Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መሀንዲስ ስመኘው’

በተዋሕዶ ትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ የተቀሰቀሰው ጥላቻ ሰውን እንደ እብድ ውሻ ያደርገዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2019

መለስ ዜናዊ ፊት አበበ ገላው የተባለ ሰው እንደጮኸ ዜናውን በጊዜው እንደሰማሁ ቪዲዮውን ማየት እንኳን አላስፈለገኝም – ያየሁት ገና ባለፈው ወር ላይ ነው፣ ኢሳት ቴሌቪዥንንም አልፎ አልፎ ማየት የጀመርኩት እንዲሁ ገና ባለፈው ወር ላይ ነው – ለዚህ ምክኒያቱ አበበ ገላውና ኢሳት የሲ.አይ. ኤ ምልምሎች፣ በባለ ኃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ዓይነት አገራትአፍራሾች የሚደገፉ መሆናቸውን የሚነግረኝ ነገር ስለነበረ ነው። አሁን ሁሉንም አንድ ባንድ እያየን ነው።

እብዱ አበበ ገላው፡ ልክ እንድ አጋሮቹ እንደነ ዶ/ር አብዮት የተዋሕዶ ኢትዮጵያ ማዕከል በሆነችው በትግራይ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ እንዳለው ይህ ቪዲዮ ብቻ ሳይሆን በተለያዩ አጋጣሚዎች የተሳተፈባቸው ሌሎች ቪዲዮዎች ያሳዩናል። እብዱ ገላው መለስ ዜናዊ ፊት ሲለፈልፍ ብዙ ጥፋቶች ያጠፋውን ፖለቲከኛ መለስን ሳይሆን እና አባቶቹ ከተዋሕዶ የሆኑትን ትግራይ ኢትዮጵያዊውን መለስን ለማዋረድ ነው።

ጠቅላይ ሚንስትር መለስን እና አቡነ ጳውሎስን ያስገደላቸው ፕሬዚደንት ኦባማ፣ ሼክ አላሙዲንና የግብጹ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲ ቡድን ነው በማለት በተደጋጋሚ አውስቼ ነበር። አሁን የቡድኑ ተዋናዮች ቀስበቅስ እየተሰባሰቡ ማንነታቸውን እንዲያሳዩን እየተደረገ ነው። ኢንጂነር ስመኘውን የገደለው ቡድን እነ መለስ ዜናዊንም አስገድሏል።

ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ የሆነው የእነ ኦቦ አብዮት አህመድ + ኦቦ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ + ኦቦ ሰመኦን በረከት + ኦቦ ለማ መገርሳ + ኦቦ አበበ ገላው + ኦቦ ሲሳይ አጌና ቡድን

እንዴት? ተከታዩን በሚቀጥለው አጋጣሚ አቀርበዋለሁ

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፳፮]

እንግዲህ አትፍሩአቸው፤ የማይገለጥ የተከደነ፥ የማይታወቅም የተሰወረ ምንም የለምና።”

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም | በመስቀል አደባባይ ለ666ቱ አውሬ የደም መስዋዕት ያደረገው መሪያችሁ ትክክለኛ ስሙ አብዮት አህመድ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 17, 2019

መስቀል አደባባይን ግራኙ መንግስቱ ኃይለ ማርያም የአብዮት ብሎ ሰየመው፤ የደም መስዋዕት አደረገበት፤ ግራኝ አብዮት አህመድ ተረከበው፤ የደም መስዋዕት አደረገ፤ ለግራኙ ዋቄዮ አላህ ሰጠው፤ የደም መስዋዕት ተቀበለበት፤ በደሙ ሰከረ። ግን፤ ሁሉም መስዋዕት በመጥረጊያ ወይም “በቆሻሻ ጠረጋ”ሳይሆን በክቡር መሰቀሉ በአንድ ዕለት ተጠራረገ።

አዎ! ግራኝ አብዮት አህመድ ሥልጣን ላይ በወጣ በወሩ የድጋፍ ሰልፍ ጥሪ ሲያደርግ፤ አንዳንዶቻችን “ገና ምንም ሳይሠራ ለምኑ ድጋፍ ነው ሕዝብ እንዲወጣለት የፈለገው?“ በማለት ጠይቀን ነበር። ለካስ ደም ለማፍሰሰና ለዋቄዮ አላህ መስዋዕት ማድረግ አቅዶ ነበር። ከዚህ በኋላ ነበር እነ መሀንዲስ ስመኘው፣ በጅጅጋ መነኮሳትና ቀሳውስት፣ በቡራዮ፣ ጌዲኦ፣ ለገጣፎ፣ አጣዬ ወዘተ ነዋሪዎች ላይ ጭፍጨፋ የተካሄደባቸው። ይህ እንዳቀደው የዓለም አቀፍ ማሕበረሰን ትኩረት አልሳበለትም፤ ስለዚህ ከመላው ዓለም የመጡ መንገደኞችን የተሸከመው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን በይበልጥ አትኩሮትን ያገኝለት ዘንድ ለመስዋዕት ሥነ ስርዓቱ መረጠው – የዋቄዮ አላህ ዙፋን በሚገኝበት በሆራ ቢሸፍቱ ሸለቆ ውስጥ መቶ አምሳ ሰባት ሰዎች የደም መስዋዕት እንዲከፍሉ አደረገ። የሚገርም ነው፤ ባንዲራችን ላይ ያረፈውን ባለአምስት ማዕዘን ኮከብ ሙጭጭ አድርጎ መያዙ ለደም መስዋዕቱ ይረዳው ዘንድ ነው፡ ማለት ነው።

የሚገርም ነው፤ ዶ/ር አብዮት አህመድ ልጆች እንደሌሉት እኔም ጥርጣሬ ነበረኝ፤ እህታችን የተነገራት ነገር ትክክል ሳይሆን አይቀርም፤ ልጆቹ የተባሉት የእርሱ አይመስሉኝም። ልክ የባራክ ሁሴን ኦባማ “ዱርዬ” ሴት ልጆች የእርሱ እንዳልሆኑ። ዶ/ር አብዮት፡ ልጆች ከሌላቸው ከ ሦስቱ “M”ኦች፤ ከፈረንሳዩ ፕሬዚደንት አማኑኤል ማክሮን(በሰላሳ ዓመት የምትበልጠውን ሴት አግብቶ ይኖራል)፥ ከጀርመኗ ካንዝለር አንጌላ ሜርከል እና ከብሪታኒያዋ ጠቅላይ ሚንስትር ተሪዛ ሜይ ጋር በ 666ቱ አውሬ መንፈስ ስም አብሮ ተደምሯል፤ ስለዚህ ልክ እንደ እነሱ ሥልጣን ላይ እስቆየ ድረስ የደም መስዋዕት ማድረጉን እና ዓብያተ ክርስቲያናትን ማፈራረሱን ይቀጥልበታል። ለዚህም ተጠያቂው እርሱ ብቻ ሳይሆን፤ ይህን ሁሉ ጉድ እያየ ለእርሱ ድጋፉን በመስጠት ላይ ያለው ግብዝ ሰው ሁሉ ነው። ዋ! ብለናል።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም | ዶ/ር አህመድ ቀን ሰው ሌሊት አውሬ ነው፤ መሀንዲስ ስመኘውን አስገድሎታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 15, 2019

“ደሙ አብይ አህመድን፣ ሰመኦን በረከትን እና አዜብ መስፍንን ይጣራል”

“ልክ እንደ ግራኝ አህመድ ዘመን ተዋሕዶን ለማጥፋት ሩጫ ላይ ናቸው”

ግራኝ አህመድ ሲያደርገውም የነበረው ቤተክርስቲያንን ማቃጠል ነው፤ የዛሬዎቹ የእርሱ ልጆችም፣ በእርሱ እምነት ነን የሚሉትም ዓብያተክርስቲያናትንና ደኖችን በማቃጠል የኢትዮጵያን ታሪክ ሙልጭ አድርገው ለማጥፋት በመታገል ላይ ናቸው። ጠቅላይ ሚንስትሩም ዓላማ ስላለው ምንም ማድረግ አይፈልግም፤ ሰውዬው ቀን ሰው ሌሊት አውሬ ነው፤ ይህን አስመልክቶ ሕዝቡ ዓይኑ ሊገለጥለት አልቻለም፤ እግዚአብሔር ግን መልስ ይሰጣቸዋል።”

ካልደፈረሰ አይጠራም፤ አገራችን መጽዳት አለበት።”

ታዛቢዎች፣ ተንታኞች ወይም የሜዲያ ባለሙያዎች ተብለው ብዙ ተከታዮችን ካተረፉት ሺህ ወንዶች፡ አንዷ እህታችን በጀግነነቷና በግልጽነቷ በሺህ እጥፍ ትበልጣቸዋለች፤ የምትናገረው ሁሉ ትክክል ነው፤ መታወቅም ያለበት ሃቅ ነው፤ የእኛ እውርነትና ድንቁርና ነው እንጅ ይህ የአደባባይ ምስጢር ነው፤ በመሀንዲሱ ወንድማችን እና በሕዳሴው ግድብ ላይ ዶ/ር አህመድ ከግብጽ እና አረቦች ጋር በመመሳጠር የሠራውን በታሪካችን ተወዳዳሪ የማይገኝለትን ደባ በማጋለጥ በፍጥነት ለፍርድ ማቅረብ ነበረብን/ አሁንም ማቅረብ አለብን።

በእኔ በኩልም፡ በተለይ፡ ግራኙ አብይ አህመድ ኢንጂነር ስመኘውን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ብዙ ያልተነገረላቸውን ኢትዮጵያውያንን፤ ክንፈ ገብርኤልን ጨምሮ፤ አስገድሏል፣ በጅጅጋ እና ሰሜን ሸዋ ዓብያተ ክርስቲያናትንና መነኮሳቱን አቃጥሏል፣ እናቶችን ከለገጣፎ አፈናቅሏል፣ በጌዲኦን ሕዝብ ላይ የተካሄደውን “የሱዳን ዳርፉርመሰል” ጭፈጨፋ፣ የባንኮች ዘረፋ ወዘተ። በአጭር ጊዜ ውስጥ ዓይኖቻችን እያዩ የተሠራው ወንጀል ተቆጥሮ አያልቅም።

ሰውዬው ስልጣን እንደያዘ ፈጥኖ “የቀን ጅቦች” ማለት የጀመረው ወይም ሰዶማውያንን የሚመለከትና የኢንሳ ጥናታዊ ፊልሞች እንዲሠሩ ያዘዘው፡ ብሎም የማሕበራዊ ሜዲያዎች ላይ ሳንሱር ለማድረግ የሚንቀሳቀሰው፡ እራሱ የራሱን ማንነት እና የሚያደርጋቸውን ጽንፈኛ ድርጊቶች ለመሸፈን ሲል ነው። ይህ ዓይነት ባሕርይ በብዛት በመሀመዳውያንና ዘረኛ ሰዎች ዘንድ ነው በግልጽ የሚታየው፤ በእንግሊዝኛው Projection„ አንጸባራቂነት / ማሳየት/ ይባላል፤ ማለትም እራሳቸው ቆሻሾች መሆናቸውን ስለሚያውቁ ከመቀደማቸው በፊት እራሳቸውን ንጹህ አድርገው ሌላውን ቆሻሻ ያደርጋሉ። እነርሱ መናፍቅ ሆነው ሌላውን ኩፋር/ መናፍቅ ይላሉ፣ እነርሱ በምንዝርነት፥ በዝሙት፥ በሌብነት፥ በውሸትና በስድብ ዓለማቸው ውስጥ ተዘፍቀው በእነዚህ ሃጢአቶች ሌላውን ቀድመው ይኮንናሉ፣ እነርሱ በዳዮች እና ገዳዮች ሆነው እኛ ተበድለናል እያሉ ሌላውን ይወቅሳሉ። የዋቄዮ አላህም ልጆች የዚህ ዓይነት ባሕርይ ነው ያላቸው።

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: