Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መስጊዶች’

ወፈፌው የቱርክ ፕሬዚደንት | በመስቀልና በግማሽ ጨረቃ መካከል ጦርነት ይነሳል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 11, 2018

መስጊዶቻችን ስለተዘጉ በክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች መካከል ጦርነት መቀስቀስ አለበት”

ከጥቂት ቀናት በፊት አውስትሪያ በአገሯ የሚገኙትን መስጊዶች ለመግዝጋት ብሎም ኢማሞችን ለማባረር በመወሰኗ ነው፤ መሀመዳዊው የቱርክ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ይህን የተናገረው።

የክርስቲያኖች አገር፣ የቅዱሳኑ ሐዋርያቶቻቸን ምድር፣ ራዕይ ዮሐንስ ላይ የተጠቀሱት ሰባት ዓብያተክርስቲያናት መቀመጫ የነበረችው ቱርክ በመሀመዳውያን ከተያዘችበት ዕለት ጀምሮ ብዙ የክርስቶስ ተከታዮች መስዋዕት ሆነውባታል። የቀሩት ጥቂት ክርስቲያኖች ዛሬም እየተበደሉ ነው፤ እንኳን አዲስ ዓብያተክርስቲያናት መሥራት፣ የቆዩት የቤተክርስቲያን ሕንጻዎች ሲፈርሱ እንኳን ማደስ አይፈቀድላቸውም።

ወፈፌው ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ከጥቂት ዓመታት በፊት አዲስ አበባን ሲጎበኝ፤ ኢትዮጵያውያኑ የግራኝ አህመድ ተከታዮች ሆን ብለው በጣም ቆሻሻ የሆነውንና ሙስሊሞች የተሰባሰቡበትን አንድ የመርካቶ አካባቢ አሳዩት። ኤርዶጋን ቆሻሻውን ሲያይ ምን ብሎ ተናግሮ ነበር፦ “የሰው ልጅ ሆኜ በፈጠሬ አፍራለሁ!”

ለነገሩማ፣ ቆሻሻዎቹ እነርሱ ነበሩ፤ ከውስጥም ከውጭም። አብዛኛው የቱርክ ክፍል የተራቆተ፣ መንፈስ የሚያውክና ቆሻሻ ነው፤ አሁን ምዕራባውያኑ እሹሩሩ እያሉ ስለሚደጉሟቸውና የጦር መሣሪያውንም ስለሚያቀብሏቸው እንደ እንቁራሪቷ በዕብሪት ተወጣጠሩ።

በቅርቡ ከቱርክ የተባረረው ጀግናው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሠራተኛ ይህን ጠቁሞን ነበር። ቱርክ አገራችንን በሱዳንና ሶማሊያ በኩል በመክበብ ላይ ትገኛለች፣ መርዛማ ምግቦቿንና ዕቃዎቿን ወደ አገራችን እያስገባች አገራችንን በመበከልና ሕዝባችንንም በመመረዝ ላይ ትገኛለች። ስለዚህ ቱርክ በኢትዮጵያ እጅ በድጋሚ ትወድቃለች።


Erdogan Predicts ‘War Between The Cross And Crescent’ Over Austria Mosque Closures


Turkish President makes stand against Europe and Christendom

Turkish President Recep Tayyip Erdogan attacked Austria’s impending closure of mosques and consequent expulsion of Turkish-funded imams, saying the move is anti-Islamic while promising a response.

These measures taken by the Austrian prime minister are, I fear, leading the world towards a war between the cross and the crescent,” Erdogan said in a speech in Istanbul covered by AFP.

Austria’s populist government made the announcement on Friday morning at a press conference as part of the governing coalition’s campaign against radical Islamic ideology and the influence of countries like Turkey in the Austrian Islamic community, Kronen Zeitung reports.

Media reports that between 40 and 60 imams, including their families, could be expelled in total. The imams all stand accused of receiving funding from abroad. Official investigations have been launched in 11 cases. Two of the imams had already been denied extensions to their residency permits.

Among the mosques facing closure is the Mosque of the Grey Wolves on Antonsplatz, in the working-class Vienna district of Favoriten, where the Gallipoli reenactment took place.

The other six mosques are in Vienna, Upper Austria and Carinthia, in all of which hardline salafist teachings are said to be widespread.

Mr. Erdogan, speaking Saturday, said: “They say they’re going to kick our religious men out of Austria. Do you think we will not react if you do such a thing?”

That means we’re going to have to do something,” he added without elaborating.

Around 360,000 people of Turkish origin live in Austria, including 117,000 Turkish nationals.

Relations between Ankara and Vienna have been strained since a failed coup against Erdogan in 2016 which was followed by a wave of arrests. Mr. Erdogan’s speech precedes presidential and legislative elections on June 24 in which he faces stiff opposition.

During last year’s Turkish referendum on expanding the president’s powers, tensions ran high between Vienna and Ankara after Austria said it would not allow campaign-related events.

The new policy comes after a number of scandals involving mosques in Austria, including one in which Islamists were plotting to overthrow the government to replace it with an Islamic caliphate. The ATIB association came under fire last week when a Turkish mosque posted images of young children swearing oaths to the Turkish state.

Selected Comments:

Um…Earth to Erdogan…? That war never ended. It’s been ongoing since 622 AD….just ask Armenians…Greeks…Serbs…Russians….and it is not only the war between crescent and the cross. It is also the war between the Crescent and the Ganesh and Crescent and Buddha and Ctescent and King David. Essentially, Islam is at war with the entire world, even with itself. Every inch of the 20000-mile long boundary of Islam with the rest of the humanity is soaked in blood, sweat and tears.

Erdogan is a mega hypocrite. In Turkey, the Christians have been persecuted for years. They are not allowed to build new churches, and when the old ones are burned down, they are not allowed to build them up again. And he dares criticize Austria, when they send his hate preachers home.

The cross would win such a war in its sleep.

Stop writing checks you can’t cash Erdo, revanchist monkey.

USA must ally with Russia to defeat Muslim savages, the common enemy. China is taking steps to ban Islam death cult from the Middle Kingdom in its 10-year plan. USA should do the same.

Source

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመስከረም ፩ ውጤት | አውስትሪያ መስጊዶች እንዲዘጉና ኢማሞች ካገሯ እንዲወጡ አዘዘች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2018

ይህ፡ ሕፃናቶቻችን በየትምህርት ቤቱ ሊማሩት የሚገባቸው ቁልፍ ታሪክ ነው፦

335 ዓመታት በፊት፣ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ዕለት፡ መስከረም ፩ 1683 .ም፡ አውሮፓ ከእስልምና ሲዖል ተረፈች። የኦቶማን ቱርኮች ሠራዊት የአውስትሪያን ዋና ከተማ የቪየናን በሮች በመስበር ክርስቲያኖች ለመጨፍጨፍ ሲሞክር፡ ክርስቲያኖች በጀግናው ፖላናዳዊ ጄነራል ሳቢየትስኪ አስተባባሪነት ተባብረውና አገራቸውን ለመከላከል ተነሳስተው ወራሪዎቹን ሙስሊሞች ሊያወድሟቸው በቅተው ነበር።

የአውስትሪያ ክርስቲያኖች ይህን ድል የተቀዳጁት፡ የኢትዮጵያን ክርስቲያኖችን ለመጨፍጨፍ የበቃው ሶማሊያዊው የቱርክ ወኪል፡ ግራኝ አህመድ ከተገደለ ከ 100 ዓመታት በኋላ ነበር።

አውስትሪያኖች ዛሬ ያን ታሪካዊ ዕለት እንደገና ማስታወስ ጀምረዋል፣ ነገሮች ወዴት እያመሩ እንደሆኑ መገንዘብ ችለዋል፤ የቱርክና አረብ ሙስሊሞች በአገራቸው መገኘት በጣም አሳስቧቸዋል፤ ቀሰ በቀስም፡ የእስልምናን ጽንፈኛ አስተምህሮዎች ማውገዝ፣ የጂሃድ ምሽግ የሆኑትን መስጊዶች መዝጋትበጥላቻ ሰባኪነት የተካኑትን ኢማሞችና ሸሆች መጠረፍ፣ እንዲሁም ሙስሊም ሴቶች ሂጃብና ጥቁር ድንኳን ለብሰው እንዳይሄዱ መከልከል ጀምረዋል። ይህ አርአያ ሊሆን የሚገባው ጥሩ ሥራ ነው፣ እያንዳንዱ ሰላም፣ ፍቅርና ጤናማ እድገት የሚሻ ማሕበረሰብ መውሰድ ያለበት እርምጃ ነው።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመብረቁ ተዓምር | ሩዋንዳ ፡ መስጊዶች በድምጽ ማጉያ የሚያሰሙትን የአዛን ጩኽት ከለከለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2018

የሩዋንዳ ባለስልጣናት በ ዋና ከተማቸው የሚገኙት መስጊዶች ሙስሊሙን ለጸሎትና ለስግደት እንዲሰበሰብ የሚያደረጉትን ጥሪ እንዳይጠቀሙ አግደዋል። ይህን ለማገድ የተወሰነው በጩኸቱ የሚረበሹት ነዋሪዎች አቤቱታ ስላቀረቡ ነበር።

በተጨማሪም፡ “አጭበርባሪዎች” ናቸው የተባሉ ብዙ የጴንጤ ቸርቾችም እንዲዘጉ ትዕዛዝ ተላልፎባቸዋል።

እዚያው ሩዋንዳ ባለፈው ሣምንት ፡ በአድቬንቲስት ቸርች ላይ የወረደው መብረቅ ሥራውን እየሠራ ነው።

3xን  አዛን = ጋኔን = ስይጣን

በኢትዮጵያም ተመሳሳይ እርምጃ በመስጊዶች ላይ መወሰድ አለበት። ፈጠነም ዘገየም፤ እንደ ሩዋንዳ መስዋዕት ተከፈለበት አልተከፈለበትም(ዕልቂት)፡ ለራሳቸው ለአንቀላፉት ሙስሊሞችና ለሁላችንም ሲባል አንድ ቀን መከልከሉ የማይቀር ነው።

በዚህ የመስጎዶች አዛን አማካኝነት፡ መሀመዳውያኑ በአንድ በኩሉ ጩኽት ሲፈጥሩ፡ በሌላ በኩል ደግሞ አጋንንቱን እየነዱ በየቦታው ያሰራጯቸዋል። ውሾች በዚህ ጊዜ በጣም የሚጮኹት የእነዚህን አጋንንት እንቅስቃሴ ማየት ስለሚችሉ ነው። በተለይ ከ ንጋቱ 11 ሰዓት ላይ የተለየ የአዛን ድምጽ በተለየ የዝግታ መልክ ብዙ ሰዎች የመጨረሻው የጥልቅ እንቅልፍ ውስጥ በሚገቡበት ሰዓት ይለቀቃል ንዑሱ አእምሮአችን ህሊናችን (Subconscious mind) ውስጥ ሰርገው በመግባት፣ እንድናንቀላፋ። ስንነሳ ደግሞ “ያነቃን” እየመሰለን የሙስሊሙን መጠጥ ቡናን እንጠጣለን።

ቤተክርስቲያናችን ይህን የዲያብሎስ ተንኮል አጠንቅቃ ስለምታውቅ የመከላከያና የማንቂያ ቅዳሴያዊና ጸሎታዊ ሥራዎችን አዘጋጅታልናለች።

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: