Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መሀመዳውያን’

ዛሬ ለኢትዮጵያ ባፋጣኝ የሚያስፈልጋት እንደ ታላቁ ጀግና ንጉሥ ዐፄ ዮሐንስ ያለ መንፈሳዊ መሪ ብቻ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 12, 2023

💭 “ማን ይሆን ስለ ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ዮሐንስ የመጋቢት ፩ (ልደታ) የሰማዕትነት ቀን” ለማስታወስ የተዘጋጀ?” በሚል እነዚህን ቀናት በትዝብት ሳሳልፋቸው ነበር። እስካሁን ምንም የሰማሁት ያየሁት ነገር የለም። ዜሮ! ይህ ብዙ መዘዝና መቅሰፍት ሊያመጣ የሚችል እጅግ በጣም ትልቅ ቅሌት ነው!

ንጉሠ ነገሥት ዐፄ ዮሐንስን የማያከብር፣ የማያደንቅና የማይመኝ ወገን ኢትዮጵያዊም ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያንም ሊሆን አይችልም። ደቡባውያኑ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ አንዴም እንኳን የዐፄ ዮሐንስን ስም በበጎ ለማንሳት የማይፈልጉት የስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው አስሮ ስለያዛቸው ነው።

አራቱ የዳግማዊ ምንሊክ ፀረ-ኢትዮጵያ ትውልዶች የታላቁ ንጉሥ ዐፄ ዮሐንስን ፈለግ ባለመከተላቸውና በአድዋው ድል የተገለጸላቸውን እግዚአብሔር አምላካቸውን በመካድ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ተከታዮች ለመሆን በመብቃታቸው ዛሬ በግልጽ ወደምናየው መቀመቅ ኢትዮጵያ ሃገራችንን ለማስገባት በቅተዋል።

እስኪ እናስበው፤ ከሰላሳ ዓመታት በፊት ብዙ መስዋዕት የከፈሉትን የአክሱም ጽዮናውያንን ድል ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች በዳግማዊ ምንሊክ የብሔር ብሔረሰብ ተረት ተረት መንገድ ባይሄዱ ኖሮና የዐፄ ዮሐንስን አማራጭ የሌለው ራዕይ፣ ዕቅድና ተልዕኮ በሥራ ላይ ለማዋል ጥረው ቢሆን ኖሮ ዛሬ፤ እንኳን ሕዝባችን እንዲህ ሊጨፈጨፍ፣ ሊራብና ሊዋረድ እንዲያውም ኢትዮጵያ ኤርትራንና ጂቡቲን ብቻ አይደለም እስከ ሩዋንዳና ኡጋንዳ ቪክቶሪያ ሐይቅ ብሎም ሱዳንና የመንን ሳይቀር እንደገና ጠቅልላ በመግዛት ከዓለም ኃያል ሊሆኑ ከሚችሉ ሃገራት መካከል አንዷ ለመሆን የበቃች ሃገር ነበር። ከትግራይ ወደ አዲስ አበባ ያመሩት የትግራይ ሰዎች ግዕዝ ቋንቋን ብሔራዊ ቋንቋ ለማድረግ ቢችሉ ኖሮ እግዚአብሔር አምላክን ቅዱስ ያሬድንና ዐፄ ዮሐንስን ምን ያህል ለማስደሰት በቻሉ ነበር።

❖ “የኢትዮጵያ ልጅ ሆይ ልብ አድርገህ ተመልከት። ኢትዮጵያ የተባለችው አንደኛ እናትህ ናት፤ ሁለተኛ ክብርህ ናት፤ ሶስተኛም ሚስትህ ናት፤ አራተኛም ልጅህ ናት፤ አምስተኛም መቃብርህ ናት። እንግዲህ የእናት ፍቅር፤ የዘውድ ክብር፤ የሚስት ደግነት፤ የልጅ ደስታ፤ የመቃብር ከባቲነት እንደዚህ መሆኑን አውቀህ ተነሳ።” አፄ ዮሐንስ ፬ኛ

❖ ሰንደቃችንን እና አማርኛን ብሔራዊ ያደረጓቸው ታላቁ አፄ ዮሐንስ በአዲስ አበባና በመላዋ ኢትዮጵያ ለምን አንድም መታሰቢያ የላቸውም? በነገራችን ላይ ብቸኛው አባታችን እነ ቅዱስ ያሬድ፣ ዓለም አቀፋዊ ተጽ እኖ ፈጣሪዎቹ እነ ነገሥታት ሳባ/መከዳ፣ አብርሃ ወ አጽብሃ፣ ገብረ መስቀል፣ ካሌብ፣ ጀግናው ራስ አሉላ ወዘተም እንዲሁ ከትግራይ ውጭ ይህ ነው የሚባል መታሰቢያ የላቸውም። “ለምን?” ብለን እራሳችንን እንጠይቅ!

በተለይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላቶች ለመሆን የበቁትና የባዕዳውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች የሆኑት ጋላ-ኦሮሞዎቹ ተጸዕኖ ነውን?

አዎ! በደንብ እንጂ፤ ይህ ምንም የሚያጠራጥር አይደለም። ዛሬ በገሃድ እንደምናየው በተቻላቸው መጠን የተቀረውን የኢትዮጵያ ክፍል ከአክሱም ጽዮን ነጥሎ ለማዳካም የመቶ ሰላሳ ዓመታት ዝግጅት በማድረግ ላይ እንደነበሩ ነው። ልክ እንደ መሀመዳውያኑ ወንድሞቻቸው አጋጣሚውን ነበር የሚጠብቁት። ዛሬ ሁሉንም እያታለሉ በጭካኔ፣ በድፍረትና በከህደት የኢትዮጵያን ታሪካዊ ጠላቶችን ጋብዘው በአክሱም ጽዮን ላይ ለመዝመት ደፈሩ። ነገር ግን፤ ምንም እንኳን ብዙ መከራና ስቃይ በሕዝባችን ላይ ለማድረስ ቢበቁም በመጨረሻ ግን ከሃገረ ኢትዮጵያ ተጠራርገው ይወጡ ዘንድ ግድና ተገቢም ነው። ሌላ ምንም አማራጭ እንደሌለ ያለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ታሪክ በሚገባ አስተምሮናል።

“ኦሮሞ ነን” የሚሉት ምስጋና-ቢስ ከሃዲዎች እጅግ በጣም ኃይለኛ የሆነ መቅሰፍት በራሳቸው ላይ በማምጣት ላይ ናቸው።

😈 ጋላ-ኦሮሙማ’ መርዝ ነው፤ የኢትዮጵያ መቅሰፍት ነው!!!

እውነቱን ትተው ውሸቱን፤ ሰፊውን ጠልተው ጠባቡን፣ የሚያኮራውን ንቀው የሚያቀለውን፣ የሚያስከብረውን አውግዘው የሚያዋርደውን፣ ግዕዝን ትተው ላቲኑን፣ የማርያም መቀነትን ትተው የዘንዶ ቀበቶን፣ ክርስቶስን ትተው ዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስን መርጠዋል። በዚህም ከኦሮማራ ጭፍሮቻቸው ጋር በቅርቡ ክፉኛ ይቀጣሉ። መዳን የሚፈልጉ ኦሮሞነታቸውን፣ ኦሮምኛ ቋንቋንና ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን ትተውና ንስሃ ገብተው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ቶሎ ይሰለፉ።

ጋላ-ኦሮሞዎች ወደ ኢትዮጵያ ግዛቶች ገብተው መስፈር እንደጀመሩና ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ጋር መተዋወቅ እንደበቁ፤ ይዘውት የመጡትን የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ድሪቶ አራግፈው የወርቅ ካባ ለመልበስ ጣዖታዊውን አምልኮቻቸውን እየተው በመጠመቅ የመንፈሳዊ ማንነቱንና ምንነቱን ለመቀበል ዝግጁዎች ነበሩ። ብዙዎች ስማቸውን በፈቃዳቸው እየቀየሩ በክርስቲያናዊ የመጠሪያ ስሞች መንፈሳዊ ኃብቱን ለመጋራት ፍላጎት አሳይተው ነበር። ነገር ግን አክሱም ጽዮናውያንን ለመከፋፈል፣ ለማስጨፍጨፍ፣ ለማስራብ፣ ለመበከልና የወንዶች ልጆቻቸውን ብልት ለመስለብ ከሉሲፈራውያኑ ሮማውያን፣ ቱርኮችና አረቦች ጋር በጋራ ሤራ ጠንስሰው ወደ አድዋ አምርተው የነበሩት ዲቃላው እነ ዳግማዊ ምንሊክ፤ “የለም የራሳችሁን ስም ያዙ፤ የስጋ ማንነትና ምንነት ይበልጣል፤ እንዲያውም የአካባቢና ከተማ መጠሪያዎቹን ሁሉ በራሳችሁ ቋንቋ ሰይሟቸው” በማለት የመሞት ነፃነቱን ሰጧቸው።

ይህም ሥራቸው ዐፄ ዮሐንስን እጅግ በጣም አስቆጥቷቸው፤ የቦታ ስሞቹን ባፋጣኝ ወደ ጥንት መጠሪያዎቻቸው እንዲመልሱ ለምንሊክ ትዕዛዝ ሰጥተዋቸው ነበር። ጋሽ ሐጎስ ቪዲዮው ላይ እንደሚተርኩልን ተንኮለኛው ምንሊክ ግን ዐፄ ዮሐንስን ለመግደልና ለባዕድ አሳልፎ ለመስጠት ወኪሎቻቸውን በካህናት ስም ልከው ለሰማዕትነት አበቋቸው።

ከዚህ በኋላ በመላዋ ምስራቅ አፍሪቃ በበላይነትና በስውር የነገሡት ንጉሠ ነገሥት ዐፄ ዮሐንስ አራተኛ ናቸው። ሌላ ማንም አይደለም! ዛሬ የሳቸውን ራዕይ ለመትገበርና ተልዕኳቸውንም ለማሳካት ዝግጁ የሆነ ወገን ብቻ ነው የሚድነው/ የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማየት የሚበቃው።

ቪዲዮው ላይ እንደምንሰማው በእዚህ የመጨረሻው የምንሊክ ትውልድ ዘመን እንደ ፕሬፊሰሮች ጌታቸው ሃይሌ፣ ፍቅሬ ቶሎሳ እና ታየ ቦጋለ እንዲሁም ስፍር ቁጥር የሌላቸው ሜዲያዎቻቸው ያሉ አጭበርባሪዎች አማራውንና ኦሮማራውን አስረው ከዳግማዊ ምንሊክና በኋላ ላይ ከመረጡት ከዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምልኮ እንዳይላቀቅ በተንኮል ይዘውታል። ለዚህም ነው በፈጠራ ወሬና በሐሰት ውንጀል የእነ አፄ ዮሐንስን ስም ለማጠልሸት የመረጡት። ይህ ደግሞ ከባድ ዋጋ እያስከፈለ እንደሆነ እያየነው ነው።

ጀግናው ንጉሣችን ዐፄ ዮሐንስ ከሚታወቁት የኢትዮጵያ ነገሥታት መካከል ብቸኛው መሪ ናቸው ለኢትዮጵያ ለሕዝባቸውና ለታቦታቸው ሕይወታቸውን አሳልፈው የሰጡት።

ንጉሥ ዮሐንስ አራተኛ ለኢትዮጵያ፣ ለሕዝባቸውና ለቤተ ክርስቲያናቸው አንገታቸውን ሲሰጡ ፥ የቀዳማዊ ምኒሊክን ስም የሰረቁት ዳግማዊ ምንሊክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴና መንግስቱ ኃይለማርያም ልክ እንደ ዛሬዎቹ እንደ ሕወሓቶች፣ ሻዕቢያዎችና ኦነግ/ብልጽግናዎች እነ ኢሳ አፈወርቂ (አብዱላ ሃሰን) ፣ ደብረ ጺዮን ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ቧያለው ሳይሆኑ ለኢትዮጵያ፣ ለሕዝቧና ታቦታቱ የሚሰውት፤ ኢትዮጵያና ሕዝቧ ናቸው ለእነዚህ ከሃዲዎች በመሰዋት ላይ ያሉት። በተለይ ላለፉት አምስት መቶ እና መቶ ሰላሳ ዓመታት አክሱም ጽዮናውያን ናቸው በሜንጫም፣ በጥይትም በረሃብና በሽታም በተደጋጋሚ በመሰዋት ላይ ያሉት።

ታዲያ ሰማዕቱ ዐፄ ዮሐንስ ዛሬ ምን የሚሰማቸው ይመስለናል? ምልክቶቹ አይታዩንምን? በኤርትራ በኩል የሚኖሩትን አክሱም ጽዮናውያንን በእነ ዳግማዊ ምንሊክ በኩል ለባዕዳውያኑ ሮማውያን አሳልፎ የሰጣቸው ትውልድና ዛሬም የዐፄ ዮሐንስን ውለታ በመርሳት እንዲያውም ስማቸውን ለማጥፋት ከጋላ-ኦሮሞዎቹ ጋር ሆኖ በመስራት ላይ ያለው ትውልድ ክፉኛ እንደሚቀጣ እያየነው አይደለምን?

ብዙ ምልክቶች በተለያዩ አጋጣሚዎች ታይተውናል። በአክሱም ጽዮን፣ በደብረ ዳሞ፣ በደብረ አባይ፣ በማርያም ደንገላትና በሌሎቹ ብዙ ቅዱሳን ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ጠላትን ሊመሩት የሉሲፈርን/ ቻይናን ባንዲራ ለማውለብለብ በመድፈራቸው በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ አባቶቻችንና እናቶቻችን ለሰማዕትነት እንደበቁ እያየን ነው። ከሳምንት በፊት ደግሞ በአደዋው ድል ክብረ በዓል ወቅት ጋላ-ኦሮሞዎቹ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ዘው ብለው በመግባት ዲያብሎሳዊ ሥራ ሲሠሩ ብልጭ ብለው የታዩኝ ዐፄ ዮሐንስ ነበሩ። ይህ እሳቸው የሚልኩልን ማስጠንቀቂያ ይሆን? በማለት እራሴን በመጠየቅ ላይ ነኝ። ሊሆን ይችላል! ትውልዱ በራሱ ላይ እባብ እየጠመጠመ ስለሆነ ባሁኑ ሰዓት መከራ ብቻ ነው አማካሪው።

በአዲስ አበባ እንኳን ለባዕዳውያኑ ለእነ ጆሞ ኬኒያታ፣ ክዋሜ ንክሩማህ፣ ኔልሰን ማንዴላ፣ ቦብ ማርሌ፣ ካርል ሃይንዝ ቡም፣ ጆን ኤፍ ኬኔዲ፣ ንግሥት ኤልሳቤጥ፣ ዊንስተን ቸርችል መታሰቢያዎች ቆመውላቸዋል፣ መንገዶችና ትምህርት ቤቶች ተሰይመውላቸዋል።

እጅግ በጣም የሚገርም ነው፤ በቸርችል ጎዳና ላይ ከላይ እስከ ታች ዐፄ ዮሐንስን ዘልለው፤

  • ☆ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት ለዳግማዊ ምንሊክ ኃውልት ቆሞላቸዋል
  • ☆ ወረድ ብሎ በቴዎድሮስ አደባባይ ለዐፄ ቴዎድሮስ መታሰቢያ አላቸው
  • ☆ ወረድ ብሎ ደርግ የሉሲፈርን ኮከብ መታሰቢያ በሰሜን ኮሪያ ስም አቁሟል
  • ☆ ወረድ ብሎ ብሔራዊ ቴዓትርና ለገሃር አካባቢ ለዐፄ ሃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ሠርቷል
  • ☆ ግራኝ ደግሞ ከቸርችል በስተግራ በሚገኘው በምንሊክ ቤተ መንግስት የሰዶሟን ፒኮክ ተክሏታል

👉 እያስተዋልን ነው? ከአክሱም ጽዮን የሆኑት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ዮሐንስ ብቻ ናቸው ምንም ዓይነት መታሰቢያ ያልተደረገላቸው። እንዲያውም እነ፤

  • ❖ ንግሥት ሳባ/ማከዳ፣
  • ❖ ነገሥታት አብረሃ ወ አጽበሃ፣
  • ❖ ንጉሥ ካሌብ፣
  • ❖ ንጉሥ ገብረ መስቀል

እና ሌሎችም ሳይቀሩ በተሰውላቸው የኢትዮጵያ ግዛቶች ምንም ዓይነት መታሰቢያ የላቸውም። ከአክሱም ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ስለሆኑ? አይገምምን? ለጋላ-ኦሮሞዎቹና ኦሮማራዎቹ፤ “ወያኔ” ሰበባቸው ነበር ማለት ነው። ዛሬ እንደምናየው ግን ምክኒያታቸው፤ ቅናት፣ ምቀኝነት፣ ትምክህት፣ እብሪትና ጥላቻ ነው። “ውደቁ/ውረዱ፤ እንደ እኛ ሁኑ፤ ከጠላትም ጋር ከሰይጣንም ጋር አብሩ፤ አታምጹ! አግዓዚነታችሁን ተውት! እንደኛ ለሆዳችሁ ለስጋችሁ ባሪያ ሆናችሁ ኑሩ፤ ከዚያም አብረን ወደ ጥልቁ እንውረድ!” ነው ነገሩ። አይይይ!

መጋቢት ፩ – አፄ ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘ-ኢትዮጵያ የፅዮን ጠባቂ ፻፴፬/134ኛው የመስዋዕት/የሰማዕትነት ቀን።

💭 “እኔ ዮሐንስ እንደሆንኩ ሐሳቤም፡ ነፍሴም፡ ሃይማኖቴም አንዲት ናት!!! የሀገሬን መደፈር የሕዝቤን መዋረድ በሕይወቴ ቁሜ አላይም፤ አልሰማም!!! የሚንቁኝንና አንበገርልህም የሚሉኝን እገጥማለሁ ብዬ ጦሬን ወደ ወንድሞቼ አላዞርም” አንገቱን የሰጠው ንጉሣችን ዩሐንስ ፬ኛ።

👉 በድጋሚ የቀረበ፦

ይህ ጉዳይ ቀላል ጉዳይ አይመስለኝም፤ ሃገርንና እያንዳንዱን ግለሰብ የሚመለከት ወቅታዊ ጉዳይ ነውና ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል በግልጽና በንጹሕ ልብ ሊነጋገርበት የሚገባው ጉዳይ ነው። ጠላት ከብዙ አቅጣጫ እየተለሳለሰ መጥቷል።

ባለፈው ጊዜ መገናኛ ላይ ሆኜ ወደ ኮተቤ የሚሄዱትን ታክሲዎች እጠብቅ ነበር። ዕለቱ ሐና ማርያም ስለነበር ወደ ኮተቤ ሐና ማርያም መሄድ ፈልጌ ነበር። መንገዱ በመሃል እየተሠራ ስለነበር ወደዚያ የሚሄድ በቂ ታክሲ ስላልነበር ብዙ አስጠበቀኝ። በአጠገቤ አንዲት የሃገር ልብስ የለበሰች ወጣት እናትአብራኝ ትጠብቅ ነበር። የሆነ ሰዓት ላይ አንድ ታክሲ የመንግሱ ኃይለማርያምን ለጥፎ ሲያልፍ አየሁትና ለሴትዮ በሀዘን “እያየሽ ነው ዘመዶቼን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው፣ የብዙ አዲስ አበባ ነዋሪዎችን ሕይወት የቀጠፈውን የመንግስቱ ኃይለማርያም ፎቶ ሙሉ አዲስ አበባ በየታክሲውና ሎንቺናዎች ላይ ተለጣጥፎ ሳይ ደሜ ይፈላል።” ስላት በሃዘን ተሞልታ ከዚሁ ጋር በተያያዘ የክርስትና አባቷ አቡነ ተክለ ሃይማኖት እንደሆኑና በግል ሕይወቷ ብዙ ተዓምረኛ የሆኑ ነገሮች እንዳደረጉላት እያጫወተችኝ ወደ ሐና ማርያም አብረን አመራን።

“ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!” የሚለውን አባባል ስታነሳለኝ የታየኝ፤ እንዴ ሙሉ አዲስ አበባን ብትዘዋወሩ አንድም የአፄ ዮሐንስን ወይም የራስ አሉላ አባ ነጋን ፎቶ የለጠፈ ታክሲ አታዩም። (የአፄ ቴዎድሮስ፣ የአፄ ምኒልክ፣ የአፄ ኃይለ ሥላሴ፣ የመንግስቱ ኃይለ ማርያም፣ የአብይ አህመድና ለማ መገርሳ፣ የቼጉቬራ ወዘተ ፎቶዎች በብዛት ተለጥፈው ይታያሉ)። እንዲያውም ጠለቅ ብዬ ስሄድ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ ለ አፄ ዮሐንስ እና ራስ አሉላ መታሰቢያነት ይውል ዘንድ በስማቸው የቆመ ሃውልት፣ የተሰየመ መንግድ፣ አደባባይ፣ ትምህርት ቤት ወይም ሆስፒታል አንድም የለም። ቅዱስ ያሬድ እንኳን ከሙዚቃው ትምህርት ቤትና ዘንድሮ ለይስሙላ ከተመረቀው አደባባይ በቀር መንገድም ሆነ ሰፈር አልተሰየመለትም። የቤተ ክርስቲያን አባት ለሆነው ቅዱስ ያሬድ በስሙ የተሰየመው ቤተ ክርስቲያንም አንድ ብቻ ነው። የሚገርም ነገር አይደለም? ቁልፍ የሆኑ የከተማዋ ቦታዎች ካርል አደባባይ፣ ሃይሌ ጋርሜንት፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ውንጌት፣ ቸርቺል ጎዳና፣ ጆሞ፣ ፉሪ፣ ጉለሌ ወዘተ እየተባሉ በባዕዳውያኑ ስም ይጠራሉ፤ ለኢትዮጵያና ተዋሕዶ እምነቷ የሞቱላት ግን የሚያስታውሳቸው እንኳን የለም። ለእነ ቦብ ማርሊ እና ካርል ህይንስ ቡም ኃውልት ቆሞላቸዋል በመንግስቱ ኃይለ ማርያም በሲባጎ ታንቀው ለተገደሉት አቡነ ቴዎፍሎስ የተሠራው ኃውልት ግን በአደባባይ እንዳይቆም ተደርጓል። በእርኩስ ቱርክ ለተሰዉት ለእነ አፄ ዮሐንስማ የማይታሰብ ነው።

እስኪ ይህ ለምን እንደሆነ እራሳችንን በንጹህ ልብ እንጠይቅ?

  • ፩ኛ. ደገኛ የሰሜን ሰው ስለሆኑ?
  • ፪ኛ. ምርጥ የተዋሕዶ አርበኞች ስለነበሩ?
  • ፫ኛ. ጥልቅ የሆነውን ኢትዮጵያዊነትን ስለያዙ?
  • ፬ኛ. ሰንደቃችንን እና አማርኛን ብሔራዊ ስላደረጉ?
  • ፭ኛ. ባዕዳውያኑ የኢትዮጵያ ጠላቶች ስለማይፈልጓቸው?
  • ፮ኛ. ቆላማዎቹ ኦሮሞዎች እና ሙስሊሞች ስለሚጠሏቸው?
  • ፯ኛ. ብዙ አብሮ ከመኖር የተነሳ ሰው በዋቄዮ-አላህ መተት ስለተያዘ?

በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ቱርኮች የተጨፈጨፉት አባቶቻችን እንባቸውን እያረገፉ ነው! በቱርክ ሰይፍ የታረዱት አፄ ዮሐንስ መቃብራቸውን እይገለበጡ ነው! እግዚአብሔርም በትውልዱ እያዘነበት ነው።

በዛሬዋም ኢትዮጵያ ከአቡነ ተክለ ሃይማኖት እና አፄ ዮሐንስ ችግር ያለው ከፍተኛ ችግር ያጋጥመዋል!

💭 ይህን ጽሑፍ ከአስራ ሁለት ዓመታት በፊት በጦማሬ አቅርቤው ነበር፦

የአፄ ዮሐንስ እና የንጉሥ ምኒልክ ዕርቅ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2011

*ከማሞ ውድነህ*

“የእስበሳችን ነገር ያለ ማክረሩ ነው የሚሻለው። ጠንካራ ክንድና ብርቱ ትኩረት የሚገባው ግን እንደ አዞ ከውሀ ውስጥ ብቅ የሚለው ነው“ (አሉላ አባነጋ)

አፄ ዮሐንስ ከጉራዕ ጦርነት በኋላ ሐማሴን ውስጥ ሰነባብተው ወደ ዐደዋ ከመመለሳቸው በፊት የሰሜን ኢትዮጵያ በር የተከበረና የታፈረም እንዲሆን ሲሉ ደጃዝማች ኃይሉ ተወልደ መድኅንና ራስ ባርያውን በገዥነት ሲሾሙ፡ ስመ–ጥሩውን አዋጊያቸውን ሊጋባ አሉላን በራስነት ማዕረግ አስኮፍውሰና አስጊጠው ከመረብ ማዶ ያለውን አገር በጦር አበጋዝነት እንዲጠብቁ ሾሙዋቸው። ከዚያ በኋላም የአፄ ዮሐንስ ትልቁ የሥራ ምዕራፍ የኢትዮጵያን የውስጥ ጉዳይ ማደላደልና ማለሳለስ አንድነቷን ማጽናትና ሕዝቡ ፍትሕ አግኝቶ አርሶና ነግዶ እንዲተዳደር የማድረጉ ጉዳይ ነበር።

ይህን ዓላማቸውን ሊያደናቅፉባቸው እንደሚችሉ አሥግተዋቸው ከነበሩት ሁኔታዎችም ጋር መፋጠጡን ተያያዙት። በሰሜን ኢትዮጵያ በኩል የውስጡን ተቀናቃኝ ቀርቶ የውጭውንም ወራሪ ጠላት ከአንዴም ሁለቴ ኃያሉ ክንዳቸውን ስለአሳረፉበት ለጊዜው ረጭ ብሎላቸዋል። በምዕራብና በመካከል ኢትዮጵያም በኩል የቤገምድር የወሎና የጐጃም ሁኔታ ጋብ ብሎላቸዋል። የጥርጣሬና የሥጋት ትኩረታቸውን የሳበባቸው ግን ሸዋ ሆነ። የወጣትነት ጓደኛቸውና ምስጢረኛቸው ምኒልክ “አፄ” ተብለው ቁጥሩ እስከ ሰባ ሺህ በሚደርስ ሠራዊት ጐልብተው፡ ከሸዋም አልፈው ወሎንና ጐጃምን ለመደረብ ከሚያስፈራሩበት ደረጃ ላይ ወጥተዋል።

አፄ ዮሐንስ ግን፡ የምኒልክን ሁኔታ አንሥተው ከመኳንንቶቻቸውና ከጦር አበጋዞቻቸው ጋር በሚወያዩበት ሰዓት ሁሉ ደጋግመው የሚያነሡት ጉዳይ ነበራቸው።

“ዋናው ሥጋቱና ችግሬ የሠራዊቱ ብዛት አይደለም። ለዚህ ለዚህስ እኔም ላቅ ያለ እንጅ ከእርሱ ዝቅ ያለ ሠራዊት የለኝም። ግን እንደዚያ ማሳያ እንደሚሉት የሰይጣን መልእክተኛ የመሰለ ፈረንጅ ከአጠገቡ አስቀምጦ፡ ከነሙንዚንገር ጋርም የሚያደርገው መላላክና መስማማት ነው።

ከዚያ ሌላ ደግሞ እነዚህ ሚሲዮኖችም በዚያ በኩል ገብተዋል፡. ዋናው ዓላማቸውም ምኒልክን አሳስተውና ጦር አስመዝዘው ከኔ ጋር ለማጋጨት መሆኑን አላጣሁትም። ግዴለም የማደርገውን ዐውቃለሁ” እያሉ ዛቻ አዘልና ትካዜ–ለበስ አነጋገር ያሰሙ ነበር። እርግጥም ነው በዚያ ዘመን ፒዬር አርኖ የተባለ ፈረንሳዊ በዘይላ በኩል ወደ ሸዋ ገብቶ የምኒልክ ባለሟል ሆኖ የእርሳቸውንም መልእክት ይዞ ወደ ግብጽና ፈረንሣይ እየሔደ ‘ዮሐንስን ለመጣል ትልቅ መሣሪያ ይሆናችኋል‘ እያለ ያሽቃብጥ ነበር። ከእርሱም ሌላ ደግሞ በምሕጻረ ቃል “አባ ማስያስ” እየተባለ የሚጠራው ሎሬንዞ ጉልየሞ ማሳያ የሚባለው የሮማ ካቶሊክ ሚሲዮን አባል በሸዋና በከፋ ውስጥ ድርጅቱን አቋቁሞ የምኒልክን ባለሟልነትም አትርፎ ከሚሲዮናዊነቱ ይልቅ በዲፕሎማቲክና በስለላው ሙያ ተሠማርቶ ዮሐንስንና ምኒልክን ለማራራቅና ለማጋጨት በመካከላቸው ገብቶ ነበር።

እነዚሁ ሁለቱ አውሮጳውያን የምኒልክን ጉልበት ከዮሐንስ ጉልበት የጠነከረ ለማድረግ ሲያደርጉት የነበረውን ጥረት ሲከታተሉት የነበሩት ዮሐንስም ክንዳቸውን በቀላሉ የማይታጠፍ ለማድረግና ምኒልክንም ለማስገበር ሲሉ የሠራዊታቸውን ቁጥር እስከ አንድ መቶ ሺህ ከአደረሱት በኋላ፥ ክዚሁ ውስጥ እስከ ዐርባ ሰባት ሺህ

የሚደርሰውን ልዩ ልዩ መሣሪያዎች አስታጠቁት። ከጉንደትና ጉራዕ ጦርነቶች የተገኘው ቀላል መካከለኛና ከባድ መሣሪያም የበላይነታቸውን ያረጋገጡበት ዋናው ትጥቃቸው ነበር።

ከመሣሪያው ጥራትና ብዛትም ሌላ በአጼ ተክለ ጊዮርጊስና በግብጾች ላይ ያገኙት ድል ዝናቸውንና ጥንካሬያቸውን “አበሻ መሬት አውጥቶ በአፍሪቃ፡ በእስያና በአውሮጳ ውስጥ አስተጋብቶላቸው ነበር። በአሜሪካም ውስጥ ቢሆን፡ “የኛ የጦር መኮንኖች ያዘመቱትን የግብጽን ጦር ድል ያደረገ ብርቱ ንጉሥ” የሚል ጸጸት–ለበስ ታዋቂነት አትሮላቸው ነበር።

ታዲያ እንደዚያ ሆኖ ስሙ የገነነ ሠራዊት ሸዋ የገባ እንደሆነ ሊያደርስ የሚችለውን ብርቱ ጉዳት አስቀድመው የተረዱትና የተጠነቀቁበት ከጐልማሳው ምኒልክ ይልቅ አዛውንቱ አጐታቸው ዳርጌ ንበሩ። “ጉዳዩን በቀላሉ አትዩት፤ በየልቦናችሁ ምከሩበትና በእርቅ ይለቅ” ሲሉ አዛውንቱ “ጦር ጠማኝ” ይሉ የንበሩት የምኒልክ የጦር አበጋዝ ግን፤

“ወይ እሳቸው መጥተው፥ ያለዚያ እኛ ዘምተንባቸው ሳንሞካከር እንዴት አስቀድመን እንገብራለን” እያሉ ምኒልክን ይወተዉቱ ነበር።

በዮሐንስ ቤተ መንግሥት እንደአባት ይታዩ የንበሩት ራስ አርአያም በበኩላቸው፤

“የሁለት ወንድማማች ጠብ ማንን ጐድቶ ማንን ይጠቅም ይመስላችሁ? ኢትዮጵያን እኮ ነው የሚያዳክማት! ኢትዮጵያን እኮነው የሚያሳንሳት! ኢትዮጵያን እኮ ነው የጠላቶቿ መሳቂያ የሚያደርጋት! ታሪክ ይወቅሰናል፤ ትውልድ ያፍርብናል፤ ታቦትና መስቀል አስይዘን ካህናትን ወደ ምኒልክ እንስደድ እንጂ ጦር መምዘዙን አልስማማበትም” እያሉ የእህታቸውን ልጅ ከነጦር አበጋዞቻቸው ይቆጡ ነበር።

👉 እዚህ ይቀጥሉ

💭 የአፄ ዮሐንስ እና የንጉሥ ምኒልክ ዕርቅ

Click to access atseyohannesnegusmenilik.pdf

👉 በቪዲዮው የቀረበውን መልዕክት ላካፈሉን ለጋዜጠኛ ሐጎስ መኮንን የከበረ ምስጋና

💭 ቪዲዮው ላይ የሚታየው ሰንደቅ ዓላማ የዐፄ ዮሐንስ ፬ኛ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ነው። ሰንደቅ ዓላማው መቀሌ በሚገኘው የዐፄ ዮሐንስ ፬ኛ ቤተ መንግሥት ውስጥ አሁንም ይገኛል። ይህን ታሪካዊ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በካሜራዬ ያስቀረሁት መቀሌ ዩኒቨርሲቲ በማስተምርበት ወቅት የዐፄ ዮሐንስ ፬ኛን ቤተ መንግሥት በጎበኘሁበት ጊዜ ነበር።

በሰንደቅ ዓላማው መሀል ላይ ያለው ምልክት የሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ስዕል ነው። ቅዱስ ጊዮርጊስ በብዙ አገሮች ዘንድ ሁሉ የታወቀ እንደመሆኑ በኢትዮጵያም የታወቀ ስመ ጥር ሰማዕት ነው። ለዚህ እንደ አስረጅ በእንግሊዝን፣ በግሪክ፣ በግብጽ፣ በሶርያና በሌሎች 37 የዓለም አገሮች ውስጥ የሚገኙን የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያናት ማውሳት እንችላለን። እንግሊዝ ውስጥ ብቻ በ37 ከተሞች ውስጥ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ይገኛል።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድም ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ጠባቂ ሰማዕት ተደርጎ ይወሰዳል። የቅዱስ ጊዮርጊስ ጽላት ወደ ኢትዮጵያ የገባው በ፲፫ኛው ክፍለ ዘመን በዐፄ ዐምደ ጽዮን ዘመነ መንግሥት እንደነበር ከክብረ ነገሥቱ መረዳት ይቻላል። ክብረ ነገሥቱ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳም ውስጥ ብዙ ዓመታት የኖሩ አባ ልዑለ ቃል የተባሉ መነኩሴ ከሶርያ «ደብረ ይድራስ» ከሚባለው ገዳም የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ከገድሉ ጋር አምጥተው ለዐፄ ዐምደ ጽዮን እንዳስረከቡ፣ ዐፄ ዐምደ ጽዮንንም ቤተ ክርስቲያን አሠራለት እንዳሉና ገድሉን ከዐረብኛ ወደ ግእዝ እንደተረጎሙ ያትታል።

የዘመኑ ታሪክ ነገሥት ዐምደ ጽዮን የጊዮርጊስን ጽላት አስይዘው ከጠላቶቻቸው ጋር በመግጠም አሥር ታላላቅ ዘመቻዎችን በድል አድራጊነት እንደተወጡ፣ ንጉሠ ነገሥቱ «ቅዱስ ጊዮርጊስ አማላጄና ረዳቴ ስለሆነ የኢትዮጵያ ጠላቶች ድል ሊያደርጉኝ አይችሉም» እያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ አማላጅነትና ረዳትነት አብዝተው ያምኑ እንደነበር ያስረዳል።

የዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ ጸሐፊ ትእዛዝ እንደነበሩ የሚታመነው መርቆርዮስም «አርዌ በድላይ» የተባለ ጠላት ብዙ ወታደሮች አሰልፎ ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብን ሊወጋቸው ሲነሳ ንጉሡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ይዘው ሠራዊታቸውን አስከትተው በመዝመት የኢትዮጵያን ጠላት ድል መትተው ተመልሰዋል ሲሉ ጽፈዋል።

ባጠቃላይ በኢትዮጵያ ነገሥታት ዜና መዋዕል እንደሚነበበው ነገሥታቱ በሚዘምቱባቸው ታላላቅ ዘመቻዎች ሁሉ የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ትተው አይንቀሳቀሱም ነበር ። ይህንን እውነት ለማረጋገጥ ቢፈለግ በዓድዋ ላይ ከኢጣልያ ጦር ጋር በተደረገው ውጊያ ማለትም በዓድዋ ጦርነት ወቅት ቅዱስ ጊዮርጊስ አደረገው በተባለው ተሳትፎ «ኢትዮጵያን በዓለም ታሪክ በጦር ኃይል ስምንት ጊዜ እጥፍ የሚበልጣትን አገር አሸንፋ ታዋቂ የነፃነት አገር እንድትባል አድርጓታል» በሚል የሚቀርበውን ታሪክ መመልከት ይበቃል።

የዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ ጸሐፌ ትዕዛዝ የሆኑት ጸሐፌ ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ እንደጻፉት ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ወደ ዓድዋ ሲዘምቱ በአራዳ ገነተ ጽጌ ቤተ ክርስቲያን የሚገኘውን የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት አስይዘው ነው የዘመቱት። ጦርነቱንም ቅዱስ ጊዮርጊስ የእርዳታ እጁን በመዘረጋቱ ኢትዮጵያ ድል እንዳደረገችና ብዙ የጠላት ሠራዊት እንዳለቀ አትተዋል።

በወቅቱ የነበረ አንድ የኢጣልይ ጋዜጠኛ ወደ አገሩ ባስተላለፈው መልዕክት አንድ በነጭ ፈረስ ላይ የተቀመጠ ጀግና እንደፈጃቸውና ይህ በነጭ ፈረስ ላይ የተቀመጠው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ሠራዊት ጎን ተሠልፎ የኢጣሊያን ሠራዊት አርበደበደው የምንዋጋው ከሰው ጋር ብቻ ሳይሆን ከእግዚአብሔርም ጋር ሰለሆነ በጦርነት ድል ልንመታ ችለናል ሲል ዘግቧል። በዚህም የተነሣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተራዳኢነቱን፣ ፈጥኖ ደራሽነቱን፣ ስለት ሰሚነቱንና አማላጅነቱን የሚያምኑት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምእመናን የቅዱስ ጊዮርጊስ ጽላት በተተከለበት፣ ቤተ ክርስቲያኑ በተሠራበት፣ በዓሉ በሚከበርበትና ስሙ በሚጠራበት ሥፍራ ሁሉ እየተገኙ በጸሎትና በምስጋና ያስቡታል፤ «ፍጡነ ረድኤት» ይሉታል።

ይህንን ሁሉ ሀታተ መዘርዘሬ በዐፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት በነበረው የኢትዮጵያ ሰንደ ዓላማ መሃል ያለውን የቅዱስ ጊዮርጊስ ስዕል ከሃይማኖታዊነቱ ባሻገር ትርጉሙ ጠባቂ ሰማዕት ለኢትዮጵያ መሆኑን አጽዕኖት ለመስጠት ነው።

የቅዱስ ጊዮርጊስን መስቀል በሰንደቅ ዓላማቸው መካከል ባደረጉት በእንደ እንግሊዝ፣ ዴንማርክ፣ ስዊድን፣ ኖርዌይ፣ ፊንላንድ፣ ወዘተ አገሮች የየአሩን ሰንደቅ አላማ ለማክበርና ከሰንደቁ በፊት ለመውደቅ እንደ ሃይማኖታቸው ስርዓት ቃለ መሀላ በመፈጸም ዜጋ የሚሆኑት የመላው ዓለም የእስልምና እምነት ተከቻዮች የቅዱስ ጊዮርጊስ መስቀል ላለባቸው ሰንደቅ ዓላማዎች ቃለ መሃላ የሚፈጽሙትና ለማሉበት ሰንደቅ በጦር ሜዳ ሕይወታቸውን የሚሰጡት የቅዱስ ጊዮርጊስን መስቀል ትርጉም በሃማኖታዊ ምልክትነቱ ሳይሆን በአገር ጠባቂነቱ ወስደውት ነው። ኢትዮጵያን ክርስቲያኖች ጭምር ነብዩ መሐመድ ስለ ኢትዮጵያ በተናገሩት መልካም ነገር የሚኮሩትና የሚጠቅሱት ሃይማኖታቸው እስላም ስለሆኑ ሳይሆን ነብዩ «ኢትዮጵያ አትንኩ» ያሉት የኢትዮጵያ ጠባቂ የአደራ ቃላቸው አገራዊ ፋይዳው ስላለው ነው።

ባጭሩ በዐፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት የነበረው የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ መሀል ያለው የቅዱስ ጊዮርጊስ ምልክት ትርጉምም ልክ ከተለያየ ዓለም ወደ እንግሊዝ፣ ዴንማርክ፣ ስዊድን፣ ኖርዌይ፣ ፊንላንድ፣ ወዘተ አገሮች የሚሄዱ የእስልምና እምነት ተከታዮች የሚምሉበት ሰንደቅ ዓላማ መሃል እንዳለው መስቀል አይነት አገራዊ ትርጉምና ፋይዳ ነው ያለው።

በሰንደቅ ዓላማው መሀል የቅዱስ ጊዮርጊስ አርማ የሌለበትን የዐፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አጥብቀው ከሚጠሉት ብሔርተኞች መካከል ቀዳሚዎቹ የትግሬ ብሔርተኞች ናቸው። በሌላ አነጋገር በዐፄ ዮሐንስ ሰንደቅ ዓላማ ከሁሉ በላይ የዘመቱት የዐፄ ዮሐንስ ልጆች ነን የሚሉን የትግሬ ብሔርተኞች ናቸው። ዐፄ ዮሐንስ እድል አግኝተው ቀና ቢሉ ከሁሉ በላይ የሚያፍሩት የዐፄ ዮሐንስ ልጆች ነን በሚሉት በትግራይ ብሔርተኞች ይመስለኛል። ዐፄ ዮሐንስ በተደራቢነት የሚናገሩትን ቋንቋዬ ነው ብለው ብሔራዊ ቋንቋ ያደረጉትን አማርኛን «በትግሬ ላይ የተጫነ» ብለው ከሁሉ በላይ የዘመቱት ነውር ጌጡ የሆኑት የትግሬ ብሔርተኞች ናቸው።

ዐፄ ዮሐንስ ከሰመራ ከተማ በካቲት 11 ቀን 1873 ዓ.ም. ለጀርመኑ ንጉሥ ቀዳማዊ ዊልሄለም በጻፉት ደብዳቤ፤

«[አገሬ] በምስራቅ በደቡብ ወገንም ዲካው[ድንበሩ] ባሕር [ሕንድ ውቅያኖስን ማለታቸው] ነው። በምዕራብ በሰሜን ወገንም ባሕር በሌለበቱ ከኑብያ፥ ከካርቱም፣ ከስናር ፣ ከሱዳን በስተቀር ጋላ፣ ሻንቅላ፣ እናርያ፣ አዳል የያዘው አገር ሁሉ የኔ ነው። አሁን እንኳ በቅርብ ከሸዋ በታች ያለው ሐረር የሚባል አገሬ በቱርክ ተይዟል። ይህን ሁሉ መጻፈ ያገሬ ድንበሩ ይታወቅ ብዬ ነው።»

ሲሉ ያሰመሩትን የኢትዮጵያ ድንበር አፍርሰው የዛሬዋን ኢትዮጵያ «ምኒልክ ነጻ የነበሩ የአፍሪካ አገሮችን ወርሮ የፈጠራት የብሔር፣ ብሔረስችቦች እስር ቤት የሆነች ኢምፓዬር ናት» ብለው ከሁሉ በላይ በዐፄ ዮሐንስ አገር ላይ የዘመቱት፣ የዐፄ ዮሐንስን ኢትዮጵያ ያፈረሷትና ያደሟት «የዐፄ ዮሐንስ ልጆች ነን» የሚሉን ጉደኞቹ የትግሬ ብሔርተኞች ናቸው። እነዚህ አሳፋሪዎች «አባታችን ናቸው» የሚሏቸው ዐፄ ዮሐንስ ቀና ቢሉ የትኛውን የአባታቸውን ራዕይ ወረስን ብለው ይነግሯቸው ይሆን?

ማፈሪያዎቹ የትግሬ ብሔርተኞች በዚህ አላባቁም። አዲስ አበባን እንደ ኦነጋውያን ሁሉ ፊንፊኔ እያሉ በመጥራት ከኦሮሞ ውጭ ያለው የአዲስ አበባ ነዋሪ [ትግሬን ጭምር] እንደ ኦነጋውያን ሁሉ ሰፋሪ እያሉ ሲሳደቡ የሚውሉት ግራኝ አሕመድ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ የበረራውን የዐፄ ዳዊት ቤተ መንግሥት ላለማስደፈር በአማራው በአዛዥ ደገልሃን የሚመራው የባሌ ጦር በዛሬው አዲስ አበባ ዙሪያ ተጋድሎ ሲያደርግ አብረው ሲፋለሙ የወደቁት የትግሬ መኳንንት ሮቤል ደም የፈሰሰበትን ምድር ነው።

ታሪኩን ለማታውቁ የትግሬ ገዢ የነበሩትና በዘመነ መሳፍንት ዘመን አንጋሽ የነበሩት ራስ ሚካኤል ስሑል በረራን ከግራኝ አሕመድ ለመከላከል በተደረገው ተጋድሎ የወደቁት የትግሬ እንደርታ ተወላጁ የትግሬ መኳንንት ሮቤል ዘር ናቸው። እፍረተ ቢሶቹ የትግሬ ብሔርተኞች የስሑል ሚካኤል ልጆች ነንም ይላሉ። ይህን የሚሉን እነዚህ አሳፋሪ ፍጡራን ግን የስሑል ሚካኤል እንሽላት[ስምንተኛ ትውልድ] የሆኑት ትግሬ መኳንንት ሮቤል የወደቁበትን የዛሬውን አዲስ አበባ አካባቢ የትግሬ መኳንንት ሮቤል ትውልዶችና አብረዋቸው የወደቁት የአዛዥ ደገልሃን ልጆች ርስት አይደለም ብለው የትግሬ መኳንንት ሮቤልንና የአዛዥ ደገልሃንን ትውልዶች ሰፋሪ እያሉ ከኦነጋውያን ጋር ሲሳደቡ እየዋሉ ነው። እንደሚኮሩባቸው ሁሉ እነ ዐፄ ዮሐንስን «አባቶቻችን ናቸው» እያሉ «አባቶቼ ናቸው» በሚሏቸው ወደምት ሰዎች ታሪክና ስራ ላይ የዘመቱና የእነዚህ ቀደምት ሰዎች አሻራ ያወደሙ እንደ ትግሬ ብሔርተኞች አይነት ፍጡር በታሪክ ውስጥ ስለመኖሩ እጠራጠራለሁ።

ምንጭ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Putin Mocks The Church of England’s Plan to Use Gender-Neutral Terms For God

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 21, 2023

💭 Putin mocks reports that the Church of England plans to use gender-neutral terms for God as an example of how the West ‘don’t know what they are doing’ during state-of-the-nation address

  • Putin railed against what he called the West’s distortion of ‘historical facts’
  • He accused Western nations of attacking Russian culture and Orthodox values

Russian President Vladimir Putin has pointed to the Church of England’s recent decision to explore gender-neutral terms for God as evidence that the West does not know what it is doing and is heading for a ‘spiritual catastrophe’.

Delivering a state-of-the-nation address to the Russian people today, Putin railed against perceived Western stupidity and said the West was waging a culture war against Russian Orthodox Christian values.

‘The Anglican Church is considering a gender-neutral God. May God forgive them for they know not what they do,’ Putin declared.

‘Millions of people in the West understand they are being led to a real spiritual catastrophe,’ he added.

He went on to accuse Western nations of changing historical facts to suit ‘woke’ ideologies and staunchly criticized the Church’s recent discussions on allowing priests to ‘bless’ same-sex marriages.

‘They distort historical facts, constantly attack our culture, the Russian Orthodox Church, and other traditional religions of our country.

‘Look at what they do with their own peoples: the destruction of the family, cultural and national identity, perversion, and the abuse of children are declared the norm. And priests are forced to bless same-sex marriages,’ Putin said.

Any potential alterations, which would mark a departure from traditional Jewish and Christian teachings dating back millennia, would have to be approved by the Synod, the Church’s decision-making body.

It is currently unclear what would replace the term Our Father in the Lord’s Prayer, the central Christian prayer which Jesus Christ is said to have instructed his followers to say together down the generations.

Rev Dr Ian Paul earlier this month told The Telegraph that any change would represent an abandonment of the Church’s own doctrine: ‘The fact that God is called ”Father” can’t be substituted by ”Mother” without changing meaning, nor can it be gender-neutralised to ”Parent” without loss of meaning,’ he said.

A Church of England spokesperson meanwhile said there are ‘absolutely no plans’ to consider a gender-neutral God.

When Mr. Putin says. „The West distorts historical facts, constantly attack our culture, the Russian Orthodox Church„ He is 100% right!

It is true! In fact the West started attaching the Russian Orthodox Church when the Freemasons of Switzerland and Germany brought evil Antichrist traitors like Lenin, Trotsky and Stalin to power in the year 1917.

What I don’t understand about Russia is why it gave diplomatic support to evil islamic protestant genocider PM of Ethiopia who with help of the West and every other country has massacred up to two million Orthodox Chrstians of Ethiopia. Why on earth does Orthdox Russia give its support to the obvious enemies of Orthodox Christianity like evil Abiy Ahmed Ali?! This evil guy recently confessed how much he loves America – and ‘he would die for America!’

  • ☆ Since 2020 Genocide in Tigray: Over a million Orthodox Christians Massacred
  • ☆ 200.000 Women, Nuns, Girls Raped in
  • ☆ The Siege ofTigray is Causing mass Starvation for Millions

America, Europe, Arabia, Turkey, Iran, even Israel and Ukraine are all behind the genocide against Orthodox Christians of Ethiopia, Egypt, Armenia, Syria, Iraq, Serbia, Russia and Ukraine.

👉 A few days ago, investigative journalist Seymour Hersh rightly noted: “”Ukraine War Will Be Over Depending On How Many People Zelensky Wants To Kill”

This is exactly what’s happening in Ethiopia (The fascist Oromo regime exterminating may be up to three million Orthodox Christians) and what will happen in Ukraine (the Nazi regime of Zelensky exterminating upto 10 million Orthodox Christians of Ukraine, Russia and Moldova.)

💭 ‘Bolshevist’ Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy ‘Orthodox Christian’ Russia by Jihad

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Turkey HIT AGAIN 6.4. | On Great Holy Lent Day-1 | ቱርክ በድጋሚ ተመታች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 20, 2023

🔥 ሌላ ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ። ከሁለት ሳምንታት በፊት በነነዌ ጾም መግቢያ ዕለት ሲሆን፤ አሁን ደግሞ በሑዳዴ/ አብይ ጾም መግቢያ ሰኞ ዕለት መከሰቱ የሚጠቁመን ብዙ ነገር አለ!

🔥 Turkey hit by new 6.4-magnitude earthquake

Tremor shakes southern province of Hatay, which was worst-affected region in quake two weeks ago.

A powerful 6.4 magnitude earthquake has hit Turkey’s southern province of Hatay, terrifying those left in a region devastated by powerful twin earthquakes two weeks earlier.

The quake, less powerful than the initial 7.8 and 7.5 magnitude earthquakes which tore a path of destruction through southern Turkey and northern Syria on 6 February, albeit threatened yet more devastation in a region that had seen many people flee their destroyed homes for the safety of other towns and villages outside of the earthquake zone.

It struck at a depth of just two km (1.2 miles), the European Mediterranean Seismological Centre (EMSC) said, potentially magnifying its impact at ground level. It was centred near the southern Turkish city of Antakya and was felt in Syria, Egypt and Lebanon.

It was the first day we’d decided to stay in our house as it’s just one floor, and I was using our heater to try and stay warm, demonstrating what to do in case another earthquake happened,” said Ata Koşar in the Hatay town of Ekinci, who lost his brother, his sister-in-law and his nephew when their nearby luxury apartment block collapsed during the first earthquake.

I was laying on the floor, and as I was laying there another earthquake happened. We heard what sounded like more buildings collapsing again, and more damage to our house,” he said mournfully.

Witnesses said rescue teams were checking people were unharmed.

Muna al-Omar, a resident of Antakya, said she was in a tent in a park when the earthquake hit. “I thought the earth was going to split open under my feet,” she said, crying as she held her seven-year-old son in her arms.

Is there going to be another aftershock?” she asked.

The death toll from the quakes two weeks ago rose to 41,156 in Turkey, the country’s Disaster and Emergency Management Authority AFAD said on Monday, and it was expected to climb further, with 385,000 apartments known to have been destroyed or seriously damaged and many people still missing.

The Turkish president, Recep Tayyip Erdoğan, said construction work on nearly 200,000 apartments in 11 earthquake-hit provinces of Turkey would begin next month.

Hours earlier, the US Secretary of State, Antony Blinken, said on a visit to Turkey that Washington would help “for as long as it takes” as rescue operations and aftershocks were winding down, and focus turned to towards urgent shelter and reconstruction work.

Among the survivors of the earthquakes are about 356,000 pregnant women who urgently need access to health services, the UN sexual and reproductive health agency (UNFPA) has said.

They include 226,000 women in Turkey and 130,000 in Syria, about 38,800 of whom will deliver in the next month. Many of them were sheltering in camps or exposed to freezing temperatures and struggling to get food or clean water.

In Syria, already shattered by more than a decade of civil war, most deaths have been in the northwest, where the United Nations said 4,525 people were killed. The area is controlled by insurgents at war with forces loyal to President Bashar al-Assad, complicating aid efforts.

Syrian officials say 1,414 people were killed in areas under the control of Assad’s government.

👉 Courtesy: The Guardian

Two weeks ago it was on the 1st Day of The Fast of Nineveh.

Great Holy Lent for Ethiopian Orthodox Christians begins on Monday 20th February and lasts for 55 days. May God the almighty grant us peaceful time.

💭 The last Day of ‘Fast of Nineveh’: The Last Warning to Antichrist Turkey to Stop Arming Evil Ahmed of Ethiopia

የነነዌ ጾም የመጨረሻ ቀን፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ ለሆነችው ቱርክ ክፉውን ግራኝ አህመድን ማስታጠቅ እንድታቆም የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ! ❖

👹 የሰይጣን ወታደሮች በሰልፍ እየተራመዱ ነው ፥ ክፉ በመካከላችን ነው። ጋላኦሮሞ ሃገርና ሃይማኖት እያፈረሰ ነው! 👹

☆ Since 2020 Antichrist Turkey sponsored Genocide in Tigray, Ethiopia: Over a million Orthodox Christians Massacred

☆ 200.000 Women, Nuns, Girls Raped

☆ The Siege of Tigray is Causing mass Starvation for Millions

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Birds Were Flying Incessantly Over Turkey’s Oldest Mosque Before it Was Destroyed by Earthquake

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2023

☪ በመሬት መንቀጥቀጥ ከመውደሙ በፊት በቱርክ ጥንታዊ መስጊድ ላይ ወፎች ያለማቋረጥ ይበሩ ነበር

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰]❖❖❖

  • ፩ ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች።
  • ፪ በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤
  • ፫ አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና፥ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኃይል የተነሳ ባለ ጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸ።

☪ Muslims living in Antakya are very upset. Habib-I Nejjar Mosque, Turkiye’s oldest mosque, built in the 7th century, was also destroyed. Many local Muslims were killed by the earthquake.

“This mosque means so much to us. In every province, we believe that there is a holy person protecting us. This Habib-I Nejjar mosque is so valuable to us Muslims. On Qadr Night (the most holiest day of the year and Ramadan month) we used to come here for prayers. I was wondering how our mosque was as I heard it was in a bad condition.” says Havva Pamukcu, a local Muslim worshiper.

❖❖❖[Revelation 18:2]❖❖❖

„And [an angel] cried mightily with a loud voice, saying Babylon the great is fallen, is fallen, and has become a habitation of demons, a prison for every foul spirit, and a cage for every unclean and hated bird!”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Turkey Earthquake: Fresh CCTV Footages of Buildings Collapsing, Ground Shaking, People Running

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 16, 2023

MADRE MÍA

  • Earthquakes to Drive Insured Losses of $2.4 Billion in Turkey
  • Turkish Investments in Ethiopia Have Reached $2.5 Billion

Total property insurance and reinsurance industry losses from the dual Kahramanmaras, Turkey earthquakes are estimated at $2.4 billion, with economic losses pegged at close to $20 billion, according to Karen Clark & Company (KCC).

💭 Fresh CCTV footages from Turkey show the collapse of buildings in Malatya during the earthquake on 6 February 2023. A major 7.8-magnitude earthquake had struck Turkey and Syria. The combined death toll in Turkey and Syria has climbed to over 41,000. Damages will probably exceed $20 billion, the risk modelling company Verisk estimated

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

WW3 Will Start in 2023 Because WW1 & WW2 Both Started in The Year of The Tiger | Romanian Senator

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 10, 2023

💭 ሰበር መረጃ፤

በቱርኩ የመሬት መንቀጥቀጥ እስከ አንድ ሚሊየን ቱርኮች እንደሞቱ የቱርክ መረጃዎች ውስጥ ለውስጥ በማሳወቅ ላይ ናቸው። ያሳዝናል!

ግን ሊገርመን አይችልም፤ ምክኒያቱም ቱርክ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በኩል ከአንድ ሚሊየን በላይ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ጨፍጭፋለች። ከመቶ ዓመታት በፊት ከአንድ ሚሊየን በላይ የአርሜኒያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወገኖቻችንን ጭፍጭፋለች፤ ዛሬም በአዘርበጃን በኩል አረመንያውያን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ተነስታለች። ቱርክ ለአርሜኒያ የዘር ጭፍጨፋ እውቅና ባለመስጠት በጽናት መቆየቷ ምንም አያስደንቅም። ከታሪክ ለመማር የማይፈልጉ ሊደግሙት ስለሚያስቡ ነው።

💭 Breaking information:

Turkish sources are reporting that up to one million Turks died in the earthquake. Some cities have lost many family members in their belongings in the quake. Houses, apartments, etc collapsed. Some cities practically ceased to exist and that some Turks are sure that there are 1 Million Dead. Too bad, if true!

But, we can’t be surprised. The reason is that in the last two years alone, Turkey has massacred more than one million Northern Ethiopian Orthodox Christians through the fascist Oromo regime. A hundred years ago, Up to 1.5 million Armenian Orthodox Christian brothers and sisters were wiped out by the Ottoman Empire beginning on April 24, 1915. Even today, Turkey is ready to repeat history and wipe out Armenians from the world vía Azerbaijan. No wonder Turkey remains adamant in its refusal to recognize the Armenian genocide. They don’t want to learn from history because they want to repeat it.

🔥 ሦስተኛው የዓለም ጦርነት በያዝነው የፈረንጆች 2023 .ም ይጀምራል፤ ምክንያቱም የአንደኛው እና ሁለተኛው ዓለም ጦርነቶች ሁለቱም የጀመሩት በቻይናውያኑ የነብር አመትነው” ይላሉ ሩማኒያዊቷ ሴናተር።

  • በሁለቱም ጊዜያት በ1914 (7.0) እጅግ አስከፊው የመሬት መንቀጥቀጥ የተከሰተው በቱርክ ነው።
  • እ.ኤ.አ. በ 1939 (7.8) እጅግ አስከፊው የመሬት መንቀጥቀጥ ቱርክ ነው።
  • እ.ኤ.አ. በ2023 (7.8) እጅግ አስከፊው የመሬት መንቀጥቀጥ ቱርክ ነው።

🔥 WW3 will start this year because:

🛑 WW1 and WW2 both started in the year of the Tiger (just like Russia and Ukraine) and got the kickoff in the year of the Rabbit.

  • ☆ Both times, the deadliest earthquake in 1914 (7.0) was in Turkey.
  • ☆ The deadliest earthquake in 1939 (7.8) was Turkey
  • ☆ The deadliest earthquake in 2023 (7.8) is Turkey.

😈 The Elite loves to live in a constant loop of repeating events over and over

And About HAARP: Diana Sosoaca’s Shock Statement: ‘PEOPLE Had To Die, and It’s Not Over Yet

👉 Courtesy: Diana Sosoaca – Romanian Senator

🐯 The year of Tiger – Tigray region of Ethiopia. WW3 started on when the whole world decided to attack the seat of The ARK OF THE COVENANT in Axum, Tigray Ethiopia.

World War III started on Nov 4, 2020 (as America’s presidential election hogs the international media spotlight) after the fascist Oromo regime of Ethiopia supported by Eritrea, the UAE, Turkey, Somalia, China, Iran and many other Eastern and Western nations waged a coordinated Jihad against Christian Ethiopians of Tigray. Even Jewish Israel, to some extent, supported the genocidal Islamic-Protestant Oromo regime of Ethiopia.

😈 Baal Loon | Communist China + Atheist West + Islamic East All Worship Satan-Samael (Baal-Beelzebub)

🎈 Balloon = Baal + Loon

Baal = Ancient canaanite god of child sacrifice

☪ Loon = Lunatic, Lunar, of the Moon

☆ This is some sort of Babylon occult ritual.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Turks Ask, “Did NATO Punish Turkey With Induced Seismicity Attack?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 10, 2023

💭 ቱርኮች፤ “የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን / ኔቶ አባል የሆነችውን ቱርክን ሆን ተብሎ በተፈጠረው የመሬት መንቀጥቀጥ ጥቃት ቀጥቷታልን?” ሲሉ ይጠይቃሉ።

ቴክኖሎጂው ሊኖራቸው ይችላል። ከታቦተ ጽዮን ኃይል-አፍላቂ ጥበብ ኮርጀው የፈጠሩት መሣሪያም ሊሆን ይችላል ይህን የመሬት መንቀጥቀጥ ሊፈጥር የበቃው። ሉሲፈር ከእግዚአብሔር ኮርጆ የሠራቸው ብዙ ነገሮች አሉና፤ ለልጆቹም ይህን ጥበብ ያካፍላቸዋልና።

ቪድዮው ላይ እንደምንሰማው ታላቁ ተመራማሪ፣ ፈጣሪና የኤሌክትሪክ መሐንዲስ ‘ኒኮላ ቴስላ‘ ገና ከመቶ ዓመታት በፊት አንድን አካባቢ በፈጠራት ትንሽ ሳጥን በምታክለዋ መሣሪያ ማንቀጥቀጥ ችሎ ነበር። ኒኮላ ቴስላ ትውልደ ሰርቢያዊ ሲሆን፤ አባቱ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ካህን ነበሩ።

💭 ኒኮላ ቴስላ በአንድ ወቅት እንዲህ ብሎ ነበር፤

“The gift of mental power comes from God, Divine Being, and if we concentrate our minds on that truth, we become in tune with this great power. My mother had taught me to seek all truth in the Bible; therefore I devoted the next few months to the study of this work”

የአእምሮ ሃይል ስጦታ ከእግዚአብሔር፣ መለኮታዊ ኃይል ነው፣ እናም አእምሯችንን በዚያ እውነት ላይ ካተኮርን፣ ከዚህ ታላቅ ኃይል ጋር እንስማማለን። እናቴ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እውነትን ሁሉ እንድፈልግ አስተምራኛለች፣ ስለዚህ የሚቀጥሉትን ጥቂት ወራት በመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ላይ አሳልፌያለሁ

ያም ሆነ ይህ፤ ዛሬ ልክ “ኦሮሚያ” እንደተባለችው ሕገ-ወጥ ክልል ቱርክ የተባለችውም ያለ እግዚአብሔር በጎ ፈቃድ የተመሠረተች ሕገ-ወጥ አገር ስለሆነች ትጠፋ ዘንድ ግድ ነው። ፍየሎቹ ቱርክም ኦሮሚያም በጋራ እየሠሩ ያሉትና በጣም የሚቅበዘበዙትም ጊዚያቸው በጣም አጭር በመሆኑ ነው

በተረፈ፤ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በጋራ ሆነው ጋላ-ኦሮሞዎቹ ብዙ ግፍና ወንጀል እንዲሠሩ ያስተባበሯቸው የምዕራብ ኤዶማውያን እና የምስራቅ እስማኤላውያን እርስበርሳቸው ይባሉ ዘንድ ግድ ነው!

😈 በሚያስገርም መልክ እንደምናየው በመሬት መንቀጥቀጡ የተቀጣችውን ቱርክን ለመርዳት በመጣደፍ ላይ ያሉት ሃይሎች ሁሉ እርስበርስ የሚጣሉ የሚመስሉትና በአክሱም ጽዮን ላይ ጂሃዱን የደገፉት አገራት ናቸው። አሜሪካ + ሩሲያ + ዩክሬይን + አውሮፓ + ቻይና + እስራኤል + ሳውዲ አረቢያ + ኤሚራቶች + ኳታር + አውስራሊያ + ተመድ + የዓለም ጤና ድርጅት + ቢል ጌትስ ወዘተ ሁሉም የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክን ለመርዳት ሽርጉድ በማለት ላይ ናቸው።

😇 ለሚሰቃየው ሕዝቤ ግን እግዚአብሔር አምላክ እና ቅዱሳኑ ብቻ ናቸው የሚደርሱለት። ይህ በቂ ነው!

Did the US and NATO have a hand in the earthquake that hit turkey? Is NATO and the CIA trying to replace Turkey’s president Erdogan with Cleric Fethullah Gulen, who is currently protected by the CIA in the US?

👉 Courtesy: TruNews

💭 Earthquake in Turkey Most Powerful Since 1939: Could it be US HAARP – or Russia’s Poseidon-Torpedos?

💭 ..አ ከ 1939 .ም ጀምሮ በቱርክ ውስጥ የመሬት መንቀጥቀጥ በጣም ኃይለኛ እንደሆነ የታወቀው የመሬት መንቀጥቀጥ መንስኤ፤ በአላስካ የተተከለው የአሜሪካው የመሬጥ መንቀጥቀጥ ፈጣሪውየአአምሮ መቆጣጠሪያው ሃርፕ/ HAARP‘ – ወይንስ የጃፓንን ሱናሚ ፈጥሯል የሚባልለት የሩሲያው ፖሳይደንቶርፔዶ ሊሆን ይችላል?

💭 “Turkey’s Two-Faced ‘Sultan’ is No Friend of The West. It’s Time to Play Hardball” Guardian

President Erdoğan’s increasingly hostile stance towards Nato and democratic principles can no longer go unpunished

That Turkey is a “vital strategic ally” of the west is the sort of truism on which people such as Joe Biden and Jens Stoltenberg, Nato’s secretary general, are raised. Yet what if the old saw no longer holds true? What if Turkey’s leader, exploiting this notion, betrays western interests in a pretence of partnership? Should not that leader be treated as a liability, a threat – even ostracised as an enemy?

Geography doesn’t change. Turkey wields significant influence at the crossroads of Europe, Asia and the Middle East. Yet the increasingly aggressive, authoritarian and schismatic policies pursued at home and abroad over two decades by its choleric sultan-president have upended long-cherished assumptions. Turkey’s reliability and usefulness as a trusted western ally is almost at an end.

👉 Source: Guardian

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Miracle Babies and Pets’ Survive Turkey Earthquake | Visible Signs of Invisible Grace From God

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2023

😇 ‘ተአምረኛ ሕፃናት እና የቤት እንስሳት’ ከቱርክ የመሬት መንቀጥቀጥ ተርፈዋል | የማይታዩ የእግዚአብሔር ጸጋ ምልክቶች 😇

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፮]❖❖❖

“ጽድቅህም እንደ እግዚአብሔር ተራሮች፥ ፍርድህም እጅግ ጥልቅ ናት፤ አቤቱ፥ ሰውንና እንስሳን ታድናለህ።”

❖❖❖[Psalm 36:6 ]❖❖❖

Your righteousness is like the mountains of God; your judgments are like the great deep; man and beast you save, O Lord.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The last Day of ‘Fast of Nineveh’: The Last Warning to Antichrist Turkey to Stop Arming Evil Ahmed of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 8, 2023

የነነዌ ጾም የመጨረሻ ቀን፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ ለሆነችው ቱርክ ክፉውን ግራኝ አህመድን ማስታጠቅ እንድታቆም የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ! ❖

👹 የሰይጣን ወታደሮች በሰልፍ እየተራመዱ ነው ፥ ክፉው በመካከላችን ነው። ጋላ-ኦሮሞ ሃገርና ሃይማኖት እያፈረሰ ነው! 👹

አየን አይደል፤ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እንደለመደው የግድያ ትዕዛዝ ይሰጥና ከሃገር ይወጣል፤ ከዚያም ከሄደበት አገር ሆኖ ለባዕዳውያኑ የሃዘን መግለጫ ያወጣል። አሁን ልክ በሻሸመኔ ቤተ ክርስቲያን ጋላኦሮሞዎቹ ተዋሕዷውያንን እንዲጨፈጭፉ ትዕዛዝ ከሰጠ በኋላ ለክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ “ጥልቅ ሃዘኑን” ለመግለጽ ችሏል። እንግዲህ በተደጋጋሚ እንዳየነው ይህን የሚያደርገው ሆን ብሎ ነው። የኢትዮጵያን ሕዝብ ስነ ልቦና “አጥንተናል/አውቀናል” የሚሉት ባዕዳውያኑ አማካሪዎቹ ይህን እንዲያደርግ አዘውታል። አዎ! እንደነርሱ ከሆነ “አብዛኛው ኢትዮጵያዊ አትኩሮት ሲነፈገው፣ ሲረገጥና ሲጨፈጨፍ የበለጠ ክብርና አድናቆት ለረጋጩና ጨፍጫፊው ይሰጠዋል!” የሚል ድምዳሜ ውስጥ ገብተዋል።

በከፊልም ቢሆን በዚህ ደካማና የአባቶቹ ባልሆነው ትውልድ ዘንድ ይህ ተንኮላቸው አንድ በአንድ እየሠራላቸው ነው። ይህ ትውልድ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ እንኳን ብዙ ሽርጉድ በማድረግ ላይ ነው። ይህ እንግዲህ ከሚሊየን በላይ ክርስቲያኖች በዋቄዮ-አላህ አርበኞች ከተጨፈጨፉ በኋላ መሆኑ ነው። ያለምንም ዝግጅትና ቅድመ ሁኔታ ዛሬ ነገ ሳይባል በቅዱስ ቁጣ ተነሳስቶ በአረመኔዎቹ ላይ ወዲያው እንደማመጽና ፍርዱን ዛሬውኑ ሰጥቶ በእሳት በመጥረግ ፈንታ በሰርጎ ገቦቹ እባቦች መሪነት፤ “ኧረ፤ እንጠንቀቅ፤ የምንጽፋቸውን መፈክሮች እናስተካክል፣ ግራኝ ይሄን ቢያደርግ እኮ፣ ይህን ቢያሻሽል እኮ…እስኪ እንደራደር ፤ ይህን ካደረገ ከመንግስት ጋር እንቀመጣለን…ቅብርጥሴ” እያለ በተደጋጋሚ ድክመቱንና ስንፍናውን ለጠላቶቹም ለወዳጆቹም እያሳየ ልጆቹን፣ ሚስቶቹን፣ አባቶቹንና እናቶቹን ብሎም ሃገሩንና ቤተ ክርስቲያኑን ለክፉው ተኩላ አሳልፎ በመስጠት ላይ ይገኛል። ወይኔ! ወይኔ! እንደዚህ ቦቅቧቃ የሆነ ትውልድ በዓለም ያለ አይመስለኝም!

እንደ ሕወሓት ከሚሊየን በላይ ወገን ካስጨረሱ በኋላ ከዚህ አረመኔ አገዛዝ ጋር ሊቀመጡ?! አዎ! አላማቸው ይህ ነው፤ ተል ዕኳቸው በትግራይ የተፈጸመውን ግፍና ወንጀል ማስረሳት፣ ማፈንና ወደሌላ ቦታ መውሰድ ነው። አይይ! ሁሉንም አንለቃቸውም!

ብዙ ሰው የማያስተውላቸው፣ እምብዛም የማይታወቁ፣ ብዙ ዝናንን ያላተረፉ፤ የሚናቁ፣ የሚገለሉና የሚበደሉ የዘመናችን ነብይ ዮናሶች በተፈቀደላቸው ሰዓትና መንገድ ሕይወት አዳኝ የሆነውን ማስጠንቀቂያ በመስጠት ላይ ናቸው።

እውነት አንድ ብቻ ናት፤ ሁሉም ሰው ነፃ ምርጫ ስላለው ወይ ውሃውን ወይ እሳቱን፣ ወይ የስጋ ማንነቱንና ምንነቱን ወይ የመንፈስ ማንነቱንና ምንነቱን።

እንደምናየው ግን ኢትዮጵያ ዘስጋ፤ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካላቸውን አክሱም ጽዮናውያንን በመምረጥና ከእነርሱ ጎን ከመቆም ፈንታ የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው የዋቄዮአላህ ባሪያ ከሆኑት ጋላኦሮሞዎችና መሀመዳውያንን መርጠው ከጎናቸው ተሰልፈዋል ፥ በክርስቲያን ግሪኮች ፈንታ መህመዳውያኑን ቱርኮችንና አረቦችን መርጠዋል ፣ በክርስቲያን አርመኖች ፋንታ መሀመዳውያኑን አዘርበጃኖችን መርጠአል። እንግዲህ ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑት የኢትዮጵያ ዘስጋ ልጆች ወደ ሃገረ ኢትዮጵያ በማስገባት ላይ ያሉት ሃገሪቷንና ሕዝቧን የሚያቆሽሹትንና የሚበክሉትን የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎችን ነው። በዚህም በረከቱን እና እድሉን ሁሉ በማጣት ላይ ናቸው! ከክርስቶስ ይልቅ የክርስቶስ ተቃዋሚውን የመረጠ ወራዳ ትውልድ ገና ብዙ የከፋ ነገር እንደሚገጥመው እነዚህ ቀናት በግልጽ ያሳዩናል።

💭 ከዓመታት በፊት አንዲት ጎበዝ እኅታችን የጻፈችውን ይህን ጽሑፍ በድጋሚ ላቅርበው፤

👉 ይድረስ ለኢትዮጲያዊ ፈርዖኖች በሙሉ፤

ፈርዖን ሆይ! ልብ ግዛ!

“”””””””””””””””””””””””

ስለ ሀገሬ ኢትዮጵያ፤

ስለ ሕዝቤና ወገኔ የደም ማዕበልና የእንባ ጎርፍ ሳስብና ስመለከት ምን እንደምል ግራ ገብቶኝ በዝምታ ተውጬ ትንሽ ቆየሁ። ከልቤ የመረረ ኃዘን የተናሣ ፊቴ ጠቁሯል፤ውስጤም እየደማ ነው።ወደ ውስጥ የፈሰሰው ደም በውጭ ከሚፈሰው በላይ ጉዳት አለው። ይህ የልብ መድማት የእኔ ብቻ አይደለም።የአብዛኛው ኢትዮጵያዊም እንጂ።በአደባባይ ደማቸው ፈስሶ ከሚታዩትና ከሞቱት በላይ በቤታቸው ውስጥና በልባቸው ጫካ ውስጥ አጥንታቸው ችቦ፣ደማቸው ነዳጅ ጋዝ ሆኖ በሚንቀለቀል እሳት ውስጥ በዝምታ የሚሞቱት ይበልጣሉ። ስለዚህ በውስጤ የሚፈሰውን ደም ዛሬ በትንሹ ወደውጭ ለማስተንፈስ ወደድሁ።በተለይ ስለ ሃይማኖት መሪዎችና አባቶች ሳስብ በጣም ልብ የሚሰብር ነው ። ቅዱስ አባታችን አቡነ ማቲያስ ከእንኳን አደረሳችሁ መልክታቸው ቀጥለው የተናገሩት አባታዊ ምክር እና ምኞታቸው ከአንዲት ትልቅና ርዕት ሐይማኖት መሪ አባት አይደለም ከአንድ የኔ ቢጤ ምእመን የማይጠበቅ ንግግር ነው የተናገሩት ። አባታዊ ምክራቸውም ይህንን ይመስል ነበር ወጣቶች ልማት አታደናቅፉ አርፋችሁ ተቀመጡ ካለዛ ግን ዋጋችሁን ታገኛላችሁ “! ይህን ምክር ነበር ። በእውነቱ ቅዱስ አባታችን በጎቼን አሰማራ ፣ ጠቦቶቼን ጠብቅ ፣ግልገሎቼን ጠብቅ የሚለው አምላካዊ የአደራ ቃል ወዴት አስቀመጡት! ቅዱስ አባታችን በአሁኑ ስዓት ጸሎትና ጾም እና ምህላ በማድረግ ፈንታን ይህንን ልብ የሚሰብር አባታዊ ምክርዎትን ባሰብኩ ጊዜ በጣም አዘንኩ ። በሕዝብ የደምና የእንባ ባሕር ላይ የሚዋኙትን ግፈኞችና አረመኔዎች መገሰጽና ማውገዙ ቢቀር ቢያንስ በተኩላ መንጋ ውስጥ ያሰማሯቸውን በጎች ወደ እውነተኛው እረኛና ነፍሱን ስለበጎቹ ወዳኖረው፣ ወደሰጠው ብቸኛው ጌታ እንዲጮሁ ክርስቶስን ወክለው በበላይነት በሚመሯትና በሚያስተዳድሯት በቤተ ክርስቲያኗ ስም ጥሪ ቢያቀርቡ ምን አለበት?

ይህ ጥያቄዬ ሃይማኖታዊ ግዳጃቸውን ከሚወጡት የእግዚአብሔር ምርጦች አንዳንድ አባቾችና አገልጋዮች በስተቀር ላሉት ነው።ለእነዚህ ክብር ይገባቸዋል።ባሉበት ኃላፊነት ሀገራችንንና ሕዝባችንን በጸሎት የሚያስቡትን እግዚአብሔር በሰማያዊ መንግሥቱ ያስብልን።

ፈርዖን ይሞታል። ያውም ሬሳው ላይገኝ ተሰጥሞ።

ፈርዖን መሞቱ ላይቀር ስለ ሚያልፈው ስልጣን ብሎ ስልጣን ተረካቢውን የበኩር ልጁን አስገደለው።የእሱን ብቻ ሳይሆን የግብፃውያን የበኩር ልጆች ሁሉ አስገደለ።

ፈርኦን ሆይ! ልብ ግዛ።

ማለፍህና መሞትህ ላይቀር በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ በምታደርሰው ግፍና ጭቆና ለአንተና ለነገሥህበት ሕዝብ ሕይወት የሆነውን የሀገርህን የወንዝ ውሃ ወደ ደም አትቀይረው።ውሃው ሕይወትህ ነውና የምትጠጣው አጥተህ እንዳትሞት።

ፈርዖን ሆይ! ልብ ግዛ።

ማለፍህና መሞትህ ላይቀር የእግዚአብሔር እጆች ባበጃጁትና በፈጠሩት ክቡር የሰው ልጅ ላይ በሬዎችህ የማይሸከሙትን ከባድ ቀንበር አትጫን።ይህ ሕዝብ የሰባት ዓመት ርሃብህን ያስወገደ፣አሁንም ድረስ ንብረቱን ብቻ ሳይሆን ጉልበቱን እየገበረልህ ያለ፣ስልጣንህ፣ደሞዝህ፣ክብርህሁለመናህ ነው።

ፈርዖን ሆይ!የውርደትህን ዘመን አስብ።

ይህ ሕዝብ ትሁት ነው።የስምህ መጠሪያ የሆኑትን እነዚያ ታላላቅ ፒራሚዶች በልጆቹ ደም የገነባልህ ይህ ትሁትና ትእግስተኛ ሕዝብ ነው።

ራሔል ኢትዮጵያ ስለ ልጆችሽ ደም ጩኺ።ዝም አትበይ ጩኺ።ስለ ልጆችሽ ማልቀስ ተፈቅዶልሻል አሰምተሽ ጩኺ።

ፈርዖን ሆይ!ልብህን አታደንድን።

ይህ ሕዝብ አንተ እንዳትራብ የእርሻ ማሳዎችህን በስንዴ ሞልቷል።ሰብሉ ሳይታጨድ አንበጣና ኩብኩባ ወጥቶ ሳያጠፋብህ ምርቱን ከገለባው የሚለይልህን ይህንን ትሑትና ባሪያ ሕዝብ ልቀቅ አዝመራውን ይሰብስብ።

ፈርዖን ሆይ!ልብ ግዛ።

አንተ ደምቀህና አምሮብህ በአደባባይ እንድትታይ ቁምጣህን አውልቆ፣ንጹህ ልብስ ያለበሰህን፣የክብር ዘውድ የጫነልህንና ካባ የደረበልህን ትሑት ሕዝብ አስብ።እርቃንህን የሸፈነልህ ይህ ሕዝብ ከሌለ ቅማል ይበላሃል።

ፈርዖን ሆይ!እግዚአብሔር ይበቀልሃል።

ስለ ሕዝቡ መከራና ስቃይ አንተን ግፈኛውን የሚበቅል እግዚአብሔር እንዲህ ይልሃል!”ወእትቤቀል ደመ ንጹሐየንጹሑ የአቤልን፣የንጹሑ የበራክዩን ልጅ የካህኑ የዘካርያስን፣የንጹሓን የሕጻናቱን፣ስለ ክርስቶስና ቤተ ክርስቲያን፣ስለ ሀገርየታረዱትን የሰማእታትን ደም እበቀላለሁ ።ደማቸውንም ከአንተና እኔን ትተው አንተን ከሚያገለግሉ የጥፋት የሃይማኖት አባቶች ዘንድ እፈልጋለሁ።

የሀገር መሪ የምትመስሉ የጥፋት መሪዎች ፈርዖንና ሠራዊቱ፣

ሃይማኖታዊ በሚመስል ተዓምራት ሕዝብን የምታደናግሩ የፈርዖን ጠንቋዮች ኢያኔስና ኢያንበሬስ መሬት ተከፍታ ሳትውጣችሁ፣ በሞት ባሕር ሰጥማችሁ ከሞታችሁ በፊት ንስሓ ግቡ፤ንስሓ ያልገባ መሪ የእግዚአብሔር ሕዝብ መምራት አይችልምና የእግዚአብሔርን ሕዝብ ልቀቁ።

ንስሓ ግቡ። እግዚአብሔር ይቅር ባይ ነው ይቅር ይላችኋል።

አሜን ሁላችንንም ይቅር ይበለን።

የዘመናት ባለቤት እግዚአብሔር መጭውን ዘመን ከፈርዖን አገዛዝ ነጻ የምንወጣበትና ወደ ርስታችን ኢትዮጵያ በድል ዝማሬ የምንገባበት ይሁንልን። አሜን።

👹 Satan’s Soldiers on the March – EVIL IN OUR MIDST 👹

The Genocide machine Abiy Ahmed Ali is Saddened by the loss of lives in Turkey & Syria due to natural disasters, while ‘his own’ country Ethiopia is plunged into a living hell by himself. This evil never showed any sympathies for the millions of innocent Orthodox Christians massacred by his Fascist Oromo Army.

😈 Turkey which is historical enemy of Christian Ethiopia is supporting and arming the genocidal fascist Oromo regime of Ethiopia with drones. The involvement of the UAE in the genocidal war on Tigray is also one that is for the books.

Up to 1.5 million Armenians were wiped out by the Ottoman Empire beginning on April 24, 1915, a reality Turkey continues to deny, because Turkey would like to execute its diabolic Plan for the ethnic cleansing of Armenian Orthodox Christians via Azerbaijan.

Both Antichrist Turkey and Azerbaijan are targeting Armenia, Greece and Ethiopia because they are all Orthodox Christians nations.

The Ethiopian capital of Addis Ababa is home to many neighborhoods, one of which is the Armen Sefer or “Armenian district” in Amharic. Currently, no members of the Armenian community remain there — because Anti-orthodox successive Oromo regimes of The Dergue in the 1970s and 1980s, and the current fascist Oromo regime of Abiy Ahmed Ali expelled them and replaced both Christian Armenians and Greeks with Turkish and Arab Mohammedans – yet the distinct wooden embellishments of their homes continue to be an enduring feature of the architectural mosaic of the city. Although the Armenian population was no more than 1,200, the legacy of the Armenian community of Ethiopia is a distinct story, with roots that begin over a thousand years ago.

Most Armenians know a few things about Ethiopia, one of them being that the Ethiopian Tewahedo Orthodox Church and the Armenian Apostolic Church are both a part of the Oriental Orthodox Churches. Additionally, many Armenians are also aware of the similarities between the Armenian and Ethiopian alphabets. The Armenian alphabet have been influenced by the Ge’ez script of Axumite Ethiopia, as religious figures would often intermingle in Jerusalem.

In the 1880s, a small number of Armenians began arriving in Ethiopia where they aided in the defense of the country from Italian colonizers. One such Armenian was Sarkis Terzian, who provided state-of-the-art weaponry to the Ethiopian Imperial Army. Additionally, by the late 19th century Armenians had already established themselves in the jewelry industry. Dikran Ebeyan, an Armenian jeweler made the crowns for Johaness IV and Menelik II both of whom were emperors of Ethiopia. Armenians fleeing the Hamidian Massacres of 1896 found their way from the Ottoman Empire to Ethiopia, and Menelik II welcomed them as he was attempting to open his country to the world.

130 years later, Ishmaelites of The East + Edomities of The East are again targeting again Christian Armenia, Greece and Ethiopia.

Today, with the help of the Turks, Arabs, Iranians, the UN and the West, the fascist Oromo regime of Ethiopia was able to massacre up to two million Orthodox Christians of Northern Ethiopia just in the past two years alone. Ethiopian Christians never forget that Ottoman Turkey helped another Ahmed (Ahmed ‘Gragn’ Ahmad ibn Ibrihim al-Ghazi) 500 years ago to wage a similar satanic Jihad against Christian Ethiopia.

In the past 130 years Turkey (Ottomans) and their Oromo, Egyptian, Sudanese and Somali allies have massacred and starved to death around 60 million Orthodox Christians of Ethiopia. Everyone needs to Look at the Brutal Facts!

😈 Antichrist Turkey’s Jihad against The World’s 1st & 2nd Christian Nations of Armenia & Ethiopia

Drones vs. The Ark of The Covenant

The two most ancient Christian countries, Armenia and Ethiopia are being targeted for Turkish drones. UK-based manufacturer supplied crucial missile component to Turkish drone-maker during development. Four years ago, Turkey celebrated incoming British prime minister Boris Johnson’s Turkish heritage ( ‘Ottoman grandson’ ) as British leader. By coincidence?

👉 ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው

💭 በአርሜኒያ የሚፈጸመው በኢትዮጵያም ይፈጸማል!

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በሁለቱ የዓለማችን ጥንታውያን ክርስቲያን ሃገራት ላይ ከአምስት መቶ ዓመታት አንስቶ ጭፍጨፋዎችን እያካሄደች ነው። ቱርክን የጋበዘው የአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ኦሮሞ አገዛዝ የክርስቶስ ተቃዋሚ አገዛዝ ነው። የቱርክ ደጋፊዎች ሁሉ ወደ ጥልቁ ሲዖል የሚገቡ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው።

💭 በነገራችን ላይ፤ አደገኛ ከሆኑት የፋርማ ኢንዱስትሪ ተቋማት መካከል “ፋይዘር” የተሰኘው የክርስቶስ ተቃዋሚ ኩባንያ ይገኝበታል። ይህ ኩባንያ ዛሬ በዋነኝነት የኮሮና ክትባቶችን የሚያመርተቅ ቍ. ፩ ኩባንያ ነው።

☆ ለዚህ የ666 ክትባት ተባባሪ የሆነው ደግሞ ጀርመን አገር የሚገኘውና በቱርክ ስደተኞች አማካኝነት የተቆረቆረው “ቢዮንቴክ” የተባለው ኩባንያ ነው።

☆ ከጥቂት ሳምንታት በፊት በኒው ዮርክ ከተማ ተቀማጭነት ያለው የ’ፋይዘር’ ኩባንያ ሌላውን አንጋፋ የመድኃኒት አምራች ኩባንያ፤ ‘አሬና ፋርማሴውቲካል’ን በ6,66 (6,7) ቢሊየን ዶላር ለመግዛት ስምምነት ተፈራርሟል። ዋው!

☆ ‘ፋይዘር’ ከአስራ ዓምስት ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ፤ ቤተ እስራኤሎችን ጨምሮ ብዙ ኢትዮጵያውያን እኅቶቻችንን መኻን ለማድረግ የበቃውን “ዶፖ ፕሮቬራ” የተሰኘውን መርዛማ የወሊድ መከላከያ ክትባት ያመረተ ወንጀለኛ ተቋም ነው።

💭 ይህን አስመልክቶ ከአሥር ዓመታት በፊት በጦማሬ ሳወሳ ነበር፤ ለክትባቱ መታገድም በወቅቱ በቦታው ተገኝቼ የበኩሌን አስተዋጽኦ ለማበርከት በቅቻለሁ።

👉 “የወሊድ መቆጣጠሪያ ሴቶቻችንን እያጠቃብን ነው”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A Second Powerful 7.7-magnitude Earthquake Strikes Turkey Less Than 12 Hours After First

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 6, 2023

🛑 ሁለተኛ ኃይለኛ ባለ 7.7 የመሬት መንቀጥቀጥ ቱርክን ከ፲፪/12 ሰዓታት ባነሰ ጊዜ ውስጥ መታት

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

❖❖❖[Luke Chapter 21፡25-26]❖❖❖

And there shall be signs in the sun, and in the moon, and in the stars; and upon the earth distress of nations, with perplexity; the sea and the waves roaring; Men’s hearts failing them for fear, and for looking after those things which are coming on the earth: for the powers of heaven shall be shaken.

🛑 More than 1,300 people were killed when an earthquake struck central Turkey and north-west Syria, in one of the most powerful quakes in the region in at least a century, while a second powerful quake hours later threatened to overwhelm rescue efforts. The magnitude 7.8 earthquake, which hit in the early darkness of a winter morning, was followed by a 7.7 one in the middle of the day on Monday, as rescuers in both countries were still attempting to search for survivors. There are fears casualties will rise.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: