Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መምህር ግርማ’

ቀጣፊው የእንግሊዝ ጋዜጣ | “ኢትዮጵያውያን ‘ጋኔን ለማስወጣት’ የወር ደሞዛቸውን ለመምህር ግርማ ይከፍላሉ”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 6, 2018

ዲያብሎስ በቅናት ሲያሽሟጥጥብን ደስ ሊለን ይገባል፤ ምክኒያቱም የእግዚአብሔር ልጆች መሆናችንን ለማወቅ እንችላለንና።

ይህን ቪዲዮ የሠራሁት የእንግሊዙ “ደይሊ ሜይል” በድህረ ገጹ ላይ ትናንትና ካወጣቸው ፎቶዎች ነው።

እነዚህን የመሳሰሉት ፎቶዎችና ቪዲዮዎች ለእኛ የተለመዱ ናቸው፤ መንፍሳዊ ውጊያ ምን እንደሚመስል በግልጽ የሚታይባቸው ፎቶዎች ናቸው። ለዲያብሎስ አሽሟጣጩና ተከታዮቹ ግን በተቃራኒው ከንቱ ነገር ነው። ዓይኖቻችን የተለያዩ ናቸው!

ይህ ታዋቂ የእንግሊዝ ጋዜጣ አንድ ዳዊት Tesinsky የተባለ ወስላታ የቼክ ሪፓብሊክ ፎቶ አንሺን ወደ መምህር ግርማ ልኮ ምስሎቹን ካገኘ በኋላ በድህረ ገጹ ላይ በጣም ቅጥፍት በተሞላበትና እጅግ በጣም አንቋሻሽ በሆነ መልክ ረጅም ዘገባ አቅርቧል። ኢትዮጵያውያንን፣ ተዋሕዶ ክርስትናን እና መምህር ግርማን እያንቋሸሸ፡ ማለት ነው። እንዴት ፈቀዱለት?!

ዲያብሎስ ቀናተኛው ከጻፋቸው ዓረፍተ ነገሮች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፤ ለማሽሟጠጥ ሲሻ ቃላቶቹን በቅንፍ ውስጥ አስቀምጧቸዋል፣ ምንም እንኳን በእንግሊዝኛው በ አንተእና በ አንቱልዩነት ባይኖርም፤ ግን ስለ መምህር ግርማ አንተበሚል መንፈስ ነው የተጻፈው፦

ርዕሱ፦ “በአንድ የጅምላ የጥምቀት ሥርዓት 150 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን “ጋኔን ለማስወጣት” የወር ደሞዛቸውን ለአንድ ቄስ ይከፍላሉ” የሚል ነው።

  • + ተወዳጅ የጊዜ ማሳለፊያ፦ ከአዲስ አበባ ወጣ ብሎ በሚገኝ መንደር (የረር ሥላሴ) መቶ አምሳ የሚሆኑ ሰዎች “ጋኔን አውጭውን” ዝነኛ ፈዋሽ ቄስ ለማየት መጥተዋል
  • + የምዕመናኑ ግንባር ላይ መስቀሉን በማሳረፍ ተቀደሰ ውኃ‘/ ጸበል ያርከፈክፍባቸዋል።
  • + ፎቶው፡ በሁሉም የዕድሜ ክልል ያሉ ሰዎች በህውከት ሲያለቅሱ፣ ሲጮኹና ሲፈራገጡ ያሳያል።
  • +የአምላክ ሥራ፦ ጋኔን አውጭው ፈዋሽ ቄስ መምህር ግርማ ወንድሙ የሰውየው ግንባር ላይ መስቀሉን ሲያሳርፉበት በእብደት ሲጮኽ ፎቶው ያሳያል
  • + ሌላው ፎቶ ላይ፡ አንዲት ሴት እየጮኸች ወደ መምህር ግርማ ስትመጣ እና ጎልማሶች ጸበል እየተረጩ ሲያለቅሱ ይታያል።
  • + ብዙ ዝናብ፦ ከ እርኩሳን መናፍስት ነጻለመሆን የመጣችው ሴት ላይ የጸበል ፉፏቴ ተለቀቀባት።
  • + የነፃነት ዋጋ፦ እንደሚባለው ከሆነ መምህር ግርማ ጋኔን የሚያወጡትተፈዋሾቹ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ሲከፍሏቸው ነው።
  • + የዘመናዊ መድኃኒትን መቀበል የማይችሉት ኢትዮጵያውያን የወር ደሞዛቸውን ከፍለው “ጋኔን ያስወጣሉ”።

ቀጣፊው ቼክ ፎቶ አንሺ ይህን ብሏል፦

መምህር ግርማ በእዚህ ቦታ የበለጠ ገንዘብ ስለሚያገኝ በሌሎች ዓብያተክርስቲያናት ለማገልገል አሻፈረኝ ብሏል፤ እንዲያውም የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታገኘው ገንዘብ በላይ ያገኛል።”

አቤት ቅጥፈት! አቤት ተንኮል! አቤት ጥላቻ! ያሰኛል። ግን በድጋሚ ደስ ይበለን። እግዚአብሔር በራሱ መንገድ የራሱን ፎቶዎች ያነሳል።

[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፰፥ ፵፬]

እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና።

እኔ እስከማውቀው ድረስ፡ መምህር ግርማ በየረር ሥላሴ የሚሰጡትን ታታሪ የሆነ መንፈሳዊ አገልግሎት ካቆሙ ቆይተዋል፤ ታዲያ ይህ የእንግሊዝ ጋዜጣ ስለ እርሳቸው አሁን ለመናገር የወሰነው ከምን የተነሳ ነው? ከማንስ ጋር በመተባበር? ኃይሌ ገ/ሥላሴ (የረር ሥላሴ) ይኖርበት ይሆን? እነ አንዳርጋቸውስ?

የእንግሊዝ ሜዲያ ይህን የመሰለ ተንኮልና ጥላቻ በእንግሊዝ፣ በደካማው የአንግሊካን ቸርቻቸው እና በጨካኙ የንጉሣውያን ቤተሰብ ላይ ተንፍሶ አያውቅም፤ ፀረክርስትና ዘመቻው ግን ያው በመጧጧፍ ላይ ነው። ከሃዲዎች!

ሊሲፈራውያኑ የአንግሎአሜሪካውያኑ ስውር የዓለማችን መሪዎች የመፍንቅለ መንግስት በኢትዮጵያ አደረጉ፤ ያዘጋጇቸውን ሰዎች ሥልጣን ላይ አስቀመጡ፣ ቢቢሲ በኢትዮጵያ ቋንቋዎች አገልግሎት ጀመረ፣ እነ አንዳርጋቸውን እንዲለቀቁ ወተወቱ፣ ክትባት እየወጉ ያሳደጓቸውን እነ ኃይሌ ገ/ሥላሴን ፀረተዋሕዶ የሆነ ነገር እንዲናገሩ አዘዟቸው፣ የኦጋዴን ነዳጅ እንዲወጣ ተፈቀደ፣ የኢትዮጵያ ግድብ ኬኒያ ልጃቸውን እንደሚጎዳ ተዘገበ፣ ደቡብ ኢትዮጵያውያን የብጥብጥ እሳት እንዲፈጥሩ ተቆሰቆሱ፣ 666ቷ ሮቦት ሶፊያ ወደ ኢትዮጵያ ተላከች።

እኅተ ማርያም ትክክል ናት “አቤት እንግሊዝ ጉዷ” ስትለን። በትናንትናው ዕለትም ሰሬ ወረዳ እና ጋትዊክ አውሮፕላን ማረፊያ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ በድጋሚ ተሰምቶ ነበርታይቶ የማይታወቅ ኃይለኛ የአየር ሙቀት በመላው አውሮፓ አለ፣ የድርቅ ዘመን እየመጣባቸው ነው ፣ የእስልምና እና የግብረሰዶም መቅሰፍት ያመጣባቸው መዓትማ ተዘርዝሮ አያልቅም።


The Exorcist: Priest performs mass exorcism on hundreds of people who paid up to a month’s wages to rid themselves of demons at Ethiopian ceremony


  • Hundreds queue up to meet with a priest and ‘exorcist‘ at a rural church outside Addis Ababa, Ethiopia

  • Exorcism rituals to ‘rid the body of demons‘ sometimes take place in the Ethiopian Orthodox church

  • This instance saw 150 line up to see a priest charging up to one-month’s wages for an ‘exorcism

  • Images show the priest touch believers on the forehead with a cross and spraying them with ‘holy water

A mass exorcism ritual involving hundreds of Ethiopian Christians, who paid up to a month’s wages to be punched by a priest and doused in ‘holy water‘, has been captured in a fascinating photo series.

Some 150 people had been queuing up at a church outside the Ethiopian capital Addis Ababa in order to meet a local celebrity healer whom they believe would be able to free them from ‘demons‘.

The photos show people of all ages crying hysterically as a cross touches their forehead, or being held down by relatives as they try to avoid being ‘exorcised‘, kicking and screaming.

Set me free: A woman is being held in place by two men as she screams while being sprayed with holy water

God’s work‘: A man is seen crying hysterically as priest and healer Memehir Girma Wedimu touches him with a cross

Other striking shots show a woman seemingly screaming with all her might as she is brought up to the priest, grown men in tears, and dozens of people being hosed down with holy water.

They were taken by Czech photographer David Tesinsky who had ventured to Ethiopia specifically to capture exorcism rituals.

After two weeks of trying to convince locals to let in photograph the religious events, he found the Yerer Selassie church, not far from Addis Ababa, where locals were lining up to meet Ethiopian Orthodox priest Memehir Girma Wedimu.

‘People were crying, screaming and Memehir was punching them,’ said Tesinsky. ‘Memehir, I learned, had rejected all other churches, because he earned more money than the church itself.

He kept asking for money – I saw one very old woman give him a $100 (£76) bill to ‘expel’ her of demons and he still wanted more, even though that $100 was most likely all she could earn in one month.’

Popular past-time: Some 150 people had lined up at the church outside Addis Ababa to meet with the priest

Rain in abundance: A young woman who had lined up to be ‘freed‘ from evil spirits is doused in water

Fear and faith: A man needs to be held in place and struggles as Memehir Girma Wedimu performs a ritual

Price for freedom: Memehir Girma Wedimu reportedly charged those who turned up for an exorcism up to one-month’s wages for a ‘spirit cleanser‘ ritual

Strong beliefs: Nearly three quarters of Christians in Ethiopia claim to have experienced or witnessed an exorcism

‘These exorcism rituals are usually performed if someone is not responding to modern medicine or if they are misbehaving.

‘Their families think they are possessed by a “demon spirit” or “buda” – the power of the evil eye. They must be performed by a local priest.’

Ethiopia has had a significant Christian population for centuries, and the Ethiopian Church is the largest pre-colonial Christian church in Africa.

The belief in demons and the devil found across the religious spectrum is strong, in particularly in rural areas, and according to a 2010 survey, nearly three quarters of Christians in Ethiopia claim to have experienced or witnessed an exorcism.

Source

‘People were crying, screaming and Memehir was punching them,’ said Tesinsky. ‘Memehir, I learned, had rejected all other churches, because he earned more money than the church itself. „

My Note:

What a load of crap, pack of lies, woow! Now they send a wicked Czech Photographer to mess up with Ethiopians, huh!

[John 8:44]

You are of your father the devil, and you want to do the desires of your father He was a murderer from the beginning, and does not stand in the truth because there is no truth in him Whenever he speaks a lie, he speaks from his own nature, for he is a liar and the father of lies.

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኃይሌ ገ. “ሳይካትሪስት” አባ ግርማን ደገፉ | “እርኩሳን መናፍሥት በሰው ዘር ላይ ዘምተዋል ፣ አጋንንት ሰዎችን በርግጥ እየለከፉ ነው!”፡ በማለት፡ ታዋቂው “ሳይካትሪስት” ያስጠነቅቃሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2018

የ ፕሪንስተን እና ዬል ዩርኒቨርስቲዎች ምሩቅ የሆኑት ታዋቂ አሜሪካዊ የስነልቦና ሊቅ፡ ዶ/ር ሪቻርድ ጋልጋር ዛሬ በዓለም ላይ እየጨመረ የመጣ የአጋንንት ወረርሽኝ መኖሩን ያምናሉ፦

አብዛኛዎቹ ሰዎች በአሁን ጊዜ በዕለት ተዕለት ኑሯቸው የዚህ አስፈሪ ሁኔታ ጨለማ እውነታ መገንዘብ ጀምረዋል።”

ይላሉ ባለሙያው።

/ር ሪቻርድ ጋልጋር እንደሚሉት ዋና በሆነው የሕክምና ሳይን ዓለም እርስ በርስ የሚጋጩ አስተያየቶች ቢኖሩም፣ የአጋንንታዊ ይዞታ እውን እውነተኛ ነው፤ እርኩሳን መናፍሥት በሰው ዘር ላይ ዘምተዋል።

25 ዓመታት ያህል በኒው ዮርክ ሆስፒታል ኮሌጅ እና በኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሁለቱን የማስተማሪያ ቦታዎች፡ እንደ አንድ የግል ስነአእምሮ ሐኪም የልምድ ልውውጥ የሚያካሂዱት ዶ/ር ጋልጋር ሰብዓዊ እና ሰብዓዊ ልሆኑ ወይም አጋንንታዊ ባህሪ የያዙ ሁኔታዎችን የማጥናት እድሉ ነበራቸው።

አጋንንትን ለማስወጣት ከክርስቲያኖች በኩል የሚደረገው ሥራ አስፈላጊና ህጋዊም መሆኑን/ ር ጋልጋር አረጋግጠዋል።

/ር ጋልጋር፡ ኃይሌ ገ. በተነፈስ ማግስት፡ ቴሌግራፍ (እንግሊዝ) ከሚባለው ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ

አጋንንት፡ በጣም በጣም ብልጥ ናቸው ፣ የወደቁት መልአክ ደረጃ ያህል ብልጥ ናቸው፤ ከሰዎች እጅግ የላቀ ብልጠት ስላላቸውም የሰው ልጅን እንዴት ማታለል እንደሚችሉ በደንብ አድረገው ውቁበታል። የገቡባቸውን ወይም የያዟቸውን ሰዎች ተቆጣጥረው ይጠቀሙባቸዋል። ስለዚህም ያዘጋጁትን ሠራዊት በሌሎች ሰዎች እና ህይወት ላይ በማሰማራት የጭካኔ ድርጊቶችን እና ሌሎች ጉዳቶችን እንዲፈጽሙ ያደርጓቸዋል።”

በማለት የመምህር ግርማን ድንቅ ትምህርትና ተግባር ሙሉ በሙሉ አጽድቀዋል።

/ር ጋልጋር በሚያዝያ ወር ላይ እንዲህ ሲሉ ተናግረው ነበር: –

ዲያብሎስን እንደ ተረት፣ ውክልና፣ ምስል፣ ዘይቤ ወይም ሐሳብ እንደሆነ አድርገን ማሰብ የለብንም፤ ስህተት ነው፤ ይህ ስህተት ይህ ስህተት፡ መከላከያ ጋሻችንን እንድንተው፣ ግድየለሽ እና የበለጠ ተጋላጭ እንድንሆን ያደርገናል። ሕይወታችን የክፉ አለቃበሆነው በዲያብሎስ ላይ የማያቋርጥ ትግል የምናደርግበት ነው።

/ር ጋልጋር በአጋንንት ስለመያዝ የሚናገሩ ብቸኛው የአሜሪካ ሳይካትሪስት አይደሉም – በዚህ ጉዳይ ላይ ምርምር የሚያካሂዱ ብዙ የስነ ልቦና ተመራማሪዎች፡ ወይም፡ እንደ ኃይሌ ገ. “ሳይካትሪስቶች” አሉ። እንደ ዶ/ር ጋልጋር ደፍረው ለመናገር ፈቃደኝነቱን ባያሳዩም።


Demons Really Are Possessing People, Warns Psychiatrist, As Pure Evil Sweeps Over Humanity


An Ivy League-educated psychiatrist is convinced that there’s a growing epidemic of demonic possession in the world today, and that most everyday people now recognize the dark reality of this scary situation.

Dr. Richard Gallagher, who boasts degrees from both Princeton University and Yale University, says that, despite conflicting opinions within mainstream medical science, demonic possession is both real and rampant.

With 25 years of experience under his belt as a private psychiatrist that compliments his two teaching positions at both New York Medical College and Columbia University, Dr. Gallagher believes he holds a unique vantage point in discerning between human and non-human, or satanic, behavior.

He’s also a highly sought-after professional of such things in cases where a determination is being made about the possible need for an exorcism. Having evaluated hundreds of cases of possible demonic possession towards this end, Dr. Gallagher is certain that the phenomenon is legitimate and pressing.

He insinuated to The Telegraph (United Kingdom) during a recent interview that demons know full well how to trick human beings because they possess far more advanced cognitive faculties. They routinely use these mental “smarts” to control the humans they possess, causing many of them to commit atrocities and other evils against other people and lifeforms.

They’re very, very smart,” Dr. Gallagher is quoted as saying about the beings that occupy the demonic realm. “The intelligence level of a fallen angel, which is what I call them, is far superior to human beings.”

In April, he wrote: “Hence, we should not think of the Devil as a myth, a representation, a symbol, a figure of speech or an idea. This mistake would lead us to let down our guard, to grow careless and end up more vulnerable.” He observed that life can be “a constant struggle against the devil, the prince of evil”

He is not the only American psychiatrist who evaluates for possession – there are many others who consult on discernment. But Dr Gallagher is one of the few who is willing to talk about it. He has also written a forthcoming book on the subject, being published by Harper Collins, called Demonic Foes, A Psychiatrist Investigates Demonic Possession in the Modern United States.

There are many other psychiatrists and mental health care professionals who do what I do – perhaps not to the scope that I do – who seem hesitant to speak out,” he explained. “That’s what gives my work some singularity. That I have had so much experience and that I am willing to speak out. I feel an obligation to speak out. I think that I should.”

Source

______

Posted in Ethiopia, Faith, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: