Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መታሠር’

British Police Arrests a Christian Woman to Appease Muslims

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 26, 2022

💭 በዛሬው ሰንበት ዕለት በለንደኑ ሃይድ ፓርክ “የተናጋሪዎች ጥግ” የብሪታኒያ ፖሊሶች ሙስሊሞችን ለማስደሰት ሲሉ አንዲት ክርስቲያን ሴትን እንዲህ ቅሌታማ በሆነ መልክ አሥረው ከመናፈሻው አስወጧት።

የቀድሞዋ ሙስሊም የዛሬዋ አጥባቂ ክርስቲያን ትውልደ ቱርኳ ‘ሃቱን ታሽ’ የእስልምናን ተረት ተረት በአሳማኝ መልክ አንድ በአንድ ያጋለጠችና ሙስሊም ኢማሞችን ሳይቀር የረታች ጀግና ክርስቲያን ናት። ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር ላይ በሙግት የተሸነፉት ሙስሊሞች ጥቃት በመፈጸም በሜንጫ አጥቅተዋት ቆስላ ነበር። በወቅቲ ምንም እንኳን የቪዲዮ መረጃ ቢኖርም፤ የለንደን ፖሊሶች ግን አጥቂዋን ሙስሊም ለመርመር ሆነ ለማሰር ምንም ሙከራ ሳያደርጉ ቀርተዋል። ይህ ብዙዎችን አስቆጥቶ ነበር።

  • የለንደን ተናጋሪዎች ጥግ ‘ሸሪዓ ኮርነር’ ሆነ። ወራዳ የብሪታኒያ ፖሊስ!
  • London’s Speakers’ Corner becoming ‘Sharia Corner’

💭 Sunday June 26th 2022: Christian Preacher Hatun Tash Arrested at London’s Speakers Corner

Sunday 25 July 2021: Christian preacher Hatun Tash attacked and stabbed multiple times by a man in a black Islamic robe at Speakers’ Corner in Hyde Park, London

https://www.spectator.co.uk/article/an-interview-with-hatun-tash-the-christian-preacher-stabbed-at-speakers-corner

Met Police are slammed for failing to catch knifeman five days after he stabbed Christian preacher

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! በኢትዮጵያ አቶ በረከት፤ በአሜሪካ ደግሞ የፕሬዚደንት ትራምፕ የረጅም ጊዜ ተባባሪና አማካሪ በ “ኤፍ.ቢ.አይ” ተከሰው ታሠሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2019

አቶ ሮጀር ስቶን፡ “ዋሽተዋል” የሚል ክስ ተመስርቶባቸው በዛሬው ዕለት በኤፍ. .አይ ፖሊሶች ታሥረዋል። ወስላታው ሜዲያ “ሲ.ኤን.ኤን” ግለሰቡ ሲታሠሩ በቦታው ተገኝቶ ነበር። ሲ.ኤን.ኤን. እንዴት በቦታው ሊገኝ ቻለ? ማንስ ጠቆመው? ወዘተ የሚሊት ጉዳዮች በጣም አነጋጋሪ ናቸው።

በኢትዮጵያ ደግሞ፡ ለ27 ዓመታት ያህል ከአንድ ሰፌድ አብሮ ሲበላ የነበረው “ኤፍ..አቢይ” ያሳደገውን የትግል ጓዱን፡ አቶ በረከት ሰምዖንን ከሶ አስሯል። “አብዮት ልጇን ትበላለች” እንዲሉ አንዱ የሉሲፈራውያን ወኪል ሌላውን የሉሲፈራውያን ወኪል እየበላ ነው።

ልክ እንደ ፕሬዚደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ፡ በአላሙዲን እርዳታ ሳውዲ ሄደው ሲታከሙ የነበሩት አቶ በረከት፡ ከማይመቹኝ ፖለቲከኞች መካከል አንዱ ናቸው፤ ግድየለም፡ አሁን ሁሉም እርስበርስ ይባሉ።

በአሜሪካ እንደምናየውና በዶናልድ ትራምፕ እና በ ክርስቲያኖች ላይ እንደሚካሄደው የጥቃት ዘመቻ፤ በአገራችንም የ666ቱ ወኪሎች እነ ዶ/ር አብይ አህመድ በክርስቲያን ተዋሕዶ ትግሬዎች ላይ ለመዝመትና ባገራችን ክፉኛ ለሚሆነው የዕልቂት ሁኔታ ሕዝባችንን እያዘጋጁ ነው። በጣም በጣም በመጣደፍ ላይ ናቸው።

ያው እንግዲህ፡ ላለፉት 50 ዓመታት አገራችንን ማን እያስተዳደረ እንደሆነ እያየን ነው፤ በአገራችን ላይ አንድ ተንኮል ሲሠሩ በአገሮቻቸው ከእኛ የባሰ የተንኮል ሤራ በራሳቸው ሰዎች እጅ ይጠነሰሳል፤ ባለሥልጣን አያድርገኝበዚህ ዘመን ሥልጣን የሚሻ በጣም ሞኝ እና መጥፎ የሆነ ሰው ብቻ መሆን አለበትአስገራሚ ዘመን ላይ እንገኛለን፥ ወገኖች!

Roger Stone INDICTED and ARRESTED by FBI

Veteran political operative Roger Stone has been arrested in Florida, according to the office of the special counsel led by Robert Mueller.

A statement from special counsel spokesman Peter Carr reads: “The indictment, which was unsealed upon arrest, contains seven counts: one count of obstruction of an official proceeding, five counts of false statements, and one count of witness tampering.”

CNN claims to have video in which FBI agents are heard pounding on the door of Stone’s home in Fort Lauderdale, FL, this morning where he was arrested.

Continue reading…

________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: