Posts Tagged ‘ልጆች’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2020
የኮንዶ ሰቆቃ በዞሊንገን ጀርመን
፭/5 ሕፃናት ኮንዶሚኒየም ውስጥ በገዛ እናታቸው ተገድለው ተገኝተዋል። አንድ ልጇ ግን በሕይወት ተርፏል
- –እናትየዋ ፳፯/27 ዓመቷ ነው (፪ በ ፳ ተስተካክሏል)
- –ልጆቿ ከ ፩/1 እስከ ፰/8 የሚደርሱ ሕፃናት ናቸው
እናትየዋ በተንቀሳቃሽ ባቡር ላይ እራሷን ጥላ ለመግደል ሞከራ ከሞት ተርፋ አሁን በሐኪም ቤት ትገኛለች
አሳዛኝ ነው፤ ነፍስ ይማር፤ R.I.F / R.I.P
አዎ! ይህች ድኻ ጀርመናዊትና ብዙዎቹ ጀርመናውያን ተጠያቂዎች አይሆኑም፤ ነገር ግን ዮሃን ሉድቪግ ክራፕፍ የተሰኘው ፕሮቴስታንት ጀርመን የወጣበት የክርስቶስ ተቃዋሚ ፕሮቴስታን እንቅስቃሴ ተጠያቂ ነው፤ ምክኒያቱም “ኦሮሞ” የተባለውን ፀረ–ኢትዮጵያ መንጋ በመፍጠሩና እስከ ዛሬ ድረስ ድጋፉን እየሰጠ በኢትዮጵያውያን ላይ የእርስበርስ ጥላቻን በመዝራቱ፤ ኢትዮጵያውያን እንዲፈናቀሉ፣ በሃገራቸው እየተሳቀቁ እንዲኖሩ፣ እንዲፈናቀሉ፣ እንዲሰደዱና እንዲያልቁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከቱ።
በጣም የሚገርም ነው፤ ባለፈው ሳምንት በአቡነ ተክልሐይማኖት ዕለት አንዲት ጀርመናዊት ተዋውቄ ነበር፤ የመጨረሻ ስሟም ልክ እንደ ፕሮቴስታንቱ “ክራፕፍ” ነበር። የተለመድ ስም አይደለም። “ታውቂዋለሽን? የዘር ወይም የቤተሰብ ግኑኝነት ይኖራችሁ ይሆን?” በማለት ጠይቂት እንደማታውቀውና እንደሌላቸው ነግራኝ፤ “በይ በሚቀጥሉት ሳምንታትና ወራት ከእርሱ ጋር በተያያዝ ኢትዮጵያ ስለሚካሄደው ነገር ብዙ ትሰሚያለሽና ጉግል አድርጊ” ብዬ የቤት ሥራ ሰጥቻት ነበር። ዛሬ በጣም በጣም ይገርመኛል።
ኮንዶውን አስመልክቶ ዝርዝር ሲወጣ እመለስበታለሁ።
_____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Infos | Tagged: ልጆች, አሳዛኝ ነገር, ኢትዮጵያ, እናት, ኦሮሞ, ክራፕፍ, ዞሊንገን, ጀርመን, ግድያ, Children, Germany, Mother, Solingen, Tragedy | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 18, 2019
ሰይፉ ፋንታሁን በተማሪዎች መመረዝና በግዮን ሆቴል አዳራሽ መፍረስ ላይ መረጃ ለማቅረብ ሲሞክር ስሰማው፤ “እንዴ ምናልባት ሰውየው እየነቃ ይሆን? ወንጀለኞቹ የአዲስ አበባ ሜዲያዎች እንደሆኑ ለነዋሪው የእንቅልፍ ኪኒን ከመስጠት ሌላ ይህን ስለመሰለ ጉዳይ በጭራሽ አይዘግቡም” የሚል ስሜት ተሰምቶኝ ነበር።
የሰዶምና ገሞራ ውላጆች የዲያብሎስ የግብር ልጆች የሆኑት እነ ግራኝ አብዮትና ታከለ ኡማ ለብዙ ጭካኔ ለተሞላባቸው ድርጊቶች የተዘጋጁና ብቁ መሆናቸውን ተዓምረኛው ዘመነ ዮሐንስ እያሳየን ነው። የኢትዮጵያን ስም አዘውትረው በሚያነሱት አሐዱ 94.3 ኤፍ ኤም በተሰኘዉ ራዲዮ ጣቢያ ላይ ጠላተ ኢትዮጵያ የዋቄዮ–አላህ አርበኞች እያካሄዱ ያሉትን ጂሃድ እንመዝግበው።
የኢትዮጵያን ንብረት ለጠላቶቿ በማስረከብ ላይ ያሉት እነዚህ ወረበሎች እያንዳንዷን የአሠርቱ ቃላት ትዕዛዝን የጣሱ ከሃዲዎች፣ አታላዮች፣ ቀጣፊዎች፣ ሌቦችና ገዳዮች ናቸው። ስለዚህ ሰይፉን ከእነቤተሰቡ ለማቃጠል ቢሞክሩ የሚገርም ነገር አይደለም። እነ ኢንጂነር ስመኘውን በጠራራ ፀሐይ የገደለ ወንጀለኛ ይህን የመሰለ ጽንፈኛ ተግባር አንድም ሌሊት ሳይፈጽም ካደረ ዕረፍት የለውምና። እኅተ ማርያም “አብዮት አህመድ ቀን ሰው ሌሊት አውሬ ነው” ማለቷ ይህን ጽንፈኛ ተግባሩን ይጠቁመናል።
ሌባው ሰርቆ ከመሸሹ በፊት ቶሎ መያዝና ለፍርድ መቅረብ አለበት!
[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]
“ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ልደታ, ልጆች, ሕፃናት, መርዝ, መኖሪያ ቤት, ሰይፉ ፋንታሁን, ተማሪዎች, ታከለ ኡማ, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, እሳት ቃጠሎ, ከንቲባ, የመርዝ ጂሃድ, ግዮን ሆቴል, ፍሬህይወት | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2019
በአዲስ አበባ ልደታ ማርያም አቅራቢያ በሚገኘው ፍሬህይወት ቁጥር አንድ ትምህርት ቤት ዛሬ ኅዳር ፲፯ /፪ሺ፲፪ ዓ.ም በዕለተ ቅዱስ እስጢፋኖስ፡ ጠዋት ላይ ፳፭ ተማሪዎች እና ፭ መምህራን ላይ በተፈጠረው የጤና ዕክል ምክንያት ወደ ጥቁር አንበሳ እና ዘውዲቱ ሆስፒታሎች ተወስደዋል።
በኢትዮጵያውያን ሕፃናት ላይ የመርዝ ጂሃድ እንደሚካሄድ በተለይ ላለፉት ሰባት ዓመታት ሳስጠነቅቅ ነበር። “ልጆቻችሁ ከማን ጋር እንደሚበሉ ተከታተሉ፣ የልጆቻችሁን የምሳ እቃ ተቆጣጠሩ” እያልኩ፡ በመንገድ ላይ ሳይቀር እንደ “እብድ” ስለፈልፍ ነበር። ያየሁትን አይቻለሁና። ከአምስት ዓመታት በፊት ሊደበድቡኝ ሁላ የመጡ መንጋዎች ነበሩ። በቅርቡ እንኳን የታከለ ኡማ “ነፃ ምግብ” ፕሮግራም አደገኛ ሊሆን እንደሚችል ለመጠቆም ሞክሬ ነበር። ወገን፡ እነዚህ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ባገኙት አጋጣሚ ከሁሉም አቅጣጫ ነው እያጠቁን ያሉት!
ከሁለት ዓመታት በፊት በቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን ያገኘኋቸው አንዲት እናት ታከለ ኡማ ከመጣበት በአምቦ ከተማ የተዋሕዶ ህፃናት እየተመረዙ እንደሆነ ጠቁመውኝ እንደነበር አስታውሳለሁ። በጣም ያሳዝናል፤ ሕዝባችን ለምን፣ በምን እና እንዴት እንደታመመ ውጭ ያለን ወገኖቹ ካላሳውቅነው በቀላሉ አያውቀውም፤ በመተት አስረውታል።
ለተጎዱት እግዚአብሔር ይድረስላቸው!
__________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ልደታ, ልጆች, ሕፃናት, መርዝ, ሙስሊም ኡማ, ተማሪዎች, ታከለ ኡማ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ ለኡማቸው, ከንቲባ, የመርዝ ጂሃድ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፍሬህይወት | 2 Comments »