Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሕመም’

Billions of Doses of Covid Vaccines Are Burned Because No One Wants Them

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2023

🌍 በዓለም ዙሪያ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ የቪቪድ ክትባቶች ሲቃጠሉ እያየን ነው፤ ምክንያቱም ማንም አይፈልጋቸውምና ነው። ሁሉንም ባስቸኳይ አቃጥለን የብዙ ዜጎችን ጤናና ህይወት ብንታደግ ጥሩ ነበር።

😈 በመቀጠልክትባቶቹን ያዘዙትንና ለክትባት ቅስቀሳ ያደረጉትን የጦር ወንጀለኞች።

🔥 Today we are witnessing the burning of billions of doses of covid vaccines around the world 🌍 because no one wants them. It would have been better if we had burned them all immediately and thus saved the health and lives of many citizens.

😈 Next up…the war criminals who mandated Vaccines and campaigned for them.

______________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UK MP: “I Was Informed That The US DoD Were Responsible For Both The Virus And The Vaccines. Fort Detrick Was Named.”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2023

💭 የብሪታኒያ ፓርላማ አባል፤ “የዩኤ.ስ አሜሪካ መከላከያ ክፍል/ሚንስትር ለቫይረሱ እና ለክትባት ሁለቱም ተጠያቂ እንደሆነ ተነግሮኛል ። ‘ፎርት ዴትሪክ’ ተሰይሟል።”

ፎርት ዴትሪክ‘ በፍሬድሪክ ሜሪላንድ ውስጥ ቁልፍ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ሃይሎች መገኛ ነው። ብዙ ወረርሽኝ-ተኮር ቤተ ሙከራዎች በዚህ ቦታ ይካሄዳሉ። በመስከረም ፩ዱ የተቀነባበረ ጥቃት ማግስት ለአሜሪካ ፖለቲከኞች በደብዳቤ አማካኝነት ሲላክ የነበረው ”አንትራክስ” የተሰኘው የባዮ-መሳሪያ/መርዝ የተገኘውም ከዚሁ ከሉሲፈራውያኑ የምርምር ማዕከል ከ ‘ፎርት ዴትሪክ‘ ነው።

👉 የብሪታንያው ፖለቲከኛ እንዲህ ብለዋል፤

💭 ባለፈው የገና/ አዲስ አመት ዋሽንግተን ዲሲን በጎበኘሁበት ወቅት የዩኤስ መከላከያ ክፍል/ሚንስትር ለቫይረሱም ሆነ ለክትባቱ ተጠያቂ እንደሆነ ተነግሮኝ እንደነበር አረጋግጣለሁ። ፎርት ዴትሪክ ተሰይሟል። እንዲሁም በካናዳ ውስጥ መገልገያ። በወሩ መገባደጃ ላይ በዓለም ዙሪያ ተጠያቂ በሆኑ ብዙ ፖለቲከኞች እና ባለስልጣናት ላይ የወንጀል ክስ እንደሚጀምር እጠብቃለሁ።

አንድሪው ብሪጅን በኮቪድ አጭበርባሪዎች እና ክትባት አራማጆች ላይ የቆሙ የፓርላማ አባል ናቸው። ስለ ጉዳዩ በመናገራቸው ከፓርላማ አግደዋቸው ነበር።

👉…ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፤

  • ☆ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መግቢያ ዕለት እነ ጆርጅ ቡሽ ከሳዊዲዎች ጋር ሆነው የሽብር ጥቃት በራሳቸው ሕዝብ ላይ አካሄዱ። (በዓለማችን ከሕወሓቶች ጎን “ሕዝቤ” በሚሉት ማህበረሰብ ላይ ጥቃት የፈጸሙ ብቸኞቹ ወንጀለኞች)
  • ☆ ብዙም ሳይቆዩ ወረራዎችን በመላው ዓለም ማካሄድ ጀመሩ
  • እ.አ.አ በ2012 ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ጨምሮ ሦስት የአፍሪቃ መሪዎችና ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በእነ ኦባማ ተመርዘው ተገደሉ (ከፎርት ዲትሪክ በተገኘ ቫይረስ/ጨረር?)
  • ☆ ጁላይ 1፣ 2017 ከአክሱም ጽዮን የተገኙት ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም ጤና ድርጅት ድርጅት ዋና ኃላፊ ሆነው ተመረጡ። ሮማዊው ጋኔን የኮቪድ፣ የኤድስና የኢቦላ አባት፤ ጣልያን-አሜሪካዊው ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ እና ዶ/ር ቴድሮስ ጥሩ ግኑኝነት አላቸው።
  • ☆ ከሦስት ዓመታት በፊት ልክ በትናንትናው 11 ማርች 2020 ዕለት በዶ/ር ቴድሮስ የሚመራው የዓለም ጤና ድርጅት ‘ኮቪድ-19’ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ እንደሆነ አወጀ።
  • ☆ በማግስቱ ሜሪላንድ + ዋሽንግተን ዲሲ + ቪርጂኒያ ዙሪያ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ቀሳውስት “እጣን” ከወረርሽኙ ይከላከላል በሚል መንፈስ ተነሳስተው በእነዚህ ግዛቶች የሚገኙትን ከተሞች ጎዳናዎች በመኪና እየዞሩ እንዲያጥኑ ከእነ ሲ.አይ.ኤ ፈቃድ አገኙ። በወቅቱ “ሰማያት” የሚባለው የእነ ‘ሸህ አቡ ፋና/ አቡነ ፋኑኤል’ ቻነል በዩቲውብ ያቀረበውን አንድ አጭር የማዕጠንት ሥነስርዓቱን የሚያሳየውን ቪዲዮ ተቀብዬ በቀድሞው ቻኔሌ በመላኬ ተወዳጁን ቻኔሌን ወዲያው አዘጉብኝ። ንጹሕ ኢትዮጵያውያን መስለውኝ ነበር። https://wp.me/piMJL-4r4
  • ☆ በኖቬምበር 4፣ 2020 ዓ.ም ልክ በአሜሪካ ፕሬዚደንት ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በአክሱም ጽዮን ላይ ጀመሩ

😲 ዋው! ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ…

👉 British MP Andrew Bridgen:

💭 I can confirm that during my visit to Washington DC last Christmas/ New Year I was informed that the US Department of Defence were responsible for both the virus and the vaccines. Fort Detrick was named. Also a facility in Canada. By the end of the month I expect to see the start of criminal proceedings against the many politicians and officials who are responsible around the world.

Andrew Bridgen is the MP who stood up against the covid scammers and vaxxers. They suspended him from Parliament for speaking out about it.

🔥 Right after 9/11, the ANTRAX That Was Mailed Around Came From Fort Detrick.

⏰ August 9, 2019 on the Eve of 9/11 – and the COVID-19 Pandemic

👉 Courtesy: The New York Times

Safety concerns at a prominent military germ lab have led the government to shut down research involving dangerous microbes like the Ebola virus.

“Research is currently on hold,” the United States Army Medical Research Institute of Infectious Diseases, in Fort Detrick, Md., said in a statement on Friday. The shutdown is likely to last months, Caree Vander Linden, a spokeswoman, said in an interview.

The statement said the Centers for Disease Control and Prevention decided to issue a “cease and desist order” last month to halt the research at Fort Detrick because the center did not have “sufficient systems in place to decontaminate wastewater” from its highest-security labs.

But there has been no threat to public health, no injuries to employees and no leaks of dangerous material outside the laboratory, Ms. Vander Linden said.

In the statement, the C.D.C. cited “national security reasons” as the rationale for not releasing information about its decision.

Deadly Germ Research Is Shut Down at Army Lab Over Safety Concerns

Problems with disposal of dangerous materials led the government to suspend research at the military’s leading biodefense center.

______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Lancet Finally Acknowledges That Natural Immunity is Far Superior to mRNA Covid “Vaccination”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2023

💭 A new study published in The Lancet confirms that natural immunity to the Wuhan coronavirus (Covid-19) is far superior to the artificial “immunity” generated by the so-called “vaccines.”

The paper includes a systematic review and meta-analysis of 65 other studies conducted worldwide. All of them provide overwhelming support for what many scientists and doctors have been saying about natural infection versus synthetic injection.

According to the study’s funding, acquiring and recovering from covid naturally provides strong, lasting protection against severe health outcomes at a level “as high, if not higher” than the temporary-at-best protection conferred by the experimental shots.

“The Lancet is finally acknowledging what doctors and scientists have been gaslit for saying for years – that natural immunity provides superior protection to experimental vaccines,” said Robert F. Kennedy Jr., chairman and chief litigation counsel for Children’s Health Defense (CHD).

“Only the tsunami of propaganda and censorship from the pharma / government biosecurity cartel and the controlled media persuaded the public that Pfizer and Moderna were better at protecting the human immune system than God and evolution.”

CDC now admits covid jab “immunity” barely lasts at all before turning negative

Even when compared to the immunity allegedly provided by two doses of mRNA (messenger RNA) from either Pfizer-BioNTech or Moderna, natural immunity from infection lasts much longer and provides much better protection, the study found.

Natural immunity, the researchers found, was at least 88.9 percent effective against severe disease, hospitalization, and death for all covid “variants” 10 months after infection. It also provides 78.6 percent protection against reinfection for all variants except omicron BA.1, for which only 45.3 percent protection occurs.

Back in October, the U.S. Centers for Disease Control and Prevention’s (CDC) Advisory Committee on Immunization Practices (ACIP) met to discuss data on so-called “vaccine-acquired immunity,” which the authorities have been touting all this time as preferable to natural immunity.

What the CDC found and discussed is that after two or even three injections of a covid shot, jab-induced immunity drops to zero after just six months before turning negative. Negative efficacy, just to clarify, means one’s immune system is worse off, and is basically now attacking itself like AIDS.

Even though all protection from reinfection wanes over time to some degree, jab-induced protection is the worst kind of protection in that it is not protection at all but rather a temporary bandage that destroys the immune system in the end.

Amazingly, the new study was funded in part by the Bill & Melinda Gates Foundation. Its authors include Dr. Christopher Murray, director of The Institute for Health Metrics and Evaluation (IHME), which is also funded by billionaire eugenicist Bill Gates.

IHME, by the way, was “largely responsible for the notoriously exaggerated mortality calculations that overestimated COVID deaths by 20-fold at the COVID pandemic’s outset,” according to Kennedy.

The study comes as some authorities in some areas mull restricting people’s access to travel, venues, and even workplaces based on their jab status. If the jabs do not even work, then how can anyone require them as a condition of living (not that any form of compulsory medicine is legitimate, no matter how “effective” it supposedly is)?

“While framing this as an acknowledgment that natural immunity confers protection, what it is also doing is providing tacit agreement that government-imposed policies restricting travel are acceptable,” commented Dr. Meryl Nash, an internist and epidemiologist, about the findings.

“It furthermore provides tacit approval of vaccine passports.”

👉 Courtesy: NaturalNews

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Guitar Legend ERIC CLAPTON: “I Can’t Sleep Because of The Pain…The Vaccine Took My Immune System…And Just Shook It Around”dde

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 13, 2023

💭 ዝነኛው እንግሊዛዊ የጊታር ተጫዋች ‘ኤሪክ ክላፕተን’ የኮቪድ ክትባት ስለሚያስከትለው የጎንዮሽ ጉዳት እንዲህ በማለት ይመሰክራል፤

በህመም ምክንያት መተኛት አልቻልኩምክትባቱ በሽታ የመከላከል ስርዓቴን ወሰደብኝእናም ሰውነቴን አንቀጠቀጠው!”

ኤሪክ ሁለት ዶዝ የ አስትራዘኔካ/AstraZeneca ክትባት ወስዷል፣ አስራዘኔካ በ ደም ማስረጋት ስጋት ምክንያት በብሪታኒያ በስራ ላይ እንዳይውል ከታገደ በኋላ በስውር ተወግዷል።

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

እጅግ በጣም አዘንኩ። እግዚአብሔር ይርዳህ ውድ ኤሪክ! እኔ እራሴ መጥፎ ተጫዋች ብሆንም በትንሹም ቢሆን ጊታር በሆቢ መልክ እጫወታለሁ። ኤሪክ ክላፕተን ከማደንቃቸውና ከምወዳቸው ጊታር ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው። ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት አንዱን ኮንሰርቱን ለመጎብኘት እድሉ ነበረኝ፤ በቀጥታ ደግሞ ሲታይና ሲሰማ እጹብ ድንቅ ተጫዋች ነው። ግሩም ግለሰብም ነው! አይዞህ ኤሪክ!

💭 Eric Clapton testifies about his Vaccine Side Effects

Eric Clapton testifies about his Vaccine Side Effects to the CV 💉 Eric has received 2 doses of the AstraZeneca vaccine, AZ has been quietly withdrawn in the UK due to concerns of Blood Clotting.

Why does Eric Clapton’s story matter? He may have been injured by two doses of the AstraZeneca COVID-19 vaccine, but this is not just an “AstraZeneca issue”.

This is a spike protein issue – regardless of the platform that delivers the spike protein into your body (Pfizer, Moderna, J&J, AstraZeneca, Novavax, Sputnik, Covishield).

💭 This saddens me greatly. May God help you, dear Eric! Although I’m a bad player myself, I play the guitar at least as a hobby. Eric Clapton is one of my favorite guitarists. Fifteen years ago I had the opportunity to visit one of his concerts; He is an absolutely wonderful player when seen and heard live. He is also a wonderful person! Cheer up Eric!

______________

Posted in Ethiopia, Health, Music | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CDC Data Confirms C-19 Vaccination Knocks Up to 24 Years Off a Man’s Life | ክትባት ቶሎ ያስረጃል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2023

💭 የአሜሪካ በሽታዎች መከላከልና ቁጥጥር ማዕከል (CDC) አዲስ መረጃ እንዳሳወቀው የ ኮቪድ-19 ክትባት ከአንድ ሰው ህይወት ላይ እስከ ፳፬/24 አመት ድርስ እንደሚያንኳኳ/ እንደሚቀንስ ያረጋግጣል።

💭 …The long-term consequences of Covid-19 vaccination are now being realised…

A year ago, doubly vaccinated Australians were 10.72x more likely to catch Omicron than the unvaxxed. Now they are 20x more likely and the triply or more vaxxed are 35x more likely, as the latest NSW Health stats show.

Meanwhile, the latest Cleveland Clinic Data and the latest US data analysed by Josh Stirling, founder of Insurance Collaboration to Save Livess and former #1 ranked Insurance Analyst, shows a really really disturbing trend.

The damage to health caused by each vaccine dose does not lessen over time. It continues indefinitely.

In fact, CDC All-Cause Mortality data show that each vaccine dose increased mortality by 7% in the year 2022 compared to the mortality in year 2021.

So if you have had 5 doses then you were 35% more likely to die in 2022 than you were in 2021. If you have had one dose then you were 7% more likely to die in 2022 than you were in 2021. If you are unvaxxed then you were no more likely to die in 2022 than you were in 2021.

So on 2022 September12, 6199 employees were unvaxxed, 2359 were single jabbed, 13804 were double jabbed, 20798 were triple jabbed and 3538 were quad jabbed or penta jabbed with the original vaccine, which was designed against the Wuhan Hu1 reference virus, which was NOT isolated from a Human but was generated on a computer.

The results of their study, shown graphically above, demonstrate that the more doses of the original vaccine you took, the more likely you were to catch covid. In other words the original Covid vaccine is not merely ineffective against Omicron. It is actually anti-effective.

It is therefore not a vaccine against the present strain of Covid. It is an antivaccine. It damages your immune system in a dose-dependent manner. The more shots you took, the more damage you will have done to your immune system.

The writer first saw this from PHE Vaccine Surveillance reports and published his findings to PHE themselves AND on my website and in The Expose, on 2021 October10.

‘The Science’ has now been established by the Cleveland Clinic. Genetic vaccines damage your immune system and make you not less likely but more likely to be infected with Covid.

Not only that but they have horrendous side effects on the cardiovascular, neurological and reproductive systems as well.

They are nothing short of mandatory progressive euthanasia.

👉 Courtesy: The Expose

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Unvaxed Women Are Reporting Agonizing Pain and Menstrual Cramps After Sleeping With Vaxed Husbands

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2023

💭 ያልተከተቡ ሴቶች ከከተቡ ባሎቻቸው ጋር ከተኛ በኋላ የሚያሰቃይ ህመም እና የወር አበባ ቁርጠት እያስከተለባቸው ነው። እግዚኦ!

ይህን በጣም ከባድ የሆነ ወንጀል የፈጸሙ ሁሉ እግዚአብሔር ይይላቸው! ለዚህ የኮቪድ ክትባት ዘመቻ ቅስቀሳ ስታደርጉ የነበራችሁ እነ ዶ/ር ዘበነ ለማ ወዮላችሁ! ምናልባት በይፋ ወጥታችሁ ይቅርታ ብትጠይቁ ትንሽ ተስፋ ሊኖራችሁ ይችላል።

እንግዲህ የቅርብ ግኑኝነት ወይም የትዳር አጋሮቻችንን በጥንቃቄ መምረጥ ሊኖርብን ነው።

  • ፩ኛ. የአምላካችን የክርስቶስ ቤተሰብ አባል ነሽን/ ነህን ?
  • ፪ኛ. ተከትበሃልን? ተከትበሻልን?

የሚሉት ጥያቄዎች ለዘመናችን ቍልፍና አስፈላጊ የሆኑ ጥያቄዎች ናቸው።

💭 “The Pfizer documents show that women are exposed to it [the mRNA jab] from vaccinated men through sexual intercourse.”

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Soccer-Former Star Italy Striker Vialli Dies Aged 58 | R.I.P

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2023

የእግር ኳስ የቀድሞው የጣልያን ኮከብ አጥቂ ጂያንሉካ ቪያሊ በ፶፰/ 58 አመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለየ | ነፍስ ይማር

The former Chelsea player and manager Gianluca Vialli has died aged 58 after a battle with cancer.

The Italian, who was diagnosed with pancreatic cancer five years ago, played for and managed the London club, scoring 40 goals in 88 games between 1996 and 1999 during his time on the pitch for Chelsea, becoming one of the clubs most beloved players.

Tributes have flooded in for Vialli, with former teammate Graeme Souness, who played alongside him at Sampdoria, visibly emotional as he remembered his friend on Sky Sports.

He said: “I can’t tell you how good a guy he was. Forget football, he was just a gorgeous soul. He was just a truly nice human being.

“He was just fabulous to be around. He was such a fun-loving guy, full of mischief, wonderful footballer and a warm human being.

“People will say things about his magnificent football ability, and correctly so, but above all that what a human being. My condolence go to his family – the kids were blessed to have a dad like that, his wife was blessed to be married to a man like that.”

His former club Sampdoria described him as “better than Pele” in an emotional tribute, saying: “You gave us so much, we gave you so much: yes, it was love, reciprocal, infinite. A love that will not die today with you. We will continue to love and adore you.”

________________

Posted in Ethiopia, Life, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘ብጹዕ’ አቡነ አረጋዊ በ666ቱ ክትባት በመከተባቸው ታመው በዕለተ ጻድቁ አቡነ አረጋዊ በባቢሎን ዱባይ ለመታከም ሲያስቡ ምን ገጠማቸው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 26, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ይህ ክስተት ገጠማቸው…

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፳፬]❖❖❖

ሐሰተኞች ክርስቶሶችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉና፥ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ እስኪያስቱ ድረስ ታላላቅ ምልክትና ድንቅ ያሳያሉ።

እንግዲህ ልክ በእባቡ ክትባት ከተከተቡና፣ ለእባቡ መርዝም ቅስቀሳ ባደረጉ በዓመቱ፤ ያውም በፃድቁ አባታችን በአቡነ አረጋዊ ዕለት! ያውም የፃድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ልጆች በትግራይ እየተጨፈጨፉ፣ እየተራቡና ሐኪም ቤቶቻቸው ሁሉ ፈራርሰው በሕክምና ዕጦት እየረገፉ ባሉበት ወቅት፣ ያውም ጥቃት የደረሰበት የፃድቁ አቡነ አረጋዊ ደብረ ዳሞ ገዳም ሁኔታ ምን ላይ እንዳለ በማናውቅበት በዚህ የጨለማ ዘመን፤ ዋው!

እግዚአብሔር ይማራቸው፤ ግን የእግዚአብሔርን ክብር መቀነስ ይሆንብኛልና ‘አባት’ አልላቸውም። ምናልባት አውሬው እንደ እነ አቡነ አብርሃም፣ አቡነ ኤርምያስ፣ አቡነ ናትናኤል፣ ኢሬቻ በላይ፣ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል ቤተ ክህነት ውስጥ ሠርገው እንዲገቡ ያደረጋቸው ‘ዶ/ር ፈሪሳውያን’ መካከል አንዱ ይሆናሉ የሚል ጥርጣሬ ለረጅም ጊዜ ነበረኝ። በጣም አዝናለሁ፤ እነዚህን ሰዎች በደንብ ለተመለከተ ምንም ዓይነት የአባትነትን ማንነት አያሳዩም።

ማንም በሕመም እንዲሰቃይ አንሻም፤ ግን ለመሆኑ ስለሚጨፈጨፉት ጽዮናውያን ተቆርቁረውና አልቅሰው ከማውራትና ከመስበክ ይልቅ ለማይመለከታቸውና ብቃት ለሌላቸው የሕክምናው ሳይንስ የዲያብሎስ ጠበቃ ሆነው አሳፋሪ የ”ተከተቡ” ቅስቀሳ የሚያደርጉት እንደ ዶ/ር አቡነ አረጋዊ + ዶ/ር ዘበነ ለማ ወዘተ የመሳሰሉ ፈሪሳውያን ዛሬም ለእባቡ ክትባት ቅስቀሳ በማድረጋቸውና ሚሊየኖች ምዕመናንን በማሳታቸው ተጸጽተውና እራሳቸውን ዝቅ አድርገው ኢትዮጵያንና እግዚአብሔር አምላኳን በይፋ ይቅርታ ለመጠየቅ የትሕትና ብቃት አላቸውን? ይቅርታ ሳይጠይቁ እንዴት በአደባባይ መታየት፣ መናገር ወይም መስበክ ይቻላቸዋል?

ቪዲዮው ላይ በበቂ ማስረጃ የሳይንስ ልሂቃኑ ሳይቀሩ እንደሚጠቁሙን የኮቪድ ወረርሽኝ ገና ከጅምሩ ከእባብ ነው የተገኘው፤ ክትባቱም የእባብ መርዝ ነው! መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን መስቀል አስመልክቶ በስቅለት ዕለት የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤

መስቀል ለክርስቲያኖች የሕይወትና የድኅነት ምልክት የሆነው መድኅኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ከተሰቀለበት ጊዜ ጀምሮ ነው፡፡ ሁለቱ ከእንጨት የተገኙት የመስቀሉ ክፍሎች (አግድም እና ቀጥታ) በጣም ትልቅ የሆን ትርጉም ነው ያላቸው።

በኦሪት መስቀል የመርገምና የመቀጫ መሣሪያ ሆኖ ይቆጠር ነበር፡፡ ”ማንም ሰው ለሞት የሚያበቃውን ኃጢአት ቢሠራ እንዲሞትም ቢፈረድበት በእንጨትም ላይ ብትሰቅለው በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር”[ዘዳ ፳፩፥፳፪፡፳፫]

የጥንት ሮማውያን ወንጀለኞችን በመስቀል ተሰቅለው እንዲሞቱ ማድረግ ልማዳቸው ነበር፡፡ ክርስቶስ ኢየሱስ ለድኅነተ ዓለም ከመሰቀሉ በፊት የእርግማን ምልክት የነበረው የመስቀል ታሪክ ጌታችን ከተሰቀለበት በኃላ ግን ታሪኩ ተቀይሯል፡፡

  • ቀኝ (በግ – ፍያታዊ_ዘየማን )እና 😈ግራ (ፍዬል – ፍያታዊ ዘፀጋ)
  • ቀኝ (የኢየሱስ ክርስቶስ ደቀመዝሙር) እና 😈 ግራ (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍራ)

ጌታም ቆላተ ዮሳፍጥ ከሚባል በረሀ አውርዶ መናውን ውሀውን ከወትሮ አብልጦ አወረደላቸው። ኃይሉን ክሂሎቱን አሳያቸው። መርዛማ እባብ አስነሥቶ ጐድናቸውን እያስቀደደ አስፈጃቸው። ሙሴም “አቤቱ ጌታዬ ሕዝበ እስራኤልን የሚመግባቸው ቢያጣ ከበረሀ አውርዶ አስፈጃቸው እንዳይሉህ መድኃኒት ፈልግላቸው” ብሎ ጸለየ። ጌታም የወዳጁን ጸሎት ፈጥኖ ይሰማልና “ብረቱን እባብ አስመስለህ በተራራ ላይ ተራዳ ተክለህ ብረቱን በዚያ ላይ ሰቅለህ አሳያቸው። ያን አይቶ ሰምቶ ያመነ ይዳን፤ ያላመነ ይፈጸም፤” አለው። ተራራው የቀራንዮ አምሳል ነው፣ ተራዳው የመስቀል፣ ብረቱ የወልደ እግዚአብሔር፣ እባብ የዲያብሎስ፣ ቍስሉ የኃጢአት፣ መርዙ የመርገመ ሥጋ የመርገመ ነፍስ፣ በረኃው የገሃነመ እሳት አምሳል ነው። ያን አይተው ሰምተው ይዳኑ ማለቱ፤ ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያመኑ ሐዋርያት ሰምተው ያመኑ ምዕመናን የመዳናቸው አምሳል ነው። ያላመኑ ይፈጸሙ ማለቱ፤ ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያላመኑ አይሁድ ሰምተው ያላመኑ አሕዛብ ያለመዳናቸው አምሳል ነው።

ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ይህን ሁሉ ዘመን የጠበቃቸውንና ከዘመን ወደ ዘመን በድልና ያሸጋገራቸውን እግዚአብሔር አምላካቸውን ዛሬ ሁሉም ነገር ባለቀበት የፍጻሜ ዘመን በ666ቱ መጫወቻ የእባብ ምራቅ ክትባት ፈጣሪያቸውን እንዳያሳዝኑት አደራ እላለው ፥ ክትባቱ በፍጹም ለጽዩናውያኑ ኢትዮጵያውያን አይሆነንም በተለይ የተዋሕዶ ልጆች እንንቃ፥ ባቢሎን ኤሚራቶች እየተቅበዘበዙ ነው፤ ዛሬም “የእርዳታ ምግብ” ወደ ትግራይ ላክን” ሲሉ ነበር። በተጨማሪ ትውልደ አክሱማዊት ኢትዮጵያ የሆኑትን እነ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን፣ ዶ/ር ሊያ ታደስን፣ አቶ ተወልደን(ሹልክ ብለው በመልቀቅ ተሠውረዋል) እንዲሁም አቡነ ማትያስን ይህን ጉዳይ በሚመለከቱ የሥልጣን ወንበሮች ላይ በዚህ ዘመን ማውጣታቸው ዝም ብሎና በአጋጣሚ አይደለም፤ ዋናው ትኩረታቸው የክቡር መስቀሉ አንዱ ክፍል (ቀጥታ) የሚያመላክተውን የሕይወት ዛፍንና የቃልኪዳኑ ታቦት የሚገኙባትን ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያ ላይ ነው፤ ስለዚህ አሁን ባለቀ ሰዓት ክትባቱን ወደ ትግራይ እንዳያስገቡ፤ ዋ! ዶ/ር ቴድሮስና ዶ/ር ሊያ! የኮሮና ክትባት በሚል መርፌ በጭራሽ የጽዮናውያንን ሰውነት እንዳታስነኩ ምክሬና ማስጠንቀቂያዬ ነው። የፃድቁ አባታችንን የአቡነ አረጋዊን መጠሪያ የያዛችሁ (አቡነ አረጋዊ + አረጋዊ በርሄ + ሄርሜላ አረጋዊ) ወዮላችሁ! ጥይቱና ረሃቡ ይበቃናል!

❖❖❖

የኢየሱስ ደም ክትባቴ ነው፤

ስጋ ወደሙ መድኃኒቴ ነው!

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፫፥፬፡፭]

“በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።”

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: