Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መቀሌ’

Africa, GMOs, Western Interests and the Gates Foundation

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

🛑 አፍሪካ የጄኔቲክ ምህንድስና እና የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ተቋም/ ፋውንዴሽን

💭 በመላ አፍሪካ ሎቢስቶች፣ በጎ አድራጊዎች እና ነጋዴዎች አህጉሪቱን በዘረ መል ምህንድስና የተሻሻሉ እህሎችንና ምግቦችን ለመክፈት ተግተው እየሰሩ ነው። እነዚህ የ666ቱ እህሎችና ምግቦች ለሁለቱ የአፍሪካ ታላላቅ ችግሮች፡ ለረሃብ እና ወባ ተዓምራዊመፍትሄ ሊሰጡ እንደሚችሉ ይከራከራሉ።

የንቅናቄው ዋነኛ ደጋፊ ከሆኑት መካከል አንዱ የሆነው ቢል ጌትስ ከዓለማችን ባለጸጎች አንዱ እና በታሪክ እጅግ ጠንካራ የበጎ አድራጎት ድርጅት መስራች ነው። ፊልሙ የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በአህጉሪቱ በድብቅ ለሚደረጉ የጄኔቲክ ሙከራዎች ዋና ገንዘብ ሰጪ እንዴት እንደሆነ ያሳያል።

በዘረ መል ምህንድስና የተሻሻሉ እህሎችና ምግቦችበጣም አደገኛ ፣ የሰው ህይወትንና ጤናን የሚጎዳ፣ ተፈጥሮን የሚያበላሹ እንኳን ለሰው ለእንስሳ መቅረብ የሌለባቸው ናቸው። ይህ እኵይ የምግብ፣ መድሃኒትናክትባት ዘመቻ አሁን በተለይ በአፍሪቃ ሕዝቦች ላይ ያነጣጠረ ነው።

ዛሬ የወጣው መረጃ እንደሚጠቁመን ግማሽ ዓለምን የበከለው የኮቪድ ክትባት አምራቹ የፋይዘር ኩባንያ አጋር የ“ቢዮንቴክ” ኩባንያ በኤም.አር. ኤን. / mRNA መርዛማ ቅመም የተዘጋጀውን ክትባት ለማላሪያ በሽታ መጠቀም እንደሚችል አሳወቀማላሪያእህህ አፍሪቃ መጡልሽ፤ በኮቪድ ወረርሽኝ ምንም ጉዳት ያልደረሰበትንና የተከታቢውም ቁጥር በጣም ዝቅተኛ የሆነውን የአፍሪቃ አህጉርን በማላሪያ ክትባት በኩል አዲስ የአውሬው ዘርሊያደርጉት አቅደዋል።

በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነትም የዚሁ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ነው። ከከሃዲው ፋሺስት ኦሮሞአገዛዝ ጋር በማበር በዕቅድ በሕዝባችን ላይ ጦርነት ከፈቱበት ለከፍተኛ ችግር አበቁት፤ መንገድ ይከፈት እርዳታ ይግባ አሉ፤ አሁን የተራበውን፣ የታመመውንና አማራጭ ያጣውን ሕዝቤን፤ “ያመጣልንህን ምግብውሰድ፣ ክትባቱንም ተከተብአሉት። በእርዳታ መልክ ስለሚገባውም የዩክሬይን ስንዴ የተበከለ (GMO)እንዳይሆን ከፍተኛ ስጋት አለኝ። ስንዴውን ትንሽ እያስቀሩ በጎተራ ይደብቁት ጊዜው ሲደርስ በአግባቡ እናስመረምረዋለን።

🔥“ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”

👉 Courtesy: DW Germany

💭 Across Africa, lobbyists, philanthropists and businesspeople are working to open up the continent to GMOs. They argue that GMOs can provide a miracle solution to two of Africa’s biggest problems: famine and malaria.

One of the main supporters of the movement is Bill Gates, one of the world’s wealthiest individuals and founder of the most powerful philanthropic foundation in history. The film shows how the Bill & Melinda Gates Foundation became the main funder of genetic experiments underway on the continent.

Discreetly and beyond the reach of critical voices, scientists are conducting research on the genetic modification of cassava plants and mosquitoes as a solution to the malaria problem.

The role of the EU here is an ambiguous one: Whereas the bloc was initially skeptical about genetic engineering because of the potential risks to health and the environment, now the EU is working together with the Microsoft founder’s nonprofit conducting experiments that would be banned in Europe.

Genetic modification in Africa is about power, but it is also about money. And this puts the Bill & Melinda Gates Foundation in the firing line: by financing genetic engineering experiments in Africa, the organization is playing into the hands of big western agribusiness.

“Africa, GMOs and Western Interests” shines a light on the brave new world of philanthrocapitalism, where humanitarian aid has a stubborn aftertaste of business, famine programs are often a pretext to introduce GMOs and public investments can serve private interests.

______________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

STOCKHOLM SYNDROME: Getachew Reda Behaving Like The Vaccine-Victim Canadian Actress?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 1, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ስቶክሆልም ሲንድሮም፡ ጌታቸው ረዳ እንደ ኮቪድ ክትባቱ-ተጎጂዋ ካናዳዊት ተዋናይ የትግራይን ሕዝብ ለሚጨፈጭፉት ጋላ-ኦሮሞ ገዳዮች ተንበረከከን?

“ዳክዬ የሚመስል ከሆነ እንደ ዳክዬ የሚዋኝ እና እንደ ዳክዬ የሚጮህ ከሆነ ምናልባት ዳክዬ ሊሆን ይችላል.”

“If it looks like a duck, swims like a duck, and quacks like a duck, then it probably is a duck.”

እንዲሉ፤ የእነ አቶ ጌታቸው ‘አልማር-ባይ’ የሕወሓት አንጃ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና ጠላት የሆነውን ጋላ-ኦሮሞ ለማንገስ ዛሬም እየሠሩ እንደሆነ ይህ ተግባራቸው በግልጽ ይጠቁመናል።

ኢ-አማኒው አቶ ጌታቸው ለብርሃነ መስቀሉ፤ ለትግራይ ጽዮናውያን የመስቀሉ ልጆች ምንም ዓይነት የመልካም በዓል መግለጫ ወይንም መልዕክት አላስተላለፈም፤ ዝም ጭጭ ነበር ያለው። ለዓመታዊው የኅዳር ጽዮን ሆነ ለሌሎች ክርስቲያናዊ በዓላት አፋቸው ዝግ ነው። “እንኳን አደረሳችሁ!” ባይሉ እንኳን፤ እውነት ለክርስቲያኑ የትግራይ ሕዝብ የቆሙ ቢሆኑ ኖሮ፤ “መስቀል ኃይላችን ነው፣ መስቀል ቤዛችን ነው፤ በመስቀሉ ኃይል ድል እናደርጋለን፣ ሰላምን እናመጣለን…” ማለት በቻሉ ነበር። ግን አንዴም መንፈሳዊነት የተሞላበት መልዕክት ሲያስተላልፉ ሰምተናቸው አናውቅም። የሚኖሩትና የሚሠሩት ያን አስቀያሚ የሉሲፈር/ቻይና ባንዲራ ለማስተዋወቅ ብቻ መሆኑን በኅዳር ጽዮን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ላይ ሲሰቅሉት፣ በመስቀል በዓል ዕለት ሲያውለበልቡት፣ የክርስቶስ ተቃውሚ ቱርክ በደደቢት የድሮን ጭፍጨፋ አድርጋ ብዙ ወገኖቼን በጨፈጨፈች ማግስት በቱርክ አገር ይህን የሉሲፈር ባንዲራ ከቱርክ የሉሲፈር ባንዲራ ጎን በኢስታምቡል በጋራ እያውለበለቡ ሲዘፍኑ እና ሲጨፍሩ አይተናል። አዎ አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦“ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

በሌላ በኩል ግን፤ ታንኩንም፣ ተዋጊውንም፣ ባንኩንም ሜዲያዎቹንም ላስረከቧቸውና ዛሬ ጽዮናውያንን ለሚጨፈጭፉት አረመኔ ጋላ-ኦሮሞዎች፤ “እንኳን ለኢሬቻ በዓል አደረሳችሁ!” ማለቱ ደግሞ እጅግ በጣም ልብ ይሠብራል፣ ደም ያፈላል፤ በቁስላችን ላይ ጨው ነሰነሱበት። እንግዲህ ጋላ-ኦሮሞዎቹ በትግራይ የጽዮናውያንን፣ በወለጋ ደግሞ የአማራ፣ ተጋሩና ጉራጌዎችን ደም ለዋቄዮ-አላህ አምላካቸው ከገበሩ በኋላ፤ ለዲያብሎስ ምስጋና ለሚሰጡበት በዓል ነው፤ “እንኳን አደረሳችሁ!”እያላቸው ያለው። በመስቀል ዕለት ግን መስቀሉን ችላ ብሎት ነበር። የኮቪድ ክትባት ፊቷን ሽባ ካደረገባት በኋላ እንኳንት “በድጋሚ እከተባለሁ!” እንዳለችዋ ካናዳዊት፤ ‘ስቶኮልም ሲንድሮም?’ ወይስ አቶ ጌታቸው ስንጠረጥረው እንደነበረ ጋላ-ኦሮሞ ነው? 😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

✞✞✞ ያውም በግሸን ማርያም ዕለት! ✞✞✞

🛑 በነገራችን ላይ፤ ከብቸኛውና ከብርቅዬው ግዕዝ ይልቅ (ዛሬ፤ አይገባቸውምና፤ እንኳንም አልመረጡት! እላለሁ)የባዕዳውያኑን የላቲን ፊደልን የመረጡት ከሃዲ ጋላ-ኦሮሞዎች “Irreecha ወይንም Irreessa /Dhibaayyuu“ የሚለውን አጋንንታዊ ቃል ለመጻፍ ስምንት ወይንም አሥር የሮማውያኑን ፊደላትን ተጠቅመዋል። ለከዱት ለግዕዝ ቋንቋ ግን፤ “ኢሬቻ” ሦስት ፊደላት ብቻ ናቸው ያስፈለጉት። በአንድ ገጽ ላይ የተጻፈ የአማርኛ ወይም የትግርኛ ጽሑፍ በአውሮፓውያኑ ቋንቋዎች ሲተረጎም ሁለት ገጾች ይወጡታል፣ ወደ ኦሮምኛ ሴተረጎም ደግሞ አምስት ገጾች ይወጡታል፤ ወደ ግዕዝ ቋንቋ ሲተረጎም ግን ግማሽ ገጽ ብቻ ነው ያለው። አማርኛ አስተምራቸው የነበሩ ፈረነጆች ይህን የቋንቋ ንፅፅር ጥናት ምሳሌ ሳነሳላቸው፤ “ግዕዝ በጣም ብልህ፣ ቆጣቢና በጣም የረቀቀ ቋንቋ ነው!” እያሉ አድንቆታቸውን ያሳዩኝ ነበር። ግን የጋላ-ኦሮሞዎች ድርቅና፣ ድንቁርና፣ ግብዝነትና ክህደት ተወዳዳሪ የለውም! በስህተት ብዙ ውለታ የዋልንላቸውን (በግሌም)እነዚህን ምስጋና-ቢስ አርመኔዎችን 👹 እንዴት እንደምንቃቸውና እንደምጸየፋቸው! ለማንኛውም ቀናቸውን ይጠብቁ፤ ብዙም አልራቀም!

💭 Spokesperson for the TPLF, Getachew Reda congratulating the cruel anti-Christian Oromos for their pagan and superstitions ‘Irreecha’ festival.

This festival is a practice of the heathens. The non-Christian Oromos worship evil spirits and practice blood sacrifices of humans and animals,. That’s why they went to massacre millions of Christians just in the past four years, since they came into power. Right on the eve of this evil devil worshiping festival the Oromos massacred hundreds of non-Oromos in Tigray and Wollega regions of Ethiopia after they covered/painted trees with butter. ‘BLOOD SACRIFECE for IRREECHA’

No wonder they chose to celebrate this anti-Christian festival just a week after Christians celebrated the annual Christian festival of the Meskel (which means “CROSS” in Ethiopic), marking the finding of the “True Cross” on which Jesus Christ was crucified. The festival is one of the major religious celebrations of the Orthodox Church in Ethiopia.

ስቶክሆልም ሲንድሮም: ካናዳዊቷ ተዋናይ የኮቪድ ‘ክትባት’ ከወሰደች ሳምንታት በኋላ ግማሽ ፊቷ ሽባ ሆኖባት ትሰቃያለች ፣ ግን ዛሬም፤ “ክትባቱን በድጋሚ እወስዳለሁ” ትላለች።

💭 STOCKHOLM SYNDROME: Canadian Actress Suffers Face Paralysis Weeks after Getting Covid ‘Vaccine,’ Says She’d Do it Again

💭 በዛሬው ቪዲዮው ውስጥ በድጋሚ የተካተተው ቃለመጠይቅ የተደረገው ከዓመት በፊት ነበር፤ ታዲያ እነ አቶ ጌታቸው ሕዝባችን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለና ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰበት የማይነግሩን ለምንድን ነው? ምን የሚደብቁት ነገር አለ? ምን ያቀዱት ነገር አለ? ነገሮችን ሁሉ ደብቀው ክርስቲያኑን ሕዝባችንን ከግራኝ ጋር አብረው መጨረሱን ሊቀጥሉበት አቅደው ይሆን? አቶ ጌታቸው፣ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ ዋ! ወዮላችሁ!

👉 ጌታቸው ረዳ በቢቢሲ ሃርድቶክ – ዓርብ, ነሐሴ ፯/፳፻፲፫ ዓ.ም ስቴፈን ሳኩር ለአቶ ጌታቸው፡ “በትግራይ የተፈጸመውን ግፍ ለመመርመር የስምንት ወራት ጊዜ ነበረህ፤ እስካሁን ምን አገኘህ?”

GETACHEW REDA on BBC HARDtalk – 13 Aug 2021

Stephen Sackur to Getachew: “You had 8 months to investigate the atrocities in Tigray: What have you discovered?”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደብረጽዮን እና ግራኝ አህመድ በአንድ ጊዜ ፖሊሶችን አስመረቁ | ተናቦ መሥራት ማለት ይህ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2022

🔥 ትናንትና በመቐለ ዛሬ በአዲስ አበባ!

‘TDF’ በደብረ ጽዮን ‘OLA’ በግራኝ አህመድ፤ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሲል በአንድ ወቅት መፈጠራቸውንም እናስታውስ። ሕዝቤን ለኦሮሞ ዘንዶ አሳልፈው የሰጡት ሕወሓቶች ‘TDF’ የተሰኘውን መጠሪያ እንደ ‘መከላከያ’ አድርገው ሲያደራጁ፤ የእነ ግራኝ ኦሮሞዎቹ ግን ‘OLA’ የተባለ የመከላከያ ሳይሆን የጥቃት ቡድን እንዲቋቋም ተደርጓል። “የኦሮሞ ነጻ አውጭ”

የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጭፍጨፋውን ልክ ሲጀምር ለ”Plan B” ‘OLA’ የተባለ ሌላ ኦነግ ዘረጋ። ልክ TDF በትግራይ በተመሠረተበት ወቅት ‘OLA’የተባለውም የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ሽመልስ አብዲሳ ልዩ ሃይል ይፋ እንዲሆን ተደረገ። አሁን የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ምርጫ ተብየውን ድራማ ሠርቶ ሁሉንም ነገር ከተቆጣጠረ በኋላ፣ የትግራይ አባቶችና እናቶች፣ ወንድሞችና እኅቶች፣ ካህናትና መነኮሳት ከፍተኛ መስዋዕት ከፍለው የሰማዕትነት አክሊል እስከ መቀዳጀት ከደረሱ ከስምንት ወራት በኋላ TDF እና ‘OLA’ አብረን እንሠራለን፤ ግንባር እንፈጥራለን የሚል ዜና ተሰማ። እንግዲህ ይታየን ‘OLA’ የተባለው ቡድን ከወሬ በቀር ምንም ዓይነት የውጊያ እንቅስቃሴ አላደረገም፣ በኦሮሚያ ሲዖል የተሰዋም አንድም ኦሮሞ የለም፤ ይህ ቡድን እንግዲህ ኦነግ ነው፣ ኦነግ ደግሞ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ናቸው፣ ኦነግ ደግሞ “ሕወሓቶች በሽብርተኝነት ፈርደውበት ወደ አስመራ የገባውና ከሦስት ዓመታት በፊት ከአስመራ ተመልሶ “የሕወሓትን አገዛዝ ከአዲስ አበባ አባሯቸዋል” የተባለለት ቡድን ነው።

የሕወሓቱ ደብረ ጽዮን + የሻዕቢያው ኢሳያስ + የኦነጉ ግራኝ አህመድ ምን ዓይነት አሳዛኝ ድራማ እየሠሩብን እንደሆነ እያየን ነው?

ለመሆኑ የሉሲፈርን/ባንዲራ እያውለበለቡ “አንድ ሁለት!” ሲሉ የነበሩት የመቀሌው ምርቆች “ምርኮኞች” የተባሉት ኦሮሞዎች ናቸውን? እንግዲህ አምና ላይ እነ ደብረ ጽዮን፤ “የቀድሞዎቹ የመቀሌ ፖሊሶች ትግራይን አስጠቅተዋል” ብለው ኮንነዋቸው ነበር። አይይ! ከሳምንት በፊት አራት ሽህ ምርኮኞችን መልቀቃቸውን ሲያሳውቁን የነበሩት፤ የተቀሩትን የጽዮናውያን ጠላቶችን ከጠላት ሃገር አረብ ኤሚራቶች የተላከላቸውን ኬክ እየመገቡና የማንጎ ጭማቂ እያጠጡ በማቆየት ጽዮናውያንን የሚተኩና የጽዮናዊውን ሕዝበ ስብጥር ለመቀየር ከምርኮቹ ፖሊሶችንና ወታደሮችን ለማፍራት ስላቀዱ ይሆናል እኮ ሁሉም ነገር ተዘጋግቶ እንዲቆይ የፈቀዱት።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia’s Tigray War: Inside Mekelle Cut off From The World | BBC

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 3, 2022

💭 የኢትዮጵያ የትግራይ ጦርነት፤ ከዓለም ከተቆረጠችው በመቀሌ ከተማ ውስጥ

ነገ የሚራቡ ቢሆኑም ያላቸውን ለሌሎች ያካፍላሉ። አብሮ ለመትረፍ ብዙ አብሮነት አለ።

They share what they have with others even if it means they will starve tomorrow. There is so much solidarity to surviving together.”

💭 ጽዮናውያንና እግዚአብሔር አምላካቸው በቅርቡ የሚበቀሏቸው ኦሮሞዎቹና ኦሮማራዎቹማ፤

“ኑ ጽዮናውያንን ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የኢትዮጵያ/እስራኤል ስም አይታሰብ አሉ”

ብለውን ነበር።

አዎ! እንደ ሕዝብ፤ ምንም መለሳለስና ወለም ዘለም ማለት አያስፈልግም። ከሁሉም አቅጣጫ እያየነው ነው። ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ “የትግራይ ሕዝብ ምን ቢያደርጋችሁ ነው ከምድረ ገጽ ልታጠፉት የፈለጋችሁት?” ሲሉን ፻/100% ትክክል ናቸው። ዓለም ያወቀው፣ ማመን እሰከሚሳነው ድረስ የደነገጠበትና የተረበሸበት ጉዳይ ነው።

“ሕዝብን መውቀስ ተገቢ አይደለም! ማሕበረሰብ እንደ ሕዝብ መወንጀል የለበትም፣ በሕዝብ ላይ አትፍረድ! ቅብርጥሴ” ሲባል እየሰማን ነው። ግብዝነት! እግዚአብሔር “የእኔ ናቸው” የሚላቸው ሕዝቦች አሉ፤ የሰይጣን ሕዝብ መሆን የመረጡ ሕዝቦችም ነበሩ፣ ዛሬም አሉም። ታዲያ አንተ ማን ነህ “ሕዝብን አትወንጅል” የምትለው? የትግራይን ሕዝብ እንደ ሕዝብ አይደለም ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የተነሳሱት? ታዲያ ተጠቂው እንደ ሕዝብ ተለይቶ ጥቃት እንደሚደርስበት ለመናገር ከቻልን ለምንድን ነው በአጥቂዎቹ ሕዝቦች ጣታችንን መጠቆም የማንችለው? ቱርኮች እንደ ሕዝብ ነበር በሁለት ሚሊየን አርሜኒያውያን፣ በሦስት ሚሊየን ግሪኮች እና አሹራውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ጭፍጨፋውን ያካሄዱት፣ በቱርኮች መካከል ጥሩ ሰው ይኑር አይንሩ ዝርያ/irrelevant ነበር፤ አብዛኛው ሕዝብ ክርስቲያኖችን ከመጨፍጨፍ ሊያድናቸው አልቻለም። ስድስት ሚሊየን አይሁዶች በናዚ ጀርመን ሲጨፈጨፉ ጥሩ የሆኑ ጀርመናውያን ሳይኖሩ ቀርተው አይደለም፤ (አይሁዳውያንን ሲደብቁና ሲረዱ የነበሩትን እነ ኦስካር ሺንድረን እናስታውስ) ሆኖም የጀርመን ሕዝብ ዝርያ/irrelevant ስለነበር አይሁዳውያኑን ከመጨፍጨፍ አላዳናቸውም።

ወደኛ ስንመጣ 100% እርግጠኛ ሆኜ ለመናገር እደፍራለሁ፤ በግለሰብ ደረጃ ጨለማማ የሆነውን የአባቶቻቸውንና፣ እናቶቻቸውን የስጋ ማንነትና ምንነት፤ “ኦሮመነታቸውን” በመተው ወደ ክርስቶስ ብርሃን የሚመጡ ወገኖች አሉ፤ በግለሰብ ድረጃ፤ በሕዝብ ደረጃ ግን ኦሮሞ የተባለው ሕዝብ የእግዚአብሔር ሕዝብ በጭራሽ አይደለም። ልክ እንደ ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የትንቢት መፈጸሚያ ሕዝብ እንጂ። እነርሱም ይህን ከፍርሃትና፣ ከመረበሽ ጋር በደንብ እንደሚያውቁት አውቃለሁ። እንደተባለው ኢትዮጵያውያን “Short Memory” ያለን ግድየለሽ ሰዎች ስለሆንን ነው እንጂ ኦሮሞ/ጋላ ኢትዮጵያዊ የነበሩ ከሃያ የሚበልጡ ነገዶችን ሙሉ በሙሉ ያጠፋ ሕዝብ እኮ ነው። ኦሮሞ/ጋላ በውስጡ ባሉትና በዙርያው ባሉ ማሕበረሰብ ክፍሎች የራሱን ጎሳ የበላይነት ለማስፈንና ለመንጠቅ ብሎም ይህንን የበላይነት እውን ለማድረግ ከመዋጋት አልፎ፤ በጊዜው ለማመን እና ለማየት እጅግ በሚዘገንን ጨካኝ ጭፍጨፋ፣ ዝርፊያና አመጽ በሌሎቹና እሱን በሚቃወሙት የራሱ ጎሳዎች ሳይቀር ሰይፍ በመምዘዝ ፀጥ በማሰኘት ሕብረተሰቡን ሽብር ውስጥ አስገብቶ በፍርሃት የሚገዛ፤ የሚያርበደብድ፣ ሰላም የሚነሳ፣ ሁከተና የብጥብጥ ሰይጣናዊ ሥራዓት ነው። የኦሮሞ ሥርዓት አገርን በማውደም፣ መንደሮችንና ከተማዎችን በማቃጠል፤ ጭካኔን ምርኩዝ እያደረገ እረፍት የሚነሳ በደም ጥራት የሚጓዝና የሚያስተዳድር ጥቂት ወሮበላ አባገዳዮች የሚፈጥሩትና የሚመሩ ፋሺስታዊ የሽብር ሥርዓት ነው።

ይህን የኦሮሞ ፋሺስታዊ የሽብር ሥርዓት ዛሬ በመላዋ ኢትዮጵያ እያየነው ነው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ጀምሮ ከሃያ በላይ ነገዶችን ያጠፋው ኦሮሞ/ጋላ ዛሬም ኢትዮጵያዊ የሆኑ ነገዶችንና ብሔሮችን በማጥፋት ላይ ነው። አዎ! የጋላ/ኦሮሞ የዋቄዮ–አላህ ጭፍሮች የዘመናችን አማሌቃውያን ናቸው። ጋላ/ኦሮሞ ልክ እንደ እስማኤላውያኑ በትግራዋያንም፣ በአማራም፣ በጉራጌም፣ በጌዲዮም፣ በሲዳማማ፣ በጋሞም፣ በወላይታም፣ በአኝዋክም፣ በሐመርም፣ በሙርሲም፤ ወዘተ በመላው የኢትዮጵያ ነገዶችና ብሔሮች ላይ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የጀመረውን ክርስትናን የመዋጋት፣ ነገድን የማጥፋት ጂሃዱን ከመቀጠል ሌላ ምንም ሊያደርገው የሚችለው በጎ ነገር የለም። የሞትና ባርነት ማንነቱን እና ምንነቱ ይህን እድኒያደርግ ብቻ ነው የሚፈቅድለት።

ለ‘ኢሮብ‘ ነገድ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት አልሰጠነውም፣ ልብ አላልነውም፤ ወይም ጉዳዩን ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር ለማያያዝ እየተሞከረ ነው፤ እንደ እኔ ግን የኢሮብ ነገድ የመጥፋት አደጋ ላይ የወደቀው በአማሌቃውያኑ ኦሮሞዎች/ጋላዎች እና በእስማኤላውያኑ የ“ቤን አሜር” ነገድ መንፈሳዊ ጣልቃ ገብነት ምክኒያት ነው። እግዚአብሔር ይድረስላቸውና የኢሮብ ነገድ ሙሉ በሙሉ የሚጠፋ ከሆነ በዘመናችን በጋላ/ኦሮሞ የጠፋ ኢትዮጵያዊ ነገድ ይሆናል ማለት ነው። ለዚህ አሳዛኝ ሁኔታ አማሌቃውያኑ ከጋሎች/ኦሮሞዎች እና ከእስማኤላውያኑ ቤን አሜር ሰዎች በላይ ተጠያቂ የሚሆኑት አማራዎችና ትግራዋያን ናቸው። እነዚህ ሁለት ብሔሮች በግልጽ የሚታየውን ኦሮሞ/ጋላ ጠላታቸውን ለይተው ለማራቅ ብሎም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ለመምታት ፈቃደኞች ባለመሆናቸው ነው። እንዲያውም እንዲስፋፋ እያገዙት ነው!

ኦሮሞን/ጋላን አስመልክቶ አፄ ዮሐንስ ለአፄ ምኒልክ “ጋላዎችን አባርራቸው፤ የቀየሯቸውንም የቦታ መጠሪያ ስሞችንም ወደቀድሞ መጠሪያዎቻቸው ይመልሷቸው…” ብለው አዝዘዋቸው ነበር። ግን ዲቃላው አፄ ምኒልክ ልክ እንደ ሳኦል እጃቸውን ወደ እግዚአብሔር አልዘረጉም ነበርና ይህን ሳይፈጽሙ በመቅረታቸው ያው ዛሬ ይህን ሁሉ “ፊንፊኔ ኬኛ! ወሎ ኬኛ…” ሰይጣናዊ ትዕቢት እንድናየው ተገደድን።

ኦሮሞዎች/ጋሎች እና በእነርሱ አምላክ ዋቄዮ–አላህ–አቴቴ መንፈስ ሥር የወደቁት አማራዎች የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት የተነሳሱት እነርሱ እራሳቸው እንደሚጠፉ ስለሚያውቁት “ሳንቀድም እንቅደም” በሚል ጥድፊያ ነው። ከሃያ በላይ ነገዶችን ያጠፋው ኦሮሞ/ጋላ በኢትዮጵያውያን አባቶች እንደተረገመ ፥ በአባቶች የተረገመ ደግሞ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ እንደሆነ ሊጠራጠር የሚችል ክርስቲያን ሊኖር አይችልም። እነርሱ እራሳቸው ይህን ያውቁታል። “እውነተኛ ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች” ማድረግ የነበረብን ኦሮሞዎች “ኦሮሞነታቸውን/ጋላነታቸውን” እንዲክዱ፤ በግለሰብ ደረጃ ወርቅ የሆኑ ኦሮሞዎች/ጋሎች ስላሉ እነርሱ ነፃነታቸውንና ፈሪሃ እግዚአብሔርን ጠብቀው እስከ መጨረሻው እንዲዘልቁ ማድረግ ነው። ፩/1% የሚሆኑት እንኳን መዳን ከቻሉ ትልቅ ነገር ነው። አማራዎች ወደ እዚህ ደረጃ እንዳይወርዱ ነበር “ከትግራይ ምድር ሚሊሻዎቻችሁን ባፋጣኝ አስወጡ፤ ከኦሮማራ የዋቄዮ–አላህ–አቴቴ ባርነት ተላቀቁ” ስንል የነበረው።

👉 እግዚአብሔር አማሌቃውያንን ‘እንደ ሕዝብ‘ አይወዳቸውም ነበር፤

[መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፭] ተመልከት!

ንጉሥ ሳኦል በሳሙኤል አቀባበል ተቀባ፤ ሕዝቡ ፈጣን አቀባበል አደረገለት፤ በአሞናውያን ላይ ድልን አገኘ፣ ያልተፈቀደለትን መስዋዕት አቀረበ፤ ሕዝቡን በተሳሳተ መሐላ ውስጥ እንዲገባ አደረገ፤ ስለ አማሌቃውያን እግዚአብሔር የሰጠውን ትዕዛዝ ሳይፈጽም ቀረ፤ ንጉሥነቱን ተቀማ፤ በፍልስጤማውያን ተሸነፈ፤ የቤተሰብ ሞት አጋጠመው፤ ራሱን ገደለ።

አዎ! የእግዚአብሔር የሆኑ ሕዝቦች አሉ፤ የሰይጣን የሆኑም ሕዝቦች አሉ። በዚህ የመዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ብቻ እንኳን እግዚአብሔር የሚጠላቸውን ጥቂት ሕዝቦች ለይተን ማየት እንችላለን፦

☆ ኤዶማውያን

☆ እስማኤላውያን

☆ ሞዓብ

☆ አጋራውያን

☆ ጌባል አሞን

☆ አማሌቅ

☆ ፍልስጥኤማውያን

☆ ጢሮስ

☆ አሦር

☆ የሎጥ ልጆች

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፪]

፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።

፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።

፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።

፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።

፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤

፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥

፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤

፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

፱ እንደ ምድያምና እንደ ሲሣራ፥ በቂሶንም ወንዝ እንደ ኢያቢስ አድርግባቸው።

፲ በዓይንዶር ጠፉ፥ እንደ ምድርም ጕድፍ ሆኑ።

፲፩ አለቆቻቸውን እንደ ሔሬብና እንደ ዜብ፥ ታላላቆቻቸውንም እንደ ዛብሄልና እንደ ስልማና አድርጋቸው።

፲፪ የእግዚአብሔርን መሠዊያ እንወርሳለን የሚሉትን።

፲፫ አምላኬ ሆይ፥ እንደ ትቢያ በነፋስ ፊትም እንደ ገለባ አድርጋቸው።

፲፬ እሳት ዱርን እንደሚያቃጥል፥ ነበልባልም ተራሮች እንደሚያነድድ፥

፲፭ እንዲሁ በቍጣህ አሳድዳቸው፥ በመቅሠፍትህም አስደንግጣቸው።

፲፮ ፊታቸውን እፍረት ሙላው፥ አቤቱ፥ ስምህንም ይፈልጋሉ።

፲፯ ይፈሩ ለዘላለሙም ይታወኩ፤ ይጐስቍሉ ይጥፉም።

፲፰ ስምህም እግዚአብሔር እንደ ሆነ፥ በምድር ሁሉ ላይም አንተ ብቻ ልዑል እንደ ሆንህ ይወቁ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፩]✞✞✞

፩ እግዚአብሔር በአማልክት ማኅበር ቆመ፥ በአማልክትም መካከል ይፈርዳል።

፪ እስከ መቼ ሐሰትን ትፈርዳላችሁ? እስከ መቼ ለኃጢአተኞች ፊት ታደላላችሁ?

፫ ለድሆችና ለድሀ አደጎች ፍረዱ፤ ለችግረኛውና ለምስኪኑ ጽድቅ አድርጉ፤

፬ ብቸኛውንና ችግረኛውን አድኑ፤ ከኃጢአተኞችም እጅ አስጥሉአቸው።

፭ አያውቁም፥ አያስተውሉም፤ በጨለማ ውስጥ ይመላለሳሉ፤ የምድር መሠረቶች ሁሉ ተናወጡ።

፮ እኔ ግን። አማልክት ናችሁ፥ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ፤

፯ ነገር ግን እንደ ሰው ትሞታላችሁ፥ ከአለቆችም እንደ አንዱ ትወድቃላችሁ አልሁ።

፰ አቤቱ፥ ተነሥ፥ በምድር ላይ ፍርድ፥ አንተ አሕዛብን ሁሉ ትወርሳለህና።

💭 A truce declared last week by Ethiopia to allow the delivery of aid to the northern Tigray region has offered some hope that the 17-month civil war there could be coming to an end.

The region has been totally cut off for many months, leaving millions in desperate need of food and essential supplies. A resident of Tigray’s capital, Mekelle, which is under the control of the TPLF rebels, has managed to tell the BBC what life is like.

Getting hold of the basics needed to survive every day is a source of anxiety.

As a father with two small children, it breaks my heart that I am not able to provide for my family. This is in part because I am unable to use the money I have because all the banks are shut.

Many of us are facing this problem and cash is scarce.

I have not had access to my account since June last year and instead I have been borrowing money from friends and relatives here to buy food for the family.

Relatives abroad have also wanted to help but because all phones lines and the internet have both been cut off it is impossible to arrange this.

On top of this food prices have skyrocketed.

The local staple grain, teff, as well as wheat flour, pepper and cooking oil are becoming harder to afford.

A year ago, 100kg (220lbs) of teff would cost about $80 (£60) but now it will set you back $146.

Those who can afford it are buying a smaller quantity of teff and mixing it with cheaper sorghum and wheat in order to make injera (flat bread), which is an essential part of every meal.

But many others cannot buy teff at all.

We have been told to plant vegetables in our compound and we are working on it. The problem though is that we have to get hold of water.

We used to buy a 200-litre barrel of water to get us through the week, but now we can’t afford it and instead we’re getting water from shallow wells.

New shoes or clothes for the children and eating meat have become luxuries.

Running water and electric power are limited and they come on and off throughout the day – sometimes days can go by without either.

Many people are out of work and the majority of shops and business centres in Mekelle are closed as they are either unable to pay rent for their shops or lack supplies to sell.

As a result, people have started selling off their assets such as cars, furniture and jewellery to buy food. And they are forced to sell at a huge discount.

A 21-carat gold ring, which once cost $64 can be sold for as little as $12. A car can go for $7,000 even though it used to cost $16,000.

Once people have run out of things to sell they have turned to begging and there are so many beggars on streets – the majority are mothers with children.

Medical services have also run out of drugs.

Those with chronic health conditions are dying because of a lack of medicine.

People living with HIV are receiving their antiretroviral tablets intermittently.

Celebrations such as religious feasts and weddings that used to be such a vital part of the social fabric have become a distant memory.

As for what I do every day – before the schools re-opened I used to sleep in late.

This was because I was up at night watching and listening to all the news clips that I had managed to gather.

The latest news is hard to come by.

I don’t have access to the internet. Instead, I go to road-side vendors to record video and audio clips about current events which are sold for about $0.20 each.

At other times I either read books, chat with neighbours or walk.

Unaffordable petrol

Now that my son is back at school I have done a lot of walking. My phone tells me that I normally take 9,000 to 12,000 steps in a day.

I make the 2km (1.2-mile) journey to drop him off on foot most mornings. My wife then picks him up, again on foot, at lunchtime.

I used to go by car, but it has been parked outside my home for more than 18 months because I cannot afford fuel.

You can still buy it but only on the black market. A litre of petrol now costs about $10 when, before the war, it used to cost $0.42 at a petrol station.

Taking a taxi or bejaj (three-wheeled motorised rickshaw) is also out of the question, as a single journey in a bejaj costs $2.

Horse-drawn carriages are now being used for public transport.

More people have started to cycle but even bicycles have become more expensive.

The people here want the conflict to be resolved peacefully and were very happy when news came through of the cessation of hostilities last week.

They had been waiting to see if it was more than an empty promise and after the arrival of the first aid convoy in months on Friday, it seems as though things could be changing.

I am grateful that I am surviving and can share my story but I know there are many in a worse situation than me and some may be dying.

There is perhaps a silver lining to all this: people are still supporting each other.

“Those who eat alone, will die alone” is a saying in our Tigrinya language and people follow that.

They share what they have with others even if it means they will starve tomorrow. There is so much solidarity to surviving together.

👉 Courtesy: BBC

____________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UAE, One of the Key Actors Behind The #TigrayGenocide Sending Toxic Food Items to Tigray, Ethiopia?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 19, 2022

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🐍

💭 ግማሽ ሚሊየን ጽዮናውያንን በቀጥታ የጨፈጨፉት ኤሚራቶች ጤናማ ምግብ ሊልኩልን? ወይንስ ለጨረቃ አምላክ ሉሲፈር የተሰዋ “ሃላል” ምግብ?! ሱዳንና ግብጽ እኮ እንዲህ ነበር የሰለሙትና አረብ ለመሆን የበቁት! ተጨፍጭፈው ‘እርዳታ’ ከአረቦች ከተቀበሉ በኋላ። እንደው ይህን የአቶ ጌታቸውን ቃል ሳዳምጥ ምን ትዝ አለኝ? አዎ! አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ለጄነራል ጻድቃን፤ “በገንዘብና በጉልበት የማይንበረከክ ሕዝብ የለም” ያሉትን ነው።

💭 ወይኔ ሕዝቤ፤ እንዲህ የአውሬው ጥገኛ ያድርጉህ?!! ዋይ! ዋይ! ዋይ!😠😠😠 😢😢😢

💭 The following report is from the Emirati National News:

The UAE has sent a plane carrying 30 tonnes of food items to Mekele, in the Tigray region of Ethiopia.

The shipment will help more than 7,000 people, including 5,600 women and children.

“The UAE is keen to support the humanitarian situation in the Tigray region, and to meet the needs of the population in light of food shortages,” said Mohamed Salem Al Rashidi, UAE ambassador to Ethiopia.

“The UAE has consolidated its global position in providing support and humanitarian aid. It is at the forefront of extending a helping hand, and taking swift action to provide emergency relief to countries and people that need it.

“The UAE places great value in the importance of supporting countries in need, while putting people at the top of its priorities without discrimination and without any other considerations.”

Last year, the UAE, in co-operation with the World Food Programme, sent eight planes carrying 337 tonnes of relief and food items to Mekele for more than 80,000 people, including 63,000 women and children.

The assistance included 200 tonnes of vegetable oil. The region also received 18.5 tonnes of medical supplies as part of efforts to tackle the coronavirus pandemic.

____________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

This is How The Fascist Oromo Army of Ethiopia Treated Christians of Mekelle

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2022

Horrific Video Brings More Pain to New Zealand’s Tigrayan Community

A horrific video which appears to show three people being burned alive in Ethiopia has sparked outrage from the Tigrayan community in Wellington.

The video, which has been shared on social media, appeared to show armed men pushing three people into the flames. The victims are believed to be Tigrayan, according to leaders of that ethnic group.

The Tigray region in northern Ethiopia has been locked in a civil war with Ethiopian federal forces and its allies since November 2020.

As well as allegations of human rights abuses from both sides of the conflict, including executions, torture and rape, more than two million have been forced to flee their homes since it began.

“I didn’t want to see [the video] but everyone was calling me and sending it to me,” says Rahwa Hagos, chairperson of Wellington’s 100-strong Tigrayan community.

“Everyone was crying and saying we need to do something. I felt helpless. What can I do?” she says. “They were laughing as they pushed those people into the fire. I can’t believe a human being will do that to another human being. It doesn’t matter who you are or where you are from, a person is a person.”

The Ethiopian Government Communication Service confirmed the incident, although the video has not been authenticated.

The gruesome event, which is understood to have taken place in the northwestern Benishangul-Gumuz region, was further anguish for the Tigrayan community in Wellington, who fear for the safety of their loved ones.

Hagos, who is from Tigray’s third largest city of Shire, came to New Zealand with her family in 2001 as a refugee from Sudan.

Her mother, Shawaynesh, a New Zealand citizen, went back to Tigray in 2017 to look after her elderly mother. They have since lost touch.

“When the civil war started we tried to get her out, but we couldn’t because it wasn’t safe,” she says. “We didn’t hear from her till January 2021 and even then she had to travel miles to find a connection to call to say she was okay. They have no access to communications, banking, electricity, often no water supply, no medicines. She’s been worried about my grandmother not getting her medication.”

Civilians are at the mercy of it all, she says.

In June last year Hagos’ mother, who used to work at Wellington’s Commonsense Organics, was able to make a minute-long call through an aid organisation.

“She had lined up all night long to get her turn. She said ‘We are okay, we are surviving, but we need money.’ She is capable of looking after herself and family but all their bank accounts have been frozen, so she can’t access her own money.”

She was unable to move around freely because she was too scared, she says.

Hagos, who lives in Wellington with her husband, Hancock, and their two young daughters, has taken part in protests to draw the New Zealand Government’s attention to the crisis.

Foreign Affairs Minister Nanaia Mahuta announced in June last year the Government would give $3.25m towards the humanitarian response in Ethiopia adding Aotearoa was “deeply concerned at the worsening humanitarian situation and food insecurity in Tigray”.

Hagos remained frustrated with the United Nations, saying the organisation was “not doing anything apart from releasing statements.

“Statements don’t do anything,” she says. “The atrocities we have seen… It feels like no one is paying attention. People are losing their lives every day just for being Tigrayan. It just blows your mind.

“We want people to know what is happening. We hope people will keep pushing the UN and people who have power [to act].”

Former New Zealand prime minister Helen Clark was one of the few she saw asking the UN to do something about it, she says.

Clark, former administrator of the United Nations Development Programme, has said war crimes were being committed in Tigray. Sexual violence had become a weapon of war. In an article published last year in Foreign Policy, co-written with Rachel Kyte, Clark said there was evidence of widespread and systematic sexual violence perpetrated by men in uniform.

She called on the world to “step in now and call the assaults what they are: a war crime.”

Hagos cries every day worrying about her family in Tigray. She can only hope they are safe.

Since that June call there has been only one message from her mother just before Christmas letting them know she was alive. And since then, silence.

Issac Ghebremiskel lives in Wellington with his wife and four children but has grave fears for his family in Tigray’s capital Mekelle.

Hi 63-year-old sister was arrested twice in Ethiopia’s capital Addis Ababa “just for being Tigrayan”, he says. She escaped with civil war and is now living in Aotearoa.

Ghebremiskel and his wife have been unable to make contact with the rest of their family.

“There is no Internet, no phone. It’s blackout. They don’t have any access to banks. We don’t know how they are surviving. We don’t know if they are alive,” he says. “It’s difficult to get [food] aid in to Tigray. The government is using starvation like a weapon.”

Conflict – the fallout

  • Civil war began after a dispute between Tigray’s regional government, the Tigray People’s Liberation Front, and the Ethiopian Government, led by Prime Minister Abiy Ahmed.
  • Tigray has long fought to self-govern, despite the federal government’s desire for unity. Both sides declared war after Tigray held its own elections in September.
  • Almost 40 percent of Tigrayans are suffering an extreme lack of food, after 15 months of conflict. Across all three conflict-affected regions of the north more than 9 million people are in need of humanitarian food assistance, according to the World Food Programme.
  • Killings, looting and destruction of health centres and farming infrastructure have caused humanitarian needs to surge.
  • In late January, the International Committee of the Red Cross was finally able to make its first delivery of medical supplies since September 2021 into Mekelle.

Source

__________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው | ገብርኤል ከጠላት ከሚመጣ መከራ የሚታደግ መልአክ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2022

ዑደት በዓለ ንግስ ፅርሃ ኣርያም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤክርስትያን መቐለ፤ ታሕሳስ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ❖

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤ መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤ ንብ ማርን እንዲከብብ ከበቡኝ፥ እሳትም በእሾህ ውስጥ እንዲነድድ ነደዱ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው። በሰው ከመታመን ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፲፯]✞✞✞

፩ እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ናትና።

፪ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች የእስራኤል ቤት አሁን ይንገሩ።

፫ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች የአሮን ቤት አሁን ይንገሩ።

፬ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሁሉ አሁን ይንገሩ።

፭ በተጨነቅሁ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፤ ሰማኝ አሰፋልኝም።

፮ እግዚአብሔር ረዳቴ ነው፥ አልፈራም ሰው ምን ያደርገኛል?

፯ እግዚአብሔር ረዳቴ ነው፥ እኔም በጠላቶቼ ላይ አያለሁ።

፰ በሰው ከመታመን ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

፱ በገዦች ተስፋ ከማድረግ ይልቅ በእግዚአብሔር ተስፋ ማድረግ ይሻላል።

፲ አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤

፲፩ መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤

፲፪ ንብ ማርን እንዲከብብ ከበቡኝ፥ እሳትም በእሾህ ውስጥ እንዲነድድ ነደዱ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው።

፲፫ ገፋኸኝ፥ ለመውደቅም ተንገዳገድሁ፤ እግዚአብሔር ግን አገዘኝ።

፲፬ ኃይሌም ዝማሬዬም እግዚአብሔር ነው፥ እርሱም መድኃኒት ሆነልኝ።

፲፭ የእልልታና የመድኃኒት ድምፅ በጻድቃን ድንኳን ነው፤ የእግዚአብሔር ቀኝ ኃይልን አደረገች።

፲፮ የእግዚአብሔር ቀኝ ከፍ ከፍ አደረገችኝ፤ የእግዚአብሔር ቀኝ ኃይልን አደረገች።

፲፯ አልሞትም በሕይወት እኖራለሁ እንጂ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እናገራለሁ።

፲፰ መገሠጽስ እግዚአብሔር ገሠጸኝ፤ ለሞት ግን አልሰጠኝም።

፲፱ የጽድቅን ደጆች ክፈቱልኝ፤ ወደ እነርሱ ገብቼ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።

፳ ይህች የእግዚአብሔር ደጅ ናት፤ ወደ እርስዋ ጻድቃን ይገባሉ።

፳፩ ሰምተኸኛልና፥ መድኃኒትም ሆነኸኛልና አመሰግንሃለሁ።

፳፪ ግንበኞች የናቁት ድንጋይ፥ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ፥

፳፫ ይህች ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆነች፥ ለዓይናችንም ድንቅ ናት።

፳፬ እግዚአብሔር የሠራት ቀን ይህች ናት፤ ሐሤትን እናድርግ፥ በእርስዋም ደስ ይበለን።

፳፭ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አድን፤ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አቅና።

፳፮ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩክ ነው፤ ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ።

፳፯ እግዚአብሔር አምላክ ነው፥ ለእኛም በራልን፤ እስከ መሠዊያው ቀንዶች ድረስ የበዓሉን መሥዋዕት በገመድ እሰሩት።

፳፰ አንተ አምላኬ ነህ አመሰግንህማለሁ። አንተ አምላኬ ነህ፥ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ፤ ሰምተኸኛልና፥ መድኃኒትም ሆነኸኛልና አመሰግንሃለሁ።

፳፱ እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ናትና።

😇 ገብርኤል ከጠላት ከሚመጣ መከራ የሚታደግ መልአክ

ቅዱስ ገብርኤል ቅዱሳን ይሆኑ ዘንድ ለተጠሩት መንፈሳዊ እውቀቱን የሚያካፍላቸው መልአክ ብቻ አይደለም፤ ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት ከአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው መልአክም ነው፡፡ የፋርስ ንጉሥ የነበረው ናብከደነፆር እግዚአብሔር አምላክ ምድሪቱን ሁሉ ሲያስገዛለት በትዕቢት ተሞልቶ “በኃይሌ አደርጋለሁ፣ በማስተዋል ጥበቤም የአሕዛብን ድንበሮች አርቃለሁ፣ ሀብታቸውንም እዘርፋለሁ፣ የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ፣ በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፣ እንደ ተተወ እንቁላልም አወስዳቸዋለሁ፤ከእኔም የሚያመልጥ የለም የሚቃወመኝም የለም፡፡”[ኢሳ.፲፥፲፫፡፲፬] ብሎ በመታበይ የወርቅ ጣዖትን አሠርቶ ዱራ(አዱራን) በሚባል ስፍራ ላይ አቆመው፡፡ በግዛቱ በልዩ ልዩ የሥልጣን እርከን ላይ ያሉትን ሹማምንቱንና ገዢዎችን ሰበሰባቸው፤ “የመለከትና የእንቢልታ የመሰንቆና የክራር የበገናና የዋሽንትን የዘፈንንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ወድቃችሁ ንጉሥ ናብከደነፆር ላቆመው ለወርቁ ምስል ስገዱ፡፡ ወድቆም ለማይሰግድ በዚያን ጊዜ በሚነድድ እሳት እቶን ውስጥ ይጣል” ብሎ አዋጅ አስነገረ፡፡ ይህን አዋጅ የሰሙ የንጉሥ ሹማምንት ሁሉ የመለከቱና የእንቢልታው እንዲህም የዘፈን ድምፅ በተሰማ ጊዜ ተደፍተው ለወርቁ ምስል ሰገዱ፡፡ በባቢሎን አውራጃዎች ላይ የተሾሙ አዛርያ(ሲድራቅ)፣ አናንያና(ሚሳቅ) ሚሳኤል(አብደናጎ) ግን ንጉሥ ላቆመው ምስል አልሰገዱም፡፡ ነገር ሠሪዎችም ይህንን ወሬ ለንጉሥ ነገሩት፤ ንጉሥም እጅግ ተቆጥቶ ወደ እርሱ አስጠራቸው፡፡ እርሱ ላቆመው ለወርቅ ምስል ያልሰገዱ እንደሆነ እጅና እግራቸውን ታስረው ወደ እቶን እሳቱ እንደሚጣሉ አስጠነቀቃቸው፡፡ ሠልስቱ ደቂቅ ግን “ናብከደነፆር ሆይ! በዚህ ነገር እንመልስልህ ዘንድ አንፈልግም፡፡ ንጉሥ ሆይ! እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፣ ከሚነደውም ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፤ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን አንዳናመልክ፣ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድለት እወቅ” ብለው መለሱለት፡፡ የንጉሥ ናብከደነፆር ቁጣ ከፊት ይልቅ እጅግ ነደደ እሳቱንም ሰባት እጥፍ እንዲያቀጣጥሉና እነዚህን ሦስት ብላቴኖች እጅና እግራቸውን አስረው ከእነ ማዕረገ ልብሳቸው ከእቶን እሳት ውስጥ እንዲጨምሩአቸው ትእዛዝን አስተላለፈ፡፡ ትእዛዙ አስቸኳይ ነበርና ወደ እሳት ጣሏቸው: ወደ እሳቱ የጣሏቸውም ኃያላን በእሳቱ ወላፈን ተገርፈው ሞቱ፡፡ እንዲህ ሲሆን ሳለ ግን ሠልስቱ ደቂቅ ወደ አምላካቸው “በፍጹም ልባችን እናምንሃለን፣ እንፈራሃለን፣ አታሳፍረን እንጂ ገጸ ረድኤትህንም እንፈልጋለን፡፡” እያሉ ይጸልዩ ነበር፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ጸሎታቸውን ተቀበለ፤ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልንም ከመጣባቸው መከራ ይታደጋቸው ዘንድ ላከው፡፡ ቅዱስ ገብርኤልም እስራታቸውን ፈታ፤ እሳቱን እንደ ውኃ አቀዘቀዘው፡፡

ሠልስቱ ደቂቅም መልአኩን ልኮ ከዚህ እቶን እሳት ያዳናቸውን አምላክ “የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይክበር: ስምህም ለዘለዓለም የተመሰገነና የከበረ ነው” በማለት አመሰገኑት፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም ሠልስቱ ደቂቅ እሳቱ አንዳች ጉዳት ሳያደርስባቸው በእሳት ውስጥ ሲመላለሱ ከእነርሱ ጋር የሰው መልክ ያለው ነገር ግን የአምላክን ልጅ የሚመስል መልአክ ተመለከተ፡፡ መንፈስ ቅዱስ ሊቀ ካህናቱን ቀያፋን ፊቱን ጸፍቶ አፉን ከፍቶ “ሕዝቡ ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡምን”[ዮሐ.፲፩፡፵፱] ብሎ እንዳናገረው እንዲሁ ናብከደነፆርንም “እነሆ እኔ የተፈቱ በእሳቱም መካከል የሚመላለሱ አራት ሰዎችን በዚያ አያለሁ ምንም የነካቸው የለም፤የአራተኛውም መልክ የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል” ብሎ እንዲናገር አደረገው፡፡ የእግዚአብሔር ልጅን መልክ ያለው: በኋላም መልአክ ብሎ የተናገረለት ቅዱስ ገብርኤልን ነበር፡፡

እርሱ ስለመሆኑ ለነቢዩ ዳንኤል በተገለጠበት ግርማ ማረጋገጥ እንችላለን፡፡ ናብከደነፆርም ወደ እሳቱ እቶን በመቅረብ እነዚህ ብላቴኖችን “እናንተ የልዑል አምላክ ባሮች ሲድራቅና ሚሳቅ አብደናጎም ኑ ውጡ ብሎ ተናገራቸው፡፡” እነርሱም ከእሳቱ ወጡ ሹማምንቱና መኳንንቱ፣ አማካሪዎችና የአገር ገዢዎች ሁሉ እሳቱ በእነዚህ ብላቴኖች ላይ አንዳች አቅም እንዳልነበረው፣ ከጠጉራቸው ቅንጣት አንዱን እንኳ እንዳላቃጠለው፣ ሰናፊናቸውም እንዳልተለወጠ፣ የእሳቱም ሽታ እንዳልደረሰባቸው ተመለከቱ፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም መልአኩን ልኮ ያዳናቸውን የእነዚህን ቅዱሳንን አምላክ አመሰገነ፡፡ በእነርሱ አምላክ ላይም የስድብን ቃል የሚናገር ሰው እንደሚገደልና ቤቱም የጉድፍ መጣያ እንዲሆን አዋጅ አስነገረ፡፡ አዛርያ አናንያ ሚሳኤልም በንጉሡና በሹማምነቱ ዘንድ ሞገስ አገኙ በክብርም ከፍ ከፍ አሉ፡፡[ዳን.]

ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን መንጎቹዋ የእምነትን ፍሬ ከእነዚህ ብላቴኖች ተምረው እግዚአብሔርን በማምለክ እንዲጸኑና የመልአኩን የቅዱስ ገብርኤልን ተራዳኢነት እንዲረዱ በታኅሣሥ ፲፱ ቀን ይህን ዕለት ትዘክራለች፤ በታላቅ ድምቀትም ታከብረዋለች፡፡ እንደ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እምነት በድርጊት ሊታይ የሚገባው ክርስቲያናዊ ተግባር ነው፡፡ በክርስቶስ ኢየሱስ አምናለሁ የሚል ሁሉ ካመነበት ጊዜ አንስቶ ክርስቶስን መስሎ ለመኖር ሊተጋና መስሎ ሊመላለስ ይገባዋል፡፡ በሠልስቱ ደቂቅ የታየው እምነት በአንድ ጀምበር የተገነባ እምነት ሳይሆን ከልጅነታቸው ጀምሮ በአንድ እግዚአብሔር ታምነው በቅድስና ሕይወት በመመላለስ የመጣ እምነት ነው፡፡ እነዚህ ብላቴኖች በእግዚአብሔር ዘንድ የሚያገኙትን የድል አክሊል ተስፋ አድርገዋልና አርባ ዘጠኝ ክንድ ያህል የነደደውን የእሳት እቶን አላስፈራቸውም፤ በእግዚአብሔር ላይ ያላቸው ጽኑ እምነት በእሳት ተቃጥለው ለመሞት እንኳ አስጨከናቸው፡፡ እንዲህም ሆነው በመገኘታቸው በእምነታቸው እግዚአብሔርን ደስ አሰኙት፤ ስለዚህም እግዚአብሔር ባለሟሉን ቅዱስ ገብርኤልን በመላክ ከእሳቱ እቶን ታደጋቸው፡፡

😇 የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ምልጃና ጸሎት ይጠብቀን 😇

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጦር ምርኮኛው ጂኒ ጁላ ለዋቄዮ-አላህ የ ፪ ሚሊየን ሰሜን ክርስቲያኖችን ደም በመገበሩ’ፊልድ ማርሻል’ ሆነ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 9, 2022

ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እንዳደረጉት፤ የሰሜን ኢትዮጵያውያንን ክርስቲያን ሕዝብ ቍጥር ለመቀነስ፣ የተረፉትንም በጤና፣ በመንፈስና በምጣኔ ኃብት ለማዳከምና ስነ ልቦናቸውንም በመስበር “ከፍተኛ ድል ተቀዳጅተናል! ዋቄዮ-አላህን የበላይ አድርገነዋል” የሚሉት ኦሮሞዎች ዛሬ የካቲካላ ጠርሙስ ቆርኪ እየከፈቱ በመሳከርና ጮቤ በመርገጥ ላይ ናቸው። ግን ለፈጸሙት ግፍና ወንጀል እግዚአብሔርና ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እስኪበቀሏቸው ድረስ ለጊዜው ይፈንጩ!

ኢትዮጵያን ያፈርስላቸው ዘንድ ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ከአሥር ዓመታት በፊት ቺፕ ሞልተው የላኩት (ጠ/ሚ መለስ እና አቡነ ጳውሎስ ሲገደሉ)መዶሻ ጂኒው አብዮት አህመድ አሊ እንደ ክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ መሀመዳውያኑ አባቶቹ የ “መ” እና “ጀ” ፊደላት ያላቸውን ቃላት ደጋግሞ መጠቀም ይወዳል። በተልይ አጋንንታዊውን “ጀ ጁ ጂ ጃ ጄ ጅ ጆ”ን፤ ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጂራ + ጂጂ + ጃራ + ጂሽታ + ጃማ + ጃኖ + ጃሉድ + ጃል መሮ + ጃንጃዊድ + ጀዝባ+ ጅል + ጀነት + ጅሃድ + ጅብሪል + ጅኒ + ጀበና + ጀማል + ጃራ + ጆሞ + ጁማ +ጁነዲን + ጁንታ + ጁላ )

💭“ጄነራል ሰዓረ እንደ አፄ ዮሐንስ ለአማራ ተሰው፥ ጋላማራዎች ግን ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ከዷቸው”

👉 ፕሮጀክት “ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን የማጥፋት ዘመቻ”

ጄነራል ሰዓረ እንደ አፄ ዮሐንስ ለአማራ ተሰው፥ ጋላማራዎች ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ከዷቸው

ውጊያው በሰሜን እና በደቡብ፣ በኢትዮጵያውያን እና በፀረኢትዮጵያ ኃይሎች መካከል ነው ፥ ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ጦርነቱ የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ልጆች መካከል ነው! ከየትኛው ወገን ናችሁ?

በወቅቱ ኢታማጆር ሹም የነበሩት ጄነራል ሰዓረ ግራኝ አብዮ አህመድ አማራ በተባለው ክልል ላቀደው መፈንቅለ ኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት እንዲልኩ ሲያዛቸው፤ የለም! በወገኔ ላይ የሚዘምት ሰራዊት አልክም! በሠራዊታችን ውስጥ የሃገራችን ታሪካዊ ጠላቶች የሆኑት አረቦች እንዲይደርጉ የተፈቀደላቸውን ጣልቃ ገብነት አሳስቦኛል ይህ መቆም አለበት!” ባሉ በማግስቱ ተገደሉ ፥ በተመሳሳይ ወቅት ግራኝ አብዮት አህመድ የጋላ ሠራዊቱን ወደ አማራ ክልል በመላክ በእነ ዶ/ር አምባቸውና ጄነራል አሳምነው ላይ ግድያ አካሄደ፤ በዚህም የጋላን ሥርዓት ለማስፈን መፈንቅለ መንግስት፣ መፈንቅለ ሥርዓት፣ መፈንቅለ ኢትዮጵያ አካሂዶ የክልሉን አገዛዝ የጋላማራ ጁንታው፤ እንዲቆጣጠረው አደረገ።

👉 France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣ ነው

😈 “የግራኝ ሠራዊት ጄነራል | አክሱም ጽዮንን ነጥለን እንመታታለን”

ጄነራል” አሉት ቁራውን?! ፀረኢትዮጵያው እና የክርስቶስ ተቃዋሚው የጋላ ሠራዊት ጄነራል ጂኒ ጁላ አራት ቁልፍ ነገሮች ላይ እንዲናዘዘ እፉን ይከፈት ዘንድ ግድ ነበር፤ ገና አንጎሉ ይሰነጣጠቃል!

🐦ቁራው እንዲህ ይለናል፦

👉 ፩ኛ. እኛ የጋላ ሠራዊት ነን

👉 ፪ኛ. እኛ ደርግ 2.0 ነን

👉 ፫ኛ. እኛ ግራኝ አህመድ 2.0 ነን

👉 ፬ኛ. እኛ አክሱም ጽዮንን ልናጠፋ የመጣን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ነን

ዓለም ከኮሮና ወረርሽኝ በምትፋለምበት በዚህ ዘመን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ፋሺስታዊ የጋላ ሠራዊት በጋላማራ ውዳቂዎቹ እና በመሀመዳውያኑ አረቦች እየተደገፈ የኢትዮጵያን ሥልጣኔ ማዕከል፣ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን የጀርባ አጥንት፣ የጽላታትን ሁሉ ማረፊያ አክሱም ጽዮንን ለማጥፋት ዘምቷል። በደርግ፣ በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እና በክርስቶስ ተቃዋሚው አውሬ ስም የጽዮንን ልጆች ክትግራይ ተጠራርገው እንዲወጡና አፋቸውን ከፍተው በጉጉት ለሚጠብቋቸው ለ፪ሺ፳ ዓ.ም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ለሉሲፈራዊው ተቋም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ፐሮግራም (World Food Program) ለሱዳን የአቴቴ መተት ዋሻዎች አሳልፎ በመስጠት ላይ ነው። መንፈሳቸውን በምግቡም፣ በመርፌውም በመተቱም በማድከም “ጽዮንን አጠፋን” ብለው ያስባሉ። እናስታውሳለን ቤተ እስራኤሎችንም” ምናልባት የሙሴው ጽላት በደማቸው ውስጥ ሊገኝ ይችላል በሚል ሰበብ ነበር ወደ እስራኤል እንዲወሰዱ የተደረጉት። አብዛኛዎቹ በሱዳን በኩል። አሁንም ተመሳሳይ ድርጊት እየተፈጸመ ነው። ሰሞኑን እንኳን እስራኤል “፪ሺ ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል ለማምጣት ወስኛለሁ” የሚል ዜና አውጥታለች። https://www.bbc.com/news/world-middle-east-54501546

ይህን ሁሉ እጅግ በጣም አሳዛኝ የሆነ ድራማ በጥልቁ ማየት ያልቻለ ወገን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጽዮንን ጠብቀው ባቆዩለት በትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ ካለው ጥላቻ የተነሳ ኢትዮጵያዊ የሆነውን የመንፈስ ማንነቱን እና ምንነቱን የተጠነቀው ወገን ብቻ ነው። ሀቁ ይህ ነው!“ኢትዮጵያዊ ነኝ!”፣ “ክርስቲያን ነኝ”፣ “የተዋሕዶ ልጅ ነኝ!” የሚል ሁሉ የአራት ሺህ ዓመታት የአባቶቹ እና የእናቶቹ እርስት ክፉኛ እየተደፈረበት እንደሆነ ህሊናው እስኪናጋ ድርስ ሊገባው ይገባል፤ ትግሬ ወገኖቻችንን ከዚያች ምድር ለማጥፋት ከተነሳው የጋላ ሠራዊት ጎን ተሰልፎ አክሱም ጽዮንን ለመውረስ የቋመጠ ሁሉ ጽዮንን የካደ የዲያብሎስ ልጅ ነው፤ በዚህም በሥጋዊው ዓለም : በወዲያኛውም በመንፈሳዊው ዓለም በሁለቱም ዓለማት ውስጥ ነፍሱ ረክሳ እና ተዋርዳ የምትኖርበት ተስፋቢስ ነው።

ለመሆኑ በኢትዮጵያ ሃገራችን ዛሬ የሚታየው እያንዳንዱ ችግር ባብዛኛው ከጋሎች ጋር የተያያዘ እንደሆነ እያየነው ነውን?

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

THIS Is How Axumite ETHIOPIA Becomes a SUPERPOWER Again | አክሱማዊት ኢትዮጵያ በዚህ መልክ ነው እንደገና ልዕለ ኃያል የምትሆነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 21, 2021

💭 አክሱማዊት ኢትዮጵያ በዚህ መል ነው እንደገና ልዕለ ኃያል የምትሆነው

💭 History is a Reflection of Present, and Way for Future…Digging Past is Building Future.

💭 ታሪክ የአሁን ነጸብራቅ እና የወደፊት መንገድ ነውያለፈውን መቆፈር የወደፊቱን መገንባት ነው

💥 ተመልከት ወገን፤ አንድም የኦሮምኛ ስም የያዘ ግዛት የለም!

እኛ ነን እንጂ ደንቆሮዎቹና ሞኞቹ ባዕዳውያኑማ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ማን/ምን እንደሆነች በዝርዝርና በደንብ ነው የሚያውቁት። ብዙዎቹ ባዕዳውያን ከሩቅ ሆነው እንኳን ታሪካዊውን ሐቅ ተከትለው ነው ይህን በታሪካዊቷ ኢትዮጵያ ዴስትኒ ምንም ዓይነት ሚና መጫወት የማይፈቀድላቸው ኦሮሞዎች እና ሶማሌዎች እንደ ሁልጊዜው የአንቀላፉትን ደካማ ሰሜናውያን የቤት ሥራን ወስደውና ለዘመናት የተዘጋጁበትን ሉሲፈራዊ ተልዕኮ ለማሟላት “ሳንቀደም እንቅደም! እናንተ ከፈለጋችሁ ተገንጠሉ! እኛ ከቱርክ ጋር ሆነን እስከ ታንዛኒያ እና ግብጽ ድረስ የምትዘልቀዋን እስላማዊቷን ኦሮሚያ/ኩሽ ኤሚራት እንመሠርታልን” ብለው ሕልማቸውን በመተገበር ላይ ይገኛሉ። አዎ! ደንቆሮውና አሳፋሬው የሰሜናዊ ትውልድ ግን ጠላቱን እንኳን መለየት አቅቶት እርስበርስ እየተናቆረ፣ ደሙን እያፈሰሰና፣ በረሃብ እየረገፈ፤ “ዲያብሎስ ቢገዛኝ ይሻላል…ወልቃይት እርስቴ… ቅብርጥሴ” በሚል የመንደርተኝነትና የእንጭጭነት ወረርሽኝ ተለክፎ እራሱን በማጥፋትና ተተኪ ትውልድም እንዳይኖር ለማድረግ ተግቶ በመሥራት ላይ ይገኛል። እነ ደብረጽዮንን፣ ኢሳያስ አፈወርቂን፣ ዮሐንስ ቧ ያለውን፣ ሳህለ ወርቅ ዘውዴን፣ ዘመነ ካሴን፣ ብርሃኑ ነጋን ወዘተ ጨምሮ ሁሉም የፖለቲካ ድርጅትና ሃይማኖታዊ ተቋማት መሪዎች እየሠሩ ያሉት ሉሱፈርን በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ለማንገስ ነው። ሉሲፈር ደግሞ በቅድሚያ፤ “ሕዝቤ” የሚላቸው ኦሮሞዎችን እና ሶማሌዎችን ነው። ታች እንደምናየው እነዚህ የምንሊክ አራት ትውልዶች አይሳካላቸውም እንጅ፤ አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን/እስራኤል ዘ-ነፍስን በታትኖ ለሉሲፈራውያኑ ለማስረከብ የመጨረሻውን ሙከራቸውን በማድረግ ላይ ናቸው። በጣም ያሳዝናል፤ ብዙ ሕዝብ ያልቃል፤ በአክሱም ጽዮን ላይ በአመፅ የተነሳውን፣ ከኦሮሞ፣ ከሶማሌ፣ ከግብጽ፣ ከሱዳን፣ ከቱርክ፣ ከአረብ፣ ከኢራን፣ ከፓኪስታን፣ ከሕንድ፣ ከኩባ፣ ከቻይና ጎን የቆመውና የተከተበው ወገን ሁሉ በእሳት ተጠርጎ ወደ ጥልቁ ይወርዳል። ካልደፈረሰ አይጠራምና ጽዮናዊ የሆነ ብቻ ተርፎ ልዕለ ኃያል አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ይመሠርታል።

😈 አዎ! እያንዳንዱ ዛሬ ያለ የፖለቲካ ድርጅት፣ የሚታዩንና የምንሰማቸው የሁሉም ብሔርሰቦች ነገዶች ልሂቃን፣ ሜዲያዎችና ሃይማኖታዊ ተቋማቱ ሁሉ ፀረአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ + የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘንዶዎች ናቸው። እነዚህ “ልሂቃን” የተገኙት ደግሞ ከቀደመው ሰው በምኞት ሕግ ተታልሎ የተሰጠውን ኪዳን ከሻረ በኋላ ከተገለጠው ከሁለተኛው የሰው ዘር ሲሆን፤ ይህም ከእባቡ/ ከዘንዶው ዘር የተወለደ የተገኘ የተፈጠረ የሰው ዘር ነው። ከእባቡ/ዘንዶው ዘር የተውለደ ፣ የተፈጠረ ፣ የተገኝ ማለት ከእንስሳ የመጣ የሰው ዘር ማለት ነው። ይህም ማለት እንስሳት በተፈጠሩበት ሕግ የተፈጠረ ሰው ማለት ሲሆን ከእንስሳ መንፈስ የተለወለደም ወይም ከእንስሳ የዘር ሐረግ የመጣ የሰው ዘር ማለትም ይሆናል። ሁለተኛው የሰው ልጅ የዘር ሐረግ ይህ እንስሳዊ መሆኑን እናስተውል። እባቡ እና ሴቲቱ ባደረጉት የሩካቤ ግንኙነት የተጸነሰ የተወለደና የተፈጠረ የሰው ዘር ነው። ስለዚህም ነበር እግዚአብሔር አምላክ ለሙሴ በሰጠው ሕግ በኩል ሰው ከእንስሳት ጋር አካላዊም ሆነ መንፈሳዊ ወሲብ (ሩካቤ) እንዳያደርግ ያዘዘው። “እንዳትረክስባትም ከእንስሳ ጋር አትተኛ ሴት ከእርሱ ጋር ትተኛ ዘንድ በእንስሳ ፊት አትቁም የተጠላ ነገር ነውና።” [ዘሌ. ፲፰፥፳፫]

በእባቡና በሴቲቱ መሀል የነበረው ግንኙነት ግን በእግዚአብሔርና በቅድስት ድንግል ማርያም መሀል የነበረው ግንኙነትን የሚገልጽ አይደለም። ዋናው ቁምነገርና ማስተዋል የሚገባን ነገር ሁለተኛው የሰው ዘር የመጣው ከእንስሳ በተለይም ከእባቡ/ዘንዶው ዘር የተጸነሰ መሆኑን ነው።

እነዚህን ከእባቡ/ዘንዶው መንፈስ የተወለዱትን/የተፈጠሩትን የስጋ ሕዝቦች ነው ዲያብሎስ ለስሙና ለክብሩ የፈጠራቸው። የእባቡ/ዘንዶው ልጆች የተባሉት ናቸው በዲያብሎስ መልክና ምሳሌ የተፈጠሩት። እነዚህንም የፈጠራቸው ደግሞ ከላይ እንዳየነው በእንስሳ ቀመር ነው። ስለዚህም ደግሞ እነዚህ ሕዝቦች የእንስሳትን ስምና ክብር ተቀብለዋል።

ሳጥናኤል የራሱ የሆነውን ይህን የሰውን ልጅ የፈጠረበት የአእምሮ ቀመር እንስሳት የተፈጠሩበት ሕግ ሲሆን ያም ደግሞ የእባብ አእምሮ መልክና ምሳሌ ነበር። እዚህ ጋር መረዳት ያለብን መለኮታዊ ምስጢር በዓለማችን በብዛት የሚኖረውን የሰውን ልጅ፤ ምናልባት እስከ ፹/80 % የሚጠጋውን የዓለም/የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በራሱ መልክና ምሳሌ የፈጠረው “ዲያብሎስ” የተባለው አካል “እባብ” የተባለው እንስሳ ነበር። የእባቡ አእምሮ በተዘጋጀበት ሕግ ነበር ሰውን ለሞትና ለባርነት የፈጠረው። ይህም ማለት እባብ ነው የሰውን ልጅ በራሱ አእምሮ የሞት መልክና ምሳሌ ለባረነት የፈጠረው። “ኤክስ ኤል አምስት አንድ/ XLVI” የእባቡ አእምሮ መልክና ምሳኤል ነው። እንስሳት በአንድ መጋረጃ የተዘጋጀ ሁለት የአእምሮ ክፍሎች አላቸውናል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሰው ለእንስሳት ባሪያ ሆነ።

የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

👉 ከ፪ ዓመት በፊት የቀረበ

😈 መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሳያስ አፈወርቂ + ዶ/ር ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ ወዘተ ሁሉም የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸው።

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Evil Abiy Ahmed is Responding to The Tigray Gov Call For Peace Negotiations By Bombing Mekelle Now

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 20, 2021

💭 UPDATE:

Fresh Ethiopia Air Raids Target Civilians In #Tigray Today, the #Ethiopia|n Air Force has conducted multiple drone and air strikes in Maychew, Korem and, the regional capital, Mekelle. So far eighteen civilians have been reported killed and eleven more injured.

💭 The Tragic drama continues: The Fascist Oromo Army’s Airstrike in Mekelle, today December 20, 2021

❖ [Jeremiah 6:14]

“All they ever offer to my deeply wounded people are empty hopes for peace.”

❖ [Ezekiel 13:10]

“Because, indeed, because they have seduced My people, saying, ‘Peace!’ when there is no peace—and one builds a wall, and they plaster it with untempered mortar.„

💭 Ethiopia’s Tigray forces announce retreat with view to possible ceasefire

Tigray People’s Liberation Front (TPLF) said the decision could be a ‘decisive opening for peace’

Tigrayan forces fighting the Ethiopian government have announced their withdrawal from two key regions in the north of the country, a step towards a possible ceasefire after 13 months of brutal war.

“We trust that our bold act of withdrawal will be a decisive opening for peace,” wrote Debretsion Gebremichael, the head of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), the political party controlling most of the northern region of Tigray.

His letter on Monday to the United Nations called for a no-fly zone for hostile aircraft over Tigray, imposing arms embargos on Ethiopia and its ally Eritrea, and a UN mechanism to verify that external armed forces had withdrawn from Tigray.

Mr Debretsion said he hoped the Tigrayan withdrawal, from the regions of Afar and Amhara, would force the international community to ensure that food aid could enter Tigray. The UN has previously accused the government of operating a de facto blockade – a charge the government has denied.

“We hope that by (us) withdrawing, the international community will do something about the situation in Tigray as they can no longer use as an excuse that our forces are invading Amhara and Afar,” TPLF spokesman Getachew Reda told Reuters.

___________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: