Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መንፈሳዊ ማንነት’

ወንድም ወንድሙን አያድንም ፥ ሰውም አያድንም፤ ቤዛውን ለእግዚአብሔር አይሰጥም ፥ ሰው እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2021

💭 ከክፉው እንደ ነበረ ወንድሙንም እንደ ገደለ እንደ ቃየል አይደለም፤ ስለ ምንስ ገደለው? የገዛ ሥራው ክፉ፥ የወንድሙም ሥራ ጽድቅ ስለ ነበረ ነው።

❖❖❖[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፬፥፰፡፲፩]❖❖❖

ቃየልም ወንድሙን አቤልን። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው። በሜዳም ሳሉ ቃየል በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት፥ ገደለውም። እግዚአብሔርም ቃየልን አለው። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ። አላውቅም፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን? አለውም። ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል። አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ።

የግራኝ አህዛብ ኦሮሞ ከቱርክና አረቦች ጋር አብሮ አማራውን ገደለው፥ አማራው ከግራኝ አህዛብ ኦሮሞ ፣ ከቱርክና አረቦች ጋር አብሮ ተዋሕዶ ትግራዋይ ወንድሙን ገደለው። ዋይ! ዋይ! ዋይ!

እግዚአብሔርም ቃየልን አለው። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው?”

እያየነው እኮ ነው! የአቤል ደም ይጮኻል ቃኤልም ይቅበዘበዛል!የቃኤል፣ የእስማኤል፣ የዔሳው፣ የሳኦል፣ የኤልዛቤል፣ የሄሮድስ፣ የይሁዳ መንፈስ እንዲህ ያቅበዘብዛል። በየሜዲያው ይህን ያህል ከተቅበዘበዙ በየቤታቸውና በቤተሰቦቻቸው ዘንድ ሕሊናቸው ምን ያህል ይገርፋቸው ይሆን? ምን ያህልስ እንቅልፍ ይነሳቸው ይሆን? እኛንስ ደግመው ደጋግመው ለማታለል የማይሄዱበት እርቀት የለም፤ ግን እግዚአብሔርን እንዴት መፍራት ተሳናቸው? ምን/ማን አደፋፈራቸው? ለምን? ምክኒያቱም፤ ከክፉው እንደ ነበረ ወንድሙንም እንደ ገደለ እንደ ቃየል አይደለም፤ ስለ ምንስ ገደለው? የገዛ ሥራው ክፉ፥ የወንድሙም ሥራ ጽድቅ ስለ ነበረ ነው። በዲያብሎስ ተታልሎ ከክርስቶስ ፍቅር፣ ከወንድሙ ፍቅር ይልቅ ለራሱ ጠላት ባሪያ ለመሆን በመምረጡ ነው። እንግዲህ ለጊዜውም ቢሆን አለመታደል ህኖ፤ ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት የሰይጣን ጭፍሮች የሆኑት የዋቄዮአላህዲያብሎስ ነገስታትጠላቶቿ ናቸውና ነው!

አዎ! ዛሬ ወንድሞች በኅብረት ሊቀመጡ አልቻሉም፤ እንዲያውም ቃኤል ከእግዚአብሔር ጠላቶች ጋር አብሮ አቤልን በማሳደድና በመግደል ላይ መገኘቱ እግዚአብሔርን ብቻ ሳይሆን መላው ዓለምን የሥራ ባልደረቦቼንና በዙሪያዬ ያሉትን ባዕዳውያን ሁሉ ነው ያስገረማቸው።

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፫]❖❖❖

፩ የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ፥ እንዲሁም ነን። ስለዚህ ምክንያት ዓለም እርሱን ስላላወቀው እኛን አያውቀንም።

፪ ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ነን፥ ምንም እንደምንሆን ገና አልተገለጠም። ዳሩ ግን ቢገለጥ እርሱ እንዳለ እናየዋለንና እርሱን እንድንመስል እናውቃለን።

፫ በእርሱም ይህን ተስፋ የሚያደርግ ሁሉ እርሱ ንጹሕ እንደ ሆነ ራሱን ያነጻል።

፬ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ ዓመፅን ደግሞ ያደርጋል፥ ኃጢአትም ዓመፅ ነው።

፭ እርሱም ኃጢአትን ሊያስወግድ እንደ ተገለጠ ታውቃላችሁ፥ በእርሱም ኃጢአት የለም።

፮ በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም።

፯ ልጆች ሆይ፥ ማንም አያስታችሁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው።

፰ ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና።

፱ ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም።

፲ የእግዚአብሔር ልጆችና የዲያብሎስ ልጆች በዚህ የተገለጡ ናቸው፤ ጽድቅን የማያደርግና ወንድሙን የማይወድ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም።

፲፩ ከመጀመሪያ የሰማችኋት መልእክት። እርስ በርሳችን እንዋደድ የምትል ይህች ናትና፤

፲፪ ከክፉው እንደ ነበረ ወንድሙንም እንደ ገደለ እንደ ቃየል አይደለም፤ ስለ ምንስ ገደለው? የገዛ ሥራው ክፉ፥ የወንድሙም ሥራ ጽድቅ ስለ ነበረ ነው።

፲፫ ወንድሞች ሆይ፥ ዓለም ቢጠላችሁ አትደነቁ።

፲፬ እኛ ወንድሞችን የምንወድ ስለ ሆንን ከሞት ወደ ሕይወት እንደ ተሻገርን እናውቃለን፤ ወንድሙን የማይወድ በሞት ይኖራል።

፲፭ ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ።

፲፮ እርሱ ስለ እኛ ነፍሱን አሳልፎ ሰጥቶአልና በዚህ ፍቅርን አውቀናል፤ እኛም ስለ ወንድሞቻችን ነፍሳችንን አሳልፈን እንድንሰጥ ይገባናል።

፲፯ ነገር ግን የዚህ ዓለም ገንዘብ ያለው፥ ወንድሙም የሚያስፈልገው ሲያጣ አይቶ ያልራራለት ማንም ቢሆን፥ የእግዚአብሔር ፍቅር በእርሱ እንዴት ይኖራል?

፲፰ ልጆቼ ሆይ፥ በሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት አንዋደድ።

፲፱ ልባችንም በእኛ ላይ በሚፈርድበት ሁሉ፥ ከእውነት እንደ ሆንን በዚህ እናውቃለን በፊቱም ልባችንን እናሳርፋለን፥ እግዚአብሔር ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነውና ሁሉንም ያውቃል።

❖❖❖ በምዕራብ ትግራይ በወንድሞቻቸው አቤላውያን ላይ ከባድ ግፍ በመፈጸም ላይ ላሉትና ከአህዛብ ጋር ለተደመሩት አማራ ቃኤላውያን፤ ወዮላችሁ! የአቤል ደም እየጮኸ ነው!

👉 ወንድም ወንድሙን አያድንም፥ ሰውም አያድንም፤ ቤዛውን ለእግዚአብሔር አይሰጥም፥ ለዘላለም እንዲኖር፥ ጥፋትንም እንዳያይ፤ የነፍሳቸው ለውጥ ከብሮአልና፥ ለዘላለምም ቀርቶአልና። በልባቸውም ቤታቸው ለዘላለም የሚኖር፥ ማደሪያቸውም ለልጆች ልጅ የሚሆን ይመስላቸዋል፤ በየአገራቸውም ስማቸው ይጠራል። ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም፤ እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ። ይህች መንገዳቸው መሰናክላቸው ናት፥ ከእነርሱም በኋላ የሚመጡ በአፋቸው እሺ ይላሉ።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፵፱]❖❖❖

፩ አሕዛብ ሁላችሁ፥ ይህን ስሙ፤ በዓለም የምትኖሩትም ሁላችሁ፥ አድምጡ፤

፪ ዝቅተኞችና ከፍተኞች፥ ባለጠጎችና ድሆች በአንድነት።

፫ አፌ ጥበብን ይናገራል፥ የልቤም አሳብ ማስተዋልን።

፬ ጆሮዬን ወደ ምሳሌ አዘነብላለሁ፥ በበገናም ምሥጢሬን እገልጣለሁ።

፭ ኃጢአት ተረከዜን በከበበኝ ጊዜ በክፉ ቀን ለምን እፈራለሁ?

፮ በኃይላቸው የሚታመኑ፥ በባለጠግነታቸውም ብዛት የሚመኩ፤

፯ ወንድም ወንድሙን አያድንም፥ ሰውም አያድንም፤ ቤዛውን ለእግዚአብሔር አይሰጥም፥

፰-፱ ለዘላለም እንዲኖር፥ ጥፋትንም እንዳያይ፤ የነፍሳቸው ለውጥ ከብሮአልና፥ ለዘላለምም ቀርቶአልና።

፲ ብልሃተኞች እንዲሞቱ፥ ሰነፎችችና ደንቆሮች በአንድነት እንዲጠፉ፥ ገንዘባቸውንም ለሌሎች እንዲተዉ አይቶአል።

፲፩ በልባቸውም ቤታቸው ለዘላለም የሚኖር፥ ማደሪያቸውም ለልጆች ልጅ የሚሆን ይመስላቸዋል፤ በየአገራቸውም ስማቸው ይጠራል።

፲፪ ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም፤ እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ።

፲፫ ይህች መንገዳቸው መሰናክላቸው ናት፥ ከእነርሱም በኋላ የሚመጡ በአፋቸው እሺ ይላሉ።

፲፬ እንደ በጎች ወደ ሲኦል የሚሄዱ ናቸው፥ እረኛቸውም ሞት ነው፤ ቅኖችንም በማለዳ ይገዙአቸዋል፥ ውበታቸውም ከመኖሪያቸው ተለይታ በሲኦል ታረጃለች።

፲፭ ነገር ግን እግዚአብሔር ይቀበለኛልና ነፍሴን ከሲኦል እጅ ይቤዣታል።

፲፮ የሰው ባለጠግነት የቤቱም ክብር በበዛ ጊዜ አትፍራ፥

፲፯ በሞተ ጊዜ ከእርሱ ጋር ምንም አይወስድምና፥ ክብሩም ከእርሱ በኋላ አይወርድምና።

፲፰ በሕይወቱ ሳለ ነፍሱን ባርኮአልና ለሰውነቱ መልካም ብታደርግለት ያመሰግንሃል።

፲፱ ሆኖም ወደ አባቶቹ ትውልድ ይወርዳል፤ ለዘላለም ብርሃንን አያይም።

፳ አእምሮ የሌለው ክቡር ሰው እንደሚጠፋ እንስሶች መሰለ።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፵፯]❖❖❖

፩ እግዚአብሔር ትልቅ ነው፤ በአምላካችን ከተማ በተቀደሰ ተራራ ምስጋናው ብዙ ነው።

፪ በሰሜን ወገን በመልካም ስፍራ የቆመ የምድር ሁሉ ደስታ የጽዮን ተራራ ነው፤ እርሱም የትልቁ ንጉሥ ከተማ ነው።

፫ እግዚአብሔር በአዳራሾችዋ መጠጊያ ሆኖ ይታወቃል።

፬ እነሆ፥ ነገሥታት ተከማችተው በአንድነት መጥተዋል።

፭ እነርሱስ አይተው ተደነቁ፥ ደነገጡ፥ ታወኩ።

፮ መንቀጥቀጥ እንደ ወላድ ምጥ በዚያ ያዛቸው።

፯ በኃይለኛ ነፋስ የተርሴስን መርከቦች ትሰብራለህ።

፰ እንደ ሰማን እንዲሁ አየን በሠራዊት ጌታ ከተማ፥ በአምላካችን ከተማ፤ እግዚአብሔር ለዘላለም ያጸናታል።

፱ አምላክ ሆይ፥ በሕዝብህ መካከል ምሕረትህን ተቀበልን።

፲ አምላክ ሆይ፥ እንደ ስምህ እንዲሁም እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ምስጋናህ ነው፤ ቀኝህ ጽድቅን የተሞላች ናት።

፲፩ አቤቱ፥ ስለ ፍርድህ የጽዮን ተራራ ደስ ይበለው፥ የአይሁድም ሴት ልጆች ሐሤት ያድርጉ።

፲፪ ጽዮንን ክበቡአት፥ በዙሪያዋም ተመላለሱ፥ ግንቦችዋንም ቍጠሩ፤

፲፫ በብርታትዋ ልባችሁን አኑሩ፤ አዳራሽዋን አስቡ፤ ለሚመጣው ትውልድ ትነግሩ ዘንድ።

፲፬ ለዓለምና ለዘላለም ይህ አምላካችን ነው፥ እርሱም ለዘላለም ይመራናል።

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የደቡብ አፍሪቃው ሊቀ-ጳጳስ ስለ ጽዮን ዝም አላሉም | ግን የኛዎቹ በሰው ፊት ከፈሩ በእግዚአብሔር ፊት ምን ያህል ማፈር ይኖርባቸው ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 7, 2021

ደቡብ አፍሪቃዊው የአንግሊካን ቤተ ክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ ታቦ ማክጎባ በኢትዮጵያ ‘የሰብአዊ አደጋን’ ለማስቆም እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቀረቡ፡፡

Archbishop Thabo Makgoba calls for action to stop ‘humanitarian catastrophe’ in Ethiopia.

❖❖❖[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፭፥፲፩፡፲፫]❖❖❖

ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥

እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤

ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና።”

❖❖❖[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፫፥፲፰፡፲፱]❖❖❖

እኔ ኃጢአተኛውን። በእርግጥ ትሞታለህ ባልሁት ጊዜ፥ አንተም ባታስጠነቅቀው ነፍሱም እንድትድን ከክፉ መንገዱ ይመለስ ዘንድ ለኃጢአተኛው አስጠንቅቀህ ባትነግረው፥ ያ ኃጢአተኛ በኃጢአት ይሞታል፤ ደሙን ግን ከእጅህ እፈልጋለሁ።

ነገር ግን አንተ ኃጢአተኛውን ብታስጠነቅቅ እርሱም ከኃጢአቱና ከክፉ መንገዱ ባይመለስ፥ በኃጢአቱ ይሞታል፥ አንተ ግን ነፍስህን አድነሃል።”

❖“ትንፋሽ የሌለው ሰው የሞተ እንደሆነ ሁሉ፣ የማትናገር ቤተክርስቲያንም የሞተች ነች” – አባ መዓዛ ክርስቶስ በየነ

***UPDATE***

የእግዚአብሔር መልአክ በዕለተ ሰንበት ሰማኝ ማለት ነው፤ የደቡብ አፍሪቃው ሊቀ-ጳጳስ ታቦ ማክጎባ አመረሩ፤ ከደቂቃዎች በፊት የወጣ መረጃ

👉 “ፕሪቶሪያም ሆኑ የአፍሪካ ህብረት (AU) በአዲስ አበባ በአብዛኛው በትግራይ ደም አፋሳሽ ግጭት አይናቸውን በመሸፈናቸው ፣ የኬፕታውን አንግሊካን ሊቀ ጳጳስ ታቦ ማክጎባ ሌላ ሩዋንዳን የመሰለ የዘር ፍጅት ለመከላከል እርምጃ እየጠየቁ ናቸው፡፡”

❖ ዋው! ለዚህ እኮ ነው “የጽዮን ማርያም ስዕል ያለበትን የጽዮን ሰንደቅ ብንይዝ 1000% እርግጠኛ ነኝ ዛሬ በአክሱም ጽዮን ላይ ከባድ ግፍ በመፈጸም ላይ ያሉት የዋቄዮአላህአቴቴ ወራሪዎች በአንድ ቀን እንደ በረዶ ቀልጠው በጠፉ ነበር” የምለው።

Anglican Archbishop of Cape Town intervenes to prevent Rwanda-like genocide in Ethiopia

With both Pretoria and the African Union (AU) in Addis Ababa largely turning a blind eye to the bloody conflict in Tigray, Anglican Archbishop of Cape Town Thabo Makgoba has taken up the cudgels, demanding action to prevent another Rwanda-like genocide.

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ገመድኩን ሰቀለ | አብዮት ከደርግ ስህተት ተምሮ የትግራይን ሕዝብ ማስራብ አለበት | “ኢትዮ 95% ለ 5%”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 24, 2021

💭 አሳውን ለማጥመድ ባሕሩን ማድረቅ

👉 የመጀመሪያውን ክፍል (ሰሞኑን ኢ-ሰብዓዊ መልክ ያስታወካቸውን ፋሺስታዊ ቃላት)ከሁለተኛው ክፍል(ከወራት በፊት ከተፋው መርዝ)ጋር እናነጻጽረው።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

እነዚህን ዕለታት ከፍ አድርጌ የማበራበት ምክኒያት ከልጅነቴ ጀመሮ እንደተከታተልኩት በእነዚህ ዕለታት ቁልፍ የሆኑ ታሪካዊ ክስተቶች የሚታዩባቸው፤ የዲያብሎስ ዋቄዮ-አላህ አቴቴ መንፈስ በተለይ የጽዮንን ልጆች አሳድዶ የሚፈታተንባቸው ዕለታት በመሆናቸው ነው። ይህን በሚቀጥሉት ቀናት እናየዋለን!

በአባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የአህዛብ ጥቃት የበግ ለምድ የለበሰቱን ተኩላዎች ግልጥልጥ አድርጎ አሳይቶናል። እግዚአብሔር ይመስገን! አሁን በጉ ከፍዬሎቹ መለየት ይኖርበታል።

እነዚህ ቀናት በቅናት፣ ምቀኝነት፣ ትምክህትና ጥላቻ መንፈስ የተጠመቁትን ደቡባውያኑ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ቃኤላዊ፣ ሃጋራዊ፣ እስማኤላዊ፣ ኤዶማዊ (ዔሳው) ኤልዛቤላዊ እና ይሁዳዊ ማንነታቸውን ግልጥልጥ አድርገው እያሳዩን ነው። “ኢትዮ 95% ለ 5%”

👉 አምና ላይ የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤

“ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ቆለኞቹ ሀጋራውያን በዋቄዮ-አላህ አቴቴ መንፈስ ስር የወደቁ የጫት፣ የጥንባሆ፣ የቡና እና የፍዬል ስጋ ባሪያዎች ናቸውና ለኢትዮጵያ እርግማን ናቸው፤ ሞትንና ባርነትን ያመጡ ሥጋዊ ፍጥረታት ናቸው፤ ስለዚህ ከእግዚአብሔር የሆናችሁ መንፈሳዊ ፍጥረታት እንደ ድሬዳዋ፣ ሐረር፣ ናዝሬት፣ ሀዋሳ ፣ ጎባ ፣ ጅማ የመሳሰሉትን ቦታዎች ወይ ተዋግታችሁ ነፃ አውጧቸው አልያ ደግሞ ወደ ተቀደሱት ደጋማ ተራሮች አምልጡ።”

👉 ዛሬ አክሱም ጽዮን ላይ ጥቃት ተፈጽሞና ከስምንት መቶ በላይ ምዕመናን “ጽላተ ሙሴን አናስደፍርም!” በማለት ሰማዕት ሲሆኑ፣ የተዋሕዶ ሊቃውንት የሚወጡበት ታላቁ ገዳም ደብረ አባይ ሲደፈርና ምዕመናን ለሰማዕትነት ሲበቁ፣ አንጋፋውና ጥንታዊው የደብረ ዳሞ ገዳም ተደብድቦ አባቶች ሰማዕትነትን ሲቀበሉ፤ ስለ ጽዮን ዝም፣ ጭጭ ብቻ ሳይሆን “ለሃጥዓን የመጣ ለፃድቃን ይተርፋል፤ ግፋበት፣ ያዘው፣ በለው!” እያሉ እንደ ቃኤል የሚቅበዘበዙ ሁሉ መኻል አገር ያለውን ሕዝበ ክርስቲያኑን ጠፍረው ያሠሩት አህዛብ ሟርተኞች፣ ጠንቋዮች፣ አስማተኞች፣ መተተኞችና ተብታቢዎች እንጂ ክርስቲያኖችም ኢትዮጵያውያንም አይደሉም።

❖❖❖እመቤታችን ጽዮን ማርያም ለመልካም ወዳጅ፣ ለክፉ አማላጅ ናት ፥ ለጠንቋይና ለአስጥንቋይ ግን በቁመናው ሳለ ንስሐ ካልገባ በቀር ዘለዓለም በገሃነም እሳት ወርደው እንዲቀሩ እንዳታማልዳቸው ቃል ገብታለች።❖❖❖

👉 የመጨረሻ ጥሪ! ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ የአክሱም ጽዮን ጠላቶችና ተላላፊዎች ሆይ

❖❖❖ ከ፰፻/800 በላይ በአክሱም ጽዮን ተጨፍጭፈዋል፤ በጥቂቱ ከ ፶/50ሺህ በላይ ንጹሐን ትግራዋያን በኦሮሞ አገዛዝ እርዳታ ተገድለዋል❖❖❖ ዓለም ይህን አሳዛኝ ዜና እየተቀባበለው ነው፤ የእኛዎቹ“ተዋሕዶ ነን” የምትሉት ከንቱዎች ግን በዝምታ ሤራ የዲያብሎስ ዋቄዮ-አላህ ተባባሪዎች መሆናችሁን አረጋግጣችኋል፤ ስለዚህ እስከ መጭው ስቅለት ድረስ ይቅርታ እንድትጠይቁ፣ ንስሐ እንድትገቡና ልባችሁንም እንድትመልሱ መለኮታዊ ጥሪ ልናቀርብላችሁ እንወዳለን።

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያ ለምድ የለበሰው ጸረ-ኢትዮጵያው የዋቄዮ-አላህ 666 (ሰ) አራዊት ግፍ በአክሱም ጽዮን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2021

[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም

የጦር ወንጀለኛው አውሬ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እኮ ከተወለደበት ከደርግ የቀይ-ሽብር ዘመን አንስቶ የተመረጠው ሃገረ ኢትዮጵያን በደም ለማጨቅየትና በሂደትም ኢትዮጵያን ያፈርሳት ዘንድ ነው። ሌላ ተልዕኮ የለውም! (ቀይ ሽብር – ባድሜ ጦርነት – ዘመቻ ኦሮሙማ) ይህ አውሬ ከማምታታት እና ከመተወይን ሌላ ምንም ማድረግ ያለበት ነገር የለም፤ ዋናውን ስራ ከበስተ ጀርባው ያሉት ሞግዚቶቹ ይሰሩታል።

ሰው የሌለበትን ቤት ማፍረስ እኮ በጣም ቀላል ነው። አሁን የከበዳቸው ሰው ያለበትን ቤት (ትግራይን) ሙሉ በሙሉ ማፈራረሱ ነው፤ ለዚህም ነው የተዘጋጁለት ቀን ሲደረስ ያለ የሌለ አውሬ መንጋቸውን ከየቦታው አግበስብሰው በማምጣት የሞትና ባርነት አቴቴ መንፈሳቸውን ይዘው በተዘረጋላቸው ሰይጣናዊ መንገድ ወደ አክሱም ጽዮን አምርተው ታይቶ የማይታወቅ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ለማድረግ የቃጡት፤ አዎ! ከሙከራዊ አዳዲስ የሳተላይት መሳሪያዎች ጋር፣ ከመድፍ፣ ከኬሚካል፣ ፣ ከበሽታ፣ ከረሃብ፣ ሴቶችን ከመድፈር፣ ከስደት ጋር።

ዛሬም ለኢትዮጵያ እየተሰቃዩ፣ እየተሰደዱና እየሞቱ ያሉት የትግራይ ኢትዮጵያውያን ብቻ መሆናቸውን እያየነው ነው። አውሬው 666 ቀደም ሲል የአማራ፣ ኦሮሚያ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ፣ ቤኒሻንጉል የተባሉትን ክልሎች በግማሽ ቀን የመፈንቅለ መንግስት ዘመቻ ነው ሊቆጣጠራቸው የበቃው። በትግራይ ግን ሰባት ወራሪ ጦሮችን ሰብስቦ እንኳን በመፈረካከስ ላይ ይገኛል። በቅርቡም በኖ ይጠፋል። አስገራሚው ነገር ላለፉት መቶ ቀናት ከእነዚህ የጥፋት ሃይሎች መካከል ጠንክሮ ይታይ የነበረውም በወደቀው ትግራዋይ በኢሳያስ አፈቆርኪ መሆኑ አንድ ልንቀበለው የሚገባን ሌላ ማስረጃ ነው። እንግዲህ ኢሳያስ ወደ አዲስ አበባ እማ ጅማ በቀላሉ ወርዶ ፍዬሏን ኦሮሚያ ለረመዳን ቢያርዳት አስገራሚ አይሆንም። እርበርስ ቢባሉ ለ”ፕሮጀክት ኢትዮጵያ” መልካም ነው!

በተለይ በወደቁት ብሎም በቅናት፣ ምቀኝነት፣ ትምክህትና ጥላቻ መንፈስ በተሸነፉት የአማራ ልሂቃኑ የሚደገፈው የሞትና ባርነት ተልዕኮ ‘ፕሮጀክት ኦሮሙማ’ ይባላል። ይህም ፕሮጀክት የያዘው መፈክርና የሚከተለው መርሆ፤ 👉 “ኢትዮጵያን ለማፍረስ አክሱም ትግራይን አምስ!” የሚለው ነው።”

“ፕሮጀክት ኦሮሙማ” በሳጥናኤላውያኑ ሉተራውያን በእነ ዮሃን ክራፕፍ በኩል የተዘረጋ ሲሆን፤ በአሜሪካ የእነ አልበርት ፓይክ፣ በአውሮፓም የሂትለር ናዚያዊ፣ የሙሶሊኒ እና ፍራንኮ ፋሺስታዊ ወዘተ ሉሲፈራውያን እንቅስቃሴዎች አንዱ አካል ነው።

ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት ዓለምን ሁሉ፣ ኃያላኑን ጨምሮ ባስደነገጠው የአድዋ ድል አማካኝነት የእግዚአብሔርን ድንቅ ፍቅር የቀመሰው ያ የአፄ ምንሊክ ትውልድ በክህደትና በሞኝነት ለስጋ ማንነቱና ምንነቱ ሲል ጠላቶቹን አማካሪዎቹና ረዳቶቹ አድርጎ በማስጠጋት የእግዚአብሔርን ኪዳን አፍርሶ ለእርሱ ላልሆኑ ለአህዛብ አማልክት ሊያጥንና ሊሰግድ ራሱን ለሞትና ለባርነት አሳልፎ ሰጠ። ምንም እንኳ በተደጋጋሚ ቢናገራቸውም መልሰው ለኃጢአት ባሪያ እንደሚሆኑት እንደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያንም የእግዚአብሔርን እጅግ ታላቅ ውለታና ፍቅር ረስተውና አቅልለው በፊቱ ታላቅ ርኩሰትን አደረጉ።

የእግዚአብሔር ቃል ለዚህ ታላቅ ቅሌትና አመጻ ተጠያቂ ያደረገው ደግሞ በዋናነት “ይሹሩን” በማለት የገለጸውን በዚያ ህዝብና መንግስት ላይ ኃይልና ስልጣን ያላውን አለቃ ወይም መሪ ነው፤ አፄ ምንሊክን። በጣም ቁልፍ የሆነ ጉዳይ ስለሆነ ሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

ዛሬ በስጋ ማንነትና ምንነት ላይ ተመርኩዛ ላለፉት ፻፶/150 ዓመታት ደፋ ቀና ስትል የቆየችው ደካማዋ ኢትዮጵያ ፈርሳለች። የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሕዝቦች የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካላቸው ሕዝቦች ጋር በአንድነት ይኖሩ ዘንድ አልተፈጠሩምና፤ መፍረስም አለባት። ከሰላሳ ዓመታት በፊት ከአደዋ በተነሳውና በአህዛብ ሳሞራ ዮኑስ የሚመራው ሰራዊት አዲስ አበባ ገባ፤ አምና ላይ ይኼው አህዛብ ጄነራል ሳሞራ ዮኑስ ወደ አዲስ አበባ ዳግም በመመለስ የኢትዮጵያ ዘ-ስጋን መፈራረስ የሚያጸቀውን ፊርማ በምንሊክ ቤተ መንግስት ለማስቀመጥ በዝግጅት ላይ ይገኛል። እነርሱ ያልተረዱት ግን የሚያፈራርሷት ኢትዮጵያ እነርሱና ዘራቸው ለመቶ ሰላሳ ዓመታት የመሯትን ኢትዮጵያ-ዘስጋ መሆኑን ነው፤ እራሳቸውን እያፈራረሱ መሆናቸውን አለመገንዘባቸው ነው።

ያም ሆነ ይህ በጉ ከፍየሎች ተለይቶ መውጣት ይኖርበታል። ጠንካራዋና መልኳን የማትቀይረዋ መንፈሳዊቷ የጥንቷና አዲሲቷ ኢትዮጵያ ክፉኛ የበደሏትን ፈርዳባችዋለች፤ በስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው በጥብቅ የታሰሩትን ከሃዲ አረመኔ ጠላቶቿን ሁሉ ከምድሯ ጠራርጋ በማጽዳት በቅርቡ እንደ ዘመነ አክሱም ተጠናክራና በርትታ፣ በወርቅ ተገንብታ እንደ ፀሐይ ታበራለች።

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: