Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መነኮሳት’

One of The Organizers of a Church Raid in Ukraine Dies on The Spot After Grabbing a Crucifix | Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2023

✞ አሳዛኝ ግን በጣም አስገራሚ ተዓምር፤ በዩክሬን ኪቭ ታሪካዊ ፔቸርስክ-ላቫራ ኦርቶዶክስ ገዳም ጥቃት አስተባባሪ ከሆኑት መካከል አንዱ የካህኑን መስቀል ይዞ መሬት ላይ ከጣለው በኋላ ህይወቱ አለፈ። ኃይለ መስቀል ማለት ይህ ነው!

ፈጣን ፍርድ፡-

በአካባቢው ያሉ ምስክሮች እንደሚሉት ሴምትሶቭ ገዳሙን ለመቆጣጠር ከመጡት ዘራፊዎች መካከል አንዱ ነበር። ከቀሳውስት ጋር በተካሄደው ግጭት ወቅት ሴምትሶቭ መስቀሉን ከካህኑ ነጥቆ መሬት ላይ ወረወረው። ከዚህ ክስተት በኋላ በድንገት የደም መፍሰስ ችግር አጋጥሞታል እና በቦታው ሞተ።

እንደነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ያሉትን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቆሻሾችማ ምን ዓይነት ፍርድ እንደሚጠብቃቸው መገመት አያዳግትም። ለጊዜው ይፈንጩ። ግራኝ የለመደውን ጭፍጨፋውን፣ ማስራቡንና ማሳደዱን ለመቀጠል ብሎም በትግራይ ከፈጸመው ካለፈው ወንጀሉ ሕዝቡንና ዓለምን ለማዘናጋት ሲል ከከሃዲዎቹ ከእነ ጌታቸው ረዳና ‘ክርስቲያን ታደለ’ ከተባለው ወስላታ ጋር ድራማ ሠራ፣ ከዚያም ልክ ከአራት ዓመታት በፊት ወደ አክሱም ጽዮን እና ላሊበላ አምርቶ አጋንንቱን እዚያ እንዳራገፋቸው፤ ተመሳሳይ ተልዕኮውን ለመፈጸም ወደ ጣና ገዳማትም አመራ። ግን እንዴት ፈቀዱለት? የመስቀሉንስ ኃይል እንዴት አላሳዩትም? ወይንስ ተገቢውን የድግምት ሥራ ሠርተውበታል? እስኪ ትንሽ እያስታወስን እናሳስብ፤ አክሱም ጽዮንን በኅዳር ጽዮን ዕለት፣ ማርያም ደንገላትን በቅድስት ማርያም ዕለት ለመጨፍጨፍ የወሰኑት፣ ቅዱስ ጊዮርጊስን በዕለቱና በአድዋው ድል አከባበር ወቅት በመድፈር ካህኑን የገደሉ፣ ምዕመናኑ በአስለቃሽ ጢስ የበከሉ፤ አሁን ደግሞ በተቀደሰው የሕማማት ሳምንት ሕዝብ ክርስቲያኑን በመግደል፣ በማሸበርና ሰላም በመንሳት ላይ ያሉት አረመኔ አረማውያን ጋላ-ኦሮሞዎች ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

❖❖❖[የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፲፪]❖❖❖

  • ፲፱ ሄሮድስም አስፈልጎ ባጣው ጊዜ ጠባቂዎችን መረመረ ይገድሉአቸውም ዘንድ አዘዘ፤ ከይሁዳም ወደ ቂሣርያ ወርዶ በዚያ ተቀመጠ።
  • ፳ ከጢሮስና ከሲዶና ሰዎችም ጋር ተጣልቶ ነበር፤ በአንድ ልብ ሆነውም ወደ እርሱ መጡ፥ የንጉሥንም ቢትወደድ ብላስጦስን እሺ አሰኝተው ዕርቅ ለመኑ፥ አገራቸው ከንጉሥ አገር ምግብ ያገኝ ነበረና።
  • ፳፩ በተቀጠረ ቀንም ሄሮድስ ልብሰ መንግሥቱን ለብሶ በዙፋን ተቀመጠ እነርሱንም ተናገራቸው፤
  • ፳፪ ሕዝቡም። የእግዚአብሔር ድምፅ ነው የሰውም አይደለም ብለው ጮኹ።
  • ፳፫ ለእግዚአብሔርም ክብር ስላልሰጠ ያን ጊዜ የጌታ መልአክ መታው በትልም ተበልቶ ሞተ።
  • ፳፬ የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር።

❖ ፈጣን ፍርድ

ፍትህ በዚህ ህይወት በጣም አስፈላጊና ወሳኝ ነገር ነው። አንባገነኖች እንደ ሄሮድስ በአስደናቂ ሁኔታ ሲሞቱ አናይም፤ ነገር ግን በአጽናፈ ሰማይ ውስጥ ፍትህ እንዳለ እናምናለን። የእግዚአብሔር ፍርድ እውነታ በመስቀል ላይ ይታያል። በእምነት ሁላችንም በእግዚአብሔር እንድንፈርድ እና የአምባገነኖች ጽንፈኛ ኃጢያት የሰው ልጅ አጠቃላይ ኃጢአተኝነት አካል ብቻ እንደሆነ እንቀበላለን። እዚህ በዩክሬን ወይም በሌላ ቦታ ሲከሰት እንደሚታየው በጊዜያዊ ፍርድ ማሳያ እምነታችን እምብዛም አይበረታታም። ኢየሱስ የአምላክ ፍርድ በሰዎች ላይ እንዴት እንደሚመጣ ያለጊዜው ስለምናደርገው መደምደሚያ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶናል (ሉቃስ ፲፫፥፩፡፭)ነገር ግን ከኃጢአታችን ንስሐ መግባት ወይም መጥፋት እንዳለብንም ነግሮናል።

Instant Judgment:

According to local witnesses, Semtsov was one of the organizers of the raider seizure of the church. During the conflict Semtsov snatched the cross from the priest and threw it on the ground, after this incident he suddenly suffered a stroke and died on spot.

❖❖❖[Acts 12:19-24]❖❖❖

„After Herod had a thorough search made for him and did not find him, he cross-examined the guards and ordered that they be executed. Then Herod went from Judea to Caesarea and stayed there. He had been quarreling with the people of Tyre and Sidon; they now joined together and sought an audience with him. After securing the support of Blastus, a trusted personal servant of the king, they asked for peace, because they depended on the king’s country for their food supply. On the appointed day Herod, wearing his royal robes, sat on his throne and delivered a public address to the people. They shouted, “This is the voice of a god, not of a man.” Immediately, because Herod did not give praise to God, an angel of the Lord struck him down, and he was eaten by worms and died. But the word of God continued to spread and flourish.”

Justice is an important quest in this life. Rarely do we see tyrants die as dramatically as Herod, but we believe that there is justice at the heart of the universe. The reality of God’s judgment is seen at the cross. By faith we accept that we shall all be judged by God and that the extreme sins of tyrants are only a part of the general sinfulness of humankind. Rarely is our faith encouraged by a visible demonstration of temporal judgment as happens in today’s reading. Jesus gives us a warning about premature conclusions about how God’s judgment might fall on people (Luke 13:1-5), but he also tells us that we should repent of our sins or perish.

💭 Ukranian Orthodox Faithful Guarding Monastery Lavra, Blocking Zelenskyy’s Nazis From Entering

💭 Antichrist Zelensky: All Ukrainian Orthodox Monks Must Leave The Historic Kyiv-Pechersk Lavra Monastery

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚአይሁድቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፤ ሁሉም የዩክሬን ኦርቶዶክስ መነኮሳት አንድ ሺህ ዓመታት ያስቆጠረውን ታሪካዊውን የኪየቭፔቸርስክ ላቫራ የዋሻ ገዳምን መልቀቅ አለባቸውበማለት ትዕዛዝ አስተላለፈ።

💭 Ukraine: Antichrist Zelensky Puts Orthodox Church Leader Under House Arrest

💭 ዩክሬን: የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪን በቤት እስር ቁጥጥር ስር አዋላቸው።

💭 Tucker: ‘No One Seems To Care That Zelenskyy Is Closing Down Orthodox Churches & Putting Christians in Jail’

💭 ተከር ካርልሰን፤ የዩክሬይኑ ናዚ መሪ ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናትን እየዘጋ ክርስቲያኖችን እያሰረ መሆኑን የሚያሳስበው ቡድን፣ ድርጅት ወይም ፖለቲከኛ ለምን ጠፋ?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ugly Zelensky Tags Senior Ukranian Orthodox Bishop With Ankle Monitor | Unbelievable!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 3, 2023

😈 የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ ከፍተኛ የዩክሬን ኦርቶዶክስ ጳጳስ ለክትትልና ለመቆጣጠሪያ የሚያገለግል መሳሪያ ቁርጭምጭሚታቸው ላይ አሰረባቸው። ልክ እንደ አንድ ወንጀለኛ! የግራኝ አጋር ዘሌንስኪ በዩክሬን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ካህናት ላይ እያደረገ ያለው ነገር ይህን ነው። እግዚኦ!

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ከዩክሬን ፀረ-ኦርቶዶክስ ዘመቻ ጀርባ ያለውን ወንጀለኛ አውቃለሁ ፤ በዩክሬን እየተካሄደ ባለው ሃይማኖታዊ ጥቃት ዩናይትድ ስቴትስ ተባባሪ ነች፤” አለች ሩሲያ።

ዋሽንግተን የኪየቭን ፖሊሲዎች በሩሲያ ላይ እንደ መሳሪያ ትጠቀማለች!” ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተናግሯል።

👉 This is what Zelenskyy is doing to Orthodox Christian Priests in the Ukraine

💭 The Nazi regime of Zelenskyy authorities have ordered the abbot of the Kiev Pechersk Lavra to stay away from the historic monastery.

A senior cleric in Ukraine’s most prominent Orthodox monastery, Metropolitan Pavel, has been placed under house arrest and barred from attending services for two months, amid an ongoing religious crackdown and attempts to evict hundreds of monks from the Kiev Pechersk Lavra.

At a pretrial detention hearing on Saturday, Metropolitan Pavel (secular name Pyotr Lebed), who is accused of harboring pro-Russian sentiment, was ordered to stay in a village 50km from the capital. The hearing was initially postponed after the 61-year-old cleric, who has served as abbot of the monastery since 1994, reported feeling unwell. However, he was brought to court again in the evening, and officially placed under house arrest for 60 days.

The authorities have placed a tracking device on his ankle, videos from the courtroom show. The judge denied Pavel’s plea to remain confined inside the monastery, but also refused the prosecutor’s request to ban him from sharing videos online.

👉 For the 2nd section, courtesy: TruNews

👉 Moscow Claims to Know Culprit Behind Religious Crackdown in Ukraine

Washington uses Kiev’s policies as a tool against Russia, the Foreign Ministry has said

The US is complicit in the ongoing religious crackdown in Ukraine, seeking to drive a wedge between the nation’s faithful as part of its anti-Russia foreign policy, Moscow’s Foreign Ministry said on Sunday.

In a statement, the ministry commented on the recent decision of the authorities in Kiev to place the abbot of the Kiev Pechersk Lavra – Ukraine’s most prominent Orthodox monastery – Metropolitan Pavel (secular name Pyotr Lebed) under house arrest. The senior cleric is suspected of harboring pro-Russian sentiment and inciting inter-religious hatred, which he denies.

This latest development, the statement reads, shows that Ukraine’s campaign to seize the Lavra “has come to a head.”

However, the ministry claimed that “it is no secret that [Ukrainian President Vladimir] Zelensky’s regime is not independent in its anti-church policy.”

A split in Orthodoxy, a blow to this sphere of life, is the goal proclaimed by Washington a long time ago,” the ministry stated, adding that the US has created a “perverted mechanism of direct and indirect influence on the confessional side of Kiev politics.”

Activities in this direction are supported by the US ambassador-at-large for international religious freedom and the Commission on International Religious Freedom, it added.

The ongoing situation with the Lavra and other churches in Ukraine “is of completely man-made nature and is a man-made incitement of religious hatred,” the ministry claimed.

Appointed by Washington… Ukraine’s incumbent fully understands his dependence on the US. He is pursuing an anti-Orthodox policy at the behest of the Americans who are solving anti-Russia tasks, once again using the Ukrainian administration as nothing more than a tool.”

The ministry added that Kiev’s religious policies affect not only the Orthodox faithful, pointing to reports of Islamophobia and anti-Semitism in the country.

In recent weeks, the Ukrainian authorities have conducted a massive crackdown on the Ukrainian Orthodox Church (UOC), which is suspected by Kiev of covertly supporting Russia, despite the fact that the church proclaimed its independence from Moscow after the start of the conflict in February 2022.

Last month, as part of the campaign against the UOC, the authorities demanded that the Lavra monks vacate the monastery, citing an alleged violation of a 2013 agreement which allowed the entity to administer the religious site. The UOC refused to comply, dismissing the order as unlawful.

Ukraine has long experienced religious tensions, with several entities claiming to be the true Orthodox Church. The two main rivals are the Ukrainian Orthodox Church and the Kiev-backed Orthodox Church of Ukraine (OCU), which is considered by the Russian Orthodox Church to be schismatic.

👉 Source: RT

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukraine: Antichrist Zelensky Puts Orthodox Church Leader Under House Arrest

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 2, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ዩክሬን: የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪን በቤት እስር ቁጥጥር ስር አዋላቸው።

የኪቭ ከተማ ሜትሮፖሊታን ጳጳስ ፓቬል፣ የታሪካዊው ኪየቭፔቸርስክ ላቭራ ገዳም አበምኔት ናቸው።

ከዩክሬይን እስከ ኢትዮጵያ፣ ከአርሜኒያ እስከ አሜሪካ ሉሲፈራውያኑ በኦርቶዶክስ ቤተርስቲያን ላይ ጦርነቱን በማፋፋም ላይ ናቸው። በዩክሪየን ኢአማኒያኑ ናዚ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው የትንቢት መፈጸሚያዎች የሆኑት፤ በኢትዮጵያም ኢአማኒያኑ + መሀመዳውያኑ + ፋሺስት ጋላኦሮሞዎች ናቸው ተመሳሳይ ለገሃነም እሳት የሚያበቃ ዕጣ ፈንታ የደረሳቸው። ለጊዜው ይፈንጩ፤ ግን ወዮላቸው!

💭 Ukraine’s top security agency notified a top Orthodox priest Saturday that he was suspected of justifying Russia’s aggression, a criminal offense, amid a bitter dispute over a famed Orthodox monastery.

Metropolitan Pavel, the abbot of the Kyiv-Pechersk Lavra monastery, Ukraine’s most revered Orthodox site, has strongly resisted the authorities’ order to vacate the complex. Earlier in the week, he cursed Ukrainian President Volodymyr Zelenskyy, threatening him with damnation.

During a court hearing in the Ukrainian capital, the metropolitan strongly rejected the claim by the Security Service of Ukraine, known as the SBU, that he condoned Russia’s invasion. Pavel described the accusations against him as politically driven.

SBU agents raided his residence and prosecutors asked the court to put him under house arrest pending the investigation. The hearing was adjourned until Monday after the metropolitan said he wasn’t feeling well.

The monks in the monastery belong to the Ukrainian Orthodox Church, which has been accused of having links to Russia. The dispute surrounding the property, also known as Monastery of the Caves, is part of a wider religious conflict that has unfolded in parallel with the war.

The Ukrainian government has cracked down on the Ukrainian Orthodox Church over its historic ties to the Russian Orthodox Church, whose leader, Patriarch Kirill, has supported Russian President Vladimir Putin in the invasion of Ukraine.

The Ukrainian Orthodox Church has insisted that it’s loyal to Ukraine and has denounced the Russian invasion from the start. The church declared its independence from Moscow.

But Ukrainian security agencies have claimed that some in the UOC have maintained close ties with Moscow. They’ve raided numerous holy sites of the church and later posted photos of rubles, Russian passports and leaflets with messages from the Moscow patriarch as proof that some church officials have been loyal to Russia.

The Kyiv-Pechersk Lavra monastery is owned by the Ukrainian government, and the agency overseeing it notified the monks that it was terminating the lease and they had until Wednesday to leave the site.

Metropolitan Pavel told worshipers Wednesday that the monks would not leave pending the outcome of a lawsuit the UOC filed in a Kyiv court to stop the eviction.

The government claims that the monks violated their lease by making alterations to the historic site and other technical infractions. The monks rejected the claim as a pretext.

Many Orthodox communities in Ukraine have cut their ties with the UOC and transitioned to the rival Orthodox Church of Ukraine, which more than four years ago received recognition from the Ecumenical Patriarch of Constantinople.

Bartholomew I is considered the first among equals among the leaders of the Eastern Orthodox churches. Patriarch Kirill and most other Orthodox patriarchs have refused to accept his decision authorizing the second Ukrainian church.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukranian Orthodox Faithful Guarding Monastery Lavra, Blocking Zelenskyy’s Nazis From Entering

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2023

The Faithful Are Singing The Jesus Prayer As They Guard Their Holy Site

ORTHODOXPHOBIANeo-Bolshevism in Ukraine & The West

💭 የኪየቭ ዋሻ ላቭራ መነኮሳት ከስቴቱ ባለስልጣናት ቢጠይቁም ትናንት ገዳሙን ለቀው ለመውጣት ፈቃደኛ አልሆኑም ። ንብረቱን ወደ ግዛቱ አጠቃቀሙ በይፋ ማዘዋወሩ ዛሬ እንዲጀምር ትላንት መልቀቅ ነበረባቸው።

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የዩክሬን ኦርቶዶክስ ምዕመናን ታሪካዊውን የኪቭ ከተማ ገዳምን፤ ላቫራን የዜለንስኪ ናዚዎች እንዳይገቡ በማገድ ላይ ናቸው። ታማኞቹ ምዕመናን ቅዱስ ቦታቸውን ሲጠብቁ የኢየሱስን ጸሎት እየዘመሩ ነው።

የዘመኑ ቦልቪክ ዜሊንስኪ የአባቶቹን የእነ ሌኒንን እና ስታሊንን ፀረኦርቶዶክስ አቋም በመያዙ ልክ እንደ ግራኝ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ጠላታቸው ነው።

እምደምናየው የፀረኦርቶዶክስ ጂሃዱ ከኪየቭ እስከ ካራቺ፣ ከኢየሩሳሌም እስከ አክሱም፣ ከዋሽንግተን እስከ ፔኪንግ፣ ከቫቲካን እስከ መካ፣ ከለንደን እስከ ሜልበርን፣ ከካውካስ ተራሮች እስከ አልፕ ተራሮች በመላው ዓለም በመጧጧፍ ላይ ነው።

በሃገራችን ቀንደኛዎቹ የኦርቶዶክስ ክርስትና ጠላቶች ጋላኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎች፣ ሻዕቢያዎች፣ ሕወሓቶች፣ ብአዴኖች፣ አብኖች፣ ኢዜማዎች ወዘተ ናቸው።

የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ቍጥር ለመቀነስ ብሎም ዜሮ ለማድረግ ሲሉ በጋራ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በሰሜኑ የሚያካሂዱት አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ሽመልስ እብዱሳ፣ አዳነች እባቤ፣ ታመቀ መኮነን ሀሰን፣ አገኘሁ ተሻገር፣ ይልቃል ዝቃለ፣ ኦቦ ስብሃት፣ ጌታቸው አራዳ፣ ደብረ ሲዖል ወዘተ ባፋጣኝ መደፋት የሚገባቸው የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ቀንደኛ ጠላቶች ናቸው። የመሰቀያ ጊዜያቸው እንጂ የመሳለቂያ ጊዚያቸው እያከተመ ነው!

እነዚህ ግለሰቦችና ዘጠና አምስት በመቶ የሚሆኑት ልሂቃኑ፣ ፓርቲዎችና የከንቱ ሜዲያ ለፍላፊዎች የ666ቱን ክትባት ተከትበውና ተጨማሪ የአእምሮ መቆጣጠሪያ ቺፕ ተቀብሮባቸው ክርስቲያኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ ለመበከል ብሎም ለማጥፋት ሌት ተቀን የሚሠሩ አደገኛ ጠላቶች ናቸው።

The monks of the Kiev Caves Lavra refused to evacuate the monastery yesterday, despite the demand from state authorities. They were to leave yesterday, so that the official transfer of the property back to the usage of the state could begin today.

Recall that the Kiev Caves Lavra is legally owned and operated as a museum by the state, which previously leased its usage to the Ukrainian Orthodox Church. However, as the war continues in Ukraine, the state has chosen to see the clergy and faithful of the UOC as state enemies.

Thousands of faithful filled the Lavra yesterday, unsure of what to expect. In the end, the state made no moves yesterday, but the faithful spent the night in one of the churches of the Lavra, in case of an attempted nighttime seizure, reports the Ukrainian outlet Strana.

His Beatitude Metropolitan Onuphry of Kiev and All Ukraine celebrated the Presanctified Liturgy in the Holy Cross Church in the Lavra, which was overflowing with people.

The abbot, Metropolitan Pavel, called on all to stand up and come defend the Lavra against the attacks of the state. He said that they will not allow the members of the Museum commission onto the territory of the Lavra until there is a corresponding court order.

Meanwhile, a Kiev court opened proceedings yesterday on the Lavra’s claim against the Museum regarding the illegal termination of the Church’s lease.

However, members of the Museum’s Commission arrived at the Lavra this morning, but the faithful are blocking them from carrying out their “inspection” of the territory, according to videos posted by Strana.

👉 Courtesy: Orthodox Christianity

💭 It’s Friday the 13th: Ukraine’s President Zelensky Has Stripped Ukrainian Citizenship From 13 Orthodox Clergy

💭 ዛሬ ቀኑ አርብ ፲፫/13 ኛው ነው የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የዩክሬን ዜግነት፲፫/13 የኦርቶዶክስ ቀሳውስት ነጠቀ

💭 Antichrist Zelensky: All Ukrainian Orthodox Monks Must Leave The Historic Kyiv-Pechersk Lavra Monastery

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚአይሁድቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፤ ሁሉም የዩክሬን ኦርቶዶክስ መነኮሳት አንድ ሺህ ዓመታት ያስቆጠረውን ታሪካዊውን የኪየቭፔቸርስክ ላቫራ የዋሻ ገዳምን መልቀቅ አለባቸውበማለት ትዕዛዝ አስተላለፈ።

💭 Tucker Carlson: Why is Neo-Bolshevik President Zelenskyy Banning Orthodox Christianity in Ukraine?

💭 ታከር ካርልሰን፤ ለምንድነው ኒዮቦልሼቪኩ የይክሬን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ ክርስትናን በዩክሬን የሚከለክላት?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሰልፍን የሚወድዱትን አሕዛብን በትናቸው ፥ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 10, 2022

❖❖❖[መዝ.፷፰፥፴፬]❖❖❖

ሰማይና ምድር ባሕርም በእርስዋም የሚንቀሳቀስ ሁሉ እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል

እንግዲህ ምልክቶቹ በሰማዩና በዓየሩ ላይ ናቸው። ከእንግዲህ “አላየንም! አልሰማንም!” የለም።

🛑 አምና ልክ በዚህ ጊዜ ፩ሺህ የዋልድባ አባቶችን የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ አባረራቸው፤ ዘንድሮ በፀሐይ ዙሪያ የማርያም መቀነት ታየ። አሕዛብ ወዮላችሁ! ወዮላቸው!

በዋልድባ ገዳም የሚኖሩ አባቶች ከሰማይ በማርያም መቀነት አምሳል ከሰማይ ብርሐን ሲወርድላቸው አይተው መጥተው እሙሀይን በረከት በረከትዎ ይድረስብን እናታችን ብለው እጅ ነስተዋል።

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

🛑 ባለፈው ሐሙስ / መጋቢት ፳፱/29 ፳፻፲፬ ዓ.ም ዕለት በታላቁ የቅድስት ድንግል ማርያም በዓል የደስታ ንሰት እና በአለ ወልድ/ትስብእት ባለ እግዚአብሔር ቀን በኢትዮጵያ ሰማይ ፀሐይቱ በማርያም መቀነት አክሊል ተከብባ ነበር። ከሳምንት በፊት እዚህ አውሮፓ ፀሐይዋ ላይ የሆነ ምልክት(ታች ምስሉ ላይ መኻል ፀሐይዋ ላይ እንደሚታየው) ታይቶኝ ወደ ሰማይ ሳንጋጥጥ መንገዶች፤ “ምን እየተመለከትክ ነው?” ብለው ሲጠይቁኝ ነበር። ለካስ መጭውን በኢትዮጵያ የታየውን የፀሐይ ክስተት ሊጠቁመኝ ኖሯል። ይህ በአክሱም ጽዮን ላይ ለዘመቱትና ጽዮናውያንን በረሃብ ቆልተው ለመጨረስ ለደፈሩት የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ ከሃዲዎች ለሆኑት ለደቡባውያኑ ለኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ትልቅ የማስጠንቀቂያ ምልክት ነው! ዋ! ብለን ነበር። በመላው ዓለም ተዓምር እየታየን ነው!

ወንጀለኞቹ የኦሮሞ፣ አማራ እና ኤርትራ ሰአራዊቶች ሆን ብለው ኦርጋኒክ የሆኑትን የጤፍ እንጀራዎች፣ ጥራጥሬዎች፣ አታክልቶችና ፍራፍሬዎች የትግራይ ሕዝብ እንዳይመገብ ነው ማሳዎችን፣ እርሻዎችን፣ የአታክልት ቦታዎችን፣ የእኅል ጎተራዎችን እንዲሁም ቤት ውስጥ ያሉ ሊጦችን ሲያቃጥሉ፣ ሲያበላሹና ሲመርዙ የነበሩት። እንስሳቱን እና ከብቶችንም ገድለዋቸዋል፣ ዘርፈዋቸዋል። እንግዲህ ይህ ሁሉ አረመኔያዊ ተግባር የትግራይን ክርስቲያን ሕዝብ ከማስራብ ዘልቆ የተረፉት በእርዳታ ለሚመጡ የተዳቀሉ/GMO ተጋላጭ እንዲሆኑና ማንም በማይመረመረው የእርዳታ ምግብ፣ መጠጥና ክትባት መንፈሳዊ ፀጋቸውንም እንዲያጡ በማሰብ ነው።ለአሚሪካ አውሎ ነፋሳት ምክኒያት ይሆናሉ የሚሏቸውን ፩ሺህ ትግርኛ ቋንቋ ተናጋሪ የጸሎት አባቶች/መነኮሳት ከዋልድባ ገዳም እንዲባረሩ የተደረጉበት አንዱ ዓላማቸው ይህ ነው፤ አዎ! አባቶች በእርዳታ ለሚመጡ የተዳቀሉ/GMO ምግቦች ተጋላጭ ሆነው ከእግዚአብሔር እንዲለዩ ለማድረግ በማሰብ ነው።

እርግጠኛ ነኝ ትዕዛዙ የመጣውም በተለይ ከአሜሪካውያኑ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሞግዚቶች ነው። በመላው ዓለም ስውርና ኃይለኛ የሆነ መንፈሳዊ ውጊያ እየተካሄደ ነውና፤ በጸሎታቸው አውሎ ነፋሳቱን/ሃሪኬኖቹን/ቶርናዶዎቹን የሚያስነሱት አባቶችን በማፈናቀልና ወደ አክሱም ወስዶ ለረሃብና ለክትባት በማጋለጥ ከመላው የትግራይ ሕዝብ ጋር በጅምላ አብሮ በመጨረስ የበቀል እርምጃ ለመውሰድ ነው። መንፈሳዊ ውጊያውን አልቻሉትምና! ድራማ እየሠሩ ያሉትም ጊዜ ለመግዛት ነው።

ዋልድባ ገዳም ሺህ የዋልድባ መነኮሳትን በሑዳዴ ጾም ባበረራቸው በክርስቶስ ተቃዋሚው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ላይና ድርጊቱንም በደገፈው ሁሉ ላይ ለተገፉ የሚፈርድ፣ ለተበደሉ የሚበቀል እውነተኛ ዳኛ ልዑል እግዚአብሔር ቁጣውን በቅርቡ ያወርድበታል 😠😠😠

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፯፥፴፡፴፩]✞✞✞

በሸምበቆ ውስጥ ያሉትን አራዊት፥ በአሕዛብ ውስጥ ያሉትን የበሬዎችንና የወይፈኖችን ጉባኤ ገሥጽ፥ እንደ ብር የተፈተኑት አሕዛብ እንዳይዘጉ፤ ሰልፍን የሚወድዱትን አሕዛብን በትናቸው። መኳንንት ከግብጽ ይመጣሉ፤ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች። እግዚአብሔር በቅዱስ ቦታው ለድሀ አደጎች አባት፥ ለባልቴቶችም ዳኛ ነው። እግዚአብሔር ብቸኞችን በቤት ያሳድራቸዋል፥ እስረኞችንም በኃይሉ ያወጣቸዋል፤ ዓመፀኞች ግን በምድረ በዳ ይኖራሉ።”

💭 በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮን የወደመው ወፍጮ የዋልድባ ገዳም ንብረት ነው | ፲፱ እናቶች ተሰውተዋል

😠😠😠 የጨለማ ዘመን ኢትዮጵያ😢😢😢

በደደቢት ከተማ፤ በጌታችን ልደት ዕለት ሃምሳ ዘጠኝ እናቶችና ሕፃናት በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖች ተጨፍጭፈው የሰማዕትነትን አክሊል ተቀዳጅተዋል።

ከሁለት ቀናት በኋላ ደግሞ በማይ ጸብሪ ከተማ ግራኝ መሀመዳውያኑን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች አጋሮቹን ጋብዞ ለዋልድባ መነኮሳት እህል ሲፈጭ የነበረውን የወፍጮ ቤት አውድሞ እናቶችን በአሰቃቂ ሁኔታ ገደላቸው። ምን ዓይነት ሰይጣናዊነት ነው፤ ጃል?! እነ ግራኝና ጭፍሮቻቸው ምን ያህል ከሃዲዎች፣ አረመኔዎችና ደፋሮች ቢሆኑ ነው!? ዓይናችን እያየ? ከፕሬዚደንት ጆ ባይደን ፈቃዱን አግኝተው ነውን? ወደ አሜሪካ የሚጓዙት አውሎ ነፋሳት መነሻቸው ይህ አካባቢ መሆንን ደርሰውበታል። ከወራት በፊትም አንድ ሺህ የሚሆኑ ጽዮናውያን አባቶችን ከዋልድባ ገዳም እንዲባረሩ ያደረገውም እርኩሱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ መሆኑም ግልጽ ነው። ግራኝ በገዳማቱ ላይ ጥቃት እንደሚፈጽም፣ የኑክሌር መሳሪያ ካገኘም (ምናልባት በቅርቡ በቱርክ የሚገኙትን የአሜሪካ የኑክሌር መሣሪያዎች ኦሮሚያ በተሰኘው ሲዖል ለማስፈር ከእብዱ ኤርዶጋን ጋር ሳይስማማ አልቀረም)በአክሱም ጽዮን ላይ ምንም ሳያመነታ ሊጠቀም እንደሚችል ከሦስት ዓመታት በፊት አውስተን ነበር።

✞✞✞“ዋልድባ ሐጢአት አይሻገርብሽ እህል እንዳይበላብሽ”✞✞✞

✞✞✞ደብረ ዋሊ ወይም ዋልድባ ገዳም በ ፬ /4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ አካባቢ ተመሰረተ✞✞✞

✞✞✞ ስለ ዋልድባ ገዳም ታሪክ (አቀማመጥና ስያሜ)✞✞✞

ዋልድባ ገዳም በሰሜን ጎንደር በምዕራብ ትግራይ በተከዜ ወንዝ በዛሬማ ወንዝ በእንስያ ወንዝ በወልቃይት በጠለምት በፅንብላ በስሜን ጃናሞራ በአርማጭሆ በነዚህ ቦታዎችና ወንዞች ተከቦ ተከብሮና ታጥሮ በአስደናቂ የመሬት ተፎጥራዊ አቀማመጥ ልዩ በሆነ የምድር ካርታ በወንዞች ብቻ የታጠረ ነው ዋልድባ አብረንታንት ገዳም በኢየሱስ ክርስቶስ የተገደመ ነው።

ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ ፬ /4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ከተገደሙት ገዳማት አንዱ የሆነው ይህ ገዳም፤ምድር ስትፈጠር ጌታ ባወቀ ያዘጋጀው ቅዱስ ቦታ ነው። የትንቢቱ ቃል የተነገረለት ዋልድባ ወይም ዋሊ ማለት ምን ማለት ነው? እመቤታችን ዋሊ የሚባል ገዳም ደረስን ብላ ተናገረችው በውስጡ ባለችው ዕፅ ምክንያት ሲሆን፤ ይቺ ዋሊ የተሰኝች ዕፅ በገነት የምተገኝ ናት።

የርሷም ቅጠሎች ሰፋፊና ቅርንጫፎቿ የበዙ፣ ሁል ጊዜ ጠዋት አብባ በ፱ ሰዓት የምታፈራ ዕፅ ናት። ዋሊ ዱባ የሚያክል ፍሬ በመያዟ በተለምዶ ዋሊዱባ በማለት ስትጠራ ቆይታ በኋላ ዋልድባ ለመባል በቅታለች። ዛሬም ቢሆን የቅዱሳን ምግብ ሆና የምታገለግለውን ዕፅ ከሥጋ ህፀፅ የራቀ ሁሉ በዓይነ ኅሊናው የብቃት መጽሔት ሊያያት ይችላል።

በዚች ዕፅ ስያሜ የተጠራው የዋልድባ ገዳም የቆዳ ስፋት ከምስራቅ ወደ ምዕራብ ከ፴ እስከ ፵ ኪሎሜትር ርቀት ስኖረው ከሰሜን ወደ ደቡብ ከ፹—፺ ኪሎ ሜትር ስፋት አለው። ገዳሙን እንደ ገነት ዙሪያውን በአራት አፍላጋት(ወንዞች) የተከበበ ሲሆን በምስራቅ የእንስያ፣በምእራብ የዛሬማ፣በደቡብ የማይወባ፣በሰሜን የተከዜ ወንዞች አጥር ቅጥር ሆነው ገዳሙን ይከልሉታል።አዋሳኝ ቦታዎቹም በምስራቅ የፀለምት ወረዳ፣ በምዕራብ ወልቃይት፣በደቡብ የዛሬማ ወረዳ፣በሰሜን ፅምብላ ናቸው።

በዚህ ስፋት ወስጥ እህል አይበላም፣ጠላና የመሳሰሉት መጠጣት አይፈቀድም፣የሞቀ ደመቀ አይለበስም።ይህ ገዳም ብዙ ዋሻዎች፣ፍርክታዎችና ገደላማ ስፍራዎች ያሉበት ሲሆን፤በየውኃ ምንጮችም ጭምር የጥንት የአበው ቅሪት ምልክቶች እስከ ዛሬ ድረስ ይታዩበታል።

የታተሙ ህንፃዎች፣የምድር ውስጥ ቤቶች፣የታሸጉ ዋሻዎች፣ዝጉሃን የሚኖሩባቸው ጉድጓዶችና የድንጋይ ስር ቤቶች ይገኛሉ።እልፍ አእላፈት ስውራን ይኖሩበታል።እነዚህም ለብቁአን፣ ለእረኞች ይከሰታሉ፣በአብዛኛው ደግሞ ከእይታ ውጭ በድምፅ ብቻ ጽንሐ ደውልና ይሰማል የእጣን ሽታ ይሸታል።

ቀድሞ የነበረው የሁል ጊዜ ምግባቸው፤ ለእመቤታችን ቆፍሮ የሰጣት ባለ ሶስት መቶ አስራ ስምንት ሥር ያለው ገመሎ፣ሣዳ፣ፃሌብ፣አጽግቢት ሲሆኑ፣ከቅጠላ ቅጠሎች ሓምለ አበው የተባለ፣ክረምት ብቻ የሚበቅል፣ጎመንን የሚተካ የፀጋይቶ የሚባል እጅግ መራራ ቅጠል፣ሰብኣ የሚባል ቅጠል ሌሎችም ናቸው። ፀጋይቶ ቅጠል ሁለቴና ሶስቴ ተቀቅሎ ምሬቱና መርዙ ሲቀንስ ሚበላ ነው። እስከመጨረሻው ቢቀቀል ምሬቱ አይጠፋም። ከመሬት ተቆፍሮ ከሚወጡት ውስጥ ፃብሌ የድንች መልክ የያዘ ሆኖ ለጊዜው ቀቅለው ቢበሉት ልብን ያጠፋል፣አምሮን ያናውዛል፣ለእብደት ያደርሳል።ይህ ተቆፍሮ ከወጣ በኋላ ከሳምንት ያለነሰ ጊዜ በውኃ ውስጥ እየተዘፈዘፈና እየታጠበ ተቀቅሎ ከቆየ በኋላ በፀሀይ ደርቆ በማጠራቀሚያ ጎተራ ይቀመጣል። ከዚህ በኋላ ነው ለምግብነት የሚጠቀሙበት። ከላይ የተጠቀሱት ሥራ ሥሮች ዛሬም ቢሆን በመነኮሳቱ እየተዘጋጁ ከሚበላው ቋርፍ በተጨማሪ ለመጠባበቂያ ለእለታዊ ምግብ ይጠቀማሉ።

✞ ከዱር አራዊትና እንስሳት ወገን፤

አጋዘን፣ድኩላ፣ወደምቢ፣ተኩላ፣ዘንዶ፣ጊንጥ፣ቀበሮ፣ጅብ፣ጉሬዛ፣ዝንጀሮ፣ጦጣ፣ሰስ፣ሚዳቋ፣የመሳሰሉት ሲኖሩ፤ አንበሶች(ከስውራኖቹ በስተቀር) እና ዝሆኖች፤በአድን ገዳሙን በየአመቱ ጥርግ አድርጎ በሚበላው ሰድድ እሳትና በአደን ምክንያት ተሰቅቀው በወልቃይት አደርገው ወደ መተማና ሱዳን ተሰደዋል።

✞ ከእጽዋትም ወገን፤

ሰርኪን፣ደማቅ፣እንኮይ፣የእጣን ዛፍ(መቀር)፣ሐሴን፣ሑመር፣ዋንዛ፣ሳላና፣ልዩ ልዩ አበቦች፣የሌሎችም እፅዋት ዝርያ ያለበት ገዳም ነው። በገዳሙ አንድ ክፍል በሆነው በአምርሓ ደጋ /አብርሃ ደጋ/ በተባለው ተራራማ ስፍራ ቁስቋም ማርያም ተብሎ የሚጠራ ስውር ቤተ-ክርስቲያን እንዳለ ይታወቃል።

በአሁኑ ሰአት እጅግ ብዙ ሊሒቃን ሙሁራን መናንያን መነኮሳት ያሉበት ቦታ ነው ዋልድባ እህል አይበላም በገዳሙ ቛርፍ የሚባል ከሙዝ የሚዘጋጅ ምግብ ይመገባሉ በተጨማሪም ግመሎ ሳዳ ጫብሌ ፃብሌ የሚባሉ ስራ ስሮች ከመሬት ከጫካው በመቆፈር መነኮሳቱ የሚመገቡት ምግብ ነው። ሌላ ስኳር ጨው በርበሬ ተልባ ኑግ ማር ብቻ በገዳሙ የሚፈቀዱ ናቸው ሌላ የእህል አይነት ፈፅሞ አይገባም ክልክል ነው።

ዋልድባ በዓለማችን ካሉ ገዳማት በስርአተ ገዳም በመነኮሳት ስምሪት እና በስርአተ ቤተ ክርስቲያን መሰረት የዋልድባ ገዳም ግንባር ቀደም ነው። ዋልድባ ገዳም በሶስት ታላላቅ ቦታዎች በአራት የአንድነት ማህበር ተከፍሎ የሚገኝ ብቸኛው በኢትዮጵያ የምናኔ ቦታ ነው። ዋልድባ በስሩ ብዙ ቅርጫፎች አነስተኛ ገዳማት ያሉት ሲሆን የእርሻ ቤቶች ሞፈር ቤቶች የአትክልት ቦታዎች የንብ ቤቶችና ወፍጮ ቤቶች በመባል የሚታወቁ ብዙ ቦታዎች ይገኛሉ። በአንዱ ሞፈር ቤት ከሁለት መቶ በላይ መነኮሳት ይኖሩበታል። ለምሳሌ በዶንዶሮቛ ሁለት መቶ ሐምሳ መነኮሳት በመዘጋ እጣኖ ማርያም መቶ ሰላሳ፣ በማይ ሐርገፅ መቶ ስድሳ፣ አባነፃ ሰማንያ ቤት ሙሉ በአሁኑ ማይገባ አምሳ በማይለበጣ ሁለት መቶ የሚኖሩ መናንያን አሉ።

በነዚህ ገዳማት የሚኖሩ መነኮሳት ሁሉ ተጠሪነታቸው ለዋናው አብረንታንት ነው። ዋልድባ አንድ አይነት ልብስ ነው የሚለበሰው፤ ስሙ ወይባ ይባላል። ዋልድቦች በምናኔ በመንፈሳዊ አስተዳደር ሊሒቃን ናቸው። ገዳሙ ፍፁም የመናኞች ቦታ ነው። እጅግ ፀሎተኞች ናቸው በስራም ቢሆን ዋልድቦች እጅግ አስደናቂ ተአምር ሰሪ ናቸው የዋልድባ መነኩሴ ሰውነታቸው ቀጫጭን ለፀሎት የሚተጉ አዕምሮአቸው በመንፈስ ሙጡቃን ናቸው። ዋልድባ ስርአተ ዐበው በሚባለው መፅሐፍ እንደተፃፈው “ዋልድባ ሐጢአት አይሻገርብሽ እህል እንዳይበላብሽ” የሚል ትዕዛዝ እስካሁን ገዳሙ ውስጥ እህል አይበላም እርሻም አይታረስም ያረሰ ካለ ራሱ ቀድሞ ይጠፋል።

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia’s Ancient Monastery That Canadian Television (CTV) Visited Was ‘Looted & Bombed’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2021

Monks on ደብረ ዳሞ Cliff Top:

“Our languages are different – but our origins are the same – we’re all brothers!” 👏

ቋንቋዎቻችን የተለያዩ ናቸው ፥ ግን መነሻችን አንድ ነው ፥ ሁላችንም ወንድማማቾች ነን!” 👏

👉 „ጠሪጥኩም?! ሳብ…ጣጥ! ሳብ…ጣጥ!”😂 እንደው በጣም ደስ የሚሉ ደግና የዋሕ አባት፤ ከአምስት ዓመታት በፊት በቀድሞው ቻነሌ አቅርቤው ነበር፤ ልክ ዛሬ በአቡነ አረጋዊ ዕለት ቪዲዮውን ሳገኘው በጣም ደስ አለኝ። እግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ እነ አቡነ አረጋዊ ከእናንተ ጋር ናቸው! አባቶቻችን ጸሎታችሁ አይለየን!

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፸፩]✞✞✞

፩ አቤቱ፥ ፍርድህን ለንጉሥ ስጥ፥ ጽድቅህንም ለንጉሥ ልጅ፥

፪ ሕዝብህን በጽድቅ፥ ችግረኞችህንም በፍርድ ይዳኝ ዘንድ።

፫ ተራሮችና ኰረብቶች ለሕዝብህ ሰላምን ይቀበሉ።

፬ ለችግረኞች ሕዝብ በጽድቅ ትፈርዳለህ የድሆችንም ልጆች ታድናለህ፤ ክፉውንም ታዋርደዋለህ።

፭ ፀሐይ በሚኖርበት ዘመን ሁሉ፥ በጨረቃም ፊት ለፊት ለልጅ ልጅ ይኖራል።

፮ እንደ ዝናብ በታጨደ መስክ ላይ፥ በምድርም ላይ እንደሚንጠባጠብ ጠብታ ይወርዳል።

፯ በዘመኑም ጽድቅ ያብባል፥ ጨረቃም እስኪያልፍ ድረስ ሰላም ብዙ ነው።

፰ ከባሕር እስከ ባሕር ድረስ፥ ከወንዝም እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ይገዛል።

በፊቱም ኢትዮጵያ ይሰግዳሉ፥ ጠላቶቹም አፈር ይልሳሉ።

👉 ለኢትዮጵያ መጥፎ ዕድልን፣ ሃዘንን፣ ባርነትን፣ በሽታን፣ ረሃብንና ሞትን ይዘው የመጡት፣ ከሞትና ባርነት አፈር የተገኙት የግራኝ ኦሮሞ አህዛብ እና ጭፍሮቹ የትግራይን ሕዝብ ከምድረ ገጽ ለማጥፋት በአክሱም ጽዮን ላይ እያካሄዱት ያሉትን የጭፍጨፋ ጂሃድ፤ እግዚአብሔር ኢትዮጵያዊ አድርጎ የፈጠራቸው ከነፃነትና ከሕይወት አፈር የተገኙት ደገኞቹ ኢትዮጵያውያን አምላካቸው በኃላፊነት ያስረከባቸውን ሃገር ነፃነት ለማስጠበቅ እና የሕይወትንም ዛፍ ከዲያብሎስ ጠላት ለመከላከል በተፈጥሮ የተሰጣቸውን የተዋጊነት መንፈስ ዛሬ በትግራይ ቀስቅሰውታልና መስቀላቸውን ይዘው ስልጣን ላይ ያሉትን ቆለኛማዎችን የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮችን አንድ በአንድ በመጠራረግ ላይ ይገኛሉ። ይህ ከዚህ ከአቡነ አረጋዊ ዕለት ጀምሮ እየተከሰተ ለመምጣቱ ምስጋና የሚገባቸው ሥላሴ፣ ጽዮን ማርያም፣ ቅዱሳኑ እነ አቡረ አረጋዊ እና አባቶቻችን ናቸው። ስለዚህ ዛሬ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ለሌላ ለማንም ኃይል፣ ለማንም ቡድን፣ ለማንም ፖለቲከኛ፣ ለየትኛውም ምልክትና ባንዲራ በይበልጥ ምስጋና ከመስጠት መቆጠብ አለብን ፤ እንደ እስራኤል ዘ-ስጋ ፈጥሪያችንን አስቀይመን ቅጣታችንና ስቃያችን እንዳይቀጥል መጠንቀቅ ይኖርብናል።

👉 ታች የቀረበውንና በዛሬው ዕለት የሚነበበውን የሥላሴን ተዓምር በተለይ ኢአማንያን ለሆኑት የትግራይ ወገኖች ትልቅ ትምህርት ነውና ይህን ተቀብለው ወደ እግዚአብሔር ይመለሱ፤ ከትግራይ/ኢትዮጵያ አፈር የተገኘ ሰው ኢአማኒ ሊሆን በጭራሽ አይገባውምና።

✞✞✞የሰኞ ሰይፈ ሥላሴ ተአምር✞✞✞

ጢሮአዳ በሚባል አገር የፋርስ ንጉስ ጭፍራ የሆ አንድ ሰው ነበረ፡፡ ይህም ሰው ከእለታት በአንድ ቀን የክርስቲያንን አገር ለማጥፋት ሰንጋ ፈረሱን ጭኖ ከቤቱ ወጣ፡፡ በዚህም አገር ውስጥ የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ስዕል ያለበት የተቀደሰ ቦታ ነበር፡፡ ከዚያም ንዋያተ ቅድሳቱን ለመመዝበር አማረውና ወደ ተጌጠው አዳራሽ በገባ ጊዜ የስሉስ ቅዱስ ስዕል ካለበት ቦታ ደረሰ፡፡ ይህም ወታደር የስላሴን ስዕል በእሳት ሰይፍ ታጥሮ ባየው ጊዜ በዚያ የነበሩትን ሰዎች “ወንድሞቼ ሆይ ይህ እንደ ነደ እሳት የሚያንፀባርቅ ስዕል ምንድነው? አርአያው እጅግ አስፈራኝ ወደ እሱ ቀርቤም ሁኔታውን ለመረዳት ተሳነኝ” አላቸው፡፡ እነዚያም የክርስቲያን ወገኖች “አንተ ወታደር ፈጥነህ በምድር ወድቀህ ስገድ ይህ የስላሴ ስዕል የስላሴ አርአያ ገፅ ነውና” አሉት፡፡ በዚያን ጊዜ ፈጥኖ በጉልበቱ ተንበርክኮ ሰገደ እጁንም ወደ ሰማይ በመዘርጋት “እኔ ለጌቶቼ ለስላሴ ስዕል እሰግዳለሁ” እያለ ማለደ፡፡ “ከአረማውያን አገር አውጥታችሁ ከክርስቲያኖች አገር አድርሳችሁኛልና ስለዚህም ምስጋና ላቀርብላችሁ እገደዳለሁ” አለ፡፡ እንዲህም እያለ ሲፀልይ የእግዚአብሔር የጌትነቱ ብርሃን በዚያ ቤት ውስጥ መላ፡፡ በዚህም ጊዜ “አንተ የንጉስ ወታደር ሆይ መንግስተ ሰማያት ትገባ ዘንድ ስሉስ ቅዱስ ጠርተውሃል” የሚል ቃል ከሰማይ መጣ፡፡ ይህንንም ከመስማቱ የእግዚአብሔር መልአክ መጋቤ ብርሃናት ራጉኤል በፍጥነት ወደርሱ መጥቶ ወደ ሰማይ አሳረገውና በስላሴ ፊት አቆመው፡፡ ስላሴም “ከሌሎቹ የንጉስ ሰራዊት ተመርጠሸ ወደዚህ የመጣሽ አንቺ ምርጥ ነፍስ ሆይ ወልድ በአባቱ ጌትነትና በመንፈስ ቅዱስ ክብር እስኪመጣ ድረስ በህያዋን አገር ገብተሸ በዚያ ትቀመጪ ዘንድ ፈቅደንልሻል” አሏት፡፡ ይህንንም ካሏት በኋላ ወደዚያ አስገቧትና በዚያ ተቀመጠች፡፡

👉 Back in 2015 the Canadian Crew was there not only for adventure, but somehow also to live and witness the Ethiopian Orthodox Tewahedo faith, to discover the central element of Orthodox Christian belief and theology — The Love of Christ, The Love of Jesus Christ for humanity, The Love of Christians for Jesus Christ, and The Love of Christians for others. These aspects are distinct in Orthodox Christian teachings—the love for Christ is a reflection of his love for all. That’s what these Canadian Television crew members got climbing on a rope to reach the top of Mount Zion where this marvelous 6th century Debre Damo / St. Abuna Aregewai Monastery is located.

This made the devil mad. We know Satan hates love, and gets angry when good things happen – so a coalition Army of Satan consisting of the Gog/Magog armies of the Muslim-Protestant Oromo Abiy Ahmed Ali (ENDF), Eritrean Army (EDF), Amhara Militias, Somali Soldiers and army of drones from the United Arab Emirates decided to blow up this 6th-century Christian Monastery. We still don’t know regarding loss and damage. Until today, medias and teams who try to investigate the bombardment of the Monastery were denied entry. But, in this Jihad some Monks were killed and injured.

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከዋልድባ እንዲሰደዱ የተደረጉት መነኮሳት በምሕላ አክሱም | ይብላኝ ለጎንደር ክርስቲያኖች፤ እዬዬ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 10, 2021

እንደው ለመሆኑ እነዚህን አባቶች ከዋልድባ ለማባረር የደፈረው የትንቢት መፈጸሚያ ማን ይሆን? ለመላዋ ኢትዮጵያ ለመላዋ ዓለም ስራስር እየተመገቡ ጸሎት የሚያደርሱት እነዚህ መነኮሳት ተንገላተው፣ ተደብደበውና ተሳድደው ለረሃብ ሲጋለጡ በእነ ገመድኩን ሰቀለ የጎፈንድሚ የሚሰበሰብላቸው የአማራ “መነኮሳት” እንጀራ እየበሉ በሰላም ሊኖሩ? ምን ዓይነት ጉድ ነው?! ዋይ! ዋይ! ዋይ! በይበልጥ የማዝነው ዛሬ አክሱም እንዲገቡ ለተገደዱት አባቶቻችን ሳይሆን ከዋልድባ ላስወጧቸው ፍጥረታት ነው። እግዚአብሔር በጣም የሚጠላው ተግባር ነውና።

ሌላው በጣም የሚያሳዝነው ነገር ደግሞ ይህን ትልቅ ክስተት ቸል በማለት “መነኮሳት ለምን ከዋልድባ ወጡ?” “እንዲሰደዱ የተደረጉት መነኮሳት ሁኔታስ ምን ላይ ይገኛል?” በማለት ለማሰላሰል፣ ለመጠየቅ እና ክርስቲያናዊ ግዴታውን ለመወጣት ያልቻለው/ያልፈለገው “ኢትዮጵያዊ እና ክርቲያን ነኝ” ባይ ወገን ነው።  በዚህ ወቅት ከዚህ የበለጠና 24/7  ሊነገርለት፣ ሊታሰብለትና መፍትሔ ሊገኝለት የሚገባ ሌላ ጉዳይ ይኖራልን? በፍጹም! ማድረግ ያለበትን ነገር ማድረግ አለመቻሉንና አለመፈለጉን ሳይ “ምን ያህል ልቡ ቢጨልም ነው? እጆቿን ወደ እግዚአብሔር እንደምትዘረጋ ቅዱስ ዳዊት የተነበየላትን ኢትዮጵያ አገራችንን ምን ያህል ቢጠሏት ነው? ” ብዬ እራሴን ደግሜ ደጋግሜ እንድጠይቅ እገደዳለሁ። በመንፈሳዊ ሕይወት የሚገጥመንን ይህን  መሰሉን ተግዳሮት ለመፋለም አለመሞከርና አለመሻት ወደ ጥልቁ የሚያስወርድ ውድቀት  ነውና።

በአማራ፣ በኦሮሞ፣ በቤኒሻንጉል እና በደቡብ ክልሎች ላሉ ክርስቲያን ወንድሞች እና እኅቶች እንባዬን አነባለሁ። ካልረፈደና መማር የምትሹ ከሆነ ትማሩበት ዘንድ ኃይል ከማን ጋር እንደሆነ ታዩት ዘንድ ግድ ይሆናል። እንግዲህ ያው ዛሬ በጌታችን የዕርገት ዕለት የአዲስ አበባውን መስቀል አደባባይን በአህዛብ አስነጠቃችሁት፤ ለምን? ለራሳችሁም፣ ለልጆቻችሁም፣ ለወንድሞቻችሁና እኅቶቻችሁም ለአምላካችሁም መቆም/መኖር ስላቃታችሁ እኮ ነው። አዎ! ለጌታችን ካላችሁ ፍቅር ይልቅ ለትግራዋይ የጽዮን ልጆች ያላችሁ ጥላቻ ጠንክሮባችኋል እኮ፤ እዬዬ! እዬዬ! እዬዬ!

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Guardian | Eritrean Soldiers Killed 19 Civilians in Latest Tigray Atrocity

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 1, 2021

Eritrean soldiers killed 19 civilians in a village at the foot of an internationally celebrated rock-hewn church in Tigray three weeks ago, witnesses, relatives and local residents have claimed, the latest alleged atrocity in the war-torn Ethiopian region.

Most of the victims in the alleged attack were women and young children.

The killings were perpetrated by Eritrean soldiers in a small rural settlement on steep slopes below the fifth-century stone church of Abuna Yemata on 8 May, according to multiple testimonies viewed by the Guardian.

Troops from Eritrea are fighting in Tigray on the side of Ethiopian government forces, in defiance of international calls for their withdrawal.

The soldiers were scouts from an Eritrean military unit whose task was to track down fighters loyal to the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), the region’s former ruling party.

The reported massacre is the latest in a series of alleged atrocities since the Ethiopian prime minister, Abiy Ahmed, winner of the 2019 Nobel peace prize, launched a military offensive in November to “restore the rule of law” by ousting the TPLF, after a surprise attack on a federal army base.

Though he vowed the conflict would be brief, more than six months later fighting continues and reports of atrocities are proliferating, amid warnings of an ongoing humanitarian catastrophe.

Several thousand people are feared to have died in such killings, which have been accompanied by a wave of sexual violence and the displacement of up to 2 million people.

This new report of what appears to have been the cold-blooded killing of unarmed civilians, including young children, will add to international pressure on Ethiopian authorities for a ceasefire to stem such abuses and allow humanitarian aid into Tigray.

All actors in the conflict have been accused of human rights abuses but Eritrean troops appear to have been responsible for a high proportion.

The description of the behaviour of the Eritrean troops at Abuna Yemata seen by the Guardian fits with previous reports of other such incidents in Tigray.

The testimony comes primarily from three individuals but is difficult to confirm in all its aspects. One source heard details from a woman who survived some hours after the attack, while the others gathered accounts from close friends, including a man whose wife was killed.

According to the accounts, the casualties were from three families who had spent the night in their homes before setting out to hide with the men from the village during the day.

The scouts came at 8am to the small hamlet, which comprises only a handful of homesteads, and were suspicious of an unusually large store of edible crops, according to the testimony. The foodstuff was the produce of several households that had been gathered for safekeeping.

The soldiers accused the villagers of being supporters of the TPLF insurgents and gathered them together in a field near a small river. One shot the two men in the group, aged 45 and 78, then others opened fire on the remainder. There are different reports of the number of attackers.

A larger group of Eritrean soldiers who arrived after the shootings reprimanded the scouts responsible for the killings, according to one account.

When the male residents of the village returned after some hours in hiding, they found the dead and injured. An infant was among the dead and nine members of one family were killed, a list of the names suggests.

The testimony matches accounts given by relatives of two children, aged six and four, who were injured in the attack but survived. Both were transported to a hospital in Mekelle, a journey that took a week due to road closures and the remote location of the alleged massacre.

The testimony also refers to a series of fierce clashes between TPLF and Eritrean forces in the area of the alleged massacre. Independent observers consulted by the Guardian have confirmed that these occurred at the locations indicated. Civilians were killed in shelling in the town of Hawzen, less than 5km from the scene of the alleged massacre, a day before it occurred.

Eritrean and Ethiopian forces are thought to have suffered significant casualties in the clashes in and around Hawzen and villages near the Abuna Yemata church in early May, though exact totals are unknown. Atrocities have frequently been committed in the aftermath of fighting as troops seek to establish control over populations or strategic landmarks and seek revenge.

In April the Guardian reported that almost 2,000 people had been killed in more than 150 massacres in Tigray, according to researchers. The oldest victims were in their 90s and the youngest were infants.

The worst perpetrators were Eritrean troops fighting alongside Ethiopian forces, though all armed actors are accused of committing atrocities.

Multiple witnesses, survivors of rape, officials and aid workers have said Eritrean soldiers have been seen throughout Tigray, sometimes clad in faded Ethiopian army fatigues.

Eritrean troops entered Tigray from its neighbouring state at the beginning of the offensive last year to reinforce the federal government’s forces. It is unclear whether they have remained with the consent of Addis Ababa.

Unicef said on Tuesday that children were paying “a terrible price” in the conflict.

“The magnitude and gravity of child rights violations taking place across Tigray show no sign of abating, nearly seven months since fighting broke out in northern Ethiopia,” the UN agency said.

In a speech to the UN security council last week, Sonia Farrey, the UK political coordinator at the UN, described a growing risk of famine, in part due to the conduct of hostilities.

“Armed parties continue to routinely prevent the delivery of humanitarian assistance. Aid which is delivered is often being taken from those in need to feed soldiers. Agricultural production is being targeted. Imports of vital communications equipment are being delayed. This is not a matter of interfering in sovereign internal affairs, but about observing the binding obligations on all states under international humanitarian law,” she said.

Source

______________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

#ChristianGenocide | A Massacre in Abuna Yemata Guh, at The Foot of The Famous Rock-Hewn Church

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2021

✞✞✞የአቡነ ይምዓታ ጉህ ቤተክርስቲያን ጭፍጨፋ ✞✞✞

ዓርብ ሚያዝያ ፳፱/፪ሺ፲፫ ዓ.ም ፤ ፲፱/19 ክርስቲያን አባቶች፣ እናቶች እና ሕፃናት/ጨቅላዎችን ጨምሮ ባሰቃቂ መልክ ተገድለው የሰማዕትነትን አክሊል ሲቀዳጁ፤ ሁለቱ ደግሞ ክፉኛ ቆስለው ሕክምና እየተደረገላቸው ነው።

✞✞✞ነፍሳቸውን በቅዱሳኑ ዕቅፍ ያኑርንል ከማህበረ ፃድቃን ይደምርልን!✞✞✞

💭 እየተገድሉ ያሉት ክርስቲያኖች ብቻ መሆናቸውን እየመዘገብነው ነው፤ ኢትዮጵያዊነት የሌለው አብዛኛው “ኢትዮጵያዊ” የተባለ ብሔር ብሔረሰብ ይህን በትግራይ ሕዝብ ላይ እየእካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ ይፈልገዋል፤ ፺/90% . ባይፈልገው ኖሮ ይህ በኬሚካል መሳሪያዎች ሳይቀር እየተፈጸመ ያለው ጭፍጨፋ በአንድ ቀን ውስጥ በቆመ ነበር፤ ግን የኦሮሞዎች፣ አማራዎች እና የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ፍላጎት ይህ አይደለም፤ ዋናው ዓላማቸው የትግራይን ክርስቲያኖች ከምድረ ገጽ ማጥፋት ነው። ከዓመታት በፊት ሲሰማኝ የነበረ ስሜት ነው፤ ኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች የኑክሌር ቦምብ ወይም ተመሳሳይ የጅምላ ማጥፊያ መሳሪያዎች ቢኖሯቸው በትግራይ ሕዝብ ላይ ወዲያው ከመጠቀም ወደ ኋላ አይሉም፤ የምጽፈውንን በደንብ አውቀዋለሁና በዚህ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ። ኢትዮጵያ በጎሳዎች እንድትከለል መደረጉ ያበረከተልን ትልቅ ነገር ቢኖር በጎሳ ደረጃ ማን ማን እንደሆነ፣ ምን ምን እንደሆነ ለይተን እንድናውቅና ለውደፊቱ እንድንጠነቀቅ መፍቀዱ ነው። አዎ! የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ጎሳዎች የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ጎሳዎች ጋር፤ ወደ መንፈሳዊ ሕይወት እንዲመጡ እስካልተደረጉ/እስካልተገደዱ ድረስ፤ እንኳን በአንድ አገር አብረው ሊኖሩ፤ በጉርብትናም እንኳን መኖር አይገባቸውም፤ በተለይ በዚህ በምንገኝበት በዘመን ፍጻሜ!

Gebrehiwet Gebreanenya and Abraha Gebreanenya are two married brothers who live in the house of their parents with their elderly father Gebreanenya Gebreegziabher, their wives and children. Gebrehiwet and his wife Tsegu Gebremichael had two children, Samrawit and Yordanos; and Abraha, his elder brother, and his wife Hiwet Birhane, had four children: Mahlet, Zufan, Rahel and a not-yet-christened baby. Both of them are farmers and everyday they move with their cattle to grazing lands and waters, only coming back to spend the night at home.

On Friday, May 7, 2021, a fighting took place between Eritrean and Tigrayan forces in the village of Abune Y’ma’eta Guh, at the foot of the famous rock-hewn church. The village residents all fled to the mountains and spent the day in caves. In the evening, when the fighting stopped, they came down to their village to spend the night in their homes. The next day, on Saturday, Gebrehiwet and Abraha discussed the plan for the day and as usual left with their cattle. The plan was for their wives, their children and their elderly father to join the other village residents and flee to the caves as they did the day before. Everyone was preparing food, water and other essentials for the day and early around 8 AM, just when they were about to leave the village, Eritrean troops unexpectedly came to the village, visited the houses, dragged the civilians out and massacred them in their farmlands. They shot 21 people in total and 19 of them died, two survived but in severely wounded condition. Seven of the killed are children under the age of 10, one of them a one-month-old baby. They killed everyone they found in the village.

The victims included 9 members of the Gebreaneneya family and 12 others. These are: Akebom Gebresilassie, Amit Abadi, Gidey Gebreqorqos , Awetash Tsadiq, Tsegu Gebreegzibher with her son, Tekle Gebrehiet, Alemtsehay Gidey (her son severely wounded). Birhan Abraha (with her two children). Alemtsehay’s father, Gidey, was killed by Ethiopian and Eritrean soldiers back in November.

When Gebrehiwet and Abraha came back in the evening, they found 8 members of the household massacred in a field some 20 minutes-walk away from their house. Their father Gebreanenya, Abraha’s wife and his four children including the not-yet-christened baby were all killed. Gebrehiwet’s wife Tsegu and his 2-year-old daughter Yordanos were also killed. His daughter Samrawit was wounded by bullets and machete, but she survived.

The troops first shot Samrawit on her right thigh and leg. When they knew she was not dead, they used machete to injure her right thigh and leg. Samrawit is four and half years old. Her father brought her to Ayder on foot through Agoza-Tsigereda route because the Megab – Abraha we Atsbeha route was occupied by the troops. Some other men from the village helped him carry her in an improvised stretcher. They started the journey on Thursday May 13 (05/09/2013 ዓ/ም) and arrived at Ayder Referral Hospital on Saturday May 15. They were lucky to find a car on the way from Tsigereda to Wukro, which brought them to Mekelle.

Source

___________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Amhara Fano to Tigrayans: You Don’t Belong Here’: ‘LEAVE or Lose Life’’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2021

አማራ ፋኖ ሚሊሺያ ለትግራዋያን፤ “እዚህ አትኖሯትም፤ ወይ ውጡ ወይ ሕይወታችሁን ታጣላችሁ!

እግዚኦ! አማራ ምን ነካው? ሱዳን ወደ ጎንደር እየተጠጋች ነው፣ ኦሮሞዎች አዲስ አበባን ለመጠቅለል በመጣደፍ ላይ ናቸው፣ የሰላማዊው የትግራይ ሕዝብ ነገር አላስተኛና አላሽችል ያለው አማራ ግን በወኔ ምስኪን ገበሬዎችንና ቤተሰቦቻቸውን እንደ ሌባ ከቤታቸው ያሳድዳል፣ ይዘርፋል ይገድላል ፥ ገዳም ገብቶ በሺህ የሚቆጠሩ ታላላቅ አባቶችን ከእግዚአብሔር ቤት ያስወጣል፣ አንወጣም ያሉትን ይደበድባል፣ ይገድላል። አማራዎች ኢትዮጵያን አዋረዷት! ተዋሕዶን አቀለሏት! ባዕዳውያኑ ተሳለቁብን! ጠላት ተደሰተ!

❖[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፬፥፰፡፲፩] ❖

ቃየልም ወንድሙን አቤልን። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው። በሜዳም ሳሉ ቃየል በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት፥ ገደለውም። እግዚአብሔርም ቃየልን አለው። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ። አላውቅም፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን? አለውም። ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል። አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ።”

Land Dispute Drives New Exodus In Ethiopia’s Tigray

They (Amhara forces) circulated a paper saying, ‘If you don’t leave the area within two days, you will lose your lives’,” said Birhane Tadele, a priest from the west Tigray village of Rewasa. “Then they took all the cattle and everything in the house.”

The dusty buses keep coming, dozens a day, mattresses, chairs and baskets piled on top. They stop at schools hurriedly turned into camps, disgorging families who describe fleeing from ethnic Amhara militia in Ethiopia’s Tigray region.

Four months after the Ethiopian government declared victory over the rebellious Tigray People’s Liberation Front (TPLF), tens of thousands of Tigrayans are again being driven from their homes.

This time, it is due not to the fighting, but to regional forces and militiamen from neighbouring Amhara seeking to settle a decades-old land dispute, according to witnesses, aid workers and members of Tigray’s new administration.

Amhara officials say the disputed lands, equal to about a quarter of Tigray, were taken during the nearly three decades that the TPLF dominated central government before Prime Minister Abiy Ahmed came to power in 2018.

Obviously the land belongs to the Amhara region,” Gizachew Muluneh, spokesman for the Amhara regional administration, told Reuters.

Ababu Negash, 70, said she fled Adebay, a town in western Tigray, after Amhara officials summoned Tigrayans to meetings in February.

They said you guys don’t belong here,” Ababu told Reuters in Shire, a town 160 km to the east, to where many from west Tigray are fleeing. “They said if we stay, they will kill us.”

This fresh exodus from the west of Tigray risks exacerbating a precarious humanitarian situation in the region, with hundreds of thousands of people already uprooted by fighting. The territorial dispute is also being carefully watched by other regions in Ethiopia’s fractious federation, some with their own simmering border disputes.

Fighters from Amhara entered western Tigray in support of federal forces after the TPLF, Tigray’s then-governing party, attacked military bases there in November. They have remained ever since, and Amhara officials say they have taken back a swathe of territory that was historically theirs.

Tigrayan officials say the area has long been home to both ethnic groups and that the region’s borders are set by the constitution. Now that fighting has subsided and roads have reopened, they say there is a concerted, illegal push to drive out Tigrayans.

Reuters interviewed 42 Tigrayans who described attacks, looting and threats by Amhara gunmen. Two bore scars they said were from shootings.

The western Tigray zone is occupied by the Amhara militias and special forces, and they are forcing the people to leave their homes,” Mulu Nega, head of Tigray’s government-appointed administration, told Reuters in Tigray’s capital Mekelle.

He accused Amhara of exploiting Tigray’s weakness to annex territory. “Those who are committing this crime should be held accountable,” he said.

Asked about the accounts of violence and intimidation by Amhara fighters, Yabsira Eshetie, the administrator of the disputed zone, said nobody had been threatened and only criminals had been detained.

No one was kicking them out, no one was destroying their houses even. Even the houses are still there. They can come back,” he said. “There is federal police here, there is Amhara special police here. It is lawful here.”

Reuters was unable to reach Amhara police, and federal police referred questions to regional authorities.

WHOSE LAND?

Gizachew said Amhara was now administering the contested territory, reorganising schools, police and militia, and providing food and shelter. Tigrayans were welcome to stay, he said, adding that Amhara has asked the federal government to rule on the dispute and expected a decision in coming months.

He did not respond to requests for comment on the accusations of violence and intimidation by Amhara fighters.

The prime minister’s office referred Reuters to regional authorities to answer questions about the land dispute and the displacement of Tigrayans, who make up around 5% of Ethiopia’s 110 million people. There was no response from a government task force on Tigray or the military spokesman.

In a speech to parliament on March 23, Abiy defended Amhara regional forces for their role in supporting the government against the TPLF. “Portraying this force as a looter and conqueror is very wrong,” he said.

The United Nations has warned of possible war crimes in Tigray. U.S. Secretary of State Antony Blinken said this month there have been acts of ethnic cleansing and called for Amhara forces to withdraw from Tigray.

Ethiopia’s government strenuously denies that it has an ethnic agenda.

Nothing during or after the end of the main law enforcement operation (against the TPLF) can be identified … as a targeted, intentional ethnic cleansing against anyone in the region,” the foreign ministry said in a statement following Blinken’s remarks.

Reuters could not determine how many people have fled west Tigray in recent weeks as families move frequently, many stay with relatives, and some have been displaced several times.

Local authorities and the U.N. Office for the Coordination of Humanitarian Affairs (OCHA) said about 1,000 were reaching Shire every day, with 45,000 coming since late February.

The Norwegian Refugee Council said between 140,000-185,000 came from west Tigray over a two-week period in March.

LEAVE OR LOSE LIFE’

Tewodros Aregai, interim head of Shire’s northwestern zone, said the town was hosting 270,000 displaced people even before the latest influx and did not have enough food or shelter.

Four centres set up to house new arrivals are near-full. Families cram into classrooms, halls and half-finished buildings. Others camp under tarpaulins or on open ground.

Ababu said she and her family reached Shire at the beginning of March. She fled her farm in November, when she said Amhara regional forces killed civilians in nearby Mai Kadra after taking the town with federal forces. She said she spent three months in Adebay but was forced to leave at the end of February.

Reuters could not independently verify her account. Communications in Tigray, a mountainous region of about 5 million people, have been patchy since the conflict began and the region was off-limits for most international media until this month.

Amhara officials in Mai Kadra deny that Tigrayans were attacked there, although dozens of displaced residents provided similar accounts.

People still living in Mai Kadra told Reuters that Tigrayan youths, backed by local security forces, stabbed and bludgeoned to death hundreds of Amhara civilians the night before government forces entered the town on Nov. 10. Ethiopia’s state-appointed human rights commission said two weeks later that an estimated 600 civilians had been killed.

The 42 Tigrayans interviewed by Reuters as they fled from the west said they were now being evicted en masse.

They (Amhara forces) circulated a paper saying, ‘If you don’t leave the area within two days, you will lose your lives’,” said Birhane Tadele, a priest from the west Tigray village of Rewasa. “Then they took all the cattle and everything in the house.”

Birhane said he fled to Humera, a town in the disputed zone, but could not stay because Amhara gunmen were rounding up people with Tigrayan IDs and imprisoning them. He now lives in a school in Mekelle.

Two other Tigrayans also described such roundups in Humera, and three described similar circulars at other locations demanding they leave. Reuters could not independently verify their accounts.

A farmer from Mylomin, a small village in west Tigray, showed Reuters scars on the stomach and back of his five-year-old son Kibrom, whom he said was shot when the Ethiopian army arrived on Nov. 9 with its Amhara allies.

The farmer, who did not want his name published for fear of reprisals, said he took the boy to Gondor hospital in Amhara. When they returned, neighbours told him Amhara gunmen had stolen his 60 cattle and other belongings. He now lives with his family in a Mekelle schoolyard.

Reuters was unable to reach officials in Mylomin for comment on his account of the fighting. Officials at Gondor hospital said they received an influx of patients with injuries from violence in early November but did not give details on specific cases.

Source

_________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: