Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መናፍቃን’

Protestant Jihad | Is Tigray Crisis God’s Judgment or the Regime’s? Ethiopian Christians Take Sides

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 7, 2021

😈 Protestants/ጴንጤዎች፤

☆“What is happening in Tigray is the judgment of God. Tigrayans deserve what they get.”

☆ “በትግራይ ውስጥ እየሆነ ያለው የእግዚአብሔር ፍርድ ነው፡፡ የትግራይ ተወላጆች የሚገባቸውን ነው ያገኙት!

💭 ይገርማል ይህን ርዕስ አስመልክቶ ቪዲዮዎችንና ጽሑፎችን ልኬ ነበር፤ አይተውት ይሆን?

ታዋቂው ክርስቲያናዊ ሜዲያ “Christianity Today“ በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን ፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስትና እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ አስመልክቶ በኢትዮጵያ ላሉ ፕሮቴስታንቶች/ጴንጤዎች ቃለ መጠይቅ አድርጎላቸው ነበር።

☆ ውጤቱም፤ ፺፰/ 98.5% የሚሆኑት ፕሮቴስታንቶች በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት እንደሚደግፉት እና ውስጥ በጦር ወንጀል እና የዘር ማጥፋት ወንጀል ጥፋተኛ ከሆነው እርኩሱ ጭራቅ አቢይ አህመድ አሊ ጎን እንደሚሰለፉ እንደሚከተለው በግልጽ ተናግረዋል።

☆ አብዛኛው ፣ ቃለ መጠይቅ ያደረግኩላቸው ፕሮቴስታንት/ጴንጤ ኢትዮጵያውያን እና በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሠራተኞች እንደሚሉት ወታደራዊውን ዘመቻ ይደግፋሉ ። በሲቪሎች ሞት ፣ በብሄር ማፅዳት ፣ ዘግናኝ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች እና በትግራይ ህዝብ ላይ የተፈጸመ የተስፋፋ ረሃብ ዘገባዎች መጠነ ሰፊ እና አስቸኳይ እየሆኑ ቢመጡም ድጋፋቸው ግን ተጠናክሮ ቀጥሏል።

☆ ያ የፕሮቴስታንቶቹ/ጴንጤዎቹ ድጋፍ አሁን ባለው ግጭት ውስጥ እንደነርሱ፤ ‘እግዚአብሔር’ እያደረገ ካለው ልዩ ትርጓሜ የመጣ ይመስላል። እንደ ሥነ-መለኮት ምሁር እና ሰባኪው ጳውሎስ ፈቃዱ ያሉ ብዙ የወንጌላውያን ክርስቲያኖች “በሰሜን ኢትዮጵያ ፣ በትግራይ ውስጥ እየታየ ያለው የእግዚአብሄር(‘ሄ’ በጴንጤዎች አጻጻፍ)ፍርድ ነው” ብለው በይፋ ተናግረዋል። ቃለ-መጠይቅ ካደረግኳቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች መካከል ጓደኞቻቸው እና ቤተሰቦቻቸው ሁሉ፤ “ትግራውያን የሚገባቸውን ነው ያገኙት!” በማለት ማወጃቸውን በግልጽ አስታውቀዋል።

☆ እራሱ ትግራዋይ የሆነ የወንጌል ሰባኪ ጓደኛዋ ደሳለኝ አሰፋም በዚህ ይስማማል። እናም፤ “በትግራይ የሚገኙ ኦርቶዶክስ ክርስትያኖች ለግጭቱ ንቁ አስተዋፅዖ ያደርጋሉ” ሲል ይከሳቸዋል።

“የትግራይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ከወያኔ ጋር በክፉ ነገር ይሳተፋሉ። ከህወሃት ጋር ሙሉ በሙሉ ይሳተፋሉ። እነሱ ‘በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እኛ ነፃነትን ስለምንፈልግ የፌዴራል መንግስትን መቃወም እንችላለን’ ይላሉ። ” እሱ ግን በተቃራኒው እንደሚሟገተው፤ “ ዶ/ር አብይ የሚያስተምረው እና የሚሰብከው ከእግዚአብሄር (‘ሄ’ በጴንጤዎች አጻጻፍ) ቃል ስለሆነ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት አብዛኛዎቹ የፕሮቴስታንት ክርስቲያኖች ከፌዴራል መንግስት ጋር ይስማማሉ።”

💭 ለብዙ የኢትዮጵያ ፕሮቴስታንት/ጴንጤ ተጋድሎ የሚመስለው ጥያቄ ይህ ነው፤

ኢየሱስ ክርስቶስ ከየትኛው ወገን ጎን ይቆማል? ጌታችን ከማን ጋር ይሆን?

😈 ጠላቶቹን ለማሸነፍ ቆርጦ ተነሳው ፕሮቴስታንታዊ መሪ አብይ አህመድ ጎን?

ወይንስ

በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰቃዩ ሉትፕሮቴስታንት/ጴንጤ ካልሆኑት ኦርቶዶክስ ትግራዋይ ጎን?

👉 መልሱን የቄስ ትምህርት ቤት ተማሪ ሕፃን እንኳን በትክክል ይመልሰዋል!

The majority, according to Christian Ethiopians and ministry workers in Ethiopia that I interviewed, support the military operation. Their support has held strong even as reports of civilian deaths, ethnic cleansing, horrific human rights abuses, and widespread hunger inflicted on the Tigrayan population rise in scale and urgency.

That evangelical support seems to be rooted in a particular interpretation of what God is doing in the current conflict. Many evangelical Christians, such as theologian and preacher Paulos Fekadu, have publicly declared that what is happening in north Ethiopia, in Tigray is the judgment of God.” Several of the Ethiopian Christians I interviewed said their friends and family readily declare that the Tigrayans “deserve what they get.”

Her friend Desalajn Assefa Alamayhu, an evangelist who is Tigrayan himself, agrees. And he accuses Orthodox Christians in Tigray of being active contributors to the conflict.

Tigray Orthodox Christians participate in evil things with TPLF. They participate completely with TPLF. They said, ‘In the Bible, we can oppose federal government because we need freedom.’” In contrast, he contends, “most Protestant Christians in Ethiopia agree with the federal government because Dr. Abiy teaches and preaches from the Word of God.”

The question that many evangelical Ethiopians seem to be wrestling with is this: With whom would Jesus side—the charismatic evangelical leader determined to defeat his enemies, or the primarily nonevangelical Orthodox Tigrayans who are suffering immensely?

💭 EndNote: 98.5 % of Protestants side with the evil monster Abiy Ahmed Ali, who is guilty of war crimes and genocide in Christian Tigray.

As the humanitarian issues escalate in the largely Orthodox north, the conflict tests evangelicals’ loyalty and theology.

The transition to an ethnically Oromo leader marked a break from 27 years of rule by the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF). And in a country historically dominated by Orthodox and Muslim believers, Abiy became the first openly evangelical head of government Ethiopia ever had.

But since a bitter and violent conflict broke out between Abiy’s government and the formerly ruling TPLF in the northern Tigray region in November 2020, evangelicals—who make up just over 18 percent of the population—have been divided over how to respond.

The majority, according to Christian Ethiopians and ministry workers in Ethiopia that I interviewed, support the military operation. Their support has held strong even as reports of civilian deaths, ethnic cleansing, horrific human rights abuses, and widespread hunger inflicted on the Tigrayan population rise in scale and urgency.

Earlier this month, the UN announced that more than 350,000 people in the Tigray region are already living in famine conditions, with another 1.7 million approaching famine. While the national government this week unilaterally declared a ceasefire after Tigrayans recaptured their regional capital, the TPLF is vowing to continue the fight.

Mazaa (a pseudonym), a 44-year-old who runs a K-8 school with her husband outside of Addis Ababa, has tried to share her concerns about the grave suffering of Tigrayans with fellow evangelicals. She asked not to be named out of fear of retribution against her students’ families.

Her school near the capital city serves a number of Tigrayan families; she has seen firsthand how the fathers of her students have been “disappeared,” and then how the surviving widows and children are isolated socially and economically. Her friends’ response? “These people brought it on themselves. It’s not without cause.”

“I don’t care what the cause is,” Mazaa told me. “Jesus says we have to love one another. Love doesn’t take any conditions. The love we offer and give has to be without any condition.”

She also believes the war is unnecessary. The dispute between Abiy and the TPLF “should have been resolved another way. Fighting could have been avoided, if there was dialogue or reconciliation or willingness on their part to go through a lot of steps.”

But Mazaa is in a relatively small minority. Among non-Tigrayan evangelicals, the justification for the war extends decades back. Under the TPLF, Protestantism was treated like a second-class religion. Muslims and Orthodox Christians were given preference in myriad ways, from political access to venue options for worship services.

Before the TPLF, when Ethiopia was under imperial and then Communist rule, the oppression against evangelical Christians was even worse, with regular executions and imprisonments. But all that changed with Abiy’s unexpected rise to power. He freed thousands of political prisoners, unblocked hundreds of websites, facilitated the end of a schism within the Orthodox church—and promoted long-awaited equity for evangelical Christians.

In Ethiopia, the term “Pente,” which began as a nickname for Pentecostals, has come to refer to evangelicals and most Christians outside the Orthodox Church. The prime minister attends a Pente church whose denomination is part of the Evangelical Churches Fellowship of Ethiopia.

“Right now, the evangelical Christian is getting more attention, is getting rights, is getting more opportunities to be part of the political movement because we’re being led by an openly evangelical Christian,” explains Eshe (a pseudonym), who works for two evangelical ministries and attends a Mennonite-affiliated church in Addis Ababa.

She does not support how Abiy is handling the conflict, and she expressed concern that her views could get her labeled as part of the “opposition.” But for many other evangelicals, Abiy is a gift from God, an anointed leader, and even a prophet.

Abiy’s many political and social reforms have been widely celebrated across Ethiopia—and the world. Up until last year, Abiy was best known as the man who made peace with longtime foe and neighbor Eritrea, which resulted in the 2019 Nobel Peace Prize.

But the evangelicals’ gain has been the Tigrayans’ loss, including evangelicals living in the Tigray region, which is home to a higher concentration of Orthodox Ethiopians and their holy sites. According to a recent statement from the Evangelical Churches Fellowship of Tigray Region:

Tigray has been ravaged by a war of revenge, destruction, and death. The damage to the people of Tigray is immeasurable, and the enormity of the need of millions of people is great and pressing.

One of the unforeseen and unexpected experiences of the current conflict has been the fact that the leadership of the Ethiopian Evangelical church has supported this evil war against the population of Tigray. The Ethiopian Evangelical church has lent its financial and unwavering spiritual support to the Ethiopian government through false prophecy of guidance and praying for the success of the military mission against the people of Tigray.

That evangelical support seems to be rooted in a particular interpretation of what God is doing in the current conflict. Many evangelical Christians, such as theologian and preacher Paulos Fekadu, have publicly declared that “what is happening in north Ethiopia, in Tigray is the judgment of God.” Several of the Ethiopian Christians I interviewed said their friends and family readily declare that the Tigrayans “deserve what they get.”

Biruktawit Tsegaye, a 27-year-old volunteer with an evangelical college ministry, believes the TPLF laid the groundwork for the current conflict.

“TPLF corrupted the nation, the people, based on ethnicity. TPLF sowed a bad seed based on ethnicity, so the nation is divided. TPLF is based on differentiating and dividing the nation in the past 20 years,” she explained to me. “After that, with the new government coming in, they refuse to participate and accept the new change. That is the main reason for the division and the war.”

Her friend Desalajn Assefa Alamayhu, an evangelist who is Tigrayan himself, agrees. And he accuses Orthodox Christians in Tigray of being active contributors to the conflict.

Tigray Orthodox Christians participate in evil things with TPLF. They participate completely with TPLF. They said, ‘In the Bible, we can oppose federal government because we need freedom.’” In contrast, he contends, “most Protestant Christians in Ethiopia agree with the federal government because Dr. Abiy teaches and preaches from the Word of God.”

But to Eshe, a just response to past offenses and the current insubordination of the TPLF should not have been a large-scale conflict.

“It was just between two political parties. The leaders are the ones in conflict,” she explains. Eshe believes that the previous TPLF leaders who committed serious crimes number less than a hundred. Abiy’s government should have simply gone after those individuals instead of “taking war as a solution.”

The question that many evangelical Ethiopians seem to be wrestling with is this: With whom would Jesus side—the charismatic evangelical leader determined to defeat his enemies, or the primarily nonevangelical Orthodox Tigrayans who are suffering immensely?

Where they ultimately land is complicated by the fact that media reports and even interpersonal communications coming out of Tigray have been tightly controlled; misinformation and propaganda abound. And under a government that has shown itself increasingly willing to punish dissidents, there is the real threat that vocal opponents of the war could be jailed—or worse.

For Kofi (a pseudonym), where his loyalty lies is clear.

For me, as a Christian, our allegiance is with God first. The Bible says we have to ally with those who are hurt,” said the 26-year-old, who declined to be named to protect his missions agency, which partners with churches and evangelizes in Tigray.

That’s one of the things that Christ says to the disciples: Cry with those who are crying, share with those who don’t have nothing. We have to be with those who are suffering. No matter the political explanation, I don’t care. That’s not the primary need. There are many who are suffering and in need of our prayers and help.”

EndNote: Nevertheless, 98.5 % of Protestants side with Abiy Ahmed Ali, who is guilty of war crimes and genocide in Christian Tigray.

Source

💭 The Nobel Committee Should Resign Over The Atrocities in Tigray

🔥 2019 Nobel Peace Prize for a Pact of War

🔥 2020 Nobel Peace Prize for a Pacte de Famine?

😈 The demon possessed traitor & anti-Ethiopia PM Abiy Ahmed Ali has been been able to make a lot of embarrassing, awkward and bad luck stories – and to bring trouble on many – this involve or lead to acts that damaged the reputation and interests of of the following entities:

❖ Ethiopia / Tigray

❖ The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church

❖ Relationships between Tigrayans & Amahra; between Tigray & Eritrea

❖ Ethiopia’s ethnic groups & tribes

❖ The Horn of Africa: Kenya + South Sudan

❖ The sane & humane International Community

❖ The African Union

❖ The United Nations

❖ The Nobel Prize Committee

😈 While this cruel monster helped the following entities to substantially push their satanic agendas at every turn:

☆ The Oromos

☆ The Muslims

☆ The Arabs

☆ Egypt

☆ North Sudan

☆ Somalia

☆ Djibouti

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

👉 Do I’ve anything else to say? Traitor, Antichrist! 😈

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

“አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

___________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመናፍቃን ጂሃድ | አባታችን አባ ዘ-ወንጌል ለመናፍቁ ዶ/ር ወዳጄነህ ይህን መልዕክት ሊልኩለት አይችሉም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2021

💭 ሚያዝያ ፪ሺ፲፫/ 2013 .

አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ /”

(NWO Illuminati Endtime Satanic “Problem – Reaction – Solution )

/ር ወዳጄነህ በምስጢር ይዞት የነበረውንና ከ አባ ዘወንጌል የደረሰውን ትንቢት ተናገረ”

በእንግሊዝኛ ስለተኮላተፉ፣ ‘ዶ/ር’ የሚል ማዕረግ ስላጠለቁና ፊታቸውንም ለፈረንጅ ስላስመቱ ብቻ ለሕዝባችን የሚያሳዩት ንቀትና አሰልቺው ፍዬላዊ ድፍረታቸው ተወዳዳሪ የለውም። እንደው ይህ ተግባራቸው መቅሰፍቱን እንደሚያመጣባቸው ማወቅ ተስኗቸዋልን? አዎ! ፈሪሃ እግዚአብሔር በጭራሽ የላቸውም እኮ።

አባታችን አባ ዘ-ወንጌል ዶ/ር ወዳጀነህን የሚያውቁት ከሆነ እንኳን፤ አዎ! ብዙ ኢትዮጵያውያንን ወደ ገደል ይዞ እየገባ ነውና በተለይ አሁን በደንብ ነው የሚያውቁትና የሚያሳድዱት፤ ከዚያ ውጭ “ንስሐ ግባ! ገሃነም እሳት ይጠብቅሃል” ከማለት ውጪ መለኮታዊ ትንቢትና ማስጠንቀቂያ በጭራሽ ሊልኩለት አይችሉም። የአባ ዘ-ወንጌል መልዕክቶች መጀመሪያ ማስተላለፍ የጀመሩት እነ ዘመድኩን በቀለ ናቸው። ዘመድኩን በቀለ እራሱ አይታመንም፤ ምንም እንኳን አባ ዘ-ወንጌል ብዙ ያስተላለፏቸው መልዕክቶች ቢኖሩም ቅሉ፤ ዘመድኩን በቀለ እንደሚያመቸው አድርጎ መልዕክቶቹን እየቆራረጠ ሲያሰራጭ ሳይ በወቅቱ ይህ ግለሰብ ከጋንኤል ክስረት እና ግራኝ አብዮት አህመድ ጋር ሆኖ የአውሬው አገዛዝ በትግራይ ሕዝብ ላይ፣ በጥንታውያኑ ዓብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት ላይ ያቀደውን የጭፍጨፋ ጂሃድ ይደግፍለት ዘንድ በተለይ የትግራይ ተዋሕዷውያንን ህሊና ለማለማመድ ታስቦ የተዘጋጀ መልዕክት ሊሆን እንደሚችል ነው። የትግራይ ተዋሕዷውያን ሲጨፈጨፉ ፣ አክሱም ጽዮንን እና ደብረ ዳሞን ጨምሮ በጥንታውያኑ ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ከፍተኛ ውድመት ሲደርስ ቤተ ክህነት እና በተለይ የአማራ ተዋሕዷውያን እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ጸጥ ማለታቸው የእነ ዘመድኩንን መል ዕክት በጽኑ እንደጠራጠራው አድርጎኛል። በተለይ አሁን መናፍቁ ዶ/ር ወዳጄነህ ሲታከልበት ሁሉም ነገር ግልጽ እየሆነ የመጣ ይመስለኛል። ለማንኛውም ጉዳዩ በትግራዋያን ተዋሕዷውያን መጣራት ይኖርበታል፤ በተቀሩት ላይ ተስፋ ቆርጫለሁ!

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2021

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤

ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል

አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

ይህ የፕሮቴስታንት ጂሃድ የተጠነሰሰው የፕሮቴስታንት አምልኮ አባት የሆነው ጀርመናዊው ማርቲን ሉተር ገና በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ላይ አመጹን በጀመረበት ዘመን ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ነው። ማርቲን ሉተር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ በጣም ትልቅ ፍላጎት ያሳይ እንደነበር የታወቀ ነው። ታዲያ ፕሮቴስታንቶች በጂሃድ አጋሮቻቸው በቱርኮች በኩል ግራኝ አህመድ ቀዳማዊን ወደ ኢትዮጵያ በመላክና ፤ ልክ አሁን አሜሪካና ሩሲያ እንደሚሰሩት የተፃራሪነት ድራማ፤ ካቶሊክ ፖርቱጋሎችንም የኢትዮጵያን ክርስቲያኖች እንዲረዷቸው በማድረግ በ “ቄስ ዮሐንስ” ፍለጋ ዘመን ሲመኙት የነበሩትን በኢትዮጵያ ሰርጎ የመግባት ምኞታቸውን በሥራ ላይ አዋሉት። ከስምንት መቶ ዓመታት በፊት ፖርቱጋልን እና ስፔይንን ከሰባት መቶ ዓመት የመሀመዳውያን/ሙሮች ባርነት ነፃ ይወጡ ዘንድ ስውር ኢትዮጵያውያን መንፈሳውያን አባቶች ከፍተኛ ሚና መጫወታቸውን ደርሰውበታል።

በኢትዮጵያ ላይ የታቀደው ቀጣዩ የፕሮቴስታንቶች ጂሃድ ደረጃ በመጀመሪያው የካቶሊክ ጣልያን ወረራ ዘመን ነበር። ከአደዋው ድል በኋላም አውሮፓውያኑ ስልታቸውን ቀየር በማድረግ በእርዳታ መልክ ሰርገው መግባቱን መረጡ። በዚህም ለፕሮቴስታንቱ ሉተራን ለዮሃን ክራፕፍ ፍኖተ ካርታ በሩን ወለል አድርገው እንዲከፍቱ የተደረጉት አፄ ምኒልክ ነበሩ። የመጨረሻው የጀርመን ቄሳር (ንጉሥ) (የኢትዮጵያ ጣልቃ ገብነት ያመጣባቸው መለኮታዊ ጦስ ነው የጀርመን ንጉሣዊ ሥርዓት የተወገደው)፣ ዳግማዊ ዊልሄልም በሃገረ ኢትዮጵያ ላይ ማርቲን ሉተራዊ የሆነ ፍላጎት ስለነበራቸው “ቦሽ/Bosch” የሚባለውን ታዋቂ የጀርመን የኤሌክትሮኒክ ኩባንያ ባለቤቶች/ቤተሰቦች ወደ ኢትዮጵያ በመላክ አፄ ምኒልክን በአማካሪነት ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥረዋቸው ነበር። ቤተ መንግስቱንም የሠሩላቸው እነርሱ ነበሩ፣ አዎ! ያስደነግጠናል፤ ንግሥት ዘውዲቱንና እና ራስ ተፈሪን/አፄ ኃይለ ሥላሴን ዙፋን ላይ እንዲወጡ ያደረጓቸውም የቦሽ ቤተሰብ ዓባላት ነበሩ። እኔ ጋር ማስረጃው አለ። ለጊዜው አላወጣዋም።

ላለፉት ሰላሳ ዓመታት በሮኬት ፍጥነት እንዲስፋፉ የተደረጉት ፕሮቴስታንቶች (ሌላው የኢሃዴግ ትልቅ ወንጀል)

አመችውን ጊዜ በመጠበቅ ከጂሃድ አጋሮቻቸው ጋር በማበር፤ ነፍሱን ይማርለትና ጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሉት። በአውሬው የሲ.አይ.ኤ ጥልቅ መንግስት የሚደገፈው ባራክ ሁሴን ኦባማ ከያኔው የግብጽ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲና ከሳውዲው/’ኢትዮጵያዊውሽህ መሀመድ አላሙዲን ጋር በማበር መለስ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን አስገደለ፣ ፕሮቴስታንቱን ኃይለማርያም ደሳለኝን እና ሙስሊሙን ደመቀ መኮንን ሾመ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙትን ክፍለ ሃገራትና የህዳሴ ግድብ የሚገኝበትን ቤኒሻንጉል ጉሙዝን በኢንቨስትመንት መልክ ለአረቦች እንዲተላለፉ አደረገ፣ አብዮት አህመድን ጡት አጥብቶ አሳደገ፡ ጊዜው ሲደርስም በመሪነት አስቀመጠው። በኢትዮጵያ ታሪክ እንደዚህ ዓይነት የሃገር ጠላት ታይቶም ተሰምቶም አይታወቀም፤ እንኳን ለስልጣን በኢትዮጵያ እንዲኖር እንኳን ባለተፈቀደለት ነበር።

የመለስ ዜናዊ አስከሬን ከቤልጂም ወደ አዲስ አበባ ሲገባ በወቅቱ አዲስ አበባ ነበርኩኝ። ያኔ የሃዘን ስነሥርዓታቱን ለመታዘብ ከበቃሁ በኋላ ወዲያው ለዘመዶቼ የተናገርኩት፤ “መፈንቅለ መንግስት ነው የተካሄደው፤ የአብዛኛው ሕዝብን ታላቅ ሃዘንን ለመንጠቅ የሚሠራ ነገር አለ፤ ህሊናን ለማጠብ የሚሠራ ነገር አለ፤ ሰሜን ኮርያን መሰለች ሃገራችን” የሚለውን ነበር። ከቀናት በኋላም መለስን ይተካ ዘንድ ፕሮቴስታንቱ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ። የተመረጠው ግን ምክትል እንዲሆን ከተደረገበት ጊዜ አንስቶ ነው፤ ልክ የጂሃድ አጋሩ ደመቀ መኮንን ሀሰንን በወቅቱ እንደመረጡት። እነዚህ ሁለት ገለሰቦች ልክ መመረጣቸው እንደታወቀ በሰጧቸው ቃለ መጠይቆች ተደጋግመው ሲሏቸው ከነበረው የተረዳሁት፤ “እነዚህ ግለሰቦች በኦርቶዶክስ ክርስትና ላይ ጂሃድ ለማድረግ አቅደዋል” የሚለው ነበር። በአንድ መጽሔት ላይ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ “እናቴ ኦርቶዶክስ ናትና አልዳነችም፣ እንደኔ ክርስትናን ብትቀበል ደስ ይለኛል።” የሚል ከንቱ ነገር ተናግሮ ነበር።

ቀጣዩ የፕሮቴስታንቶች የጂሃድ ደረጃ በ፪ሺ፲ ዓ.ም ላይ ቀደም ሲል ኮትኩተው ባሳደጉት ፕሮቴስታንትሙስሊም አብዮት አህመድ አሊ ተከናወነ። ልብ እንበል፤ አሁንም ምክትሉ ሙስሊሙ ደመቀ መኮንን ነው።

ከተመረጠበት ዕለት አንስቶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የሚፈታተን የቤት ሥራ ተሰጠው፤ በፍጥነትም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና ማዕከል የሆነችውን ትግራይን ማጥቃቱን ጀመረ፣ ጠላቷን ኢሳያስ አፈቆርኪን አቀፈ።

በመንፈሳዊ ጎኔ ስነሳ እራሴን ደጋግሜ የምጠይቀው፤ “ከዋቄዮ-አላህ ልጆች፣ ከአህዛብና ከፕሮቴስታንቶች ባላነሰ መጠን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና ጠላት የነበሩት ኢ-አማንያኑ የህወሃት መሪዎች የትግራይን ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ለእነ አብዮት አህመድ አሊ አሳልፎ በመስጠትና ጦርነት እንዲከፈትባቸው ለማድረግ፣ የትግራይ ተዋሕዷውያን በረሃብ እንዲያልቁ ምን ዓይነት ስውር ሚና ተጫውተዋል/እየተጫወቱ ይሆን? ዛሬም ትግራይን በአልባኒያ ኮሙኒዝም አምሳያቸው ፈጥረው የቻይናንና የሉሲፈራውያን ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ በማውለብለብ “የትግራይ ኢ-አማንያን ሪፓብሊክን” ለመመስረት ይሻሉን? ፤ ሁሉም እንደ እየ ዓላማቸው ይህን ጦርነት ይፈልጉት ይሆንን?” የሚሉትን ጥያቄዎች ነው። ከሆነ፤ ወዮላችሁ!!!

👉 ልክ በትግራይ ላይ ጦርነቱን እንደጀመሩት ይህን ጽፌ ነበር፤

መጀመሪያ መፈንቅለ መንግስት አደረጉ፤ አሁን መፈንቅለ ቤተ ክህነት እየተገባደደ ነው፤ የኩሽ ቤተ ዋቀፌታለመመስረት። ትግሬ ወገኖቻችን ኢትዮጵያ የሚለውን ማንነታቸውን እርግፍ አድርገው እስኪተው ነው የሚጠብቁት፤ ዛሬ እየተሳካላቸው ነው፤ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እኛ ነን የተጠቅስነው ይላሉ። የማርቲን ሉተር መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን “ኩሽ” እያለ የሚጠራትና እነ ፕሮቴስታንቱ ወንጌላዊ ዮሃን ክራፕፍ ኦሮሞ እና ኦሮሚያ የሚባለውን መጠሪያ ለጋሎችና አካባቢው የሰጧቸው ይህ የስጋዊ ማንነትና ምንነት ያለው የክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር ኢትዮጵያን አጥፍቶ ይመሠረት ዘንድ ነው።

የእነ ግራኝ አብዮት ዋናው አላማቸው ይህ ነበር፤ ትግሬ ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያዊነታቸውን እንዲክዱ + ከአማራ እና ኤርትራ ትግሬዎች ጋር ለሽህ ዓመት በሚዘልቅ የእርስበርስ መጠላላት ተከፋፍለው እንዲኖሩ ማድረግ ነው። በምኒሊክ ጊዜ የጀመረው ትግሬዎችን ከፋፍሎ የማዳከም (ኤርትራን ቆርሶ ለጣልያን በመስጠት) ሤራ ነው ዛሬም በአድዋ ሰዎች(ህወሀት)እርዳታ እና በራያዎቹ የፓርቲው አባላት አቴቴ መንፈስ ተጽዕኖ ዛሬም ቀጥሎ የምናየው።

የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ትግሬ ወገኖቻችን የአምስት ሽህ ዓመታት ታሪካቸውን ተነጥቀው የሃምሳ ዓመት የህወሃት የስጋ ማንነትና ምንነት ብሎም ታሪክ፣ ርዕዮተ ዓለምና ባንዲራ እንዲኖራቸው ነው የተፈለገው፤ ኢትዮጵያን የስጋ ማንነትና ምንነት ላላቸው ለኩሽ ኦሮሞዎች ለማስረከብ ሲባል ብዙ እየተሠራ ነው። ከምኒሊክ፣ በኃይለ ሥላሴ፣ በደርግና ዛሬ ትግሬዎች በርሃብ እየተቀጡ ያሉት ሌዚህ ዓላማ ነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ጋሎቹን ወደ ራያ አምጥተው አሰፈሯቸው፣ በደርግ ጊዜ ትግሬዎችን ከትግራይ ወደ ወለጋና ጋምቤላ ሳይቀር ወስደው ማስፈራቸው የዚሁ የዘር የማጥፋት ተልዕኮ አንዱ አካል ነው። ዛሬም እየተደረገ ያለው ይህ ነው፤ በረሃብ አዳክሞ ማጥፋት፣ ወደ ሱዳን እንዲሰደዱና ቢቻል በኮሮናና በተበከለ ምግብ ማንነታቸውን እስኪክዱ ቀስበቀስ ማድከም፣ አረጋውያኑን መጨረስ፣ ዓብያተ ክርስቲያናትን ማፈራረስ፣ ቅርስ ማጥፋት ወዘተ።

አባገዳዮቹ የሞጋሳ ወረራ አጀንዳ ነው ይዘው የሄዱት፤ የደከመውን ሕዝብ እንደ ጥንብ አንሳ ለመብላትና በእርዳታና ትብብር ስም አምስት ሚሊየን ኦሮሞ በትግራይ ለማስፈር ሲሉ ነው። ወራሪ ምንግዜም የራሱ የሌለው ወራሪ ነው!

የትግራይ ወገኖቼ፤ ሁሉንም ነገር ለመንጠቅ ነው በመቶ ዓመታት ውስጥ ዛሬ ለአራተኛ ጊዜ ከፍተኛ ጥቃት እያደረሱባችሁ ያሉት፤ ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶን፣ ግዕዝን እና ከማርያም መቀነት ያገኘነውን ሰንድቅ አታስነጥቁ፤ ከእናነተ የበለጠ ባለቤት ሊሆን የሚችል ሌላ ወገን የለም። የባሕር መውጫ ያላትን የ፴/30 ዓመቷን ኤርትራን ምን ዓይነት መቀመቅ ውስጥ እንደገባች ተመልከቷት፤ ትምህርት ውሰዱ፤ የጠላት ዋናው ተልዕኮ ይህ ነው።

መፍትሔው ኢሳያስን ባፋጣኝ ጠርጎ ከኤርትራ ጋር ሰሜን ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር መመስረቱና በሂደትም ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ የምትዘልቀዋን ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ መልሶ መመስረት ነው።

የስጋ ማንነትና ምንነት የነበራትና ላለፉት ፻/100 ዓመታት ተዋርዳ ስትኖር የነበረችዋ ደካማዋ ኢትዮጵያ በኖቪምበር 4 በትግራይ ላይ በተከፈተው ጦርነት ሳቢያና በአማራ ልሂቃኑ ነጋሪት ጎሳሚነት አክትሞላታል። አሁን ለአዲሲቷ መንፈሳዊት ኢትዮጵያ እንትጋ። ውጊያው መንፈሳዊ ነው!

___________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን አገራችንን አሁን ላለችበት ውድቀት የዳረጓት የዲያብሎስ ማደሪያዎቹ አህዛብና መናፍቃን ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2021

ግሩም ትምህርት ነው፤ ቃለ ሕይወት ያሰማልን ለአስተማሩን ወንድማችን! 

ኢትዮጵያን አገራችንን አሁን ላለችበት እየዳረጓት ያሉት የዲያብሎስ ማደሪያዎቹ አህዛብና መናፍቃን ናቸው፤ ሁለቱም ዲያብሎስን ነው የሚያመልኩት”።

ትክክል! ኢትዮጵያ ወደ ጥፋት የተጓዘችው እንዲህ ዓይነት ውድቀት ውስጥ የገባችው አህዛብና መናፍቃን በዙፋኖቿ ላይ መደላደል ከጀመሩ በኋላ ነው። የጥፋት አሰራሩ እየተፋጠነ የመጣው በተለይ ከአደዋው ጦርነት በኋላ በአፄ ምንሊክ እና በዘመናችን ሔዋን በሴቲቱ እቴጌ ጣይቱ ብጡል አማካኝነት ነው።

አፄ ምኒልክ ለአህዛብአውሮፓውያኑ ማንነትና ምንነት እጅግ ጥልቅ ፍቅር ነው የነበራቸው። ምንሊክ ኢትዮጵያዊ ማንነትና ምንነት የሌላቸው “ዲቃላ/ባሪያ” እንደነበሩ ስራቸውና ባህሪያቸው ብሎም ድርጊታቸውም ይመስከክርላቸዋል። ምንሊክ የአህዛብአውሮፓውያኑን የመንግስት ህግና ሥርዓት “እግዚአብሔር” ብለው ያመልኩት ነበር። ልክ እንደ እስራኤል ልጆች “እርሱ እግዚአብሔር ነው” ብለው በእኛ ላይ ይንገስብን ያሉት ይህን የአህዛብን የስጋ ህግና ሥርዓት ነበር። ይህም ማለት አፄ ምንሊክ “እግዚአብሔር” የሚሉት “ዲያብሎስ ሰይጣንን” እንደነበር በደንብ ይመሰክርልናል። ከ አፄ ዮሐንስ ጋር በዚህ ጉዳይ ብዙ ጊዜ ይጋጩ ነበር። አፄ ዮሐንስ ምንሊክ በሸዋ ውስጥ የሚያኖሯቸውን አህዛብ የውጭ ሀገር ዜጎች እንዲያስወጡ አድርገዋል።

ጸሐፊ ጳውሎስ ኞኞ፤ “አጤ ምንሊክ” በሚለው መጽሐፋቸው ምንሊክ ባዕዳውያኑ አህዛብን እንዲያስወጧቸው አፄ ዮሐንስ እንደጠየቋቸው እንዲህ ሲሉ መልስ መስጠታቸውን ጠቅሰው ነበር፦ “ሚስተር ጆን ሜየር ሸዋ ካለው የቅዱስ ክሪስኮና ሚሲዮን ለመደባለቅ ወደ ሸዋ ሔደ። መሄዱን አጤ ዮሐንስ እንደ ሰሙ በሸዋ ያሉትን ኤሮፓውያን በሙሉ እንዲያስወጡ ምኒልክን ጠየቋቸው። ምኒልክም “አገሬን ከኤሮጳውያኖች ለይቼ ልዘጋት አልፈልግም። ምክኒያቱም እወዳቸዋለሁ” ብለው መለሱላቸው…” ዋልድሜየር። “እወዳችዋለሁ”፤ ለምን ይህን የጥፋት ማንነትና ምንነት ወደዱት? ምን ማለትስ ይሆን? መልሱ፤ የስጋ ልጅ ስለሆኑ የሚል ይሆናል። የተቀደሰችውን የኢትዮጵያን ምድር በር ወለል አድርገው ከፍተው ለአህዛብ እና መናፍቃን መጫወቻ ያደረጓት ምንሊክ ነበሩ። ህዝቡና ካህናቱ፣ ሊቃውንቱ፣ ባላባቱና መኳንንቱ ሁሉ “ኧረ ኡ ኡ ኡ!” እያሉ በአደባባይ ህጓን፣ ክብረ ንጽህናዋን በአውሮፓውያን ያስወሰዱ ክብረቢስ ወራዳ ንጉስ (ዲያብሎስ) ነበሩ። ያሳዝናል። “እኔ ብቻ አዋቂ፣ እኔ ብቻ ጠቢብ፣ እኔ ብቻ ኃይለኛ ብለው እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀ የሞትና ባርነት ማንነት በኢትዮጵያውያን ላይ አመጡባቸው፤ ሁሉን ዛሬ ለምናየው ሞት ዳሩት።

ለእግዚአብሔር ስምና ክብር በተለየ ሕዝብ ላይም ይሁን በተለየች/በተመረጠች ምድር የዲያብሎስ መንግስት የሚነግሰው በአህዛብ መንግስታዊ ሥርዓት በኩል መሆኑን በሳኦል ታሪክ በኩል ማየት እንችላለን። በምስክሩ መዝሙርም በኩል “እግዚአብሔር አምላክ ለእርሱ ስምና ክብር ለተጠራ ሕዝብ ሞትና ጥፋት ይሆንበታል” ያለው አህዛብ የተባሉትን ሕዝቦች የመንግስት ህግና ሥርዓት መሆኑን እናስተውለው።

የአህዛብን ዕውቀት፣ ጥበብና ኃይልም በተቀደሰችው ምድር ላይ እንደ “መንግስት” ያነገሱት ምኒልክ ነበሩ። ምንም እንኳ ውጥኑና ጅማሮው በፄ ቴዎድሮስ የተተለመ ቢሆንም ፍጻሜውን ያገኘውን ሁሉንን እንደሚገዛ መንግስት በዓለም ሁሉ ላይ የነገሰው በምኒልክ መንግስት ህግና ሥርዓት በኩል ነበር። እግዚአብሔር አምላክ “ሞትና ባርነት” ያለውን የዲያብሎስን መንግስት ህግና ሥራዓት በኢትዮጵያ መንግስታዊ ዙፋን ላይ ቀብተው ያነገሱት ምኒልክ ነበሩ።

አፄ ምኒልክ የዲያብሎስ ማደሪያዎች ለሆኑት መናፍቃን፣ አህዛብ የዋቄዮአላህአቴቴ ልጆች እጅግ ትልቅ፣ ትልቅ ባለውለታ ናቸው። ኦሮሞዎቹ የምኒልክ ጠላት እንደሆኑ ለእኛ የሚያሳዩን አንዱ የዲያብሎስ አቴቴ ስልታቸውን ሊጠቀሙብን ስለሚሹ ነው። ይህም ተዋሕዶ ክርስቲያኑን በተለይ ትግራዋይኑን እና አማራውን እንደ ሴት እና ሕፃን ልጅ “ተቃራኒውን” ነገር በመስራት “ተቃራኒ” የሆነ እንዲሰሩላቸው በመሻት ነው። አፄ ምኒልክን አስመልክቶ በአማራዎች ላይ እስካሁን በደንብ እየሰራላቸው ነው። ኦሮሞዎች አፄ ምኒልክን “ጡት ቆራጭ ነበሩ፤ ኃውልታቸው መወገድ አለበት፣ ለእቴጌ ጣይቱም ኃውልት አነስሰራም፣ እኛ ግን የአኖሌን የጡት ኃውልት እንተክላለን ወዘተ” ማለታቸውት በሴቲቱ “ሔዋን/አቴቴ በኩል የእቴጌ ጣይቱን ንግሥትነት ከፍ ከፍ ማድረጋቸው ነው። አፄ ምኒልክም ከወንድ ይልቅ ሴት እንድትነግሰ መሻታቸው ይህን ያረጋግጥልናል።

በእቴጌ ጣይቱ ብጡል ሲነዱ የነበሩት አፄ ምኒልክ እግዚአብሔር አምላክን በመካድ ከደጋማውና ተራራማው ከእንጦጦ የተቀደሰ ቦታ ወርደው በአዲስ አበባ ንጽጽረንት “ቆላማ/በርሃማ” ወደሆነው ወደ ፍልውሃ በመውረድ፤ መጀመሪያ እቴጌ ጣይቱ ፍልውሃ ምንጭ አጠገብ አካባቢውን “ፊንፊኔ” የሚል መጠሪያ ሰጥተው ለራሳቸው ቤት ሠሩ፤ ከዚያም የምኒልክን ቤተ መንግስት በአህዛብአውሮፓውያን አሳነጹ። ይህም አንድ ሌላ ማረጋገጫ ነው። ኦሮሞዎችም ይህን የአቴቴ መንፈሳቸውን ተከትለው አዲስ አበባን “ፌንፊኔ፣ ፌንፊኔ” በማለት ላይ” የሚገኙት ዲያብሎስን ለማንግስ ሲሉ ነው። ያው በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ባለቤት በአቴቴ ዝናሽ በኩል ስራቸውን በመስራት ላይ ናቸው። ናዝሬትንም “አዳማ” ደብረ ዘይትንም “ቢሸፍቱ” ያሉበት ምክኒያት ከናዝሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ እነዚህን ሁለት ዝቅተኛ/ቆላማ ከተማዎች ለዲያብሎስ ዋቄዮአላህአቴቴ የደም ግብር የመስጫ ቦታዎች ሁሉ መዲናዎቻቸው ይሆኑ ዘንድ ነው። በደብረዘይት(ሆራ)የአየር መንገዳችንን አውሮፕላንን አስከስክሶ የመቶ ሃምሳ ሰባት ሰዎችን ነፍስ ለዲያብሎስ አባታቸው ሰውቷል። ባለፈው ዓመት በትንሣኤ (ቀዳሚት ሰንበት) ናዝሬት/አዳማ ዲቢቢሳ ቅዱስ ዮሃንስ ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤት አባል የሆኑትንና ለዋቄዮአላህአቴቴ አንታዘዝም ያሉትን ስድስት ኦሮምኛ ተናጋሪ ልጃገረድ እህቶቻችንና እና አንድ ወንድማችንን እንዲሁ በጋዝ አፍነው በመግደል የደም ግብር ለዋቄዮአላህአቴቴ አቅርበውላቸዋል።

አማራውንም የምኒልክ “አምላኪ” እንዲሆን ያደርጉባት ዋናው ስልታቸው የምኒልክ ጠላት በመሆን በእልህ፤ በአቴቴ የእልህ መንፈስ ከአፄ ምኒልክ ጋር ተጣብቀው በመቅረት እንደ ሴትና እንደ ህፃን ተቃራኒውን እየሰሩ የዲያብሎስን ስራ ይሰሩላቸው ዘንድ ነው፤ ዲያብሎስን ያመልኩ ዘንድ ነው። “የተከለከለ ነገር ኹሉ ይጣፍጣል ፥ የሌላ ሰው ውኃ ማር ማር ይላል”፡ እንዲሉ። (በኦሪት ዘፍጥረት የዕፀ በልሱ ህግ የሴቲቱ ሔዋን የገዥነት ስምና ክብር የተዘጋጀበት የዲያብሎስ መንግስት ህግና ሥርዓት ነው። በዚህ የሞት ህግ የወንድ ልጅ የገዥነት ስምና ክብር አልተዘጋጀም። የምኒልክ አዋጆችና ተግባራት የወንድ ልጅን ሞትና ባርነት የሚያውጅ የሴቶች የበላይነት የመንግስት ግና ሥርዓት ነበር። ምክኒያቱም የአዳም “ሞት” የተባለው ይህ የዕፅዋት ህግ ነውና። “ይህን የዛፍ ፍሬ አትብላ” የሚለው ሕግ የተሰጠው ለሔዋን (ሴት) ሳይሆን ለአዳም (ወንድ) ነበርና። 

የዲያብሎስ አምላኪው አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ባለፈው የአደዋ ክብረ በዓል ላይ የአፄ ምኒልክን ምስል ተክቶ የራሱን የሰቀለበት ትልቁ ምስጢር ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው።

ቀዳማዊት እቤት” በሚሏት በባለቤቱ በሴቲቱ ሔዋን በአቴቴ ዝናሽ አህመድ አሊ የሚመሩት የአማራ ሚሊሺያዎች በትግራይ የሰሩትን ባይተዋር የሚመስል ወንጀልና “’አንድ የትግራይ ማህፀን በጭራሽ መውለድ የለበትም’ እያሉ በእኅቶቻችን ላይ የሚፈጽሙት ዲያብሎሳዊ ተግባር ከዚሁ ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ-ምኒልክ-ጣይቱ መንፈስ የተገኘ ስለሆነ ነው። በጭራሽ ኢትዮጵያዊ አይደለም! ለዚህ ነው ዛሬ፻/100% እርግጠኛ ሆኜ ትግራይን ክፉኛ እየጨፈጨፈችና በመላዋ ሃገሪቷ በመግደልና በማፈናቀል ላይ ያለችው ምስኪኗ ቅድስት “ኢትዮጵያ” ሳትሆን እርኩሷና ዲያብሎሳዊቷ “ኦሮሚያ” ነች የምለው።

በትግራዋያንም ላይ ተመሳሳይ “ተቃራኒውን አድርግ” የተሰኘ የአቴቴ ስልት ለመጠቀም በመሞካከር ላይ ናቸው። ለምሳሌ፤ ቤተ ክርስቲያን ጭፍጨፋውን አስመልክቶ ዝም እንድትል መደረጓ። ሌላው ደግሞ በቅርቡ በመቀሌ ከተማ የአረመኔው ግራኝ የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ሰአራዊት አባላት በከተማዋ እየተዘዋወሩ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የህወሃት ባንዲራ እያነቀሉ ሲቦጫጭቁ የሚያሳይ ቪዲዮ ታይቶ ነበር። አዎ! እዚህም ላይ ትግራዋይን እልህ ውስጥ አስገብቶ ከዚህ የዲያብሎስ ሉሲፈር ባንዲራ እንዳይላቀቁና ለወደፊትም የሃገር ባንዲራ እንዲያደርጉትና በዚህም ዲያብሎስን ያመልኩ ዘንድ ነው ነው። እካሄዳቸው ሁሉ ልክ እንደ እባብ ነው፤ ለእባብ መርዝ መድኃኒቱ የራሱ የእባቡ መርዝ ነውና እኛም እንደ እባብ ልባሞች (ለጠላት) እንደ ርግብም የዋሆች (ለወዳጅ) ልንሆን ይገባናል።

ለዛሬ ይበቃኛል! ቸር አውለን!

የአባታችን የአቡነ አረጋዊ ረድኤት በረከት አይለየን በፀሎታቸው ይማሩን!

______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በእነ አቶ ልደቱ ላይ እየተሠራ ያለው ድራማ፡ ግራኝ ፍርድ ቤቶችን እንደ ናይጄሪያ ለሰዶማውያን አጀንዳ እያዘጋጃቸው ስለሆነ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 28, 2020

ሉሲፈራውያኑ በአፍሪቃውያን ላይ በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነቱን ከሁሉም አቅጣጫ ነው እያካሄዱ ያሉት።

ባለፉት ቀና ቢሾፍቱ የተባለው ከተማ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ በአስቸኳይ አቶ ልደቱን እንዲፈታ፤ ካለበለዚያ ግን ችሎቱ እርምጃ እንደሚወስድ የምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማዘዙን ከዚህ ዜና ጋር አዛምደን እንየው፦

👉 ለግብረሰዶማውያን ድጋፍ የሰጠው የናይጄሪያ ፍርድ ቤት

👉 አህዛብ እና መናፍቃን የግብረሰዶማዊነት አጀንዳ አራማጆች እንደሆኑ

👉 ግራኝ አብዮት አህመድ በግብረሰዶማውያኑ ተመርጦ ስልጣኑን እንደያዘ

👉 ግራኝ አብዮት አህመድ “ፍርድ ቤቶችን” የሰዶማውያን አጀንዳ ማስፈጸሚያዎች እንዲሆኑ እያዘጋጃቸውና ሕዝቡንም እያለማመደው መሆኑን

👉 የግራኝ አብዮት አህመድ ደጋፊዎች አህዛብ + መናፍቃን እንደሆኑ

አንድ የናይጄሪያ ፍ / ቤት ማክሰኞ ተመሳሳይ ፆታ ካላቸው ወንዶች ጋር በአደባባይ “በአጸያፊ ፍቅር” የተከሰሱ ፵፯/47 ወንዶች ላይ አንስቶ የነበረውን ክስ ጣለ። በዚህም ውሳኔ የግብረ-ሰዶማዊነት ግንኙነቶችን የሚከለክሉት የሀገሪቱ ህጎች ፈተና ላይ ወድቀዋል።

በንግድ ዋና ከተማ ሌጎስ ውስጥ የተሰማው የፍርድ ሂደት እ.ኤ.አ. በ 2014 ዓ.ም ተመሳሳይ ጾታ “የፍቅር ግንኙነቶች” ን ለሚያግደው ሕግ እንደ ሙከራ ጉዳይ እንደሆነ በስፋት ታይቷል።

የ ፲፬/14 ዓመት እስራት የሚያስቀጣ እና የተመሳሳይ ፆታ “አጸያፊ ግንኙነቶች” የሚፈጸሙ የግብረ ሰዶማውያን ጋብቻን የሚከለክለው የናይጄሪያ ሕግ እ.ኤ.አ. በ 2014 ዓ.ም በቀድሞው የናይጄሪያ ክርስቲያን ፕሬዝዳንት ጉድላክ ጆናታን ስልጣን ላይ ሲውል ዓለም አቀፍ ተቃውሞ አስነስቶ ነበር።

ዛሬ በናይጄሪያ ስልጣኑን የያዙት መሀመዳውያኑ የዓለም ዓቀፉ ግብረሰዶማውያን አጀንዳ አስፈጻሚዎች ናቸው።

ወገኖቼ፤ ይህ ጉዳይ ቀላል ጉዳይ አይደለም፤ በጣም ብዙ መዘዝ ያለው ጉዳይ ነው። በአፍሪቃና አፍሪቃውያን ላይ የተጠነሰሰ አንድ ትልቅ ሴራ አለ። በሃገራችንም እነ ግራኝ አብዮት አህመድን ስልጣን ላይ ያስቀመጧቸው ይህን ዲያብሎሳዊ አጀንዳ ያስፈጽሙላቸው ዘንድ ነው። በዚህ 100% እርግጠኛ ነኝ! ግራኝ አብዮት አህመድ አንድም ቀን ስለ ግብረ-ሰዶማዊነት እና ግብረ-ሰዶማውያን ተንፍሾ አያውቅም። አምና ላይ ግብረሰዶማዊው የአሜሪካ የጉዞ ወኪል “ቶቶ ቶርስ” ወደ ላሊበላ ለመጓዝ እንዲያስብን ዓለምን እንዲያነጋግር የተደረገው በግራኝ አብዮት አህመድ ተባባሪነት ነው፤ ስለጉዳዩ ትንፍሽ ያላለውም ለዚህ ነው፤ ኢትዮጵያውያኑን ቀስበቀስ ግብረ-ሰዶማዊነትን ሊያለማምዳቸው ፈቅዷልና።

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ጊዜ (ሐምሌ ፪ሺ፲፩ ዓ.) ላይ “የተጠለፈ ትግል/ The Hijacked Revolution)የተባለና ብዙ ድብቅ መረጃዎችን የያዘ መጽሐፍ ለገበያ ውሎ ነበር። መጽሐፉን የግራኝ ዐቢይ አህመድ አገዛዝ ከገበያ እንዲነሳና የታተሙት ቅጅዎች ሁሉ ተለቃቅመው እንዲቃጠሉ አድርጓል። በዚህ መጽሐፍ ገጽ ፳/20 ላይ የሚከተለውን መረጃ እናገኛለን፦

ጠቅላይ ሚኔስቴሩ ለጉብኝት ወደ ፈረንሳይ አገር ባመሩበት ጊዜ አንድ የግብረሰዶማውያን ማህበር አባላቶቹ ኢትዮጵያን መጎብኘት እንደሚፈልጉ ገልፆውላቸው እርሳቸውም ፈቅዶላቸው ነበር። ይህን ሚስጥር የሚያውቀው የጠቅላይ ሚኔስቴሩ የቅርብ ወዳጅና አማካሪ የሆነው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ብቻ ነበር። እርሱም ይህንን ሚስጥር አሳልፎ ለኦርቶዶክስ ሃይማኖት ማህበራት በመስጠቱ ማህበራቱ የግብረሰዶማዊያንን ጉዞ በመቃወም ሊያስቀሯቸው ችለዋል።”

ይህ ክስተት ብዙዎቹን ዛሬም ሊገርማቸው ይችላል። ነገር ግን ሰውዬው በግብረሰዶማውያን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የሥልጣኑ ዙፋን ላይ የተቀመጠ መሰሪ ሃገር አጥፊ ነው። አወቁትም አላወቁትም፣ ፈለጉትም አልፈለጉትም ደጋፊዎቹና ወኪሎቹ ነፍሳቸውን ቁራጭ በቁራጭ እየቆረሱ የሚሸጡ አህዛብግብረሰዶማውያን ናቸው። ገዳይ ዐቢይ አህመድ ዳንኤል ክብረትን ልክ እንደ ሌሎች ብዙዎች“እኔ የምልህን ካላደረግክ እገድልሃለው!” በማለት የእርሱ አጎብዳጅ ሊያደርገውና ጠፍሮ ሊያሰረውም እንደሚችል የሰውዬው ባሕርይ በደንብ ይናገራል። ለዚህም ይመስላል ዳንኤል ክብረት፣ ዘመድኩን በቀለ እና አጋሮቻቸው ግራኝ ዐቢይ አህመድን በማጋለጥ ላይ ያሉትን ድሕረገጾችና ዩቲውብ ቻነሎች በማዘጋቱና በማፈኑ ሥራ ላይ የተሰማሩት። የቀድሞውን የእኔን ዩቲውብ ቻነል ጨምሮ ማለት ነው። ይህ ትልቅ ቅሌት ስለሆነ መታወቅ አለበት! ገና ብዙ የሚያሳፍርና የሚያስደነግጥ ነገር ይወጣል!

ግራኝ አብዮት አህመድ ልክ እንደ ኢምኑኤል ማክሮን ተመሳሳይ ጽንፈኛ ተግባር በሃገራችን በመፈጸም ላይ ነው፤ በደንብ እስኪደላደል ድረስ ለሙቀት መለኪያና ሕዝቡንም ማለማመጃ ይሆነው ዘንድ ሰሞኑን በአቶ ልደቱ አያሌው ጉዳይ ላይ ሆን ብሎ “ፍርድ ቤቱ ነፃ አውጥቶታል፤ ፖሊስ ግን ለመልቀቅ ፈቃደኛ አይደለም! ቅብርጥሴ” የሚለውን ድራማ በመስራት ላይ ያለው። ፍርድ ቤት ተብዪዎቹን እንደ ናይጄሪያ ለግብረሰዶም አጀንዳ እያዘጋጃቸው ነው።

👉 የሚከተለውን ጽሑፍ አምና ላይ አቅርቤው ነበር

አይለቁንም! | አገራችንን ግብረ-ሰዶማውያን እንደሚመሯት ይህ ሌላ ማስረጃ ነው

ግብረ-ሰዶማዊቷም “አዲስ አበባ ኬኛ” አለች። እንዴት ደፈረች? ለምን አሁን? ማን ይህን ያህል አደፋፈራት ብለን ብንጠይቅ፤ መልሱ፦ ኦሮሞ ቄሮዎችን፣ ጴንጤዎችንና ሙስሊሞችን ሁሉንም ያስደፋፈራቸው ዲያብሎሳዊ ዕቅድ ያለው የግራኝ ዐቢይ አህመድ መንግስት። የሚለው መልስ ነው። መንግስቱ(ካቢኔው) በጴንጤዎች መናፍቃን፣ በመሀመዳውያን አሕዛብ እና በፌሚኒስት ግብረ-ሰዶማውያን የተሞላ መሆኑ አንድ ሌላ ምልክት ሊሆን ይገባዋል።

ምን ያድርጉ፤ ጊዜው የነርሱ ነው፤ በኃያሉ መስቀል ስም በተሰየመው አደባባያችን ሕዝበ ክርስቲያኑ ብሶቱን በሰላማዊ ሰልፍ እንኳን እንዳይገልጽበት ተደርጓል። በተቃራኔው ይህ አደባባይ የዋቄዮ-አላህ ልጆች እና ሰዶማውያን መፈንጫና መፈንደቂያ አደባባይ ሆኗል። ያለ ምክኒያት ይመስለናልን በደመራ ዋዜማ የኢትዮጵያና አምላኳ ጠላቶች ኢሬቻ የተባለውን የሰይጣን አምልኮ በመስቀል አደባባይ ዛፎቻቸውን ተክለው እንዲያክብሩ የተደረገው? “ታላቁ ሩጫ” በተካሄድበት ወቅትም ኢትዮጵያዊው አጋጣሚውን ተጠቅሞ ወደ አራት ኪሎ በቁጣ እንደማምራት፣ የወደቁት ኢትዮጵያውያን እና ግብረ-ሰዶማውያን ዳንኪራቸውን በየአዳባባዩና ጎዳኑ ሲያሳዩ አይተናል። አዲስ አበባ ሰዶም እና ገሞራን ነበር የምትመስለው። እውነት ይህ ዳንኪራ የሚደረግበት ዘመን ነውን? ጂኒ ጃዋርን እግሩን የሚሰብር እንኳን ጀግና ጠፍቷል። በዚህ በዚህ ድክመታችን ዲያብሎስ ጠላት እየሰለጠነብን ነው። ግብረ-ሰዶማዊቷ ፖሊስም ይህን ያህል የደፈረችው፡ በዚሁ ነው፣ በእነ ዐቢይ ፈቃድና ስምምነትም ነው፤ ወደ ስቲዲየምም ሲልካት ብዙ ወጣት ኢትዮጵያውያን ተከታዮችና አፍቃሪዎች የሚገኝበትን የእግር ኳስ ስፖርት መረጠ። ይህን ሁሉ ዐቢይ እንዳቀነባበረው እግጠኛ ነኝ። ዐቢይ ከላሊበላ ጋር በተቆራኘ ቶቶ በተባለው የግብረ-ሰዶማውያን የጉዞ ወኪል ጉዳይ ላይ ምንም ነገር አለማለቱ ብዙ የሚነግረን ነገር ነበር። እስኪ አሁን ጠይቁት?

የፕሬዚደንት ማክሮን ወዳጅ ዐቢይ አህመድ ግብረ-ሰዶማዊ ነውን?

በአሁኑ ሰዓት በመላው ዓለም ብቅ ብቅ በማለት ከሁሉም ሰው በላይ የሚጮኹት ኢ-አማንያን መሀመዳውያኑ እና ግብረ-ሰዶማውያኑ ናቸው። የኛዎቹ “ኦሮሞ ነን” ባዮችም ከእነርሱ ጋር ነው የሚደመሩት።

እነ ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያዊ የሆነውን ነገር ሁሉ እያዋረዱ ለማዳከም ባላቸው ተልዕኮ የኢትዮጵያ አየር መንገድን፣ የኢትዮ ቴሌኮምን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን፣ የታላቁ ሕዳሴ ግድብን፣ የጦር እና ፖሊስ ሠራዊቶችን (ተመለከቱ እንዴት በቄሮና በግብረ-ሰዶማዊቷ እያዋረዱት እንዳሉ)፣ ወዘተ ናቸው።

የአንድን አገር ሕዝብ አእምሮ እንዴት ማጠብ እንደሚቻል የአራት ደረጃዎች ሂደት፦

+ ፩ኛ. የሕዝቡን ሥነ ምግባር መስበር (ሞራሉን መንካት) (ከ15-20 አመት)

+ ፪ኛ. ህብረተሰቡን ማደፍረስና ማናጋት (2-5 ዓመት): የራሳችሁ ስለሆነው ግድ የለውም፤ አስፈላጊ ጥቃት በ መከላከያ፣ በኢኮኖሚ እና ባሕል ላይ ይደረጋል

+ ፫ኛ. ቀውስ እና ችግር (6 ሳምንታት): በሀገሪቱ አስቸኳይ ለውጥ እንዲካሄድ በሚያስችል መልክ ህብረተሰቡን ወደ አስጊ ሁኔታ መውሰድ

+ ፬ኛ. መረጋጋት እና መደበኛነት(አዕላፍ ጊዜ)

ለማንኛውም ሁሉም ይታዩን! ጥሩ ነው! በያሉበት አፋቸውን እንዲህ ይክፈቱ፣ ይገለጡ፤ እራሳቸውን ያጋልጡና እንያቸው፣ የኛዎቹም ይታዩን፣ እንግዲህ ሃቁ ፊት ለፊት እየታየን ነውና አላየንም! አልሰማንም! አላወቅንም! የለም።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፥፪፯]

“ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው።”

____________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ገዳዮቹ አህመድና ዑማ የወንድሞቻችንን ደም ያፈሰሰብትን ቦታ ለመናፍቅ ዮናታን ሊሰጡት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2020

ልክ የሃገራችን እና የአምላካችን ጠላቶች ለሆኑት ለምዕራባውያኑ ኤዶማውያን እና ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን የሃገራችንን በር ብርግድ አድርገው በመክፈት እርስታችንን አስላፈው ለመስጠት በመጣደፍ ላይ እንዳሉት ሁሉ አባቶችና ወንድሞች ደማቸውን ያፈሰሱበትን ቦታም ለክርስቶስ ጠላቶች ሊሸልሟቸው በመድፈር ላይ ናቸው። ይህች ቁራሽ ቦታ የኢትዮጵያ መስተዋት ናት። ግን አቤት ድፍረት! አቤት ንቀት! አቤት ክህደት! አቤት እብደት! እነዚህ ወንበዴዎች በአፋጣኝ መጠረግ አለባቸው!

_______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያ ስታነጥስ መላው ዓለም ጕንፋን ይይዘዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2020

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መናፍቃን፣ እስላሞች፣ ካቶሊኮች፣ ዋቀፌታዎች፣ ዘረኞች በቅርቡ ከኢትዮጵያ ምድር ይጠረጋሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 10, 2020

ሁልጊዜ የምጠይቀው ጥያቄ ነው፦ አንድ የኢትዮጵያዊነትንና የተዋሕዶን ፀጋ የተሰጠው አንድ ግለሰብ እዴት መናፍቅ፣ እስላም ወይም የዋቄዮ አላህ ልጅ፣ ካቶሊክና ዘረኛ ሊሆን ይችላል? አሳዛኝ ነው!

ኢትዮጵያ አሁን ካላት 100 ሚሊየን የሕዝብ ቁጥር ምናልባት10 ሚሊየን የሚሆነው ዜጋ ብቻ ነው ለመዳን እና የኢትዮጵያን ትንሳኤ ለማየትም የሚበቃው። 90 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን በእሳት ይጠረጋሉ ማለት ነው። እደግመዋለሁ፦ 90 ሚሊየን ከሥርዓተ ኢትዮጵያ ያፈነገጡ መናፍቅ፣ እስላም፣ ካቶሊክ፣ ዘረኛ እንዲሁም እነዚህን አምልኮቶች አጥብቆ በመቃወም ፈንታ፡ በመታግስና ለአምልኮቶቹ ተገቢ ያልሆነ ጥብቅና በመቆም ተደበላለቀው የሚኖሩ “ተዋሕዶ” ነኝ ባይ ዝህሎች ሁሉ በአንድ ላይ በእሳት አብረው ይጠረጋሉ።

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተክርስቲያን የተቃጠለው እንዲህ ነው | በአቃጣዮች ላይ እሳቱን ያውረድባችሁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 31, 2019

ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፤ “ኃይለኛ የሆነ አውሎ ነፋስ ሊመጣብን ነውና አደጋ ላይ ነን ፣ እንተባበር ለክፉው ሁሉ አብረን እንዘጋጅ” ሲሉ ፥ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን፤ “ቤተክርስቲያን ወደፊትም ትቃጠላለች ምንም ማድረግ አንችልም፤ ቻሉት! ተቀበሉት!” ይለናል። ቤተክርስቲያን እየተቃጠለች ነው፤ ሃገር እየነደደች ነው፤ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን በባዕዳውያን ሃገራት እየተንሸራሸረ ነው።

እኛ ግን ስለጽዮን ዝም አንልም!

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፷፪፥፩]

ስለ ጽዮን ዝም አልልም፥ ስለ ኢየሩሳሌምም ጸጥ አልልም፥ ጽድቅዋ እንደ ጸዳል መዳንዋም እንደሚበራ ፋና እስኪወጣ ድረስ።

[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፭]

እናንተ ደግሞ እንደ ሕያዋን ድንጋዮች ሆናችሁ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መንፈሳዊ መሥዋዕትን ታቀርቡ ዘንድ ቅዱሳን ካህናት እንድትሆኑ መንፈሳዊ ቤት ለመሆን ተሠሩ።

_______________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም | ይህ መንግስት ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ስድስት ዓይነት የሱዳን መተት ተጠቅሟል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 23, 2019

ይህ በታሪካችን ተደርጎ አያውቅም!

ጀግናዋ እኅታችን ትክክል ነች። ከሦስት ሳምንታት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ዶ/ር ወዳጄነህ የተባለውን ፓስተር በቪዲዮ አየሁት፤ ወዲያው ፊቱ ላይ የታየኝ መንፈስ ባራክ ሁሴን ኦባማ ላይ የሚታየውን አይነት የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ነው። በዚህ ጉዳይ አንድ ቪዲዮ ለመስራትና የተዋሕዶ ልጆችን ለማስጠንቀቅም እያሰላሰልኩ ነበር፤ ግን ያው እኅታችን ቀደመችኝበጣም የሚገርም ነው።

/ር ወዳጄነህ በጎ ሰው ይመስላል፤ ነገር ግን የ ዶ/ር አብዮት ጠበቃ ይሆን ዘንድ ቀድም ብሎ የተዘጋጀ ሰው ነው የሚመስለኝ። እንዲያውም የዶ/ር አብዮትን “እርካብና መንበር“ የሚለውን መጽሐፍ የፃፈለት የስነልቦና ተመራማሪው ዶ/ር ወዳጄነህ ሆኖ ነው የታየኝ። ጎብዞ ከደፈረ ያለፈውን የምንፍቅና ማንነት እርግፍ አድርጎ መተው አለበት። ቅድስት ማርያም ትርዳው!

____________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: