Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሕዝብ ቁጥር ቅነሳ’

ዋ! ትከተቡና | ኮቤን ለዲያብሎስ እንደገበሩት ኢትዮጵያንም ለክርስቶስ ተቃዋሚው እያዘጋጇት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 24, 2020

የሉሲፈራውያኑ ሤራ፦

በትናንትናው ዕለት የዓለም ቍጥር ፩ ቴኒስ ተጫዋቹ ሰርቢያዊ ኮከብ “ኖቫክ ጆኮቪች” / Novak Djokovicበኮሮና ተይዟል” ተባለ። ኖቫክ ጆኮቪች አጥባቂ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን እና ፀረክትባት አቋም ያለው ግለሰብ ነው። ፀረክትባት / Anti-Vaxxer = No Vaccine.

👉 አሁን ወደ ስሙ ስንሄድ፦ Novak = NoVax – Djokovic = DjoCovid NoVax Djokovid (ኖ ቫክስ ጆኮቪድ)

ዋውው!

በድጋሚ የቀረበ

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፯፡፰]

ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፥ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው።”

/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ገና እንደተመረጡ /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።” ማለቴ ያለምክኒያት አይደለም።

ዲያብሎስ እላይ ከፍ አድርጎ ያወጣህና አሽቀንጥሮ ወደ ታች ይወረውርሃል። ታዋቂ፣ ዝነኛ፣ ሃብታም፣ ተሸላሚ ያደርግህና ጊዜህ ሲደርስ የለመደውን የደም ግብሩን “አምጣ!” ብሎ ይደፋሃል።

፳፬ /24 ቁጥር ያረፈበትን ማልያ ለብሶ ሲጫወት የነበረው ዝነኛው ጥቁር አሜሪካዊ የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ኮቤ ብራያንት እና ሴት ልጁ ከወር በፊት ልክ በዚህ ዕለት በፈረንጆቹ 01/26/2020 .ም በሄሊኮፕተር አደጋ ተከስክሰው ለሉሲፈር ኢሉሚናቲዎች ተሰውተዋል።

አሁንማ የሚደብቁት ነገር የለም፤ ሃሳባቸውንና ዕቅዳቸውን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መልክ፣ ወደውም ሆነ ሳይወዱም፣ አውቀውም ሆነ ሳያውቁም ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተሉ እያሳዩን ነው።

+++ “ትንቢት?”+++

👉 ከአራት ዓመታት በፊት፡ እ..አ በ 2016 .ም ላይ ኮቤ ብራያንት በሄሊኮፕተር ሲከሰከስ የሚያሳይ የካርቱን ፊልም “ኮሜዲ ሲንትራል” በተሰኘው የቴሌቪዥን ጣቢያ እንዲተላለፍ ተደረገ።

👉 ... ጃንዋሪ 25 / 2020 ላይ ኮቤ ተከስክሶ ሊሞት አንድ ቀን ሲቀረው ሌቦርን ጀምስ የተሰኘው የሎስ ኤንገልስ ሌከርስ የቅርጫት ኳስ ኮከብ የኮቤ ብራያንትን የቅርጫት ኳስ ሬከርድ ሰበረው።

👉 በበነገታው እ..አ ጃንዋሪ 26 / 2020 .ም ላይ ዝነኛው የቅርጫት ኳስ ተጨዋች ኮቤ ብርያንት፣ ሴት ልጁና ሌሎች ስምንት ሰዎችን ጨምሮ በካሊፎርኒያ ሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው አለፈ።

👉 ኮቤና ልጁ በሞቱበት በዚሁ ዕለት ቻይና በተቀሰቀሰው ኮሮና ቫይረስ 41 ሰዎች መሞታችውና 1300 ሰዎች መታመማቸው ታወቀ። በዚሁ ዕለት ኮቤ 41 ዓመቱ ልጁም የ13 ዓመት ልጃገረድ ነበሩ።

👉 በቺካጎ ከተማ በተካሄደውና ለኮቤ መታሰቢያ እንዲሆን የተደረገው የሁሉምኮከብ የቅርጫት ኳስ ጨዋታ ላይ ድጋፍ ሰጭ /ስፖንሰር የነበረው ኩባንያ የሜክሲኮው ቢራ አምራች “ኮሮና / Corona ነበር”

👉 በዚሁ ሰሞን የኮሮና ቢራ ምናልባት ከቫይረሱ ጋር ይገናኝ ይሆናል በሚል ፍራቻ ብዙ ሰዎች ጉግል ላይ የኮሮና ቢራ ቫይረስ” የሚለውን ቃል ይፈልጋሉ።

👉 ኮቤ ብራያንት እና ልጁ CORONA del mar / ኮሮና ዴል ማር በሚባለው የካሊፎርኒያ መንደር ተቀበሩ።

👉 ኮቪድ / Covid በዕብራይስጥ ቁንቋ ኮቤ/KOBE ይባላል

Covid = Corona Virus / ኰሮና ቫይረስ

በጉግል አስተርጓሚ Covidን ወደ ዕብራይስጥ ተርጉሙትና ወደ እንግሊዝኛው መልሱት።

👉 ሌላው፦ ኮቤ ብራያንት ሊከሰከስ አስር ቀን ሲቀረው በ ኮቤ (ጃፓን) በ እ..አ በጃንውሪ 16/17 /1995 .ም ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ 7ሺ ሰዎች ሞቱ። ባለፈው ወር በ 01.16/17.20 ላይ 25ኛው ዓመት(ኢዮቤልዮ)ታስቦ ውሎ ነበር።

ባለፈው ዓመት በዚሁ በሎስ ኤንጀልስ የተገደለውና የሀበሻ ዝርያ የነበረበት ራፐር “Nipsey Hussle / ኒፕሲ ሃስል”ም እንዲሁ ለዲያብሎስ የደም ግብር እንዲከፍል ነበር የተደረገው። በተለይ አንድ ኢትዮጵያዊ ከገደለው ሌላው ራፐር “Snoop Dog/ ስኑፕ ዶግ” እና በዘጠናዎቹ አጋማሽ ላይ ከተገደለው ከሌላው ራፐር “Tupac Shakur/ቱፓክ ሻኩር“ ጋር በመንፈስ የተያያዘ አስገራሚ ጉዳይ ነው። 51.5% የሂፕ ሆፕ ሙዚቀኞች በግድያ ነው ህይወታቸው የምታለፈው። በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አይሁዱ ሐኪም ኮሮና የያዛቸውን ሰዎች በ100% የስኬት ደረጃ በቀላሉ ለማከም መብቃቱን አሳወቀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2020

በሳምንቱ መጨረሻ ላይ የኒው ዮርክ ግዛት ዶክተር ቭላድሚር ዘሌንኮ በ 350 ኮሮናቫይረስ በሽተኞች ላይ በተደረገ ህክምና የ 100% የስኬት ደረጃ ማግኘቱን አስታውቀዋል ፡፡ ለዚህ የተጠቀመውም ለወባ መከላከያ የሚወሰደውን ሃይድሮክሲክሎሪኩዊንየተባለውን ታዋቂ ኪኒን ነው።

በዚህ ሕክምና የበሽተኛውን የትንፋሽ እጥረት ከ 4 እስከ 6 ሰዓታት ውስጥ እንዲፈታ ማድረግ ችሏል፡፡ ዶ/ር ዘሌንኮ በጥናታቸው ላይ ዜሮ ሞት ፣ ዜሮ ሆስፒታል መተኛት እና ዜሮ ማበረታቻ ቱቦና ማስክ አስፈልጓቸው ነበር።

የመጽሐፍ ቅዱስን ኮድ በማሰስ እጣኑንየጠቆመንም አይሁድ ነበር። ታታሪዎቹ አይሁዶች ያክማሉ፤ ጥገኞቹ መሀመዳውያን ይገድላሉ! አንዳንድ እንደ ጆርጅ ሶሮስ፣ ማርክ ሱከርበርግ እና ሄንሪ ኪሲንጀር የመሳሰሉ ወስላታ አይሁዶችቢኖሩም እንደነዚህ ያሉትን ታታሪ የሆኑ እና ትህትና ያላቸው አይሁዶችን ግን እወዳቸዋለሁ። በግሌም ብዙዎችን አውቃለሁ።

ዓለምን ያናወጠው ይህ ወረረሽኝ በፍሬ አንድ ብር ብቻ በሚያወጣው የ 70 ዓመት የወባ በሽታ ክኒን ሊፈታ እንደሚችል ስናውቅ የፋርማና ክትባት ኢንዱስትሪው፣ እነ ቢል ጌትስ እና ዶ/ር ፋውቺ፣ አፍሪቃ 150ቢሊየን ዶላር ለኮሮና ይሰጣት የሚለው እብዱ ግራኝ አህመድና ኮሮሞ አጋሮቹ፣ ቱልቱላዎቹ ሚዲያዎች እና ዶ/ር ቴዎድሮስ ምን ያደርጉ ይሆን?

ግን አደራ! ወገን ጉንፋን ይዞት ኮሮና ልትሆን ትችላለች ብሎ በመደናገጥ ኪኒኑን እንዳይወስድ ይጠነቀቅ ዘንድ አስታውቁልን፤ መጠኑ ትንሽ ከፍ ካለ ሊገድል ይችላል!

___________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

666ቱ የግራኝ አህመድ ሞግዚት ኮሮና / ኮሮሞ ጋኔንን ፈጥሯል እየተባለ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 19, 2020

ፋብሪካው በ666 ጋኦክሲን ጎዳና ላይ ይገኛል / 666 Gaoxin Road East Lake። ዋው!

ይህን አስገራሚ ዜና ዛሬ ከመስማቴ በፊት በትናንትናው ዕለት ባቀረብኩት ቪዲዮ ላይ ከመሬት ተነስቼ የጆርጅ ሶሮስን ፎቶ ለጠፍኩት። መገጣጠሙ፤ ዋው!

በክርስቶስ ተቃዋሚው መንፈስ የሚንቀሳቀሰውን ሉላዊነትን የማይደግፉትን ሃገራት ለመምታት ጆርጅ ሶሮስ ብዙውን ጊዜ ቡድኖችን፣ መንግስታዊ የሆኑና ያልሆኑ ተቋማትን በሐሰተኛ የፖሊሲ አጀንዳዎች በገንዘብና በቋሳቁስ እንደሚደግፍ የታወቀ ነው።

በፀረሉላዊው ፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ያለው ሉላዊው ጆርጅ ሶሮስ የዘንድሮው የአሜሪካ ሕዝባዊ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት የሚረዳቸው ዲሞክራቶች የመመረጥ ተስፋ የማይኖራቸው ከሆነ ኤኮኖሚውን አናጋዋለሁ ብሎ ሲዘት ነበር በአንድ ወቅት። ሰውዬው አሉ ከሚባሉት የአለማችን ቀንደኛ አረመኔዎች አንዱ ነው። በቫይረሱ አማካኝነት የዓለምን ኤኮኖሚ፤ በተለይ የአሜሪካን ለማንኮታኮት ጥሩ አጋጣሚ የፈጠረ ይመስላል።

ጥንታዊቷን ቅድስት ኢትዮጵያ በማጥፋት ለአዲሱ የአንድ ዓለም ሥርዓት መሳሪያዎች ይሆኑት ዘንድ ጆርጅ ሶሮስ የመለመላቸውን ግራኝ አብዮት አህመድን እና የኦሮሞ ልሂቃኑን ከሚነሶታ እስከ ባሌ ሰብስቦ ማደራጀት ከጀመረ ውሎ አድሯል።

ግራኝ አብዮት አህመድ ጆርጅ ሶሮስ ባዘጋጀለት የባሌ ቆይታው የሚከተለውን “አቤት ጉራ!” የሚያሰኝ ጽንፈኛ ንግግር ማሰማቱን እናስታውሳለን፦

ቤተ መንግስታችን ባሌን ይመስላል፣ ባሌ ቤተ መንግስታችንን ይመስላል፣ ኦሮሞ ሠርቶ ያሳያል፣ ይህን መሬት እንለውጣለን፣ ኦሮሞዎች ስናብር ኢትዮጵያን ብቻሳይሆን አፍሪቃን እንመራለንለኦሮሚያ ሌት ተቀን እየሠራን ነው፣ በአላህ እናምናለንና በዱዋችሁ አትርሱን ፣ ሊያቆመን የሚችል ማንም አይኖርም ፤ እናሸንፋለን! ኦሮሞ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም እኛ ዝሆን ነን እንሠብራለን! እንበላለን!እንገዛለን!” ገና ብዙ ሃሳብ አለን፣ ዓለምም ሁሉ ከኛ ጋር ነውይህ የኛ ዘመን ስለሆነ ስልጣኑን ለማንም አሳልፈን አንሰጥም።

ገና ብዙ ሃሳብ አለን፣ ዓለምም ሁሉ ከኛ ጋር ነው፣ ይህ የኛ ዘመን ስለሆነ ስልጣኑን ለማንም አሳልፈን አንሰጥም።

ዓለምም ሁሉ ከኛ ጋር ነው = እነ ጆርጅ ሶሮስ ከኛ ጋር ናቸው

ከዚህ በፊት የሚከተሉትን ጽሑፎች አቅርቤ ነበር፦

በሉሲፈራውያኑ ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ እንዲሁም በአረቦች ድጋፍ የሚንቀሳቀሱት አብዮት አህመድ እና ጀዋር መሀመድ ሁሉንም አብረው እንደሚያንቀሳቅሱና ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተል እያዘጋጁ እንደሆነ ሚነሶታን ጠይቁ።

የፕሬዚደንት ትራምፕ ሴት ልጅ ባል ያሬድ ኩሽነር አዲስ አበባ ገብቷል። ሸለመጥማጣው ሰውዬ በግዮን/ አባይ ጉዳይ ግብጽን ወክሎ እንደሚከራከር አያጠራጥርም።

ባለፈው ዓመት ሚስቱ ኢትዮጵያን ስትጎበኝ ይህን ጽፌ ነበር፦ “በዓለማችን ላይ ከሚታዩት የክርስቶስ ተቃዋሚ ግለሰቦች መካከል ይመደባል ብዬ የማምነው ሰው የኢቫንካ ትራምፕ ባለቤት ያሬድ ኩሽነር ነው። የሚገርም ነው፡ የዚህ ቀፋፊ ሰው ቢሮ የሚገኘው በ ኒው ዮርክ ከተማ 666 Fifth Avenue/ 5ኛው ጎዳናላይ ነው።” https://youtu.be/bYuZCkyDEpA

በአሜሪካ ሁለት መንግስት ነው ያለው፤ አንዱ ሕዝቡ የመረጠው የፕሬዚደንት ትራምፕ ሲሆን ሌላኛውና ዓለምን በሰፊው የሚያምሰው “Deep State ድብቁ/ጥልቁ መንግስት” ነው። ይህ ዛሬ በእነ ሄንሪ ኪሲንጀር፣ ጆርጅ ሶሮስ፣ ክሊንተን እና ባራክ ኦባማ የሚመራው ሉሲፈራዊው ድብቅ መንግስት የብሪታኒያን የንጉሣውያን ቤተሰቦች ፍላጎት ለማሟላት በመላው ዓለም የሚፈልጓቸውን መንግስታትን በመምረጥ የብዙ መቶ ዓመታት ልምድ ያለው ነው።

እነዚህ ሉሲፈራውያን አፄዎች ቴዎድሮስን እና ዮሐንስን ከገደሏቸው በኋላ በሃገራችን የሰሜን ኢትዮጵያ ተጽዕኖ ያደረበት መንግስት ሃገሪቷን እንዳይመራ ፀረኢትዮጵያ የሆነውን ሤራ ጠንስሰዋል። አፄ ምኒሊክን፣ አፄ ኃይለ ሥላሴን፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያምን፣ እስክገደሉት ድረስ መለስ ዜናዊን፣ ኃይለ ማርያም ደሳለኝን፣ አብዮት አህመድን ስልጣን ላይ በማውጣት የቆላማው የደቡብ ኢትዮጵያ ወገኖች ብቻ ሥልጣኑን እንዲቆጣጠሩ አድርገዋል። ይህም ማለት ለአለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠሯት እነዚህ ሉሲፈራውያን እና ከኦሮሞ ጎሳ የሚመለመሉት ፀረኢትዮጵያ ረዳቶቻቸው ናቸው። አፄ ምኒሊክ ንስሐ ገብተዋል የሚል እምነት አለኝ፤ አፄ ኃይለ ሥላሴን ጨምሮ ሌሎቹ ግን የነበራቸውን ዕድል አልተጠቀሙበትም።”

ይህን መልዕክት በድጋሚ እናዳምጠው፦

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኮሮና ጋኔን ናት | እነ ግራኝ በእህቶቻችን ላይ አሰቃቂ ተግባር በመፈጸማቸው የመጣ መቅሰፍት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2020

አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦

ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

አዎ! እነ ግራኝ አብዮት አህመድ የኢትዮጵያ ጠላቶች ብቻ ሳይሆኑ አጋንንትም ናቸው።

ዛሬም እደግመዋለሁ፦ አሁን በየቀኑ እየወጡ መግለጫዎችን ሲሰጡ የምናያቸውን ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።

አብዮት አህመድም በሉሲፈራውያኑ በደንብ ተዘጋጅቶ ሥልጣኑን እንዲጨብጥ የተደረገው ያለሙትን ዲያብሎሳዊ ዕቅድ በሥራ ላይ ለማዋል እንደሆነ እያየነው ነው። ወደ ቻይና በረራውን ያላቋረጠ ብቸኛው የዓለማችን አየር መንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ መሆኑ እንደው ዝም ብሎ በአጋጣሚ ይመስለናልን? በፍጹም! አጋንንት እርስበርስ በደንብ ይተዋወቃሉ፣ ድርጊቶቻቸውንም በደንብ እየተናበበቡ በቅደም ተከተል ይፈጽማሉ።

ለሃገራችን መጥፎ ዕድል ይዞ የመጣው አብዮት አህመድ የዚህ ጋኔን ተሸካሚ ከሆኑት መካከል አንዱ ነው። ኮሮና ወይም ተመሳሳይ ቫይረሶች አጋንንት ናቸው። በኢትዮጵያ ሥርዓት ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች እንደዚህ ዓይነት ቫይረስ አይዛቸውም። ከቀናት በፊት አንድ ቻይናዊ/ጃፓናዊ ኢትዮጵያ ውስጥ ቫይረሱ ተገኘበት የሚለውን ዜና ተከታትለን ከሆነ የሚመለከታቸው “መንግስታዊ” ተቋማትና ግለሰቦች የቫይረሱን ወደ ኢትዮጵያ መግባት እንደሚፈልጉት፣ በዚህም ዜጎችን በስነ ልቦናዊ ጭንቀትና ሽብር በማጥመድ “ለኮሮና መከላከያ”ነው በሚል ያዘጋጁትን የ666 መርፌ ለመከተብ እንዳቀዱ የሚያሳዩን ምልክቶች አሉ። የተዋሕዶ ልጆች ምንም ዓይነት ክትባት እንዳይከተቡ! በተልይ ልጆች እንዳይከተቡ አድርጉ፤ ማንኛውንም ክትባት። ከዚህ በፊት ኢትዮጵያውያን ጤናማዎች ናቸው ያልኩት ያለምክኒያት አይደለም፤ ከኢትዮጵያ መንፈሳዊ ሥርዓት ሳንወጣ ከአጋንንት ተሸካሚ ምግቦች፣ መጠጦች፣ ሱሶች፣ ሰዎች እስከራቅን ድረስ በሽታዎች አያጠቁንም። ውሀውና ፀበሉ በቂ ፈውስ ነው። የጸበል ቦታዎችን በጥንቃቄ የምንጠብቅበት ወቅት ነው፤ “የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ!” የተባለው ያለ ምክኒያት አይደለም፤ ለጂቡቲ ውሀችንን በነፃ መሰጠቱ ትልቅ ወንጀል ነው። (ውሃው እየተሰጠ ያለው በጂቡቲ ሠፍረው ኢትዮጵያን ለመውረር በመዘጋጀት ላይ ላሉት የሉሲፈራውያኑ ሠራዊት ነው)

፻፫/ 103 ቀናት

በእነዚህ ቃላት ላይ እናተኩር፦

ኮሮና፣ ብልጽግና፣ ውሀን፣ ቁርአን፣ ሂልሃን፣ ጋኔን፣ ኮ()ሮሞ፣ ግራኝ አህመድ፣ ጀስቲን ትሩዶ፣ ፊደል ካስትሮ፣ ኩባ፣ ካራማራ

ኢትዮጵያውያን ነበሩ የሚባሉትና በማዕከላዊ አሜሪካ ይኖሩ የነበሩት ጥንታዊያኑ፤ የማያ ጎሳዎች የዘመን ቀመር በመጠናቀቁ ዓለም የምትጠፋበትን ቀን ተንብየዋል። በትንበያቸዉ መሰረት ይህ ቀን አርብ በ 21.12.12 ይዉላል ተብሎ ነበር። ብዙዎቹ የጠበቁት በአውሮፓውያኑ 2012 .ም ነበር፤ ነገር ግን ይህ በያዝነው የኢትዮጵያ 2012 .ም ይሆን?

አባ ዘወንጌል ይህን ይጠቁሙናል፦

መስከረም 19 2012 ዓም የመስቀለ ክርስቶስ ቤተክርስቲያንን ሰርተው አጠናቀዋል። ንጉሱ ቴዎድሮስ የሚያርፍበት ቤተክርስቲያን መሆኑን ተናግረዋል። አባ ዘወንጌል በዘመነ ዮሐንስ ጥቅምት 10 ቀን 2012.. 220 ሰዓት ላይ አርፈዋል።

201220132014፣ የኢትዮጵያ የምጥ ዘመናት ናቸው። የዓለም ሃገራት በጦርነት ይጠፋፋሉ። በድርቅና በርሃብ ፍጡራን ይረግፋሉ። ውሀ የሰውን ልጅ ታጠፋለች። 90% በላይ የዓለም ሕዝብ ይጠፋል።

አውሮጳ፣ አሜሪካ፣ እስያበዉሀ ይዋጣሉ። ስደት ወደ ኢትዮጵያ ይሆናል።

ሳውዲ – አንበጣ – ግመል – ኮሮና

ኮሮና ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ የታየው እ..አ በ2012 .ም በሳውዲ ነበር የአንበጦች ሁሉ መፈልፈያ “የሰይጣን ደም” ወይም የነዳጅ ዘይት የሚፈልቅበት በርሃማው የሳውዲ ሲዖል ጉድጓድ መሆኑ ይታወቃል።

ግመሎች ከኢትዮጵያና ሶማሊያ ወደ ሳውዲ ይላካሉ፤ ሳውዲዎች አንበጦቹንና ግመሎቹን ይመገቧቸዋል ፥ ከዚያም የኮሮና / ቁርአና ቫይረስ ይፈጠራል።

የደምቢደሎ እህቶቻችን በተሠወሩበት ሳምንት፤ በእኛ ኅዳር 2012 .ም የኮሮና ቫይረስ በቻያና ተቀሰቀሰ፡

ውሀን” ከተማ ተነስቶ እስያን፣ አውሮፓን እና አሜሪካን አጥለቀለቀ።(ውሀ የሰውን ልጅ ታጠፋለች)

አህመድ + ትሩዶ + ማክሮን = ግብረሰዶማውያን አጋንንት

ወስላታው የካናዳ መሪ ጀስቲን ትሩዶ፤ የቀድሞው የካናዳ መሪ ትሩዶ ሳይሆን የኩባው የፌደል ካስትሮ ልጅ እንደሆነይነገራል። ሰውየው ከጋኔን ባልደረባው አብዮት አህመድጋር ተገናኘ። ኩባኖች የተዋጉበትን ካራማራን ቀሰቀሰ። “ሚስቱ፡” ምናልባት እሱም በኮሮና ተለከፉ።

ብሳሳት ይሻለኛል፤ ነገር ግን ጋኔን አህመድ ልክ እንደ “አራስ እርቀ ሰላም ሞገስ” ወላጆች እንጨት እየጠረቡ ለፍተው ያስተማሯቸውን ልጃገረድ እህቶቻችንን በአሰቃቂ መልክ አስገድሏቸዋል፤ ግን እኛም ዓለምም ዝም በማለታችን የኮሮና ቫይረስ እንደ መቅሰፍት ሆኖ መጥቶብናል።

አባ ዘወንጌል “አውሮጳ፣ አሜሪካ፣ እስያበዉሀ ይዋጣሉ።” ሲሉን በጎርፍ ሊቀጡ እንደሚችሉ ነው የተረዳነው፤ ግን ከቻይናዋ “ውሀን” ከተማ ከፈለሰው ወረረሽኝ ቢሆንስ?

ስደት ወደ ኢትዮጵያ ይሆናል።” ለጠበል?

ቫይረስ = ጋኔን፤ ጋኔን የሚወገደው በእሳት እና በውሀ(ጠበል) ነው።

[የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፭፥፰፡፲፫]

አንተ ርኵስ መንፈስ፥ ከዚህ ሰው ውጣ ብሎት ነበርና።

ስምህ ማን ነው? ብሎ ጠየቀው። ብዙዎች ነንና ስሜ ሌጌዎን ነው አለው፥

ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

በዚያም በተራራ ጥግ ብዙ የእሪያ መንጋ ይሰማራ ነበርና።

ወደ እሪያዎቹ እንድንገባ ስደደን ብለው ለመኑት። ኢየሱስም ፈቀደላቸው።

ርኵሳን መናፍስቱም ወጥተው ወደ እሪያዎቹ ገቡ፥ ሁለት ሺህም

የሚያህል መንጋ ከአፋፉ ወደ ባሕር ተጣደፉና በባሕር ሰጠሙ።

____________________________

 

Posted in Conspiracies, Curiosity, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

፻ /100 ቀናት | ወረርሽኙ ቤተ መንግስት ውስጥም ይግባ ፣ የኢትዮጵያን ጠላቶች ይጠራርጋቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 12, 2020

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግብጽ | ከአባይ ውሃ ጋር በተያያዘ 45 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተለከፉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2020

በወንዙ ላይ ይጓዙ የነበሩ ብዙ ቱሪስቶች በቫይረሱ ተጠቅተዋል ተብሏል።

“የሱዳን ጠቅላይ ሚንስትር ከተቃጣባቸው የግድያ ሙከራ አመለጡ” የሚለው ዜና ሌላ የአል-ሲሲና አብዮት አህመድ ድራማ ነው። ሱዳን በመተቶቿ ኢትዮጵያን ለማስተኛት፣ ለማወናበድና ለመሰለል ወደ ኢትዮጵያ መጠጋት አለባት። “ወዳጅህን ቅረበው፣ ጠላትህን በጣም ቅረበው” እንዲሉ። አዲሶቹ የሱዳንና የኢትዮጵያ ህገወጥ መሪዎች የግብጽ፣ የቱርክ፣ የተቀሩት አረቦችና ምዕራባውያን ወኪሎች ናቸው። ከሰማይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም፤ ይህ ሁሉ ድራማ ጊዜ መግዢያ ነው፤ ግብጽና ቱርክ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል አማካኝነት በቂ ወታደራዊ ዝግጅት ካደረጉ በኋላ የህዳሴውን ግድብ ለመቆጣጠር ወደ ቤኒሻንጉል ለማምራት ነው ተቀዳሚው እቅዳቸው።

እግዚአብሔር አምላክ የእነ “አሳቤ አየለ አለም” የኢትዮጵያ አምላክ ግን ዝም አይልም፤ ሴት ተማሪዎቹን አልለቅቅም፣ አባይ ኬኛ፣ ኢትዮጵያ ኬኛ በሚሉት በግብጽ፣ በቱርክ፣ በኢጣሊያ እና በኦሮሚያ ላይ መቅሰፍት ማውረድ ይጀምራል። የሶማሌ ክልል በተሰኘው ሀገወጥ ክልል የተከሰተው አጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት /አተት/ በሽታ ምልክት ሊሆናቸው ይገባ ነበር። ጂኒዋ አተቴ ታድናቸው እንደሆነ እናያለን!

ለማንኛውም እኛ ኢትዮጵያውያን እጆቻችንን አጣጥፈን ቁጭ ማለት የለብንም፤ ከምንግዜውም በላይ ተደራጅተው ከውስጥም ከውጭም የመጡብንን ጠላቶች ለመመከት ብሎም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ከኢትዮጵያ ምድር ጠርገን ለማስወጣት ቆርጠን የመነሳት ግዴታ አለብን ፤ ለሁሉም ጊዜ አለው እና አሁን “እንደ በፊቱ አንድ አድርገን ቅብርጥሴ” እያልን ወደ ኋላ ሳንመለስ መጨከኑ ያልመረጥነው ግዴታችን ነው ፤ በጉ ከፍዬሎቹ የሚለይበት ጊዜ ይህ ነው።

የግብጽና ኦሮሞ ሠራዊት ሊደርሱባቸው በማይችሉባቸው ቦታዎችና በራዲዮአክቲቭ ቆሻሻ የተሞሉ ጆንያዎችን በግዮን፣ ተከዜ፣ ዋቢሸበሌ ወዘተ አቅራቢዎች እንሰብስብ፤ ዲያስፐራው ይህን ለማደራጀት ቁልፍ የሆነ ሚና መጫወት ይኖርበታል፡፡

______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኮሮና ቫይረስን በቻይና እና በኮርያ የቀሰቀሰው አንድ የፕሮቴስታንት ቸርች ኑፋቄ ነው ተባለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2020

አቴይዝም (አምላክየለሽነት) + ፕሮቴስታንቲዝም + ኮሙኒዝም + እስላሚዝም + ሂንዱይዝም + ቡድሂዝም + ፌሚኒዝም + ሰዶሚዝም + ቩዱይዝም + ዋቀፌታይዝም = አደገኛ ቫይረስ

ፕሮቴስታንት ነኝ” የሚለው የዋቄዮአላህ ልጅ አብዮት አህመድ አሊ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ወደ ቻይና በመላክ የኮሮና ቫይረስ ተሸካሚ እንዲሆን አድርጎታል። ቫይረሱ መቀስቀሱ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮለታል። አምና ልክ በዚህ ዕለት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን በደብረዘይትሆራ እንዲከሰከስ ያደረገው አብዮት አህመድ ነው የሚል ስሜት አሁንም አለኝ(በወቅቱ የእስክንድር ነጋ ጉዳይ በጣም አስደንግጦት ስለነበር ዓለም አቀፍ አትኩሮት የሚስብ ድርጊት መፈጸም ነበረበት / የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት (ባልደራስ)፣ በዛሬው ዕለት (መጋቢት 21 ቀን 2011 .) ሊሰጥ የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በፖሊስ ሀይሎች ሊሰረዝ ችሏል)

የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ሞዴል ችግር እንዳለበትና ቀደም ሲልም በኢንዶኔዥያ መከስከሱ በወቅቱ ለግራኝ አህመድ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮለት ነበር። ሰውየው በጋኔን የተሞላና የሚመራ ነው!

አሁንም የቫይረሱና የአባይ ወንዝ ድራማ  ከታገቱት / ምናልባትም ከገደላቸው እህቶቻችን  ጉዳይ ሰውን ለማራቅ እንዲችል ይረዳው ዘንድ ጥሩ አጋጣሚ ተፈጥሮለታል። ደግሞም ተቀዳሚ ሊሆን የሚገባውን ይህን አንገብጋቢ ጉዳይ በማስረሳቱ ረገድ ስኬታማ እንደሆነ እያየነው ነው።

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጉድ ነው! | ኮቤን ለዲያብሎስ እንደገበሩት ዓለምን በኮሮና ቫይረስ በኩል ለክርስቶስ ተቃዋሚው እያዘጋጇት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2020

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፯፡፰]

ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፥ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው።”

ለበጎ ነገር ያድርገውና ዶ/ር አድሃኖም ገና እንደተመረጡ /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።” ማለቴ ያለምክኒያት አይደለም።

ዲያብሎስ እላይ ከፍ አድርጎ ያወጣህና አሽቀንጥሮ ወደ ታች ይወረውርሃል። ታዋቂ፣ ዝነኛ፣ ሃብታም፣ ተሸላሚ ያደርግህና ጊዜህ ሲደርስ የለመደውን የደም ግብሩን “አምጣ!” ብሎ ይደፋሃል።

፳፬ /24 ቁጥር ያረፈበትን ማልያ ለብሶ ሲጫወት የነበረው ዝነኛው ጥቁር አሜሪካዊ የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ኮቤ ብራያንት እና ሴት ልጁ ከወር በፊት ልክ በዚህ ዕለት በፈረንጆቹ 01/26/2020 . በሄሊኮፕተር አደጋ ተከስክሰው ለሉሲፈር ኢሉሚናቲዎች ተሰውተዋል

አሁንማ የሚደብቁት ነገር የለም፤ ሃሳባቸውንና ዕቅዳቸውን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መልክ፣ ወደውም ሆነ ሳይወዱም፣ አውቀውም ሆነ ሳያውቁም ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተሉ እያሳዩን ነው።

ትንቢት?

👉 ከአራት ዓመታት በፊት፡ እ..አ በ 2016 .ም ላይ ኮቤ ብራያንት በሄሊኮፕተር ሲከሰከስ የሚያሳይ የካርቱን ፊልም “ኮሜዲ ሲንትራል” በተሰኘው የቴሌቪዥን ጣቢያ እንዲተላለፍ ተደረገ።

👉 ... ጃንዋሪ 25 / 2020 ላይ ኮቤ ተከስክሶ ሊሞት አንድ ቀን ሲቀረው ሌቦርን ጀምስ የተሰኘው የሎስ ኤንገልስ ሌከርስ የቅርጫት ኳስ ኮከብ የኮቤ ብራያንትን የቅርጫት ኳስ ሬከርድ ሰበረው።

👉 በበነገታው እ..አ ጃንዋሪ 26 / 2020 .ም ላይ ዝነኛው የቅርጫት ኳስ ተጨዋች ኮቤ ብርያንት፣ ሴት ልጁና ሌሎች ስምንት ሰዎችን ጨምሮ በካሊፎርኒያ ሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው አለፈ።

👉 ኮቤና ልጁ በሞቱበት በዚሁ ዕለት ቻይና በተቀሰቀሰው ኮሮና ቫይረስ 41 ሰዎች መሞታችውና 1300 ሰዎች

መታመማቸው ታወቀ። በዚሁ ዕለት ኮቤ 41 ዓመቱ ልጁም የ13 ዓመት ልጃገረድ ነበሩ።

👉 ባለፈው ሳምንት በቺካጎ ከተማ በተካሄደውና ለኮቤ መታሰቢያ እንዲሆን የተደረገው የሁሉምኮከብ የቅርጫት ኳስ ጨዋታ ላይ ድጋፍ ሰጭ /ስፖንሰር የነበረው ኩባንያ የሜክሲኮው ቢራ አምራች “ኮሮና / Corona ነበር”

👉 በዚሁ ሰሞን የኮሮና ቢራ ምናልባት ከቫይረሱ ጋር ይገናኝ ይሆናል በሚል ፍራቻ ብዙ ሰዎች ጉግል ላይ

ኮሮና ቢራ ቫይረስ” የሚለውን ቃል ይፈልጋሉ።

👉 ባለፈው ሳምንት ላይ ኮቤ ብራያንት እና ልጁ CORONA del mar / ኮሮና ዴል ማር በሚባለው የካሊፎርኒያ መንደር ተቀበሩ።

👉 ሌላው፦ ኮቤ ብራያንት ሊከሰከስ አስር ቀን ሲቀረው በ ኮቤ (ጃፓን) በ እ..አ በጃንውሪ 16/17 /1995 .ም ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ 7ሺ ሰዎች ሞቱ። ባለፈው ወር በ 01.16/17.20 ላይ 25ኛው ዓመት(ኢዮቤልዮ)ታስቦ ውሎ ነበር።

ባለፈው ዓመት በዚሁ በሎስ ኤንጀልስ የተገደለውና የሀበሻ ዝርያ የነበረበት ራፐር “Nipsey Hussle / ኒፕሲ ሃስል”ም እንዲሁ ለዲያብሎስ የደም ግብር እንዲከፍል ነበር የተደረገው። በተለይ አንድ ኢትዮጵያዊ ከገደለው ሌላው ራፐር “Snoop Dog/ ስኑፕ ዶግ” እና በዘጠናዎቹ አጋማሽ ላይ ከተገደለው ከሌላው ራፐር “Tupac Shakur/ቱፓክ ሻኩር“ ጋር በመንፈስ የተያያዘ አስገራሚ ጉዳይ ነው። 51.5% የሂፕ ሆፕ ሙዚቀኞች በግድያ ነው ህይወታቸው የምታለፈው። በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢራን | ደም ማፍሰሻው ቀይ ባንዲራ መስጊዱ ላይ በተሰቀለባት ከተማ ኮሮና ቫይረስ ገባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 25, 2020

ከእነ አብርሃ እና አጽብሃ ዘመን ጀምሮ በመንግስት ደረጃ (ሕዝቡን አይወክልም)የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት የሆነችው ፋርስ/ ኢራን በተለያዩ መቅሰፍቶች ስትመታ ቆይታለች። ከሃገራችን ነገሥታት በኃይሉም ሆነ በሃይማኖታዊ ቅድስናው ዋና የነበረው ንጉሥ ካሌብ በሃገረ ናግራን(ያሁኗ የመን)

ጌታዬ ሆይ! የክርስቲያኖችን ደም እመልስ ዘንድ እርዳኝ፣ እኔ በጦሬ ብዛት አልመካም፣ እኔ ተሸንፌ ክርስትና ከሚናቅ እዚሁ ግደለኝ

ብሎ በመጸለይ በእግዚአብሔር እርዳታ ክርስቲያን ወገኖቻችንን ከጨካኙ ንጉሥ ፊንሐስ ነፃ አወጣቸው። ብዙም ሳይቆይ አላርፍ ያለችው ፋርስ ወገኖቻችንን በማጥቃት የመንን ከኢትዮጵያ በመንጠቋ በጥቂት ዓመታት ውስጥ የእስልምና መቅሰፍት ተልኮባት አሁን ኢራን የተባለች እስላማዊት ሃገር ልትሆን በቅታለች። እስልምና ለመቅሰፍት ነው የሚላከውና!

በቅርብ ጊዜ እንኳን፡ የኦጋዴን ጦርነት እየተባለ በሚታወቀው የ1969/1970 .ም የኢትየሶማሊያ ጦርነት ወቅት፡ በመጨረሻው ንጉስ ሻህ ሞሐመድ ሬዛ ፓሕላቪ ስትመራ የነበረችው ኢራን የሶማሊያውን ፕሬዚደንት ሲያድ ባሬን በመደገፍ የጦር መሳሪያዎችንና ተዋጊዎችን ወደ ሶማሊያ በመላክ ሶማሊያ ኢትዮጵያን እንድትወርር ትልቅ አስተዋጽዖ አበርክታ ነበር። ይህንም ተከትሎ ኢራን ሌላ መቅሰፍት መጥቶባት አያቶላ ኮሜኒ የተባለ አክራሪ እስላም ሻህ ሞሐመድ ሬዛ ፓሕላቪን ከሥልጣን አስወግዶ እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀችውን አስከፊዋን የኢራን ኢስላማዊት ሬፓብሊክን መሠረተ።

የኢራን እስላማዊት ሬፓብሊክ በዚህ ዘመንም ኢትዮጵያን ከመንተናኮል አልተቆጠበችም። ዛሬም በሶማሊያ፣ በጂቡቲ፣ በሱዳንና በኤርትራ በኩል በመግባትና ከእነ ቱርክና ካታር ጋርም በማበር የኢትዮጵያ ጠላት ለሆነው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ድጋፍ ለመስጠት ስትሞክር ትታያለች። የሀሰተኛው ነብይ መሀመድ አማችና አራተኛው ከሊፋ አሊ ቢን አቢ ጣሊብ የሺያ እስልምና መስራች መሆኑን እናገናዝበው።

እነዚህ ኢትዮጵያን ለዘመናት የሚተናኮሏት ሃገራትና ሕዝቦች፤ ሱኒ ሆኑ ሺያ፣ ሱፊ ሆኑ አህማዲያ ሁሉም የሃገራችንና እግዚአብሔር አምላኳ ጠላቶች ናቸው። እግዚአብሔርን እና ሕዝቡን መፈታተናቸውንና መተናኮላቸውን እስካላቆሙና ክርስቶስን እስካልተቀበሉ ድረስ የኮሮና ቫይረስ አይደለም እሳት እንደሚወርድባቸው ከወዲሁ ይወቁት።

ኮሮና ቫይረስ በቅርቡ ከቆም ከተማ ወደ መካ ሃጅ ታደርጋለች

UPDATE: እዚህ ቪዲዮው ላይ የሚይታየው ምክትል ሚንስትር የወረርሽኙን በኢራን በጣም የመስፋፋት ዜና ውሸት ነው!” እያለ ሲያቃልል ነበር። አሁን እራሱ ተያዘ፣ ተገለለ።

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፀረ-ተዋሕዶ ሤራ | እነ ፓስተር-ሸክ አህመድ ዓይናቸውን ውሃችን እና ጸበላችን ላይ አነጣጥረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2019

ኢትዮጵያን ባለማቋረጥ ተግተው የሚተናኮሉት ምዕራባውያን እና አረብ ሃገራት ኃይለኛ ነውጥ እየመጣባቸው ነው። ሦስቱ “M-ኤሞች “ ፤ የጀርመኗ ሜርከል፣ የፈረንሳዩ ማክሮን እና የብሪታኒያዋ ሜይ አሁን ቀውስ ደርሶባቸዋል። ዛሬ እንደታወቀው የብሪታኒያዋ ተሪዛ ሜይ ከስልጣን ልትወርድ ነው።

ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ ሥልጣን ላይ ያስቀመጡት ዶ/ር ፓስተር/ ሸክ አብዮት አህመድስ መቼ ነው ስልጣኑን ለኢትዮጵያውያን የሚያስረክበው? ፈጥነህ አስረክብ! ብለንሃል። በኢትዮጵያውያን ፋሲካ በዓል ዋዜማ ሙሉ የህማማት ሳምንትን ሆን ብሎ ላለማክበር ወደ ቻይና ያመራው ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ከሙስሊም ወንድሞቹ ጋር በየዕለቱ የኢፍጣር ምሽትን አብሮ ያከብራል። የመስቀልን በዓል ከኢትዮጵያውያን ጋር አብሮ ለማክበር አሻፈረኝ ያለው ዶ/ር አብዮት ለረመዳን በዓል በስታዲየም አብሮ ለማክበር ቢወሰን አይድነቀን፤ እንዲያውም የመስቀሉ ጠላቶች በዓልን ወደ መስቀል አደባባይ ሊያዞረው ይችል ይሆናል፤ ለዋቄዮ አላህ ልጆች ባለፈው መስከረም ፈቅዶላቸው አልነበር!

በየጊዜው የምናገረው ነው፤ እነ ዳግማዊ ግራኝ አህመድ በአሁኑ ሰዓት በጥምቀታችን፣ በቅዱስ ቁርባናችንና በጋብቻ ላይ ጦርነት ከፍተዋል። ዓብያተ ክርስቲያናቱ ጥምቀተ ባሕራቱን እየተነጠቁ ነው፤ ኢትዮጵያዊውን ከባዕድ ጠላት ኪኒኖች እና መርፌዎች ያላቀቁትን ተዓምረኛ ጠበላትን በኢንዱስትሪ እና ጋራጆች ቆሻሻ ለመበከል በመታገል ላይ ናቸው። በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

እነዚህ እርኩሶች የኢትዮጵያን ሕዝብ ቁጥር በተለያዩ መንገዶች (ክትባት በመውጋት፣ በመመረዝ፣ በሳተላይት ጨረር በመቀቀል፣ በማኮላሸት፣ ሕፃናትን በማስወረድ፣ በማስራብ፣ ግጭቶችንና ጦርነቶችን በመፍጠር ወዘተ.) ከመቀነስ ወደ ኋላ አይሉም። ከፍተኛ ፀረኢትዮጵያውያን ወይንም ፀረጥቁር ሕዝብ ሤራውን ከምዕራቡና አረብ ዓለማት ጋር በማበር በመጧጧፍ ላይ ናቸው። “አፍሪቃውያኖች የሚበሉት የላቸው ዝም ብለው ይፈለፍላሉ” በሚል ከንቱ ቅስቀሳ ሕዝቦቻቸውን ፀረአፍሪቃ የሆነ አቋም እንዲይዙ አድርገዋል። ባለፈው ሳምንት “ደይሊ ሜል” “የአፄ ቴዎድሮስን ልጅ የልዑል አለማየሁን አጽም አልመልስም ባለቸው የብሪታኒያ ንግሥት ኤልሳቤጥ ባቀረበው ጽሑፍ ላይ የተሰጡትን የጥላቻ አስተያየቶች ለማስረጃ እዚህ እናንብብ። በአሁን ጊዜ ሰማንያ በመቶ የሚሆኑት የምዕራባውያን ነዋሪዎቻቸው “ጥቁር ሕዝብ” ከፕላኔቷ ዕልም ብሎ ቢጠፋ አንዲት እንባ እንኳን አያነቡም፤ እንዲያውም “ለፕላኔታችን የተሻለ ነው” ነው የሚሉት።

ዕቅዳቸውም ወይም ዓላማቸው ከእንስሳቱ በቀር አፍሪቃውያንን ሙልጭ አድርጎ በማጥፋት እነርሱ ወደ አፍሪቃ መጥተው መስፈር ነው። ከኑክሌር ጨረር ወይም የተፈጥሮ ለውጥ ከሚያስከትሏቸው ክስተቶች (ቅዝቃዜ፣ የውቂያኖስ ጎርፍ፣ ሙቀት…) ጋር በተያያዘ፡ አውሮፓ፣ አሜሪካ፣ አውስትራሊያ እና እስያ ሰውአልባ የመሆን እድል አላቸው። ብቸኛ ተስፋቸው በተፈጥሮ ኃብት የታደለችው አፍሪቃ ናት። ተማሪዎቻቸው በየትምህርት ቤቱ ስለዚህ ክስተት እየተማሩና እራሳቸውንም እያዘጋጁ ነው።

እንደምናየው ይህን አስመልክቱ አፍሪቃውያኑ እውቀቱ እንዲኖራቸው አይፈቅዱላቸውም፤ በተቃራኒው ይኮንኗቸዋል፣ እራሳቸውን እንዲጠሉ ይገፋፏቸዋል፣ ዛሬ ቢነቁ እንኳን ነገ መልሰው ያስተኟቸዋል፣ የተፈጥሮ ኃብቱን እንዳይነኩ/ እንዳይጨርሱባቸው እርበርስ እንዲባሉ፣ እንዲሰደዱና ጠፍተው እንዲቀሩ ይተናኮሏቸዋል።

የዛሬይቱን ኢትዮጵያን እንደ ምሳሌ ብንወስድ፤ “ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የመጠጥ ውሃ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው” በማለት ጥንታውያን ግሪኮች ይናገሩ ነበር። የስነ ሕይወት / የብዝሕ ሕይወት ሊቅ እና ዓለማቀፋዊ አሳሽ የነበረው እውቁ የሩሲያ ተወላጅ ቨላድሚር ኒኮላይ ቫቪሎቭ፤ “ኢትዮጵያና አፍጋኒስታን የሰው ልጅ ስልጣኔ ምንጮች ናቸው” ሲል ከመቶ ዓመታት በፊት ጠቁሞ ነበር።

እስኪ አሁን እራሳችንን እንጠይቅ፤ ለምንድን ነው ብርቅና ልዩ የተፈጥሮ ኃብትና ሥልጣኔ ባላት ኢትዮጵያ ይህን ያህል የውዳቂዎች መጫዎቻ የሆነችው? ለምንድን ነው እጅግ በጣም ከፍተኛ የሆነ የውሃ ሃብት ባላት አገራችን፤ ሕዝቦቿ ውሃ ላይ ተኝተው ሁሌ የሚጠሙት?

የሚከትለውን አጭር መልዕክት ከሁለት ዓመታት በፊት ነበር ያቀረብኩት፤ በዚያ ወቅት “ጠበል አያድናችሁም፡ እንዲያውም ያሳምማችኋል!“ ሊለን ነው?“ በማለት እራሴን ጠይቄ ነበር።

ፀበላችን ለኛ ፈዋሻችን ለዳቢሎስ ደግማ እንደ እሣት የሚቃጠልበት ነውና ባለፈው ዓመት ላይ፡ ቅ/ ቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን አካባቢ የመድኃኔ ዓለም ፍልውሃ ፀበል ሲወጣ፡ እነ ሸገር ኤፍ ኤም” “ውሃው ኬሚካል አለበት መርዝ ነው! ብለው የቅጥፈት ፕሮፓጋንዳ በመርጨት ፈውስፈላጊ ኢትዮጵያዊ አማኝን ሊያስፈራሩት ሞክረው ነበር።

ሰይጣን ከቤተክርስቲያን አይርቅም | ዲያብሎስ ብርቅ ውሃችንን እና ጠበሎቻችንን ሊበክልብን ይሻል

ይህ እጅግ በጣም አሳዛኝና ሰይጣናዊ የሆነ ሥራ ነው። ዲያብሎስ፡ ክርስቲያን ኢትዮጵያን ከሁሉም አቅጣጫ እየተፈታተናት ነው!

ቪዲዮው ላይ የምትታየው አነስተኛ ወንዝ ሳሪስ አካባቢ ትገኛለች። ወንዟ የምታልፈውም – እኔ ከደረስኩባቸው አካባቢዎች መካከል – በ ላፍቶ መድኃኒዓለምኪዳነምህረት እንዲሁም ሳሪስ አቦ አብያተክርስቲያናት እና ጠበላት አቅራቢያ ነው። ወንዙ ውስጥ ለሚታዩት ነጭ የአረፋ እና ቀይ፡ ደም መሰል ቀለማት መንስዔው ያው ፋብሪካ ነው። አውሮፓና እስያ የተከለከሉ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች በለቡ /ላፍቶ አካባቢ ተከማችተዋል (ለምሳሌ ሃይሌ ጋርሜንት)። እንደደረስኩበት በኢአማንያኑ፣ በጴንጤዎቹ እና በሙስሊሞቹ ባለ ኃብቶች የተቋቋሙት እነዚህ ፋብሪካዎች የኬሚካል ቆሻሻዎቻቸውን እንዳፈቀዳቸው ወደ ወንዙ እየደፉ ብርቅ የሆነውን ውሃችንን በመበከል፤ እጅግ አሳዛኝ የሆነ ተግባር፣ ከፍተኛ ወንጀል እና ኃጢአት እየሠሩ ነው። ለጊዜው ጠበላቱን እንደማይነካ ደርሼበታለሁ፡ ግን፡ እስከ መቼ?!

የዲያብሎስን ተንኮል እያየን ነው? ሰሞኑን በኡጋንዳ እና ዛምብያ የተፈጸመው የ ”ተዓምረኛ ፈውስ” ወንጀል በግልጽ በጴንጤ ፓስተሮችና “እርዳታ ሰጭዎች” በሚባሉት ተቋማት በኩል ነው። በኢትዮጵያ ግን በማያስነቃ ወይም በማያስጠረጥር መልክ፤ ፋብሪካዎችን እና ጋራጆችን በዓብያተ ክርስቲያናት እና ጠበላት አካባቢ እንዲሠሩ በማድረግ ነው። ፋብሪካዎቹና ጋራጆቹ “ሥራ ፈጠሩ” ይባላልግን ብዙ ሠራተኞች በሽታዎች ስለሚታዩ እነዚህ ሠራተኞች ለመፈወስ ወይ የፈረንጁን ኪኒን ይገዛሉ፤ ወይም ጠበል ይጠጣሉ። ኪኒኑን ካገኟት አነስተኛ ደሞዝ ይገዛሉ፤ ጠበሉ ግን በነጻ ነው። ስለዚህ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች የሆኑት ባለ ፋብሪካዎች የፈረንጅ አለቆቃቸውን ፍላጎት ለማሟላት ሲሉ እንደ ባርያ የሚያገለግሏቸውን ሠራተኞች የፈረንጅ ኪኒን ባርያ ያደርጓቸዋል፤ ጸበላቱን በመበከል/ ተበክለዋል በማለት።

/ር አህመድ ከሳምንታት በፊት ከኢትዮጵያ የህክምና ዶክቶሮች ጋር ለመነጋገር የፈለገበት እንደለፈለፈው የዶክትሮችን የአሰራር ድክመት ላይ ሂስ ለመስጠት ሳይሆን በህክምናው ዘርፍ ሉሲፈራውያን አገሮቹ የጠነሰሱት ሤራ ስላለ ነው፤ ልክ ሰውዬው ቀደም ሲል እንደጠቆመን፤ “ለጽዳት እንውጣ” ሲል “የዘር እና ሃይማኖት ጽዳት ዘመቻ” አካሂዱ” በማለት “ስውር” የሆነ ትዕዛዝ ለወገኖቹ ማስተላለፉ ነው

አቤት የሚጠብቀው ፍርድ!

ቸሩ እግዚአብሔር ንብረቱን ይከላከላልና፡ ሕዝባችንንም በአግባቡ ይጠብቅልን!

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: