (DALYs), ranking as the ninth leading cause of disease burden. Depressive disorders and anxiety disorders were the third and ninth leading causes of nonfatal burden, respectively. Almost all countries in the Arab World had higher age-standardized mental disorder DALYs rates compared to the global level, and in half of the Muslim World , observed mental disorder rates exceeded the expected values.

Conclusions

The burden of mental disorders in the Arab World is higher than global levels, particularly for women. To properly address this burden, Middle East governments should implement nationwide quality epidemiological surveillance of mental disorders and provide adequate prevention and treatment services.

Depression and anxiety disorders are the most frequent mental disorders, and rates in women are up to double those in men.

Given the religious and cultural specificities of the region, factors unrelated to war also contribute to mental disorders in The Arab World. For instance, polygamy is more common in Muslim communities, and women in polygamous marriages report a higher rate of depression and psychoticism than women in monogamous marriages. This is in addition to the “first wife syndrome” seen in polygamous marriages, in which the first wife reports more anxiety, paranoid ideation, and psychoticism compared to the second and third wives. Moreover, health and social inequalities for refugees across the Arab World result in deprivation-related multi-morbidity including mental illness. Intimate partner violence is also prevalent across much of the Arab World.

Among the mental disorders both globally and in the Arab World, depressive disorders appear to be the highest contributors to nonfatal burden. Low mood, loss of motivation, and anhedonia–features typical of major depressive disorder–impact one’s ability to function in the community. The prevalence of major depressive disorder in various Muslim countries has been previously described.

Females contribute more to the burden of mental disorders across all age groups over 14 years in the Arab World. Females in general are more likely to suffer from mental disorders compared to males. Several studies have shed light on women’s increased risk of mental disorders in Muslim countries and Middle East . Conduct disorder and ADHD on the other hands are more common in males aged under 14 years in both the Arab World and globally.

Our findings show that the burden of mental disorders is highest in the high-income Arab World countries. This trend of increased mental illness with increased living standards has been described in developed countries.

Our study clearly shows that mental health is a pressing priority in the Arab Muslim World.

Source: PLOS | Public Library of Science

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, Infos, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

፶ሺህ የዘንዶ መቅበሪያ ‘ቸርቾችን’ ለመሥራት ሲሉ ፡ ሃገረ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን፡ ክርስቲያኖች በዓለም በጣም የሚበደሉባት 6ኛዋ ሃገር ነች አሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2018

ሜሪላንድ ጋይርዶር ብሔራዊ ምርምር እና ስብሰባ ማእከል ፕሬዝደንት ትራምፕ መርቀው በከፈቱበት ዓመታዊው የአሜሪካ “ሲፓክ” Conservative Political Action Conference (CPAC) / ወግ አጥባቂ ፖለቲካ ተግባር ስብሰባ ላይ ነበር ትናንትና ይህን ተካፋዮቹ የተናገሩ

ቀደም ሲል ክርስቲያኖች “በይበልጥ የሚበደሉባቸው አገሮችን” የሚመለከተው ስምዝርዝር የወጣው በግራክንፈኛው ግብዝ የፕሮቴስታንት „OPEN DOORS / ክፍት በሮች” ድርጅት ነው።

ይህ ድርጅት የክርስቲያኖች ጠበቃ ነኝ በማለት፤ ሁሌ በአንደኛ ደረጃ የሚያስቀምጠው ሰሜን ኮርያ ነው። ይህም በመላው ዓለም 95% ክርስቲያን በዳዮች የሆኑት የእስላም አገሮች ስለሆኑ ሰሜን ኮርያን አንደኛ በማድረግ የሙስሊሞችን ጭካኔ ለመሸፈን የተፈጠረ ተንኮል ነው።

ምክንያቱም፤ ሰሜን ኮርያ፦

1. የክርስቲያኖች አገር አይደለችም።

2. በሰሜን ኮርያ ተበደሉ የሚባሉት ቁጥራቸው በጣም ጥቂት የሆነ ፕሮቴስታንቶቹ ናቸው።

3. እነዚህ ፕሮቴስታንቶች ቢከፋ ቢከፋ ወደ እስር ቤት ይገባሉ እንጅ፡ በሙስሊሞች አገር እንደሚታየው ለግድያ አልተጋለጡም።

እና ነው።

ይህ ድርጅት ኤርትራን 6ኛ ኢትዮጵያን ደግሞ 29ኛ አድርጓቸዋል። በዚህም፡ ከሳዑዲ አረቢያ፣ ግብጽ፣ ቱርክና ሶርያ ይበልጥ ክርስቲያኖች በኤርትራና ኢትዮጵያ ይበደላሉ ማለቱ ነው። እስኪ እናስብ!

ሲፓክ (CPAC) (ቀኝ ክንፍ) ድግሞ ለፓነሉ በቀረበለት ጽሑፋዊ መረጃ ለክርስቲያኖች አስከፊ የሆኑት 10 አገሮች ስም ዝርዝር የሚከተለው ነው፦

1. ሰሜን ኮርያ

2. አፍጋኒስታን

3. ሶማሊያ

4. ሱዳን

5. ፓኪስታን

6. ኢትዮጵያ

7. ኢራቅ

8. የመን

9. ኢራን

10. ህንድ

OPEN DOORS እንዳቀረበው ሳይሆን፡ በራሱ ፈቀድ በኤርትራ ቦታ ኢትዮጵያን 6 አድርጓታል። ይህም በስህተት ወይም ከጥንቃቄ ጉድለት የተነሳ አይደለም፤ ሆን ተብሎ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ላይ ያነጣጠረ ዲያብሎሳዊ ሤራ ነው።

ስብሰባው ላይ የሚታዩት ፕሮቴስታንቶች (ባፕቲስቶች፣ ኤፒስኮፓሎች ወዘተ) ናቸው። እነዚህ አስመሳይ “ክርስቲያኖች” የጥንታውያኑ የመካከለኛው ክርስቲያኖች ተቆርቋሪዎች አይደሉም። ጥንታውያኑ ክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን በግብጽ፣ ሶርያና ኢራቅ ጭፍጨፋ ሲካሄድባቸው ትንፍሽ አላሉም ነበር። እንዲያውም የጭፍጨፋው ተባባሪዎች ናቸው። አሁን እልቂቱ ከተፈጸመ በኋላ ተቆርቆሪ ሆነው መቅረባቸው ግብዝነት ነው።

አገራችንንም እዚህ ሰንጠረዥ ውስጥ ያስገቧት፣ ስሟን አጥፍተውና መንግስትን፡ እንደለመዱት “የሃይማኖት ነፃነት” ፣ “ሰብዓዊ መብት” ቅብርጥሴ እያሉ፡ በማስገደድ የአለሟቸውን 50ሺህ ፕሮቴስታንት ቸርቾች የተዋሕዶ ዓብያተ ክርስትያናት አጠገብ ለመገንባት በማቀድ ነው። ለዚህም ነው ሰርጎ ገቦችን እያዘጋጁ በተቻለ መጠን ስልጣኑን ፕሮቴስታንቶች ወይም እስላሞች እንዲይዙት የሚመኙት/ የሚያደርጉት። እንደነ አቶ አባዱላ (አብደላ) እና አቶ ደመቀ መኮንን የመሳሰሉትን።

እነዚህ ክርስቲያን ነን የሚሉ ድርጅቶች የተቀበሉትን ቃልኪዳን በመተው በ 500 ዓመታት ውስጥ በአውሮፓና አሜሪካ ክርስትናን ሙሉ ለሙሉ ለማጥፋት የበቁ ድርጅቶች ናቸው። ታዲያ አሁን ከእኛ ጋር አብረው ወይም ከእኛ እርዳታ ጠይቀው ነፍሳቸውን ለማዳን እንደመሞከር፣ እንዲያውም ያልተነካውን ድንግል ነፍስ አድኖ ለመብላት ወደ እናት ኢትዮጵያ ይጎርፋሉ።

ታዲያ ይህ የአውሬዉ ዘንዶ መንፈስ አይደለምን?!

ግራኞቹም ቀኞቹም አታላዮች ናቸው

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፬ ፳፯]

ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል፤ እግርህንም ከክፉ መልስ።

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፩፲፭]

ልጄ ሆይ፥ ከእነርሱ ጋር በመንገድ አትሂድ፥ ከጎዳናቸውም እግርህን ፈቀቅ አድርግ

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: