Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መከስከስ’

የተከሰሰው አውሮፕላን፤ ፕሬዚዳንት ዘውዴ እና ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ በ ሉሲፈራውያኑ መመረጣቸውን ይነግረናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2019

የአውሮፕላኑ መከስከስ፡የደም መስዋዕት ነው”፡ ይለናል ይህ አሜሪካዊ። ያው እንግዲህ ምዕራባውያኑ እራሳቸው እየነገሩን ነው።

ይህን ቪዲዮ ገና ዛሬ ማየቴ ነው። እኔንም ባለፈው ሳምንት ከአደጋው በኋላ የተሰማኝ 100% ልክ እንደዚህ ነበር። ሁሉም የሥነ ሥርዓት መስዋዕት ነው። የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን ጉብኝትና የጥቁሩ ሳጥን ወደ ፈረንሳይ መላክ ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው። ቪዲዮው መጨረሻ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ሲያደንቅ የነበረውን የ ሲ ኤን ኤኑን “ሪቻርድ ኩዌስት” ብልጭ አድርጎ ያሳየናል። የሚገርም ነው!

ወገኖቼ፤ የሥልጣን ወንበር ላይ የተቀመጡት በውጭ ኃይሎች የተቀጠሩ ከሃዲዎች፣ እግዚአብሔርን በጣም እያስቆጡ ያሉ ግብዞች፣ ሳጥናኤልን የሚያገለግሉ የሕዝብ ቁጥር ቀናሽ ገዳዮች ናቸው።

ቁልጭ ብለው ከሚታዩን ብዙ ምልክቶች በኋላ፡ ዛሬም ይህን ማየት የተሳነውና በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የተታለለው ወገናችን በጣም ያሳዝነኛል። ሳይዘጋጅ መጡበት፤ የአባቶቹን ወኔ ለመቀስቀስ እንኳን እንዳይችል ተደርጎ ተኮላሽቷል፤ እነርሱ የመቶ ዓመት ዝግጅት አላቸው፤ በትዕቢትና የፈለግነውን ማድረግ እንችላለን በሚለው እርኩስ መንፈስ ተሞልተዋል፤ አንዴ እነ ኢንጂነር ስመኘውን ይገድላሉ፤ ሲያስፈልጋቸው ደግሞ ልክ ናዚ ጀርመን በአይሁዶች ላይ አድርጋ እንደነበረው የሚያፈናቅሏቸውን ኢትዮጵያውያን እናቶች ቀለም ይቀቧቸዋል፣ ቁጥር ይሰጧቸዋል። “ውሻውን መጥፎ ስም ሰጥተህ ስቀለው / ‘Give the dog a bad name and hang him“ ፡ እንዲሉ

አቤት ጉዳችሁ እናንት ደካማ የስይጣን ልጆች!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፪]

ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው

አቤቱ፥ አንተ ግን ለዘላለም ልዑል ነህ

አቤቱ፥ እነሆ፥ ጠላቶችህ ይጠፋሉና፥ ዓመፃንም የሚሠሩ ሁሉ ይበተናሉና

ቀንዴ አንድ ቀንድ እንዳለው ከፍ ከፍ ይላል፤ ሽምግልናዬም በዘይት ይለመልማል

፲፩ ዓይኔም በጠላቶቼ ላይ አየች፥ ጆሮዬም በእኔ ላይ በቆሙ በክፉዎች ላይ ሰማች

፲፪ ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል፥ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል

፲፫ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ተተክለዋል፥ በአምላካችንም አደባባይ ውስጥ ይበቅላሉ

፲፬ ያን ጊዜ በለመለመ ሽምግልና ያፈራሉ ደስተኞችም ሆነው ይኖራሉ

፲፭ አምላኬ እግዚአብሔር እውነተኛ እንደ ሆነ ይነግራሉ፥ በእርሱም ዘንድ ዓመፃ የለም

ጌማትሪያ

ጌማትሪያ(ግሪክ እና አይሁድ)ልክ በእኛም ፊደላቱና ተርታቸው ልዩ ትርጉም እንደሚሰጡን፤ በአይሁዶቹ የካባላ ሥርዓትም ተመሳሳይ ልምድ አለ። ማለትም፡ ፊደሎቹ ቁጥርን ተክተው ማገልገል መቻላቸው ነው፡፡ ይህም ደግሞ ፊደሎቹን ካላቸው የቁጥር ልኬት ጋር በማድረግ ለማጥናት ከማቅለሉም በተጨማሪ ለምስጢራዊ አገልግሎትም ጥቅም ላይ ላሉ ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ በእኛ ፊደላቶቹ ከ “አ” ጀምሮ ያላቸውን ተርታ በመጠቀም ለእያንዳንዳቸው ቁጥራዊ ልኬት ተሰጥቷቸዋል፡፡ አ(አሐዱ – አንድ)፣ በ(ክልኤቱ – ሁለተኛው)፣ ገ(ሠለስቱ ሦስተኛው)፣ ደ(አርባዕቱ አራተኛው)…ወዘተ እያለ ከቀጠለ በኋላ ከ(ዕሥራ – ሃያ)፣ ለ(ሠላሳ )፣ መ(አርብዓአርባ)…ወዘተ እያለ ይቀጥላል፡፡ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ በመቀጠል የእ(አእላፍ – መቶ ሺህ)፣ ቀእ(አእላፋት – አንድ ሚሊዮን)፣ እእ(ትእልፊታት – መቶ ሚሊዮን) እንዲያውም እእእ(ምእልፊትአሥር ቢሊዮን)…ወዘተ እያለ ይቀጥላል፡፡

ቪዲዮው ላይ የቀረበውንና ባለፈው ሳምንት ልክ በዚህ እሑድ ዕለት፡ ..አ በመጋቢት 10 / 2019 .ም በቢሾፍቱ የኢትዮጵያ አየር መገድ አውሮፕላን መከስከስ ዙሪያ ያሉትን ሁኔታዎች እንደሜክተለው በከፊል አቅርቤዋለሁ፦

የተከሰከሰው ኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በረራ ቁጥሩ 302 ነበር

ኢትዮጵያ የነጻነት ቀን ወይም ብሄራዊ የበዓል ቀን የሌላት ብቸኛዋ የአፍሪካ ሀገር ናት። ይሁን እንጂ ኢትዮጵያ አርበኞች የድል ቀን፤ ኢትዮጵያውያን30 ዎቹ ዓመታት ጣልያኖች ላይ የተጎናጸፉትን ድልን ያከብራሉ ይህ በዓል 3/10310 ቀናት ከመሆናቸው 310 ቀናት በፊት ነው

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

<< አህመድ >> = 31 (የእንግሊዘኛ መደበኛ ቁጥር) 31 ኛው ጠቅላይ ሚኒስትር 127 «አዲስ አበባ ኢትዮጵያ» = 127 (እንግሊዝኛ መደበኛ ቁጥር)

ከአንድ ወር በፊት አህመድ የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መርቆ ከፍቷል። ይህም የኢንዶኔዢያው LionAir ጥቃት ከደረሰበት ከ 12 ሳምንታት እና 7 ቀናት በኋላ ነበር... በጃኑዋሪ 27, 2019 / ር አቢይ አህመድ የአውሮፕላን ማረፊያውን ሁለተኛ ተርሚናል መርቋል።

የጥንት የስኮትላንድ ራይት” = 127 (ሙሉ ቅነሳ) “የስኮትላንድ አርኪምስ ፍሪሜሶን/ነጻ ግምበኛ” = 127(ሙሉ ቅነሳ)

የጥር 27 የዛሬው የአውሮፕላን አደጋ ከመድረሱ ከ 42 ቀናት በፊት ነበር ባለፈው ዓመት 4/2 ስልጣን ላይ የወጣው አቢይ አህመድ በአሁኑ ጊዜ 42 ዓመ ነው42 ኛው ጠቅላይ ሚንስትር 181 ነው

በኢንዶኔዢያው ሊዮን አውሮፕላን አደጋ 181 ተሳፋሪዎች ሞተዋል የዛሬው አውሮፕላን አደጋ ከ ሴፕቴምበር 11 በኋላ 181 ቀናት ወሰን ውስጥ ይገኛል፤ 181 ቀናት

911 ኮድ/ The 911 Code

The LionAir crash was a numerical tribute to the September 11th attacks of 2001. “LionAir” = 78 and 111, the same as “New York”, and the plane had been in service for 78 days, or 11 weeks, 1 day.

LionAir was founded on 10/19 and was 19 years, 11 days old. The pilot of the downed plane was “Bhavye Suneja” = 191. The plane even took off from “Jakarta, Indonesia” = 611.

Today’s crash occurred a span of 9 months, 11 days before the anniversary of the founding of Ethiopian Airlines:9 Months, 11 Days

በአደጋው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ሥልጣን ላይ ከወጣ 11 ወራት 9 ቀናት: 11 ወራት 9 ቀናት ሞልቶታል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ” = 119 (ሙሉ ቅነሳ)

ኢትዮጵያ እ... መስከረም 11/9 / የአዲስ ዓመት ቀን አከበረች

911 ከላይ ወደታች ሲገለባበጥ፤ 116

በራሪው አውሮፕላን ከአዲስ አበባ ተነስቶ ቢሾፍቱ ተከስክሷል

አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ” = 116 (የተገለባበጠ ሙሉ ቅነሳ)

ቢሾፍቱ” = 116 (ተቃራኒ)

የግድ / መስዋዕት ኮድ

እስከ መጋቢት 10″ = 431 (አይሁዶች)

431 83 ኛ ጠቅላላ ቁጥር ነው

“83” (ኢትዮጵያ) = 83 (እንግሊዝኛ)

ግድያ = 79 ቀና እና 83 ተቃራኒ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከተቋቋመበት ከ 79 ቀናት በኋላ 79 ዓመታት 79 ቀናት

እንዲሁም ኩባንያው ዕድሜው 73 ዓመ ነው 73 ..አ በ 1945 ኢንዶኔዥያ ነፃነቷን ከተረከበች 73 አመት ጀምሮ ለ 73 ዓመት በነበሩ 73 ዓመታት ውስጥ LionAir አደጋ ተፈጸመ።

መስዋዕት” = 73 (የእንግሊዘኛ መደበኛ ቁጥር) “ሥነ ሥርዓት መስዋዕት” = 73 (ሙሉ ቅነሳ)

አውሮፕላኑ ከአዲስ አበባ ኢትዮጵያ ከተነሳ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ተከሰከሰ

«አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ» = 73 (ሙሉ ቅነሳ)

«አዲስ አበባ» = 73 (ሙሉ ቅናሽ ቅነሳ)

የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህወርቅ ዘውዴ የተወለቱት በቁጥር 73 (2) + (21) + 50/73

በቀድሞው ቁጥር 73 (10) + (25) + (20) + (18) = 73 በሙሉ አቆጣጠር ስልጣን ላይ ወጡ።

ፕሬዚዳንት ዘውዴ

ሳህወርቅ ዘውዴ” = 203 (በተቃራኒው)

የዘውዴ ስም የተገላቢጦሽ ቁጥራዊ ትርጉም 302 ነው። ይህ የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አውሮፕላን ቁጥር ነው

ሞት” = 218 (እንግሊዝኛ የተራዘመ)

ሥነሥርዓታዊ የሰው መሥዋዕት” = 329 (የተገለባበጠ መደበኛ ቁጥር)

ፕሬዚዳንት ዘውዴ እና ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ በ “አዲስ የአለም ስርዓትአራማጅ በሆኑት ኢሉሚናቲዎች ተመርጠዋል

ብይ አህመድ” = 175 (ተቃራኒ)

ሳህወርቅ ዘውዴ” = 175 (እንግሊዝኛ መደበኛ ቁጥር) “ሳህወርቅ ዘውዴ” = 175 (የአይሁድ መደበኛ ቁጥር)

አዲስ የአለም ስርአት” = 175 (የአይሁድ መደበኛ ቁጥር)

“የራስ ቅል እና አጥንቶች” አባል የነበረው ወስላታ ጆርጅ ቡሽ አባትየው አዲሱ የዓለም ሥርዓትንግግር ያካሄደው..መስከረም 11/ 1990 .ም ነበር፤ ይህም ልክ የመሰከረም 11ጥቃት ከመድረሱ ከ11 ዓመታት በፊት ነበር።

_________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኦሮሞው ዲያብሎሳዊ እንቅስቃሴ የአሜሪካንን ውድቀት እያስከተለ ነው | ፕሬዚደንት ትራምፕ ይህን ተረድተውታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2019

ከ ፲፰ ዓመታት በፊት፡ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መስከረም ፩ ላይ፡ በአውሮፕላኖች ጥቃት የጀመረው ታሪካዊ የማስጠንቀቂያ ምዕራፍ አሁን በኢትዮጵያ አየር መንገድ መከስከስ ቀጥሏል። አውሮፕላናችን እንዴት፣ ለምን፣ በምን እና በማን እንደተከሰከሰ፡ ታወቀ አልታወቀ፡ ምንም የሚፈጥረው ነገር የለም። እውሩን ዓለማችንን ለመቀስቀስ ይህን መሰሉ “አደጋ” መከሰት አለበት። የዓለምን ትኩረት የሚስብው የአውሮፕላን አደጋ ነው። የአውቶብስ አደጋ ያን ያህል አይሆንም።

ይህ የአውሮፕላን አደጋ በኢትዮጵያ በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ መከሰቱ፣ እንዲሁም አውሮፕላኑ በተለይ ለአፄ ኃይለ ሥላሴ ውድቀት ምክኒያት በሆነውና ጥልቁ የአጋንንት ዋሻ በሚገኝበት “ቢሸፍቱ ሆራ” መከስከሱ፡ ዲያብሎስ መለቀቁን እና የ ጦርነቱም ሂደት ወደ መጨረሻው ምዕራፍ መቃረቡን ነው የሚጠቁመን።

ከክርስቶስ ተቃዋሚዎች አንዱ የሆነው ግብረሰዶማዊው የፈረንሳይ መሪ፤ ማክሮን ልክ አውሮፕላኑ በተከሰከሰበት ማግስት ሹልክ ብሎ ወደ ላሊበላ መጓዙ (በ አብይ ጾም ከ አብይ አህመድ ጋር) በደንብ የተቀነባበረ ትልቅ ነገር እንዳለ ይጠቁመናል።

የኢትዮጵያ ቴሌኮምን “መውረስ” የምትፈልገዋ ፈረንሳይ ከጀርመን ጋር በማበር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን እና አየር መንገድ ከኢትዮጵያ እጅ መንጠቅ ትሻለች። ለገንዘቡ ብለው ሳይሆን “ኢትዮጵያ” ለሚለው ስም። ልክ “ጤፍ” የሚለውን መጠሪያ ሊነጥቁን እንደሚፈልጉት። ቡናውን “ኮፊ” ወይም “አራቢካ” ቢሉት ምንም አይቀርብንም፤ ይውሰዱት።

የተከሰከሰው አውሮፕላን ጥቁር ሳጥን (ብርቱካናማው ሳጥን፡ ጥቁር ይባላል Orange is the new Black“) እንደተገኘ በመጀመሪያ ወደ ጀርመን ይላካል ተብሎ ነበር፤ ነገር ግን ጀርመን አይ ይቅርብኝ አለች፤ ባለፈው ወር ላይ የጀርመን ፕሬዚደንት አውሮፕላን በአዲስ አበባ “ተበላሽቶ” አልንቀሳቀስም ማለቱ በጣም አስደንግጧቸዋል፤ ለሁለተኛ ጊዜ ነበርና። ጥቁሩ ሳጥን በመጨረሻ ወደ ፈረንሳይ እንዲላክ ተወሰነ። ደም መጣጩ ፕሬዚደንት ማክሮን በመቶ ሃምሳ ስድስት ሰዎች ደም የተቀባውን ሳጥን ወደ ፈረንሳይ ይዞ ወደ ፈረንሳይ ተመለሰ ማለት ነው።

ስለ ጥቁሩ ሳጥን ምርመራ ውጤት እውነቱን እንደማይናገሩ መጠበቅ ይኖርብናል።

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በእኅተ ማርያም የተጋበዙ አባት በአየር መንገዱ አደጋ ዋዜማ | “አውሮፕላን ስላበረሩ መንገስተ ሰማያት አይገባም”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 14, 2019

መንግሥተ ሰማይ የምትገኘው፡ በጾም፣ በፍቅር፣ በትህትና፣ በትዕግሥት ነው።” “ሰባት ዓለም አለ ወደዚያ፤ እስኪ ከደመና በላይ ያለቸውን ዓለም በአየር ሄደን እናግኛት፤ ያለ እግዚአብሔር ድጋፍ በጥበብ ብቻ አናገኛትምየተሰበሰብንበትን እሱ ያውቃል…”

አዎ! ሁሉ ነገር መገጣጠሙ በጣም የሚያስገርም ነው። ቃለ ሕይወት ያሰማልን አባታችን!

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ ዋዜማ የቱርክ አየር መንገድ በአውሎ ንፋስ ሲመታ፤ ዛሬ ደግሞ ብሪታኒያ እንዳይገባ ታዘዘ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2019

በኢትዮጵያ አየር መላው አለም ተናወጠ

ባለፈው ቅዳሜ፡ የካቲት ፴ / ፪ሺ፲፩ ዓ.ም፤ የቱርክ አየር መንገድን በጣም ኃይለኛ አውሎ ነፋስ በኒው ዮርክ ከተማ አናውጦት ነበር፤ ይህ እንግዲህ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ ዋዜማ መሆኑ ነው።

ዛሬ ማክሰኞ መጋቢት ፫/ ፪ሾ፲፩ ዓ.ም ደግሞ አደጋ የደረሰበትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን፤ Boing 747 MAX 8 ዓይነት ያበረረው የቱርክ አየር መንገድ ወደ እንግሊዝ ከተሞች

እንዳይገባና ወደ ቱርክ እንዲመለስ ተደረገ፤ በአየር ላይ እያለ። ዋውው!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዶሚኖ ውጤት በመላው ዓለም እየፈጠረ ነው፤ የብዙ አገራት አውሮፕላኖች ይህን አውሮፕላን ላለማብረር ወስነዋል።

ለመሆኑ የተከሰከሰውን አውሮፕላን ክንፎች ወይም አካሎች እስካሁን ለምን ለማየት አልቻልንም? የት አሉ? ከዚህ አደጋ ጀርባ አንድ ትልቅ ነገር ያለ ይመስላል። ምናልባት የሐሰተኛ ጠቋሚ ሥራ / False Flag Operation ይሆን? በ ወኪላቸው በ ዶ/ር አህመድ መስተዳደር ላይ እየጨመረ የመጣው የሕዝባችን ቁጣ አሳስቧቸው/አስደንግጧቸው ይሆን? ነገሮችን ለማረሳሳት የተፈጸም እርኩስ ተግባር ይሆን? ሰዶማዊው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮንም በዚሁ ወቅት ወደ ላሊበላ አምርቷል

የሰይጣን ዙፋን ያለበት ጴርጋሞንበአሁኗ፡ የክርስቶስ ተቃዋሚዋ፡ ቱርክ ግዛት ነው የሚገኘው፦

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪]

፲፩ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል የነሣው በሁለተኛው ሞት አይጐዳም

፲፪ በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል

፲፫ የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም

፲፬ ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ

____________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፀረ-ክርስቶሷ ቱርክ TV አየር መንገዳችንን ሲያጣጥል፥ እንግሊዛውያኑ፤ “ከዓለም ምርጥ ከሆኑት አንዱ ነው” በማለት ተከላከሉት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 12, 2019

ባለፈው ዓመት ላይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሠራተኛ “ኢትዮጵያና ቱርክ ጦርነት ይጀምራሉ” ማለቱ ትክክል ነው፤ ጀግና ብዬው ነበር። የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ የአገራችን ቀንደኛ የታሪክ ጠላት ናት፤ት ጫማ ሥር ቅዱስ መስቀሉን እያሳረፈች ወደ አገራችን ከምትልከው፣ ስኳሩን፣ ዱቄቱን፣ ዘይቱንና እንስሳቱን ከምትመርዝብን ከቱርክ ጋር የኢትዮጵያ መንገስት የሚያደረገው ጥብቅ መቀራረብ መወገዝ አለበት። የኢትዮጵያ አየር መንገድን በማጣጣል መንገደኞች ርካሹን የቱርክ አየር መንገድ ብቻ እንዲጠቀሙ ለማድረግ ነው፤ የቱርክ አየር መንገድ በየቀኑ ወደ አዲስ አበባ ይበራል።

ባለፈው ሣምንት ላይ፤ በአምስተርዳም የኢግዚቢሽን ማዕከል አንድ ቱርካዊ ወደ እኔ መጣና፤ “ከየት ነህ?“ አለኝ፤ “ከኢትዮጵያ” አልኩት። “ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እፈልግ ነበር፤ የማተሚያ መሳሪዎችን ለሚያመርት ድርጅት ነው የምሠራው፤ ሕዝቡ እንዴት ነው? ከእኛ ጋር መግባባት ይችላልን?“ አለኝ። እኔም፡ “አዎ! የኢትዮጵያ ሕዝብ እንግዳ ተቀባይ ነው፤ ለመስተንግዶ ማንንም አይለይም” አልኩት። ቀጠል አደረገና፡ “ሃይማኖታችሁስ ምንድን ነው?” አለ፤ እኔም “ኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉም ሃይማኖት አለ፤ ክርስቲያኑ ይበዛል፤ ግን አይሁዱም፣ ሙስሊሙም፣ ኢአማኒውም…“ ስለው ፊቱ ተቀያየረና ዝምታ ውስጥ ገባ። እኔም በደንብ ስለማውቃቸው በልቤ ስቄ፤ “መልካሙን እመኝልሃለሁ ብዬ ቶሎ ተሰናበትኩት። የመጀመሪያው ወይም ሁለተኛው ጥያቂያቸው ሁሌ ሃይማኖትን የተመለከተ ነው፤ የሁሉም መሀመዳውያን!

_________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Media Coverage of The Crash of Ethiopian Airlines | The Western Erasure of African Tragedy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2019

By Hanna Giorgis

Media coverage of the crash of Ethiopian Airlines Flight 302 framed a horrifying accident in appallingly familiar ways.

On Sunday morning, an Ethiopian Airlines jetliner crashed shortly after leaving Bole International Airport in Addis Ababa, Ethiopia’s capital, en route to Nairobi, the capital city of neighboring Kenya. Minutes after takeoff, the Boeing 737 Max 8—the same model of aircraft that went down in Indonesia several months ago—lost contact with air-traffic controllers. Soon after, the aircraft crashed; all 157 people on board Flight 302, including the crew, died.

According to a list shared by Ethiopian Airlines following the crash, these passengers hailed from 35 countries. Several nations suffered more than five casualties—among them, Kenya, Canada, Ethiopia, China, Italy, the United States, France, the United Kingdom, and Egypt. In the hours following initial reports, the corners of Twitter, WhatsApp, and Facebook frequented by African users were filled with shock and horror, mourning and disbelief. The crash seemed senseless, and its human toll devastating.

But in the aftermath of the tragedy, many Western media outlets reported the news with unevenly rationed compassion. Some stoked unfounded suspicions about the caliber of the airline itself. Others stripped their reporting of emphasis on Africa almost entirely, framing the tragedy chiefly in terms of its impact on non-African passengers and organizations.

On a broadcast of the Turkish channel TRTWorld, for example, the British anchor Maria Ramos asserted that Ethiopian Airlines had a “poor safety record historically,” a baseless claim that the British aviation analyst Alex Macheras challenged on air, even after Ramos suggested that a 1996 hijacking attempt made the African airline categorically unsafe. (Macheras also contextualizedEthiopian Airlines’ record, by comparing it to that of American and European carriers such as United Airlines, Air France, and American Airlines.) On Twitter, the Financial Times’ East Africa–based reporter pondered in a now-deleted tweet whether “questions may well be asked about the pace of the carrier’s rapid expansion since 2010,” despite acknowledging that the reasons for the crash remained unknown.

Elsewhere, Western publications engaged in selective reporting about the deceased. The Washington Post, for example, led its homepage coverage Sunday with a headline that informed readers only that “Eight Americans among 157 people killed in Ethiopian Airlines crash.” (The Washington metropolitan area has the largest population of Ethiopian descent outside the country itself.) In a tweet about the national background of the deceased, the Associated Press listed eight nations affected by the crash. Not one of the countries mentioned in the AP’s list is populated by black Africans. This, despite the fact that Kenya topped the list of the deceased, with 32, and nine Ethiopians were on board. On CNN and BBC News, the presence of American and British nationals respectively is what drew narrative prominence. (In a brutal irony, the Nigerian writer Pius Adesanmi, author of You’re Not a Country, Africa, was among those on the flight.)

For many African readers, and other black people across the diaspora, it is perhaps unsurprising that Western media outlets would fail to report on a tragedy as devastating as the Ethiopian Airlines crash as—first and foremost—an African tragedy. Both the impulse to question the largest African air carrier’s credibility and the hyper-focus on Western passengers are consistent with the pervasive, long-running Western disdain for—or simple inability to empathize with—people of African descent. Since the advent of the transatlantic slave trade, Africa has been treated largely as a repository for the Western world’s fears (and during the colonial era, as the site of Europe’s most dangerous and banal desires). Africa’s residents and descendants, then, are more often portrayed as threats than as people.

Consider the recent New York Times reporting on the January terrorist attack in Nairobi, during which 21 people were killed. The outlet’s first article about the assault on the luxury hotel and office complex in Kenya’s capital was tweeted with a photo of three dead Kenyan men, their bullet-riddled bodies slumped over chairs on the hotel’s veranda. The photo of the deceased men was also the lead image on the article page. This was a tone-deaf decision that magnified the damage of the initial tragedy by failing to account for the image’s psychological impact. The photo drew a swift backlash, particularly from Kenyan readers and others with ties to the continent, who noted that the Timesfrequently covers violent crime in the United States and Europe without posting gruesome images of slain victims.

But rather than remove the disturbing photo, the Times published a conversation with two editors about the decision to share it. One acknowledged that “there are people in the newsroom who felt in retrospect that we shouldn’t have run the Nairobi photo,” and said that the Times “can do a better job of having consistent standards that apply across the world.”

In this case, as in the frequent proliferation of videos and photos of black people killed by police in the United States and of Africans drowning in the Mediterranean during attempted migrations to Europe, the most common justification for sharing macabre imagery is that the images might spur an otherwise unfamiliar viewer into action, or at least into feeling. Whether that sentiment manifests as a condescending pity or a more full-throated empathy, the effort to enlighten unfamiliar readers takes precedence over the psychological response that these sorts of images elicit from more directly affected groups, including the families of the deceased.

These gaps in consideration emerge from a troubling history. In her 2016 book In the Wake: On Blackness and Being, the Tufts University professor Christina Sharpe argued that black people in America and around the world exist in a state of nonbeing, that the specter of slavery has rendered black pain and death fundamentally incomprehensible to the world: “Living in the wake means living the history and present of terror, from slavery to the present, as the ground of our everyday Black existence.”

In Sharpe’s analysis, black people do not easily earn sympathy, whether by dying in a plane crash or in an altercation with a police officer. Racist myths challenge the basic tenets of human compassion, even and especially in death. If black people are innately violent, if Africans live on an inherently backwards continent with fundamentally shoddy airlines, then their deaths are not tragedies. They are eventualities. They are facts, not stories.

But what might it look like to consider the immense loss of life each year at the hands of police as more than a statistic, to recount the life lived by each victim with deep attention to that person’s specific histories and particular quirks? How might the reporting on terrorist attacks and other tragedies that occur in Africa shift if considered outside the narrow framework with which Western outlets portray the continent? These are devastatingly simple questions. And many community-driven outlets have been answering them for years.

Shifting the tenor with which African stories, tragic or otherwise, are reported in Western media requires an acknowledgment of both African humanity and all the social forces that have conspired to erode it in the public consciousness. It demands accountability, not to Western audiences for whom proximity is the only shortcut to empathy—but to black victims and the readers who would most easily join their ranks.

Source

____________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Boing 747 Max 8 | የማርያም መቀነት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሞዴል አውሮፕላን የበረረበት ሰማይ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2019

የመጀመሪያው ክፍል ላይ፤ የተከሰሰከው አውሮፕላናችን የሄደበትን መስመር (አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ) በቀጥታ ይከታተለው የነበረው ዓለም አቀፋዊ ተቋም ቀርጾት ይታያል፤ ቀጥሎ የተከሰከሰው አውሮፕላን ናሙና ቦይንግ የተባለውና አምራቹ አሜሪካዊ ድርጅት እንደ ማስታወቂያ አድርጎ የለቀቀውን ቪዲዮ ያሳየናል። በዚህም አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀዩ ቀለማችን በፀሃይዋ ዙሪያ ክብ ሠርቶ ይታያል።

እረፍት ተነሳን፤ ይህ አደጋ ብዙ ውስብስብ ነገሮችን የያዘ ነው፤ እንዲሁ በድንገት የተፈጸመ ነገር አይደለም። የሰላሳ አመስት አገር ፓስፖርት ያላቸው ሰዎች አርፈዋል (ነፍሳቸውን ይማርላቸው) – የሁሉም ሃገራት መሪዎች የሃዘን መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፤ ከ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በቀር፤ ስምንት አሜሪካውያን ሞተዋል። ምክኒያቱ ምን ይሆን? ፕሬዚደንቱ የሚያውቁት ነገር ይኖር ይሆን? ያውም አውሮፕላኖችን አምራቹ የቦይንግ ድርጅት በአሜሪካ ኤኮኖሚ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድም ለቦይንግ የረጅም ጊዜ ታማኝ ደምበኛ ነው።

በነገራችን ላይ፤ ዶ/ር አህመድ አሜሪካን ሲጎበኝ ፕሬዚደንት ትራምፕ አልተቀበሉትም ነበር።

የሚገርመው ዶ/ር አህመድ በዚህ አጋጣሚ “ጥልቅ የሆነ” የሃዘን መግለጫ ለማስተላለፍ ደቂቃ አልወሰደበትም፤ እንዲያውም ዜናውን የሠበረው እሱ ነው ማለት ይቻላል። የለገጣፎን ቅሌት፤ “አላውቅኩም፡ አልሰማሁም”፤ ኢንጅነር ስመኘው ሲገደል፡ “እንትና የሚባል ሰው ሞተ አሉ” አለ በቀዝቃዛ መንፈስ። በጂጂጋ በከርስቲያኖች ላይ የጭፍጨፋ ጂሃድ ሲካሄድ ሳምንት ቆይቶ ነበር የተነፈሰው።

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደብረዘይትን ቢሾፍቱ አሏት | አውሮፕላናችንም በሆራ ተከሰከሰ | የደም መስዋዕት ለዋቄዮ አላህ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2019

/ር አህመድን “ሂድ! በአውሮፕላን ብረር!” የሚሉት ይመስላል፤ በየሳምንቱ እዚያ እና እዚህ ይዞራል ። ባለፈው ሳምንት ብቻ ወደ አስመራና ኬኒያ በርሯል። ለማ ገገማም እንደዚሁ ወደ ሚነሶታ ሲበር የሚነሶታዋ ሙሊት ሶማሊት፡ ኢልሃን ኦማር፤ አሁን እንደ ሰማነው ከ ዶ/ር አህመድ ጋር ለመገናኘት ወደ ምድረ ኢትዮጵያ ወደ አስመራ አምርታ ነበር። በሳምንቱ፤ አውሮፕላናችን በሆራ የአጋንንት ተራራ ላይ ተከሰከሰ፤ ረዳት ፓይለቱ አህመድ ይባላል፤ ከሞቱቱም መካከል አንድ የሶማሌ ባለሥልጣን ይገኝበታል።

ግን ምናልባት ሆን ተብሎ የተፈጠረ አደጋ ከሆነ፡ የታሰበው ለማን ይሆን? (አውሮፕላኑን ከሩቋ አሜሪካ ፕሮግራም አድርጎ ማውረድ ይችላል)

  1. ለዶ/ር አህመድ እና ለኢሳያስ አፈወርቂ?

  2. ለ ዶ/ር አህመድ እና ለኬኒያው ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬኒያታ?

  3. ለ ነገረኛዋ የሚነሶታ ሶማሊት ምክር ቤት አባል ኢልሃን ኦማር?

  4. ሌላ የሚፈለግ ሰው?

የቀናቱ መዛባት ኮምፒውተሩን ፕሮግራም የማድረግ ስህተት ሊሆን ይችላል።

ለማንኛውም የአውሮፕላኑ፡ በተለይ በቢሾፍቱ፡ መከስከስ ለእኛ ትልቅ ምልክት ነው። አመጸኞች እግዚአብሔርን በጣም እያስቆጡ ነውአሁን ወይ ቢሾፍቱንና አዳማን ወደ ቀድሞዎቹ ስሞቻቸው ቶሎ መቀየር አለባቸው፤ ወይ የእግዚአብሔርን ቁጣ ይቀምሳሉ። በዚህ ከቀጠሉ ኦሮሚያ የተባለው ክልል ወደፊት ጦርነት፣ ድርቅና በሽታ ክፉኛ ይናወጣል።

ወደ ናይሮቢ በማምራት ላይ የነበሩት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተሳፋሪዎች በተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ስብሰባ ላይ ለመገኘት መሆኑን ስሰማ የለገጣፎ እናቶቻንን ለ ”ግሪን አካባቢ” ግንባታ በሚል ተልካሻ የማታለያ ምክኒያት እንዳፈናቀሏቸው ትዝ አለኝ።

ባለፈው ዓርብ “የሴቶች ቀን” — የአሜሪካ ኤምባሲ አሜሪካውያንን በመጭዎቹ ቀናት ወደ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንዳይሄዱ ባስጠነቀቀበት ዕለት — እግዚአብሔርም የራሱ የሆነ ልዩ አየር መንገድ አለው፤ በዚህም ኃይለኛ ምልክቶችን እያሳየን ነው!“ የሚል ዓረፍተ ነገር ጽፌ ነበር

ለአሜሪካ ውድቀት የተመረጠችው ሶማሊት | „ኦባማ መልከ መልካም የሆነ ፊት ያለው ገዳይ ነበር”

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፲፪፥፲፫፡፲፬]

ክፉ ሰው በከንፈሩ ኃጢአት ይጠመዳል፤ ጻድቅ ግን ከመከራ ያመልጣል። የሰው ነፍስ ከአፉ ፍሬ መልካም ነገርን ትጠግባለች፥ ሰውም እንደ እጁ ሥራ ዋጋውን ይቀበላል።”

አዎ! ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች እንደ መቀሰፈት ሆነው የሚላኩ ባዮሎጂዊ መሳሪያዎች ናቸው።

ዋውው! ኦባማና እስማኤላውያኑ አጋሮቹ ፡ ልክ እንደ እነ ዶ/ር አህመድ፡ ይህችንም ሴት መልምሏታል በዬ ሰሞኑን ጽፌ ነበር፤ አልተሳሳትኩም፤ አሁን ድራማ እየሠሩ ነው፤ አስባበትም ሆና ሳታስብበት ይህን የተናገረቸው፤ እሰዬው እንኳንም አፏን ከፈተች፤ ለማ ገገማ እና ዶ/ር አመድም አፋቸውን ሳይወዱ እየከፈቱ ነው፤ ሁሉም ነገር ፍጥነቱ የሚያስገርም ነው፤ እርስበርስ አባላቸው አምላካችን ሆይ፤ አፋቸውን እንዲህ ሰፋ አድርገህ ክፈትልን። እግዚአብሔርን እያመሰገንን ይህን እውነታዊ ድራም እንከታተል

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ “ሴቶች ቀን” ነበር ጀግኖቹ እህቶቻችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አርጀንቲና የበረረቱ፤ በዚህ ዕለት ነበር የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የኢትዮጵያን መንግስት ለመምረጥ ወደ አዲስ አበባ በርረው የነበሩት፤ በበነገታው ከሥልጣን ተሰናበቱ፤ ዘንድሮም እንዲሁ የኢትዮጵያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ተነሱ….ሙሊት ሶማሊትም የኢትዮጵያን ምድር ረግጣ በተመለሰች ማግስት ያስቀበጣጥራታልአጋጣሚ? አይመስለኝም፤ እግዚአብሔርም የራሱ የሆነ ልዩ አየር መንገድ አለው፤ በዚህም ኃይለኛ ምልክቶችን እያሳየን ነው!

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዚህ መልክ ነው ተከስክሶ ሊሆን የሚችለው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2019

በጣም ያሳዝናል፤ በሰንበት ዕለት እረፍት ነሳን። ኢትዮጵያ ውስጥ ይህን የመሰለ አስከፊ አደጋ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ሲደረስ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው – በሰባ ዓመስት ዓመት ታሪኩ። ረዳት ፓይለቱ አህመድ ይባላል፤ ዘመነ አህመድ እርግማን እና መጥፎ ዕድል በአገራችን ላይ እያመጣ ነው፤ ይህን በአጭር ጊዜ ውስጥ እያየን ነው።

____________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሚገርም ነው | የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊከሰከስ ሰዓታት ሲቀሩት እኅተ ማርያም ይህን አስደናቂ ታሪኳን አጫውታን ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2019

እስከ መጨረሻው እንከታተላትና ከዛሬው አሳዛኝ አደጋ ጋር በማገናኘት ነገሮችን እንገምግም። በ እኔ በኩል በትይዩነት የታየኝ አንድ ትልቅ መንፈሳዊ የሆነ ክስተት አለ፤ በሚቀጥለው ቪዲዮ አቀርበዋለሁ።

____________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: