Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ልደታ ማርያም’

ግራኝ ኢትዮጵያን ለአረብ ሸጧታል | በድጋሚ መታየትና መነበበ ያለበት ከ፫ ዓመታት በፊት ልክ በልደታ ዕለት የቀረበ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2022

💭 የረመዳን ጋኔን በ አሰላ | የተዋሕዶ ልጆችን አባርራችሁ ብቻችሁን ልትኖሩባት? | አይይ! እሳት ይወርድባችኋል እንጂ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2019

“አሰላ”የሚለው ቃል “እስላም” ወይም “አላህ” ከሚባሉት ቃላት ጋር ተመሳስሎባቸዋል…

ለተጠሩበት ጂሃድ የረመዳን ጊዜን መምረጣቸው የአላሃቸው ፍላጎት ነው፣ ግራኝ አህመድ ሲያደርገውም የነበረው ቤተክርስቲያንን ማጥቃት እና ማቃጠል ነው፣ ልደታ ማርያምን ጠብቀው ቅድስት ማርያምን መዳፈራቸው ደግሞ ዲያብሎሳዊ ሤራቸውን የሚያጋልጥ ነው።

የቪዲዮው መጨረሻ ክፍል ላይ የሚታየው ነገር እንደ ትንቢት ተደርጎ ሊወሰድ ይገባዋል። ከፋንም አልከፋንም ይህ ነገር መምጣቱ የማይቀር ነው፤ ፍየሎቹ እግዚአብሔር አምላክን እጅግ በጣም እያስቆጡ ነውና መልሱን በቅርቡ ይሰጣቸዋል።

የዋቄዮ አላህ ልጆች በአሰላ ክርስቲያኖች ላይ ከመስከረም ወር አንስቶ ያካሄዱት ጂሃዳዊ እንቅስቃሴ ቅደም ተከተል እንደሚከተለው ነው፦

***መስከረም ፪ሺ፲፩ ዓ.***

ከወደ አሰላ የሚመጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ ለረጅም ጊዜ ተዋልደውና ቤተሰብ መስርተው በሚኖሩ የሌላ ብሄር ተወላጆች ላይ ጥቃት በማድረስ ክልሉን ለቃችሁ ውጡ በሚሉ ኃይሎች፣ ከፍተኛ ጭንቀት በሰዎች ዘንድ ፈጥሯል።

የሃይማኖትማጽዳት ወንጀል በአሰላ አንዣቧል

አሰላ ከተማ በክርስቲያኖችና በሙስሊሞች መካከል ተፈጥሮ ነበረው ከፍተኛ ግጭት በውይይት ተፈታ ነገር ግነ ግጭቱን ያስነሱት የቤተ ክርስቲያን አጥር ላይ የኦነግን ባንዲራ እንሰቅላለን ሲሉ አይቻል ሲባሉ በጉልበት ፤በግድ ለመስቀል ሲሞክሩ ክርስቲያኖች ተቃውመው እነዳይሰቀል ሲሞክሩ ሌላ አለማ ያለቸው አክራሪ እስለሞች ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመው ክርስቲያኑን ለማጥቃት ቢሞክሩም አልተሳካለቸውም፤ በሚገርም ሁኔታ በብዛት የተጎደዱት ሙስሊሞች ናቸው በአሁን ሰዓት በአሰላ ከተማ ሰሞኑን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በእርቅ መፈታቱ ተገለፀ።

***መጋቢት ፪ሺ፲፩ ዓ.***

በአሰላ ዜጎች ክልሉን ለቃችሁ ካልወጣችሁ እየተባሉ በዛቻ ከፍተኛ ስጋት ላይ እንደወደቁ ሕብረ ራዲዮ ዘገባ። ድርጊቱ እልቂት ከማድረሱ በፊት የክልሉ ሆነ የፌደራል መንግስት ሀላፊነቱን እንዲወጣ የከተማዋ ነዋሪዎች እያሳሰቡ ሲሆን፣ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ አሰላ ሰሞኑን የአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ ቤት ላይ ወረቀት እየለጠፉ በተለይ የንግድ ድርጅት ያላቸውን በአስቸኳይ ለቃችሁ ሂዱ የሚል ማስፈራሪያ፣ በተደራጁ ከከተማዋ ዙሪያ በመጡ ጽንፈኛ ቄሮዎች እየተጠናከረ መምጣቱን የህብር ሬዲዮ የአካባቢው ምንጮቹን ገልጾ ዘግቧል።

የወጣቶቹ ድርጊት ለማንም የከተማዋ ነዋሪ ለአካባቢው አስተዳደር የተሰወረ አለመሆኑን የጠቀሱት የሕዝብ ራዲዮ ምንጮች፣ ይህ ዘር ላይ ያነጣጠረው ማስፈራሪያ፣ ዛቻና ወረቀት ለይቶ መለጠፍ፣ ከፍተኛ ስጋት ላይ የጣላቸው ሲሆን ፣ የክልሉ መንግስት ሆነ የፌደራል መንግስቱ ግጭት ተከስቶ ንጹሃን ከመጎታቸው በፊት ሁኔታውን በአስቸኳይ እንዲያስቆም ሲሉ እነዚሁ የአካባቢው የህብር ራዲዮ ምንጮች ገልጸዋል ።

የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችና ጋዜጠኞች ወደ አካባቢው በፍጥነት መጥተው ሁኔታውን እንዲያዩ ሲሉ ለአካባቢው የዜና ምንጫችን ስጋት ላይ የወደቁት ወገኖች ጥሪ ማቅረባቸው ሕብረ ራዲዮ የዘገባ ሲሆን፣ “የመከላከያ ሰራዊቱ ዜጎች ከተገደሉ ሴቶች ከተደፈሩ ከተሳደዱና ከተፈናቀሉ በኋላ፣ ሳይሆን አስቀድሞ ሊደርስልን ይገባል። የክልሉ የአካባቢው አስተዳደር ስጋቱን በአግባቡ ተረድቶ ወጣቶቹን ለማስቆም ምንም ፍላጎት አለማሳየቱ፣ ቅስቀሳውን እያደረጉ፣ “ውጡ ፣ ለቃችሁ ሂዱ!” የሚል ወረቀት በአደባባይ በልበ ሙሉነት እየለጠፉ ዝም መባላቸው፣ በተዘዋዋሪ የሚፈልገው ስለመሆኑም አመላካች መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ።

ከጥቂት ወራት በፊት የአሰላ ነዋሪዎች የመስቀል በ’አልን እንዳያከብሩ፣ በከነቲባዋ ወ.ሮ ዘይነባ ድጋፍ፣ ከውጭ የመጡ ቄሮዎች ህዝቡን ሲያሸብሩ ነበር።

ክልሉን በአሁኑ ጊዜ የምታስተዳድረው በኦህዴድ/ኦዴፓ ውስጥ ጽንፈኛ አመለካከት አላት የምትባለዋ ወ/ሮ ጠይባ ሁሴን ናት።

***ግንቦት ፩ (ልደታ ማርያም) ፪ሺ፲፩ ዓ.***

አሰላ ላይ ረብሻ እንዳለ የሚጠቁሙ መረጃዎች እየተሰሙ ነው። መረጃዎቹ የሚጠቁሙት አሰላ የማርያም ቤተክርስቲያን ጥምቀት ባህር ወይም የታቦት ማረፊያ ቦታ ላይ መስጊድ መሰራቱን ተከትሎ የማርያም ቤተክርስቲያን ደውል ተደውሎ በትላንትናው ዕለት መስጊዱን አፍርሰውታል። በአሰላ እየተደረገ ያለውን ተግባር በመቃወም ዛሬ ሰልፍ ወጥተው የነበሩት ክርስቲያኖች ጋር አለመግባባት ተከስቶ ከፍተኛ ረብሻ መከሰቱና እንዳልበረደም ተሰምቷል።

መረጃዎቹ የሚጠቁሙት በአሰላ ከተማ 01 ቀበሌ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ (አሁን ፖሊ-ቴክኒክ መሰለኝ) አጠገብ አንዲት የበሬ ግንባር የምታክል መሬት አለች። የከተማዋ ነዋሪዎች እንደተናገሩት የተወሰኑ ሰዎች በዚህ ክፍት ቦታ መስጊድ እንሰራለን ብለው መንቀሳቀስ ይጀምራሉ።

መስጊዱ የሚሰራው በተለምዶ “ማሪያም ሰፈር” ተብሎ በሚታወቀው ሰፈር ነው። የከተማ መስተዳደሩ ለመስጊዱ ግንባታ እውቅና እና ፍቃድ እንዳልሰጠ ታውቋል። ሆኖም ግን በዚህ ምክንያት ዛሬ በአሰላ ከተማ በክርስቲያን እና እስልምና እምነት ተከታዮች መካከል ከፍተኛ ረብሻና ብጥብጥ ተቀስቅሷል።

👉 በኢትዮጵያ የረጅም ዘመናት ታሪክ

💭 አሳፋሪ የታሪክ ወቅትና ምእራፍ | አረቡ ኢትዮጲያዊቷን ከፎቅ ወረወራት | በገዛ አገሯ ፥ በአዲስ አበባ

በአረብ አገር የሚያሰቃዮአቸው እንዳይበቃ…እንግዲህ ይህ ሁሉ መፈናቀል፣ የሽብር ጥቃትና ግድያ ሆን ተብሎ በሉሲፈራውያኑ ቀደም ብሎ በደንብ የተቀነባበረ ነው፤ ከሃዲዎቹ እነ ዶ/ር አብዮት መሣሪያዎቻቸው ናቸው።

ሉሲፈራውያኑ የሕዝባችንን አእምሮ ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ብሎም ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን በዓለም ፊት ለማዋረድ ያስችላቸው ዘንድ የህዝባችንን ሞራል ዛሬም እንደገና በመስበር ላይ ይገኛሉ…ዛሬ ቀዝቃዛ ውሃ ነገ ደግሞ ሙቅ ውሃ እያፈሰሱ የወጣቱን አእምሮ በማጠብ ላይ ናቸው። ዛሬ ማር፣ ነገ እሬት፤ ዛሬ ያፈናቅላሉ፣ ከፎቅ ይወረውራሉ፣ ይገድላሉ፥ ነገ ደግሞ እያለቃቀሱ እርቅና ሰላም ፈጥረናል ይላሉ ፥ ዛሬ“አስደሳች ዜና…” ነገ ደግሞ “አሳዛኝ ዜና…” ቅብጥርሴ እያሉ ተለዋዋጭ የሆነ ፕሮፓጋንዳን በመንዛት ያልጠረጠሩትን ኢትዮጵያውያንን የመርዛማ ጥቃታቸው ሰለባ ያደርጓቸዋል።

➕ በተጨማሪ፤

💭 ለአምስት ሺህ ዓመታት በነፃነት የኖረችዋ ኩሩዋ ኢትዮጵያ ዛሬ ለምዕራባውያኑ እና ለአረቦች የባርነት ቀንበር ተጋልጣለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 12, 2018

ግማሾቻችንን ይህ ሊከነክነን ይችላል፤ ሃቁ ግን፡ ከአፄ ምኒሊክ ዘመን አንስቶ መሪዎቻችንን የሚመርጡልን ሉሲፈራውያኑ ናቸው። ቀደም ሲል፡ አገር ወዳዶቹ አፄ ቴዎድሮስ እና አፄ ዮሐንስ ገና በእንጭጩ ሲገደሉ፤ እነ አፄ ምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴ እና ጠ/ ምኒስትር መለስ ደግሞ ከእንቅልፋቸው መንቃት ሲጀምሩና ወደ ተዋሕዶ ክርስትናም ለመመለስ ሲወስኑ ተገድለዋል። ያልተገደሉት መንግስቱ ኃ/ማርያም እና ኃ/ማርያም ደሳለኝ ብቻ ናቸው። ለምን? ለሉሲፈር አስፈላጊውን መስዋዕት ለማቅረብ ስለበቁና ባለውለታቸው ስለሆኑ ነው። አገር ወዳድ የሆነ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን መንግስታዊ ሥልጣኑን መያዝ የለበትም” የሚል መመሪያ ሉሲፈራውያኑ አላቸውና ነው።

የአንዋር መስጊድ በአዲስ አበባ ከተተከለበት ዘመን አንስቶ በኢትዮጵያ የነገሠው መንፈስ እስላማዊው የሉሲፈር መንፈስ ነው። በደርግ ጊዜ ቤተክርስቲያንን ከመስጊድ ጋር እኩል በማድረግ የመጀመሪያውን በር ከፈቱ፣ ላለፉት 27 ዓመታት ደግሞ፡ በአላሙዲን መሪነት ህዝበ ክርስቲያኑን በማድከምና አቅመቢስ በማድረግ ለአገሩና ለቤተሰቡ ያለውን ፍቅር እንዲያጣ፣ እንዲታመም፣ ልጅ–አልባ እንዲሆን፣ የማንነት ቀውስ እንዲገጥመው እና በመሰደድ አገሩን እንዲለቅ ተደረገ። በተቃራኒው ግን፡ የኢትዮጵያ ጠላት ለሆኑት የአረብ ወኪል ሙስሊሞች በፖለቲካ፣ በማህበረሰባዊ፣ በምጣኔ ኃብት እና በሃይማኖት መስኮች ኢትዮጵያን እንዲቆጣጠሩ አጎልብተዋቸዋል።

/ ሚንስትር መለስ በተገደሉበት ማግስት የአላሙዲን ወኪል የሆነው አቶ ደመቀ መኮንን፤ “እኔ ቁርአንን በአረብኛ ሸምድጀዋለሁ፤ አሁንም እቀራዋለሁ” በማለት “የሥራ ማመልከቻውን” አቀረበ፤ አቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝንም ለመተካት እጩ ሆነ (በጊዜው “አህመድ” የሚለውን ስም የያዘ ፖለቲከኛ በክርስቲያን ኢትዮጵያ መሪ ይሆን ዘንድ እድል የለውም የሚል እምነት ነበርና። ያቀዱት ጊዜ ሲደርስ ግን በደንብ ያዘጋጁትንና የኢትዮጵያ ሕዝብ መስማት የሚፈልገውን ሊናገር የሚችለውን ግራኝ አብይ አህመድን በመሪነት ለመምረጥ ወሰኑ።

አሁን፡ አቶ አብይ አህመድ እና አቶ ደመቀ መኮንን፡ ከፍተኛ ሥልጣኑ በየቦታው ከተሰጣቸው የሉሲፈራውያን አረብ ወኪሎች ጋር በመሆን፡ በሰይጣናዊው የሻሪያ ህግ የሚተዳደር የእስላም መንግስት ለመመስረት የሽግግሩን ሂደት በማፋጠን ላይ ናቸው። ግን፡ አንድ በአንድ ተፈርፍረው ያልቃሉ እንጂ አይሳካላቸውም!

ነጠብጣቦቹን ስናገናኝ፦

  • + የኢትዮጵያ መንግስት ለ ሉሲፈራውያኑ ምዕራባውያን እና አረቦች ለምን እጁን ለመስጠት እንደሚሻ
  • + በኢትዮጵያ ውስጥ ህወከትና ግድያዎችን ማን፡ ለምን እንደሚፈጥር
  • + የሕዳሴው ግድብ ግንባታ ለምን ለማዘግየት እንደተፈለገ
  • + ኢንጂነር ስመኘው በቀለ፡ ለምን፡ በማን እንደተገደለ
  • + ግራኝ አብይ አህመድ ለምን እህቶቻችንን ለአረብ አገሮች እንደ ዕቃ በርካሽ ለመሸጥ እንደወሰነ
  • + ኢትዮጵያ ውስጥ ሥልጣኑን ለእስላማዊ መንግስት ለማስረከብ እየተዘጋጁ እንደሆነ

💭 ሞኙ ኢትዮጵያዊ በአዲስ አበባ ጉዳይ እርስበርስ ሲባላ የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ በሱዳን እና ሶማሊያ ዳግማዊ ግራኝ አህመድን በመናሳሳት ላይ ነች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2019

ምንም የሌላቸው ውዳቂዎች ውቂያኖስ አቋርጠው ሌሎች ሃገራትን ለመያዝ ይሞክራሉ፤ ዓለምን የመግዛት ፀጋና ስጦታ ያለን እኛ ኢትዮጵያውያን በዘረኝነት፣ ጐጠኝነት፣ ጠባብነት፣ ብሔርተኝነትና መንደርተኝነት በሽታ እራሳችንን ለማጥፋት ተነሳስተናል።

በሱዳን የተፈጠረውን ውጥንቅጥ ሁኔታ በመጠቀም (እስከ መቶ ሰዎች በዚህ ሰሞን ተገድለዋል) .አይ.ኤና ቱርክ የመለመሉትን ሱዳናዊውን ወታደር መሀመድ ሃምዳን ዳጎሎን፡ “ሄሜቲ” ስልጣን ላይ ለማውጣት እያዘጋጁት ነው፤ ልክ እንድ ኮሎኔል (እንዴት ያገኘው ማዕረግ ነው?) /(ማን የሰጠው ማዕረግ ነው?) አብዮት አህመድ። ሙርሲ= አህመድ = ሄሜቲ።

በአሜሪካ እና ጀርመን እርዳታ ለኢትዮጵያ እንኳን የተረፈ ጨቃጨርቅ ፋብሪካ የገነባቸው እርኩሷ ቱርክ የቀድሞዋን የኦቶማንን/ኦስማን ግዛት መልሳ ለማምጣት ደፋ ቀና በማለት ላይ ነች። ይህ የኦስማን ግዛት ግራኝ አህመድን ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በማነሳሳት ተዋሕዶ ኢትዮጵያን ለማዳከም ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክታለች። ሦስት ሚሊየን አርሜኒያውያን እና አሽሩ ክርስቲያን ወገኖቻችንን የጨፈጨፈችው የአሁኗ ቱርክም የኢትዮጵያውያን ደም አሁንም ጠምጧታል፤ የግራኝ አህመድን መዋረድ ለመበቀል ወደ ኢትዮጵያ እና አካባቢዋ በየዘመኑ ዘልቃ በመግባት አሉ የተባሉትን የኢትዮጵያ መሪዎች ለመግደል በቅታለች። ከመቶ ሠላሳ ዓመታት በፊት የሃገራቸውን ዳር ድንበር ከወራሪ ጠላት ለመከላከል፤ እንደ ተራ ወታደር በጀግንነት ተፋልመው መተማ ላይ አንገታቸውን ለቱርክ ወኪሎች ለነበሩት ለድርቡሽ ሱዳናውያን የሰጡበት ድንቁን አፄ ዮሐንስ ንጉሠ ነገስት ዘኢትዮጵያን እንደምሳሌ መጥቀስ ይቻላል።

ዛሬም ተመሳሳይ ነገር እየታየ ነው፤ በሱዳን እና በሶማሊያ የመሀምዳውያኑ ቱርኮች ቅጥረኞች ተነስተው በኢትዮጵያ ሃገራችን ላይ እንደገና ለመዝመት እየተዘጋጁ ነው። ለጊዜውም ቢሆን አሁን ሁኔታው በጣም አመቺ ሆኖላቸዋል፤ ዳግማዊ ግራኝ አህመድን በዶ/ር አብዮት በኩል ለማምጣት ችለዋል፣ ልክ በግራኝ እና ጣልያን ወረራዎች ጊዜ እንደታየው በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ ሊነሳ የሚችል እስላማዊ ሠራዊት በተለይ “ኦሮሚያ” እና “ሶማሊያ” (እግዚአብሔር ይይላችሁ በተለይ እነዚህ ሁለት ክልሎች እንዲመሠረቱ ፈቃዱን የሰጣችሁ) በተባሉት ክልሎች ወቅቱን እና ትዕዛዙን በመጠባበቅ ላይ ነው።

ከታሪክ ለመማር ፈቃደኞች ብንሆን ነው አሁን ለምንገኝበት አሳፋሪ ሁኔታ አንጋለጥም ነበር። ፍዬሎቹ ጠላቶቻችን እነማን እንደሆኑ አንዴም፣ ሁለቴም፣ ሦስቴም… በተደጋጋሚ ለማየት በቅተናል፤ ግን ከታሪክ ስለማንማር እንደ ቱርኮችና አረቦች ከመሳሰሉት ውዳቂዮች መጫወቻ ሆነናል።

በደርግ ጊዜ መንግስቱ ኃይለማርያም አሉ የሚባሉትንና ልምዱ ያላቸውን ጄነራሎችና የጦር መሪዎች በመረሸን አገሪቱን አድክሞ ስለነበር እንደ ሶማሊያ ያሉ ውዳቂዎች እስከ ጂጂጋ ድረስ ሰተት ብለው ገቡ፤ በዚህ በሚሊየን የሚቆጠሩ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ህይወታቸውን አጡ። ዛሬም የዶ/ር አብዮት አህመድ መንግስት ልምዱ ያላቸውን የጦር መሪዎች በጴንጤዎችና ሙስሊሞች እየተካ የኢትዮጵያን ሠራዊት በማድከም ላይ ይገኛል። ቱርኮችና አረቦች በሶማሊያና ሱዳን በኩል በቅርቡ ለሚጀምሩት ወረራ ሕዝባችን ከመቼውም ጊዜ በከፋ ተጋልጦ ይገኛል። ሠራዊቱ ውስጥ የገቡት ጴንጤዎች መሳሪያዎቻቸውን እየወረወሩ ወደ ኬኒያ ያመልጣሉ እንጅ ለኢትዮጵያ ብለው አይሞቱም፥ ሙስሊሞቹም ለቱርክ፣ አረብና ግብጽ “ወንድሞቻቸው” ሲሉ ጡት ያጠባቻቸውን ኢትዮጵያን በመክዳት ከታሪካዊ ጠላቶቿ ጋር ተሰልፈው እንደሚወጓት 100% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እደፍራለሁ። ባለፉት አንድ ሺህ ዓመታት ይህን በተደጋጋሚ አይተናል፤ ከሰማይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም!

ባለፈው ዓመት ቱርክ ለኢትዮጵያ ሙስሊሞች ሠላሳ አራት ሺህ በጎችን ለበዓል ሰጥታ ነበር፥ ባለፈው ሳምንት ደግሞ አስራ አምስት ሺህ ወደ አማርኛ የተተረጎሙ እኩስ ቁርአኖችን በአዲስ አበባ መንገዶች ላይ አከፋፍላ ነበር። (መጀመሪያ በጉን፣ ቀጥሎ ቁርአንን፣ ከዚያም ሜንጫውን) ይታየን፤ እኔ በአንካራ ከተማ መንገዶች ላይ መጽሐፍ ቅዱስን ላከፋፍል ሲፈቀድልኝ! ክርስቲያኖች በሚረገጡባት ቱርክ ፈጽሞ የማይቻልና የሚያስገድል ተግባር ነው። የአገራችን በር ግን ለማንም ውዳቂ ክፍት ነው። በጣም ያስቆጣል! ወገን፤ ሰዓቱ ተቃርቧልና ለመጨረሻው ፍልሚያ እራስህን በሚገባ አዘጋጅ!

“… ናፖሊዮ ራሱን ትልቅ አድርጎ ያይ ይሆናል። እኔ ግን ዛሬም ታላቅ ነኝ። እሱ በቅርብ አመታት የተጎናጸፋቸው ድሎች ይሆናል ታላቅ ያደረጉት። የእኔ ግን ታላቅነት ከጥንት… የሚነሳ ታሪክ፤ ገናና ሀገር ያለኝ መሆኔን ሊያውቅ ይገባል።“ [አፄ ቴዎድሮስ]

“… የኢትዮጵያ ልጅ ሆይ ልብ አድርገህ ተመልከት፤ ኢትዮጵያ የተባለችው አንደኛ እናትህ ናት። ሁለተኛ ክብርህ ናት። ሶስተኛም ሚስትህ ናት። አራተኛም ልጅህ ናት። አምስተኛም መቃብርህ ናት። እንግዲህ የእናት ፍቅር፣ የዘውድ ክብር፣ የሚስት ደግነት፣ የልጅ ደስታ፣ የመቃብር ከታቲነት እንዲህ መሆኑን አውቀህ ተነሳ።” [አፄ ዮሐንስ ፬ኛ]

💭 ቤኒ ሻንጉልን እስላም አድርገው ጨርሰዋል፤ አሁን ከሃዲ ዐቢይ አህመድ ግድቡን ለአረብ ሊያስረክብ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2020

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ኢትዮጵያውያንን በማሳረድ ዛሬም መሪነቱን ይዛለች | የሰው ቄራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 29, 2020

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ ጂሃድ በመስቀል አደባባይ ላይ | ልደታ እና የዋቄዮ-አላህ ልጆች ቅቤ በዛፍ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2021

ይህ የእባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሴራ እንደሆነ እርግጠኛ መሆን ይቻላል። “አል ነጃሽ” የተባለ መስጊድ የአፍሪቃው ሕብረት ሕንፃ ፊት ለፊት፤ የሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ንብረት በሆነው ቦታ ላይ ከታከለ ኡማ ጋር ፈቃዱን ሰጥቷቸው የለ። አሁን ደግሞ ግራኝ አማራዎችን ወደ አደባባይ እየወጡ፤ “ዳውን ዳውን አብይ!” እንዲሉ አድርጎ በትግራይ ሕዝብ ላይ ከሚሰራው ወንጀልና ዲያብሎዊ ተግባር እራሱን ነፃ ለማድረግ እንደሞከረው ዛሬ ለሙስሊሞቹ፤ “ወደ መስቀል አደባባይ ሂዱና፤ ‘ዳውን ዳውን አብይ!’ በሉ”ብሏቸዋል። ግራኝ ኦሮሞዎች ቀስበቀስ ተደላድለው ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ከተማዋን ይቆጣጠሩ ዘንድ መሀመዳውያኑን እንደ መጥርጊያ አድርጎ እየተጠቀመባቸው ነው። የኦሮሞውም የሙስሊሙም ዓላማ አንድ ዓይነት ነው፤ እርሱም፤ ኢትዮጵያን ማፈራረስ፣ ተዋሕዶ ክርስትናን ማዳከምና ክርስቲያኖችን ለዋቄዮ-አላህ መስዋዕት አድርጎ መጨረስ።

እናታችን ቅድስት ማርያም ግን አትፈቅድላቸውም!

እንደሚታወቀው ኦሮሞዎች ልክ በግንቦት የልደታ ማርያም ዕለት የአምልኮ ዛፎቻቸውን በቅቤ መቀባት ይጀምራሉ። አዎ! “ዋቄዮ-አላህ”

👉 ከሦስት ዓመታት በፊት ይህን አቅርበን ነበር፦

✞✞✞“በልደታ ማርያም ዕለት የጣዖቱ ዋቄዮአላህ ድል ተነሳ ፥ ተዓምረኛ የቅድስት አርሴማ ጸበል ፈለቀ”✞✞✞

በጎጃም ይኖሩ የነበሩ ሁለት ክርስቲያኖች በራዕይ ተመርተው ወደ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ በመምጣት ቪዲዮ ላይ የሚታየውን የቅድስት አርሴማን ተዓምረኛ ጸበል ለማግኘት በቅተው ነበር።

ጸበሏ በፈለቀችበት ቦታ ላይ፡ ከ20 ዓመታት በፊት፡ ጣዖታዊውን አምላክ ዋቄዮን የሚያመልኩት ወገኖች ከአርሲ እና ባሌ ድረስ ወደዚህ ቦታ በመምጣት ከግንቦት ልደታ ማርያም አንስቶ ለአንድ ወር ያህል የዋንዛ ዛፉን ቅቤ እየቀቡ ይቀቡበት ነበር። በራዕይ የተመሩት ወገኖች ልክ እዚህ ቦታ ላይ እንደደረሱ በመቶ የሚቆጠሩ ታዛቢ ም ዕመናን በተገኙበት የፀበሉ ውሃ ፊን ብላ ወጣች። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በቦታው የቅድስት አርሴማ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያናት ህንጻዎች ጎን ለጎን ተሠሩ፡፡

በአዲስ አበባ ነፋስ ስልክ ለቡ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በምትገኘው በዚህች ጸበል ብዙ ወገኖች፤ አህዛብ ሳይቀሩ እንደተፈወሱ የተለያዩ ምስክርነቶች ለመስማትና በቦታውም ሱባኤ ገብተው እየተፈወሱ ያሉ ብዙ እህቶችና ወንድሞችን በዓይኔ ለማየት በቅቼ ነበር።

እንግዲህ ይታየን፤ ላለፉት 150 ዓመታት ለኢትዮጵያ ውድቀት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ዛፍአምላኪዎቹ “ኦሮሞዎች”እዚህ ድንቅ ቦታ ላይ ከግንቦት ልድታ አንስቶ ለአንድ ወር ያህል የጣዖቱን ኦዳ ዛፍ ቅቤ እየቀቡና ደም እያፈሰሱ ሲያመልኩበት ነበር። መንፈሳውያን ኢትዮጵያውያን መምጣት እንደጀመሩና ጸበሉም እንደፈለቀ የስጋ ፍጥረታቱ እንደ ጉም ብትን ብለው ሄዱ። እስኪ ዛሬ የዋቄዮአላህ አህዛብ መንግስት ቦታውን ያስመልስ እንደሆነ እናያለን፤ የ፮ ወር ጊዜ ነው ያለው።

በጎጃም ይኖሩ የነበሩ ሁለት ወጣቶች በራዕይ ተመርተው ወደ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ በመምጣት ይህችን ተዓምረኛ ጸበል ለማግኘት በቅተዋል። ጸበሏ በፈለቀችበት ቦታ ላይ፡ ከ20 ዓመታት በፊት፡ ጣዖታዊውን አምላክ ዋቄዮን የሚያመልኩት ወገኖች የዋንዛ ዛፉን ቅቤ ይቀቡበት ነበር።

አንድ ሌላ የገረመኝ ነገር፡ ቪዲዮው ላይ እንደሚሰማው፡ አንድ አባት እኔን በቅድስት አርሴማ ጸበል በሚያጠምቁበት ወቅት አንዲት እርግብ በርራ በመምጣት እራሳቸው ላይ ልታርፍባቸው መብቃቷ ነው። በዕለቱ እንዴት ከሩቅ ሠፈር ወደዚህ ቦታ ተመርቼ ለመሄድ እንደበቃሁ አላውቅም፤ ታክሲው ዝምብሎ አወረደኝ፤ ያውም እዚያ የደረስኩት የመጠመቂያው ሰዓት ካለፈ በኋላ ነበር። ተዓምር ነው!

በአዲስ አበባ ለቡ አካባቢ በምትገኘው በዚህች ጸበል ብዙ ሱባኤ የሚገቡ እህቶችና ወንድሞችን ለማየት በቅቼ ነበር።

እንኳን አደረሰን!”

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጸሎተ ሐሙስ / የነጻነት ሐሙስ ፪ሺ፲፫ ዛሬ በኢየሩሳሌም፤ እስራኤል | ግብጾች የኢትዮጵያን ገዳም አወኩት!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 29, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

👉 ማክሰኞ 👉 ሐሙስ 👉 ዓርብ 👉 ቅዳሜ 👉 እሑድ

በኢየሩሳሌም የሚገኘውን የኢትዮጵያ ገዳም ግብጾች “መውረስ አለብን” እያሉ አሁን ኢትዮጵያውያን ምዕመናንን በመበጥበበጥ ላይ እንደሆኑ ከደቂቃዎች በፊት የደረሰኝ መልዕክት ይጠቁማል። ዋው! በእርግጥም አጋንንቱ ተለቅቀዋል!

ሕማማተ እግዚእ ዕለተ ሰሉስ/ማክሰኞ በገብርኤል፣ ጸሎተ ሐሙስ በማርያም፣ ዓርብ ስቅለት በኡራኤል፣ ቅዳሜ፤ ቀዳም ሥዑር (ሹር ቅዳሜ) በጊዮርጊስ እንዲሁም እሑድ ትንሣኤ በተክለ ሐይማኖት ዕለታት ሲውሉ ከ፸፫/73 ዓመታት በኋላ (፲፱፻፵/1940ዓ.ም)ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ዘንድሮ በትግራይ ሕዝብና በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት የታወጀው በእነዚህ ቀናት ነበር፤ በቅዱስ ጊዮርጊስና በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለታት።

👉 በ ፲፱፻፵/1940ዓ.ም የታዩ ቁልፍ ታሪካዊ ክስተቶች፦

☆ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከግብጽ ነፃ ወጥታ የራሷን ፓትርያርክ ትመርጥ ዘንድ ሂደቱ ተጀመረ፤ በ፲፱፻፶፩/1951 ዓ.ም የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት እና የመጀመሪያው ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ (ገብረ ጊዮርጊስ)ቀዳማዊ ሆኑ።

☆ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንደገና ትቀላቀል ዘንድ ሂደቱ ተጀመረ

☆ አይሁዶች በ ፪ሺ፱፻/2900 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተባበረ እና ሉዓላዊ ሀገር በመሆን ለእስራኤል ነፃነት አወጁ – እስራኤል አገር ሆነች

👉 እነዚህ ታሪካዊ ክስተቶች ምንን እየጠቆሙን ይሆን?

❖ በኦሮማራው ንጉሥ አፄ ምኒልክ የተለያያኡት የትግራይ እና ኤርትራ ትግርኛ ተናጋሪ ሰሜን ኢትዮጵያውያን መዋሐድና አንድ መሆን?

❖ የሰሜን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምስረታ?

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጸሎተ ሐሙስ | “ይህ ሥጋዬ ነው፤ ይህ ደሜ ነው” | ወገኔ ሆይ! የዳንኸውና ልጅነትን ያገኘኸው በክርስቶስ ሞትና ደም ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 29, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

👉 ማክሰኞ 👉 ሐሙስ 👉 ዓርብ 👉 ቅዳሜ 👉 እሑድ

ሕማማተ እግዚእ ዕለተ ሰሉስ/ማክሰኞ በገብርኤል፣ ጸሎተ ሐሙስ በማርያም፣ ዓርብ ስቅለት በ ኡራኤል፣ ቅዳሜ፤ ቀዳም ሥዑር (ሹር ቅዳሜ) በጊዮርጊስ እንዲሁም እሑድ ትንሣኤ በተክለ ሐይማኖት ዕለታት ሲውሉ ከ፸፫/73 ዓመታት በኋላ (፲፱፻፵/1940ዓ.ም)ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ዘንድሮ በትግራይ ሕዝብና በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት የታወጀው በእነዚህ ቀናት ነበር፤ በቅዱስ ጊዮርጊስና በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለታት።

👉 በ ፲፱፻፵/1940ዓ.ም የታዩ ቁልፍ ታሪካዊ ክስተቶች፦

☆ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከግብጽ ነፃ ወጥታ የራሷን ፓትርያርክ ትመርጥ ዘንድ ሂደቱ ተጀመረ፤ በ፲፱፻፶፩/1951 ዓ.ም የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት እና የመጀመሪያው ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ (ገብረ ጊዮርጊስ)ቀዳማዊ ሆኑ።

☆ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንደገና ትቀላቀል ዘንድ ሂደቱ ተጀመረ

☆ አይሁዶች በ ፪ሺ፱፻/2900 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተባበረ እና ሉዓላዊ ሀገር በመሆን ለእስራኤል ነፃነት አወጁ ፥ እስራኤል አገር ሆነች

👉 እነዚህ ታሪካዊ ክስተቶች ምንን እየጠቆሙን ይሆን?

❖ በኦሮማራው ንጉሥ አፄ ምኒልክ የተለያያኡት የትግራይ እና ኤርትራ ትግርኛ ተናጋሪ ሰሜን ኢትዮጵያውያን መዋሐድና አንድ መሆን?

❖ የሰሜን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምስረታ?

የተከዱትንና የተገፉትን የአክሱም ጽዮን ልጆችን፤ በፈተና፣ በመከራ፣ በድካምና በስቃይ ላይ ያሉትን ወገኖቻችንን ሁሉ ያለ ደዌና ያለ ከፋ ሕማም ለክርስቶስ ትንሣኤ ያድርሰልን ፤ ቀናተኞችና አረመኔዎች የሆኑትን እርጉም ጠላቶቻቸውን/ጠላቶቻችንን ሁሉ በቶሎ ያንበርክክልን!!! አሜን።

ሐሙስ፤ ጸሎተ ሐሙስ፥ ሕጽበተ ሐሙስ፥ የምሥጢር ሐሙስ፥ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ፥ የነጻነት ሐሙስ

በጸሎተ ሐሙስ የተፈጸሙ ተግባራት

በዕለተ ሐሙስ ከተፈጸሙ ዐበይት ተግባራት አንዱ መድኃኒታችን ክርስቶስ ‹‹ይህ ሥጋዬ ነው፤ ይህ ደሜ ነው፤›› ብሎ አማናዊ ሥጋውንና ደሙን መስጠቱ ነው (ማቴ. ፳፮፥፳፮-፳፰)። እንደዚሁም ይህ ዕለት ሰፊ ጸሎት የተደረገበት የጸሎት ቀን ነው። ጌታችን ሐሙስ ዕለት ወዙ እንደ ውኃና እንደ ደም ወርዶ መሬቱን ጭቃ እስኪያደርገው ድረስ መላልሶ ስለ ጸለየ ዕለቱ ‹ጸሎተ ሐሙስ› ተብሎ ተጠርቷል። ጌታችን የጸለየበትን ቦታም ወንጌላውያኑ በተለያየ ስያሜ ጠርተውታል፤ ማቴዎስና ማርቆስ – ‹ዐፀደ ወይን›፣ ‹ጌቴሴማኒ›፤ ሉቃስ – ‹ደብረ ዘይት›፤ ዮሐንስ – ‹ማዕዶተ ቄድሮስ›፣ ‹ፈለገ አርዝ›፣ ‹ዐፀደ ሐምል› በማለት ሰይመውታል (ማቴ.፳፮፥፴፮፤ ማር.፲፬፥፴፪፤ ሉቃ. ፳፩፥፴፯፤ ፳፪፥፴፱፤ ዮሐ. ፲፰፥፩)።

በተጨማሪም ይህ ዕለት (ሐሙስ) ያለ እርሱ ፈቃድ ሊይዙት እንደማይችሉ ለማስረዳት ጌታችን በመለኮታዊ ኃይሉ እንደ ቅጠል እንዲረግፉ ካደረጋቸው በኋላ በይቅርታው ብዛት መልሶ በማስነሣት በፈቃዱ ራሱን ለአይሁድ አሳልፎ የሰጠበት ዕለት ነው (ዮሐ. ፲፰፥፭-፰)። በዕለተ ሐሙስ ከተከናወኑ ዐበይት ተግባራት መካከል ሠራዔ ሕግ፣ ፈጻሜ ሕግ የኾነው ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕገ ኦሪትን እየፈጸመ አድጓልና በኦሪት ሥርዓት የሚፈጸመውን የመጨረሻውን በግዐ ፋሲካ (የፋሲካ በግ) ከደቀ መዛሙርቱ ጋር መመገቡ አንደኛው ነው። ይሁዳ እንደሚያስይዘው ለሐዋርያት በምልክት ማስረዳቱ ሁለተኛው ሲኾን (ዮሐ. ፲፫፥፳፩)፤ እንደ አገልጋይ ራሱን ዝቅ አድርጎ የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠቡ ደግሞ ሦስተኛው ነው።

ጌታችን የደቀ መዛሙርቱን እግር የማጠቡ ምሥጢር

ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታን ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀ መዛሙርቱን እግር ካጠበ በኋላ ‹‹እናንተ መምህራችን፣ ጌታችን ትሉኛላችሁ፤ መልካም ትላላችሁ። እኔ ጌታችሁ መምህራችሁ ስኾን ዝቅ ብዬ እግራችሁን ካጠብኋችሁ እናንተም ዝቅ ብላችሁ የወንድሞቻችሁን እግር ልታጥቡ ይገባችኋል። ምሳሌ ኾኛችኋለሁና፤›› በማለት የትሕትና ሥርዓት ሠርቶ እነርሱም በሥራ እንዲገልጡት አዝዞአቸዋል (ዮሐ. ፲፫፥፲፭)። በግእዝ የተጻፈ አንድ ትርጓሜ ወንጌል ‹‹እዘርእ ፍቅረ ወትሕትና ውስተ አልባቢክሙ፤ ፍቅርንና ትሕትናን በልባችሁ እዘራለሁ፤›› እንዳላቸው ይናገራል።

ሠለስቱ ምእትም በአንቀጸ መነኮሳት ‹‹ወኢትትሐከይ ኀፂበ እግረ አኃው ሶበ መጽኡ ኀቤከ እስመ በእንተ ዛቲ ትእዛዝ ይትኀሠሥዎሙ ለእለ ያጸርዕዋ ለዛቲ ግብር ወለእመ ኮኑ ኤጲስ ቆጶሳተ እስመ እግዚአብሔር ኀፀበ እግረ አርዳኢሁ ቅድመ ወአዘዞሙ ከማሁ ይግበሩ፤ ወንድሞች ወደ አንተ በመጡ ጊዜ እግራቸውን ማጠብን ቸል አትበል። ይህችን ሥራ ቸል የሚሏትን ስለዚህች ትእዛዝ ሥላሴ በፍዳ ይመረምሯቸዋልና። ኤጲስቆጶሳትም ቢኾኑ እግዚአብሔር አስቀድሞ የደቀ መዛሙርቱን እግር አጥቦ እንዲሁ ያደርጉ ዘንድ አዝዟቸዋልና፤›› (ሃይማኖተ አበው ፳፥፳፱፤ ፩ኛ ጢሞ. ፭፥፱-፲)።

የጌታችንን ትሕትና በተናገረበት ክፍል፣ ሊቁ ያዕቆብ ዘሥሩግ ‹‹የማይታዩ ረቂቃን መላእክቱ አደነቁ፤ ከልዑል ዙፋኑ ወርዶ ለደቀ መዛሙርቱ ሲያገለግል ባዩት ጊዜ አገልጋዮቹ መላእክት ደነገጡ። ትሕትና ወዳለበት ፍቅር የአሕዛብ እግረ ልቡናን ያቀና ዘንድ ግሩም እሳት በትሕትና መገለጡን ባዩ ጊዜ ብርሃናት ደነገጡ፤›› ይላል (ሃይማኖተ አበው ፹፰፥፰)። ፊልክስዩስም ‹‹ወኅፅበተ ፋሲካ ትትሜሰል በምሥጢረ ትሕትና ፍጽምት፤ የፋሲካ ኅፅበት ፍጹም በኾነ የትሕትና ሥራ ትመሰላለች፤›› ብሏል (መጽሐፈ መነኮሳት)።

አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በመጽሐፈ ምሥጢር ‹‹… ጌታችን ወደ ስምዖን ጴጥሮስ በደረሰ ጊዜ ጴጥሮስም ‹አቤቱ እግሬን የምታጥበኝ አንተ ነህን? አለው። እርሱም መልሶ ‹እኔ እግርህን ከላጠብሁህ አንተም ከእኔ ጋር ዕድል ፈንታ የለህም› አለው። ይህም ማለት ‹እኔ በአገልጋይ ምሳሌ እግርህን ካላጠብሁ አንተም ከበታችህ ላሉ ራስህን ዝቅ ማድረግ አትችልም። ራስህን ዝቅ ካላደረግህም የእነርሱ አለቃ መኾን አትችልም። በሰማያት ባለው መንግሥቴስ ከእኔ ጋር እንዴት አንድ ለመኾን ትችላለህ?››› በማለት ራሱ ትሑት ኾኖ ጴጥሮስን ትሑት ይኾን ዘንድ አጥብቆ እንደ መከረው ይናገራል።

በቅዱሳት መጻሕፍት መነሻነት ዘወትር በግልጥ ሲከናወን የኖረውን፤ አሁንም ባለ ማቋረጥ እየተከናወነ የሚገኘውን፤ ለወደፊትም የሚከናወነውን ቅዱስ የኾነውን የኦርቶዶከሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊታዊ ሥርዓት ወደ ጐድን በመተው ግምታዊ ልማድን እየተከተለ ‹‹የሐዋርያት ጥምቀት በኅፅበተ እግር ነው፤ እኛ የዳነው በኅፅበተ እግር ነው፤›› የሚሉ ሰዎች አሉ። ቤተ ክርስቲያናችን ስታጠምቅም፣ ቅብዐ ቅዱስ ስትቀባም ከራስ ጀምራ ነው። በመጨረሻም በራስ ላይ እፍ ብላ መንፈስ ቅዱስን በማሳደር ነው እንጂ እግርን በማጠብ አጥምቃ አታውቅም።

ይኸውም ከሐዋርያት የተገኘ፤ ከሐዋርያት ሲያያዝ የመጣ ትውፊታዊና ቅዱስ ሥርዓት ነው እንጂ አሁን የተፈጠረ አዲስ ባህል አይደለም። ስለዚህም የጸሎተ ሐሙስ ኅፅበተ እግር ጥምቀት ሳይኾን ፍጹም ትሕትናን ሠርቶ ለማሠራት ጌታችን የፈጸመው ተግባር ነው። ይህንም ያለ ጥርጥር ልንቀበለውና ልንተገብረው ይገባል። ከዚህ ሌላ የሐዋርያት ጥምቀት አንዳንዶቹ ‹‹ተከተሉኝ›› ሲላቸው ነው፤ አንዳንዶቹ ደግሞ በበዓለ ኀምሳ መንፈስ ቅዱስ በወረደላቸው ጊዜ ነው ይላሉ። ይህ ዅሉ አባባል ግን መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም። በቅዱሳት መጻሕፍት ማስረጃነት ያልተደገፈ ግምታዊ አሳብ ነው እንጂ።

በዕለተ ሐሙስ በተከናወነው ኅፅበተ እግር ሐዋርያት እንደ ተጠመቁ የሚናገሩ ብዙዎች ናቸው። ነገር ግን ይህ ኅፅበት መድኃኒታችን ክርስቶስ ወሰንና አቻ የሌለው ፍጹም ትሕትናውን የገለጠበት ምሥጢር እንጂ ጥምቀት እንዳልኾነ ብዙ መጻሕፍት ይስማማሉ። ከዚህ በላይ የተዘረዘሩ መጻሕፍት በሙሉ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠቡ ፍጹም ትሕትናውን ለመግለጥ እንደ ኾነ በማያሻማ ኹኔታ አረጋግጠዋል።

ሐዋርያት በዚህ ጊዜ (በኅፅበተ እግር) ተጠመቁ የሚል ግን ማኅበረ ሐዋርያት ከባስልዮስ መጽሐፍ አገኘን ብለው ከጠቀሷት አንዲቷ ጥቅስ በስተቀር ሌላ አልተገኘም። ከዚህ ላይ ልናስተውለው የሚገባ ቁም ነገር ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹ጌታ አንድ ነው፤ ሃይማኖት አንዲት ናት፤ ጥምቀትም አንዲት ናት፤›› (ኤፌ. ፬፥፭) ባለው መሠረት ሠለስቱ ምእት በጉባኤ ኒቅያ በተናገሩት የሃይማኖት ጸሎት ‹‹ኀጢአት በሚሰረይባት በአንዲት ጥምቀት እናምናለን›› (ሃይማኖተ አበው ፲፯፥፲፪) ከማለታቸውም ባሻገር ጥምቀት እንዳይደገም፣ እንዳይከለስ በፍትሕ መንፈሳዊ ከልክለዋል።

ኅፅበተ እግር በቤተ ክርስቲያን

በየዓመቱ የሕማማት ሐሙስ በየአብያተ ክርስቲያናቱ፣ ዘወትር በየቀኑ በየገዳማቱና ትምህርት ቤቶች ለሚስተናገዱ እንግዶች ዅሉ ኅፅበተ እግር ይከናወናል። ኅፅበት ጥምቀት ነው ከተባለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ሠለስቱ ምእትም ኅፅበተ እግሩ ባለማቋረጥ ዅልጊዜ ሲተገበር (ሲከናወን) ሰዎች ዅሉ በየጊዜው ይጠመቃሉ ማለት ነው። ይህም ሐዋርያትና ሠለስቱ ምእት ጥምቀት አንድ ጊዜ ብቻ እንዲፈጸም ከወሰኑ በአንድ ምላስ ሁለት ምላስ ያሰኛል። በአንዲት ቤተ ክርስቲያን የሚጣረሱ ተቃራኒ ሥርዓቶችን ማራመድ አይቻልምና። ከዚሁ ዅሉ ጋር ደግሞ የእግር መታጠብ ጥምቀት ከኾነ ጌታችን እግራቸውን አጥቦ ‹‹እንዲህ አድርጉ›› ብሎ አዞናልና አዲስ ተጠማቂዎችን አብሶም ሕፃናትን መላ አካላቸውን እያጠመቅን ለምን በቅዝቃዜ እናሰቃያቸዋለን? እግራቸውን ብቻ አጥበን ‹‹ተጠምቃችኋል›› እያልን አናሰናብታቸውም? እስኪ በማስተዋል እንመርምረው።

መድኀኔ ዓለም ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ ያከናወናቸው አምላካውያት ተአምራት እንዳይገለጡ ‹‹ይህን ለማንም እንዳትናገሩ፤›› እያለ አጥብቆ ይከለክል ነበር (ማቴ. ፰፥፬፤ ፱፥፴፤ ፲፮፥፳፤ ፲፯፥፲፱)። ይኸውም ገደቡ ካሣ እስከሚፈጸም እስከ ትንሣኤ ድረስ ኾኖ ከዚያ በኋላ ግን ተአምራቱ መነገር እንዳለበት ‹‹ወልደ እጓለ እመ ሕያው ክርስቶስ ከሙታን እስኪነሣ›› ብሎ ግልጽ አድርጎታል (ማቴ. ፲፯፥፲፱)። ይህንም ‹‹መከራን ከፊት አስቀምጦ፣ ደስታን፣ ክብርን መናገር ስለሚገባ ነው›› ብለው ሊቃውንቱ አትተውታል።

በዚህ አንጻር ጌታችን እስከ መስቀል ሞት ድረስ ከፊቱ ከባድ መከራ ተደግሶለት እያለ ‹‹በኅፅበተ እግር ሐዋርያትን አጠመቀ፤ ልጅነትን ሰጠ›› ማለት አያስሔድም። ምክንያቱም አንድ መንግሥት ሕገ መንግሥቱን የሚያውጀው፤ ሹመት፣ ሽልማትን መስጠት የሚጀምረው ጠላቱን ድል አድርጎ መንግሥቱን ካደላደለ በኋላ ነው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ዓለሙን ያዳነውና ልጅነትን የሰጠው ዲያብሎስን በመስቀል ድል ከነሣው በኋላ ነው እንጂ በኅፅበተ እግር አይደለም።

ከኅፅበተ እግር በኋላ ሊይዙት ወደ እርሱ የመጡትን የካህናት አለቆችን፣ የቤተ መቅደስ ሹሞችንና ሽማግሌዎችን ጌታችን እንዲህ ብሏቸዋል፤ ‹‹ሌባን እንደምትይዙ በሰይፍና በጎመድ ልትይዙኝ መጣችሁን? ዘወትር ከእናንተ ጋር በቤተ መቅደስስኖር እጃችሁን እንኳ አልዘረጋችሁብኝም፤ ነገር ግን ጊዜያችሁ ይህ ነው። የጨለማው አበጋዝም ሥልጣኑ ይህ ነው፤›› (ሉቃ. ፳፪፥፶፪-፶፫)። ጌታችን የደቀ መዛሙርቱን እግር ካጠበበት እና በአትክልት ቦታ ከጸለየበት ከሐሙስ ማታ እስከ ዓርብ እኩለ ቀን ድረስ ለመግለጽ እጅግ የሚከብድና የሚያሰቅቅ ሥቃይና መከራን በፈቃዱ ተቀብሏል።

ከዚህ አሰቃቂ መከራና ሞት በፊት ቅዱሳን ሐዋርያት ተጠመቁ፤ ልጅነትን አገኙ ማለት ከጋብቻ በፊት ልጅ መውለድ እንደ ማለት ከመኾኑም በላይ የዓለም ቤዛ የኾነውን የጌታችንን ሞት ከንቱ ዋጋ አልባ ማድረግ ነው። እንዴት ቢባል በክርስቶስ ክርስቲያን የተባለ በሙሉ ከሐዋርያት በተገኘ ልጅነት ነው፤ ቅዱሳን ሐዋርያት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሞት በፊት በተከናወነ ኅፅበተ እግር ተጠመቁ ከተባለ ሞቱ ምንም ሥራ አልሠራም ማለት ነውና። ወገኔ ሆይ! ከዚህ በላይ እንደ ተገለጠው የዳንኸውና ልጅነትን ያገኘኸው በክርስቶስ ሞትና ደም እንጂ በእግር መታጠብ እንዳልኾነ ልታስተውል ይገባል።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በልደታ ማርያም ዕለት ጣዖቱ ዋቄዮ-አላህ ድል ተነሳ ፥ ተዓምረኛ የቅድስት አርሴማ ጸበል ፈለቀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2020

በጎጃም ይኖሩ የነበሩ ሁለት ክርስቲያኖች በራዕይ ተመርተው ወደ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ በመምጣት ቪዲዮ ላይ የሚታየውን የቅድስት አርሴማን ተዓምረኛ ጸበል ለማግኘት በቅተው ነበር።

ጸበሏ በፈለቀችበት ቦታ ላይ፡ ከ20 ዓመታት በፊት፡ ጣዖታዊውን አምላክ ዋቄዮን የሚያመልኩት ወገኖች ከአርሲ እና ባሌ ድረስ ወደዚህ ቦታ በመምጣት ከግንቦት ልደታ ማርያም አንስቶ ለአንድ ወር ያህል የዋንዛ ዛፉን ቅቤ እየቀቡ ይቀቡበት ነበር። በራዕይ የተመሩት ወገኖች ልክ እዚህ ቦታ ላይ እንደደረሱ በመቶ የሚቆጠሩ ታዛቢ ም ዕመናን በተገኙበት የፀበሉ ውሃ ፊን ብላ ወጣች። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በቦታው የቅድስት አርሴማ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያናት ህንጻዎች ጎን ለጎን ተሠሩ፡፡

በአዲስ አበባ ነፋስ ስልክ ለቡ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በምትገኘው በዚህች ጸበል ብዙ ወገኖች፤ አህዛብ ሳይቀሩ እንደተፈወሱ የተለያዩ ምስክርነቶች ለመስማትና በቦታውም ሱባኤ ገብተው እየተፈወሱ ያሉ ብዙ እህቶችና ወንድሞችን በዓይኔ ለማየት በቅቼ ነበር።

እንግዲህ ይታየን፤ ላለፉት 150 ዓመታት ለኢትዮጵያ ውድቀት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ዛፍአምላኪዎቹ “ኦሮሞዎች”እዚህ ድንቅ ቦታ ላይ ከግንቦት ልድታ አንስቶ ለአንድ ወር ያህል የጣዖቱን ኦዳ ዛፍ ቅቤ እየቀቡና ደም እያፈሰሱ ሲያመልኩበት ነበር። መንፈሳውያን ኢትዮጵያውያን መምጣት እንደጀመሩና ጸበሉም እንደፈለቀ የስጋ ፍጥረታቱ እንደ ጉም ብትን ብለው ሄዱ። እስኪ ዛሬ የዋቄዮአላህ አህዛብ መንግስት ቦታውን ያስመልስ እንደሆነ እናያለን፤ የ፮ ወር ጊዜ ነው ያለው።

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጌታችን በጸሎተ ሐሙስ | ሌባን እንደምትይዙ በሰይፍና በጎመድ ልትይዙኝ መጣችሁን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2020

JesusThursday

ከኅፅበተ እግር በኋላ ሊይዙት ወደ እርሱ የመጡትን የካህናት አለቆችን፣ የቤተ መቅደስ ሹሞችንና ሽማግሌዎችን ጌታችን እንዲህ ብሏቸዋል፤ ሌባን እንደምትይዙ በሰይፍና በጎመድ ልትይዙኝ መጣችሁን? ዘወትር ከእናንተ ጋር በቤተ መቅደስ ስኖር እጃችሁን እንኳ አልዘረጋችሁብኝም፤ ነገር ግን ጊዜያችሁ ይህ ነው፡፡ የጨለማው አበጋዝም ሥልጣኑ ይህ ነው፤” (ሉቃ. ፳፪፥፶፪፶፫)

👉 የሰሙነ ሕማማት ሐሙስ ፮ ስያሜዎች

  • . ሕጽበተ እግር ይባላል
  • . የጸሎት ሐሙስ ይባላል
  • .የምስጢር ቀንም ይባላል
  • የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል
  • . የነጻነት ሐሙስ ይባላል
  • . አረንጓዴው ሐሙስ ይባላል

👉 በጸሎተ ሐሙስ የተፈጸሙ ተግባራት

በዕለተ ሐሙስ ከተፈጸሙ ዐበይት ተግባራት አንዱ መድኃኒታችን ክርስቶስ ይህ ሥጋዬ ነው፤ ይህ ደሜ ነው፤ብሎ አማናዊ ሥጋውንና ደሙን መስጠቱ ነው (ማቴ. ፳፮፥፳፮፳፰)፡፡ እንደዚሁም ይህ ዕለት ሰፊ ጸሎት የተደረገበት የጸሎት ቀን ነው፡፡ ጌታችን ሐሙስ ዕለት ወዙ እንደ ውኃና እንደ ደም ወርዶ መሬቱን ጭቃ እስኪያደርገው ድረስ መላልሶ ስለ ጸለየ ዕለቱ ‹ጸሎተ ሐሙስ› ተብሎ ተጠርቷል፡፡ ጌታችን የጸለየበትን ቦታም ወንጌላውያኑ በተለያየ ስያሜ ጠርተውታል፤ ማቴዎስና ማርቆስ – ‹ዐፀደ ወይን›፣ ‹ጌቴሴማኒ›፤ ሉቃስ – ‹ደብረ ዘይት›፤ ዮሐንስ – ‹ማዕዶተ ቄድሮስ›፣ ‹ፈለገ አርዝ›፣ ‹ዐፀደ ሐምል› በማለት ሰይመውታል (ማቴ.፳፮፥፴፮፤ ማር.፲፬፥፴፪፤ ሉቃ. ፳፩፥፴፯፤ ፳፪፥፴፱፤ ዮሐ. ፲፰፥፩)፡፡

በተጨማሪም ይህ ዕለት (ሐሙስ) ያለ እርሱ ፈቃድ ሊይዙት እንደማይችሉ ለማስረዳት ጌታችን በመለኮታዊ ኃይሉ እንደ ቅጠል እንዲረግፉ ካደረጋቸው በኋላ በይቅርታው ብዛት መልሶ በማስነሣት በፈቃዱ ራሱን ለአይሁድ አሳልፎ የሰጠበት ዕለት ነው (ዮሐ. ፲፰፥፭)፡፡ በዕለተ ሐሙስ ከተከናወኑ ዐበይት ተግባራት መካከል ሠራዔ ሕግ፣ ፈጻሜ ሕግ የኾነው ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕገ ኦሪትን እየፈጸመ አድጓልና በኦሪት ሥርዓት የሚፈጸመውን የመጨረሻውን በግዐ ፋሲካ (የፋሲካ በግ) ከደቀ መዛሙርቱ ጋር መመገቡ አንደኛው ነው፡፡ ይሁዳ እንደሚያስይዘው ለሐዋርያት በምልክት ማስረዳቱ ሁለተኛው ሲኾን (ዮሐ. ፲፫፥፳፩)፤ እንደ አገልጋይ ራሱን ዝቅ አድርጎ የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠቡ ደግሞ ሦስተኛው ነው፡፡

👉 ጌታችን የደቀ መዛሙርቱን እግር የማጠቡ ምሥጢር

ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታን ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀ መዛሙርቱን እግር ካጠበ በኋላ እናንተ መምህራችን፣ ጌታችን ትሉኛላችሁ፤ መልካም ትላላችሁ፡፡ እኔ ጌታችሁ መምህራችሁ ስኾን ዝቅ ብዬ እግራችሁን ካጠብኋችሁ እናንተም ዝቅ ብላችሁ የወንድሞቻችሁን እግር ልታጥቡ ይገባችኋል፡፡ ምሳሌ ኾኛችኋለሁና፤በማለት የትሕትና ሥርዓት ሠርቶ እነርሱም በሥራ እንዲገልጡት አዝዞአቸዋል (ዮሐ. ፲፫፥፲፭)፡፡ በግእዝ የተጻፈ አንድ ትርጓሜ ወንጌል እዘርእ ፍቅረ ወትሕትና ውስተ አልባቢክሙ፤ ፍቅርንና ትሕትናን በልባችሁ እዘራለሁ፤እንዳላቸው ይናገራል፡፡

ሠለስቱ ምእትም በአንቀጸ መነኮሳት ወኢትትሐከይ ኀፂበ እግረ አኃው ሶበ መጽኡ ኀቤከ እስመ በእንተ ዛቲ ትእዛዝ ይትኀሠሥዎሙ ለእለ ያጸርዕዋ ለዛቲ ግብር ወለእመ ኮኑ ኤጲስ ቆጶሳተ እስመ እግዚአብሔር ኀፀበ እግረ አርዳኢሁ ቅድመ ወአዘዞሙ ከማሁ ይግበሩ፤ ወንድሞች ወደ አንተ በመጡ ጊዜ እግራቸውን ማጠብን ቸል አትበል፡፡ ይህችን ሥራ ቸል የሚሏትን ስለዚህች ትእዛዝ በፍዳ ይመረምሯቸዋልና፡፡ ኤጲስቆጶሳትም ቢኾኑ እግዚአብሔር አስቀድሞ የደቀ መዛሙርቱን እግር አጥቦ እንዲሁ ያደርጉ ዘንድ አዝዟቸዋልና፤” (ሃይማኖተ አበው ፳፥፳፱፤ ፩ኛ ጢሞ. ፭፥፱)፡፡

የጌታችንን ትሕትና በተናገረበት ክፍል፣ ሊቁ ያዕቆብ ዘሥሩግ የማይታዩ ረቂቃን መላእክቱ አደነቁ፤ ከልዑል ዙፋኑ ወርዶ ለደቀ መዛሙርቱ ሲያገለግል ባዩት ጊዜ አገልጋዮቹ መላእክት ደነገጡ፡፡ ትሕትና ወዳለበት ፍቅር የአሕዛብ እግረ ልቡናን ያቀና ዘንድ ግሩም እሳት በትሕትና መገለጡን ባዩ ጊዜ ብርሃናት ደነገጡ፤ይላል (ሃይማኖተ አበው ፹፰፥፰)፡፡ ፊልክስዩስም ወኅፅበተ ፋሲካ ትትሜሰል በምሥጢረ ትሕትና ፍጽምት፤ የፋሲካ ኅፅበት ፍጹም በኾነ የትሕትና ሥራ ትመሰላለች፤ብሏል (መጽሐፈ መነኮሳት)፡፡

አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በመጽሐፈ ምሥጢር “… ጌታችን ወደ ስምዖን ጴጥሮስ በደረሰ ጊዜ ጴጥሮስም ‹አቤቱ እግሬን የምታጥበኝ አንተ ነህን? አለው፡፡ እርሱም መልሶ ‹እኔ እግርህን ከላጠብሁህ አንተም ከእኔ ጋር ዕድል ፈንታ የለህም› አለው፡፡ ይህም ማለት ‹እኔ በአገልጋይ ምሳሌ እግርህን ካላጠብሁ አንተም ከበታችህ ላሉ ራስህን ዝቅ ማድረግ አትችልም፡፡ ራስህን ዝቅ ካላደረግህም የእነርሱ አለቃ መኾን አትችልም፡፡ በሰማያት ባለው መንግሥቴስ ከእኔ ጋር እንዴት አንድ ለመኾን ትችላለህ?”› በማለት ራሱ ትሑት ኾኖ ጴጥሮስን ትሑት ይኾን ዘንድ አጥብቆ እንደ መከረው ይናገራል፡፡

በቅዱሳት መጻሕፍት መነሻነት ዘወትር በግልጥ ሲከናወን የኖረውን፤ አሁንም ባለ ማቋረጥ እየተከናወነ የሚገኘውን፤ ለወደፊትም የሚከናወነውን ቅዱስ የኾነውን የኦርቶዶከሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊታዊ ሥርዓት ወደ ጐድን በመተው ግምታዊ ልማድን እየተከተለ የሐዋርያት ጥምቀት በኅፅበተ እግር ነው፤ እኛ የዳነው በኅፅበተ እግር ነው፤የሚሉ ሰዎች አሉ፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን ስታጠምቅም፣ ቅብዐ ቅዱስ ስትቀባም ከራስ ጀምራ ነው፡፡ በመጨረሻም በራስ ላይ እፍ ብላ መንፈስ ቅዱስን በማሳደር ነው እንጂ እግርን በማጠብ አጥምቃ አታውቅም፡፡

ይኸውም ከሐዋርያት የተገኘ፤ ከሐዋርያት ሲያያዝ የመጣ ትውፊታዊና ቅዱስ ሥርዓት ነው እንጂ አሁን የተፈጠረ አዲስ ባህል አይደለም፡፡ ስለዚህም የጸሎተ ሐሙስ ኅፅበተ እግር ጥምቀት ሳይኾን ፍጹም ትሕትናን ሠርቶ ለማሠራት ጌታችን የፈጸመው ተግባር ነው፡፡ ይህንም ያለ ጥርጥር ልንቀበለውና ልንተገብረው ይገባል፡፡ ከዚህ ሌላ የሐዋርያት ጥምቀት አንዳንዶቹ ተከተሉኝሲላቸው ነው፤ አንዳንዶቹ ደግሞ በበዓለ ኀምሳ መንፈስ ቅዱስ በወረደላቸው ጊዜ ነው ይላሉ፡፡ ይህ ዅሉ አባባል ግን መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም፡፡ በቅዱሳት መጻሕፍት ማስረጃነት ያልተደገፈ ግምታዊ አሳብ ነው እንጂ፡፡

በዕለተ ሐሙስ በተከናወነው ኅፅበተ እግር ሐዋርያት እንደ ተጠመቁ የሚናገሩ ብዙዎች ናቸው፡፡ ነገር ግን ይህ ኅፅበት መድኃኒታችን ክርስቶስ ወሰንና አቻ የሌለው ፍጹም ትሕትናውን የገለጠበት ምሥጢር እንጂ ጥምቀት እንዳልኾነ ብዙ መጻሕፍት ይስማማሉ፡፡ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩ መጻሕፍት በሙሉ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠቡ ፍጹም ትሕትናውን ለመግለጥ እንደ ኾነ በማያሻማ ኹኔታ አረጋግጠዋል፡፡

ሐዋርያት በዚህ ጊዜ (በኅፅበተ እግር) ተጠመቁ የሚል ግን ማኅበረ ሐዋርያት ከባስልዮስ መጽሐፍ አገኘን ብለው ከጠቀሷት አንዲቷ ጥቅስ በስተቀር ሌላ አልተገኘም፡፡ ከዚህ ላይ ልናስተውለው የሚገባ ቁም ነገር ቅዱስ ጳውሎስ ጌታ አንድ ነው፤ ሐይማኖት አንዲት ናት፤ ጥምቀትም አንዲት ናት፤” (ኤፌ. ፬፥፭) ባለው መሠረት ሠለስቱ ምእት በጉባኤ ኒቅያ በተናገሩት የሐይማኖት ጸሎት ኀጢአት በሚሰረይባት በአንዲት ጥምቀት እናምናለን” (ሃይማኖተ አበው ፲፯፥፲፪) ከማለታቸውም ባሻገር ጥምቀት እንዳይደገም፣ እንዳይከለስ በፍትሕ መንፈሳዊ ከልክለዋል፡፡

👉 ኅፅበተ እግር በቤተ ክርስቲያን

በየዓመቱ የሕማማት ሐሙስ በየአብያተ ክርስቲያናቱ፣ ዘወትር በየቀኑ በየገዳማቱና ትምህርት ቤቶች ለሚስተናገዱ እንግዶች ዅሉ ኅፅበተ እግር ይከናወናል፡፡ ኅፅበት ጥምቀት ነው ከተባለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ሠለስቱ ምእትም ኅፅበተ እግሩ ባለማቋረጥ ዅልጊዜ ሲተገበር (ሲከናወን) ሰዎች ዅሉ በየጊዜው ይጠመቃሉ ማለት ነው፡፡ ይህም ሐዋርያትና ሠለስቱ ምእት ጥምቀት አንድ ጊዜ ብቻ እንዲፈጸም ከወሰኑ በአንድ ምላስ ሁለት ምላስ ያሰኛል፡፡ በአንዲት ቤተ ክርስቲያን የሚጣረሱ ተቃራኒ ሥርዓቶችን ማራመድ አይቻልምና፡፡ ከዚሁ ዅሉ ጋር ደግሞ የእግር መታጠብ ጥምቀት ከኾነ ጌታችን እግራቸውን አጥቦ እንዲህ አድርጉብሎ አዞናልና አዲስ ተጠማቂዎችን አብሶም ሕፃናትን መላ አካላቸውን እያጠመቅን ለምን በቅዝቃዜ እናሰቃያቸዋለን? እግራቸውን ብቻ አጥበን ተጠምቃችኋልእያልን አናሰናብታቸውም? እስኪ በማስተዋል እንመርምረው፡፡

መድኀኔ ዓለም ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ ያከናወናቸው አምላካውያት ተአምራት እንዳይገለጡ ይህን ለማንም እንዳትናገሩ፤እያለ አጥብቆ ይከለክል ነበር (ማቴ. ፰፥፬፤ ፱፥፴፤ ፲፮፥፳፤ ፲፯፥፲፱)፡፡ ይኸውም ገደቡ ካሣ እስከሚፈጸም እስከ ትንሣኤ ድረስ ኾኖ ከዚያ በኋላ ግን ተአምራቱ መነገር እንዳለበት ወልደ እጓለ እመ ሕያው ክርስቶስ ከሙታን እስኪነሣብሎ ግልጽ አድርጎታል (ማቴ. ፲፯፥፲፱)፡፡ ይህንም መከራን ከፊት አስቀምጦ፣ ደስታን፣ ክብርን መናገር ስለሚገባ ነውብለው ሊቃውንቱ አትተውታል፡፡

በዚህ አንጻር ጌታችን እስከ መስቀል ሞት ድረስ ከፊቱ ከባድ መከራ ተደግሶለት እያለ በኅፅበተ እግር ሐዋርያትን አጠመቀ፤ ልጅነትን ሰጠማለት አያስሔድም፡፡ ምክንያቱም አንድ መንግሥት ሕገ መንግሥቱን የሚያውጀው፤ ሹመት፣ ሽልማትን መስጠት የሚጀምረው ጠላቱን ድል አድርጎ መንግሥቱን ካደላደለ በኋላ ነው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ዓለሙን ያዳነውና ልጅነትን የሰጠው ዲያብሎስን በመስቀል ድል ከነሣው በኋላ ነው እንጂ በኅፅበተ እግር አይደለም፡፡

ከኅፅበተ እግር በኋላ ሊይዙት ወደ እርሱ የመጡትን የካህናት አለቆችን፣ የቤተ መቅደስ ሹሞችንና ሽማግሌዎችን ጌታችን እንዲህ ብሏቸዋል፤ ሌባን እንደምትይዙ በሰይፍና በጎመድ ልትይዙኝ መጣችሁን? ዘወትር ከእናንተ ጋር በቤተ መቅደስ ስኖር እጃችሁን እንኳ አልዘረጋችሁብኝም፤ ነገር ግን ጊዜያችሁ ይህ ነው፡፡ የጨለማው አበጋዝም ሥልጣኑ ይህ ነው፤” (ሉቃ. ፳፪፥፶፪፶፫)፡፡ ጌታችን የደቀ መዛሙርቱን እግር ካጠበበት እና በአትክልት ቦታ ከጸለየበት ከሐሙስ ማታ እስከ ዓርብ እኩለ ቀን ድረስ ለመግለጽ እጅግ የሚከብድና የሚያሰቅቅ ሥቃይና መከራን በፈቃዱ ተቀብሏል፡፡

ከዚህ አሰቃቂ መከራና ሞት በፊት ቅዱሳን ሐዋርያት ተጠመቁ፤ ልጅነትን አገኙ ማለት ከጋብቻ በፊት ልጅ መውለድ እንደ ማለት ከመኾኑም በላይ የዓለም ቤዛ የኾነውን የጌታችንን ሞት ከንቱ ዋጋ አልባ ማድረግ ነው፡፡ እንዴት ቢባል በክርስቶስ ክርስቲያን የተባለ በሙሉ ከሐዋርያት በተገኘ ልጅነት ነው፤ ቅዱሳን ሐዋርያት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሞት በፊት በተከናወነ ኅፅበተ እግር ተጠመቁ ከተባለ ሞቱ ምንም ሥራ አልሠራም ማለት ነውና፡፡ ወገኔ ሆይ! ከዚህ በላይ እንደ ተገለጠው የዳንኸውና ልጅነትን ያገኘኸው በክርስቶስ ሞትና ደም እንጂ በእግር መታጠብ እንዳልኾነ ልታስተውል ይገባል፡፡

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጾም ገባ ፥ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ኢትዮጵያውያንን እንደገና ማሳደድ ጀምረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2019

የክርስቶስ ተቃዋሚውና ፋሺስታዊው ኦሮሞ የአፓርታይድ “ፖሊስ” በ “ኮልፌ ቀራንዮ” ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን በማደን ላይ ሲሆን ፥ በ “ልደታ” ደግሞ፡ ልክ ጾመ ነብያት ሲገባ፡ ለጀመሩት የዘር ማጥፋት አጀንዳቸው በሙከራ መልክ ህፃናት ተማሪዎችን በዳቦና ማርማላታ መርዘዋቸዋል። በቀራንዮ በመስቀል ላይ ስለተሰቀለው የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋ እና ክቡር ደሙ እናስብ። ዳቦ = ሕብስት ፥ ማርመላታውን እንደ ደሙ አድርገው ወስደውታል እነዚህ የዲያብሎስ ልጆች።

እነዚህ “ኦሮሞ ነን” የሚሉት ፍጡሮች ሂትለርን እና ሙሶሊኒን የሚያስንቅና የሚያስረሳ ፋሺስታዊ ጭካኔን ተክነው መምጣቸውን እያየን ነው ፥ ከአራት መቶ ዓመታት በፊት በደቡብ የነበሩት ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን በዚህ መልክ መጨፍጨፋቸውን ለማወቅ እየበቃን ነው ፥ ወገን ተነስ፣ ታጠቅ፣ ጋሻህን ያዝ፣ ጦርህን አንሳ!!!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፭፥፩፡፰]

አቤቱ፥ የሚበድሉኝን በድላቸው፥ የሚዋጉኝንም ተዋጋቸው። ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ለመርዳት ተነሥ። ሰይፍህን ምዘዝ የሚያሳድዱኝንም መንገዳቸውን ዝጋ፤ ነፍሴን። መድኃኒትሽ እኔ ነኝ በላት። ነፍሴን የሚሹ ሁሉ ይፈሩ ይጐስቈሉም፤ ክፉትን በእኔ ላይ የሚያስቡ ይፈሩ ወደ ኋላቸውም ይበሉ። በነፋስ ፊት እንዳለ ትቢያ ይሁኑ፥ የእግዚአብሔርንም መልአክ ያስጨንቃቸው። መንገዳቸው ዳጥና ጨለማ ይሁን፥ የእግዚአብሔርም መልአክ ያሳድዳቸው። በከንቱ ያጠፉኝ ዘንድ ወጥመዳቸውን ሸሽገውብኛልና፥ ነፍሴን በከንቱ አበሳጭተዋልና። ያላወቁት ወጥመድ ይምጣባቸው፥ የሸሸጉትም ወጥመድ ይያዛቸው፤ በዚህ ወጥመድ ውስጥ ይውደቁ።

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የረመዳን ጋኔን በ አሰላ | የተዋሕዶ ልጆችን አባርራችሁ ብቻችሁን ልትኖሩባት? | አይይ! እሳት ይወርድባችኋል እንጂ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2019

አሰላ”የሚለው ቃል “እስላም” ወይም “አላህ” ከሚባሉት ቃላት ጋር ተመሳስሎባቸዋል…

የመሀመድ አርበኞች ለተጠሩበት ጂሃድ የረመዳን ጊዜን መምረጣቸው የአላሃቸው ፍላጎት ነው፣ ግራኝ አህመድ ሲያደርገውም የነበረው ቤተክርስቲያንን ማጥቃት እና ማቃጠል ነው፣ ልደታ ማርያምን ጠብቀው ቅድስት ማርያምን መዳፈራቸው ደግሞ ዲያብሎሳዊ ሤራቸውን የሚያጋልጥ ነው።

የቪዲዮው መጨረሻ ክፍል ላይ የሚታየው ነገር እንደ ትንቢት ተደርጎ ሊወሰድ ይገባዋል። ከፋንም አልከፋንም ይህ ነገር መምጣቱ የማይቀር ነው፤ ፍየሎቹ እግዚአብሔር አምላክን እጅግ በጣም እያስቆጡ ነውና መልሱን በቅርቡ ይሰጣቸዋል።

የዋቄዮ አላህ ልጆች በአሰላ ክርስቲያኖች ላይ ከመስከረም ወር አንስቶ ያካሄዱት ጂሃዳዊ እንቅስቃሴ ቅደም ተከተል እንደሚከተለው ነው፦

***መስከረም ፪ሺ፲፩ ዓ.***

ከወደ አሰላ የሚመጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ ለረጅም ጊዜ ተዋልደውና ቤተሰብ መስርተው በሚኖሩ የሌላ ብሄር ተወላጆች ላይ ጥቃት በማድረስ ክልሉን ለቃችሁ ውጡ በሚሉ ኃይሎች፣ ከፍተኛ ጭንቀት በሰዎች ዘንድ ፈጥሯል።

የሃይማኖትማጽዳት ወንጀል በአሰላ አንዣቧል

አሰላ ከተማ በክርስቲያኖችና በሙስሊሞች መካከል ተፈጥሮ ነበረው ከፍተኛ ግጭት በውይይት ተፈታ ነገር ግነ ግጭቱን ያስነሱት የቤተ ክርስቲያን አጥር ላይ የኦነግን ባንዲራ እንሰቅላለን ሲሉ አይቻል ሲባሉ በጉልበት ፤በግድ ለመስቀል ሲሞክሩ ክርስቲያኖች ተቃውመው እነዳይሰቀል ሲሞክሩ ሌላ አለማ ያለቸው አክራሪ እስለሞች ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመው ክርስቲያኑን ለማጥቃት ቢሞክሩም አልተሳካለቸውም፤ በሚገርም ሁኔታ በብዛት የተጎደዱት ሙስሊሞች ናቸው በአሁን ሰዓት በአሰላ ከተማ ሰሞኑን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በእርቅ መፈታቱ ተገለፀ።

***መጋቢት ፪ሺ፲፩ ዓ.***

በአሰላ ዜጎች ክልሉን ለቃችሁ ካልወጣችሁ እየተባሉ በዛቻ ከፍተኛ ስጋት ላይ እንደወደቁ ሕብረ ራዲዮ ዘገባ። ድርጊቱ እልቂት ከማድረሱ በፊት የክልሉ ሆነ የፌደራል መንግስት ሀላፊነቱን እንዲወጣ የከተማዋ ነዋሪዎች እያሳሰቡ ሲሆን፣ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ አሰላ ሰሞኑን የአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ ቤት ላይ ወረቀት እየለጠፉ በተለይ የንግድ ድርጅት ያላቸውን በአስቸኳይ ለቃችሁ ሂዱ የሚል ማስፈራሪያ፣ በተደራጁ ከከተማዋ ዙሪያ በመጡ ጽንፈኛ ቄሮዎች እየተጠናከረ መምጣቱን የህብር ሬዲዮ የአካባቢው ምንጮቹን ገልጾ ዘግቧል።

የወጣቶቹ ድርጊት ለማንም የከተማዋ ነዋሪ ለአካባቢው አስተዳደር የተሰወረ አለመሆኑን የጠቀሱት የሕዝብ ራዲዮ ምንጮች፣ ይህ ዘር ላይ ያነጣጠረው ማስፈራሪያ፣ ዛቻና ወረቀት ለይቶ መለጠፍ፣ ከፍተኛ ስጋት ላይ የጣላቸው ሲሆን ፣ የክልሉ መንግስት ሆነ የፌደራል መንግስቱ ግጭት ተከስቶ ንጹሃን ከመጎታቸው በፊት ሁኔታውን በአስቸኳይ እንዲያስቆም ሲሉ እነዚሁ የአካባቢው የህብር ራዲዮ ምንጮች ገልጸዋል ።

የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችና ጋዜጠኞች ወደ አካባቢው በፍጥነት መጥተው ሁኔታውን እንዲያዩ ሲሉ ለአካባቢው የዜና ምንጫችን ስጋት ላይ የወደቁት ወገኖች ጥሪ ማቅረባቸው ሕብረ ራዲዮ የዘገባ ሲሆን፣ “የመከላከያ ሰራዊቱ ዜጎች ከተገደሉ ሴቶች ከተደፈሩ ከተሳደዱና ከተፈናቀሉ በኋላ፣ ሳይሆን አስቀድሞ ሊደርስልን ይገባል። የክልሉ የአካባቢው አስተዳደር ስጋቱን በአግባቡ ተረድቶ ወጣቶቹን ለማስቆም ምንም ፍላጎት አለማሳየቱ፣ ቅስቀሳውን እያደረጉ፣ “ውጡ ፣ ለቃችሁ ሂዱ!” የሚል ወረቀት በአደባባይ በልበ ሙሉነት እየለጠፉ ዝም መባላቸው፣ በተዘዋዋሪ የሚፈልገው ስለመሆኑም አመላካች መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ።

ከጥቂት ወራት በፊት የአሰላ ነዋሪዎች የመስቀል በ’አልን እንዳያከብሩ፣ በከነቲባ.ሮ ዘይነባ ድጋፍ፣ ከውጭ የመጡ ቄሮዎች ህዝቡን ሲያሸብሩ ነበር።

ክልሉን በአሁኑ ጊዜ የምታስተዳድረው በኦህዴድ/ኦዴፓ ውስጥ ጽንፈኛ አመለካከት አላት የምትባለዋ/ሮ ጠይባ ሁሴን ናት።

***ግንቦት ፩ (ልደታ ማርያም) ፪ሺ፲፩ ዓ.***

አሰላ ላይ ረብሻ እንዳለ የሚጠቁሙ መረጃዎች እየተሰሙ ነው። መረጃዎቹ የሚጠቁሙት አሰላ የማርያም ቤተክርስቲያን ጥምቀት ባህር ወይም የታቦት ማረፊያ ቦታ ላይ መስጊድ መሰራቱን ተከትሎ የማርያም ቤተክርስቲያን ደውል ተደውሎ በትላንትናው ዕለት መስጊዱን አፍርሰውታል። በአሰላ እየተደረገ ያለውን ተግባር በመቃወም ዛሬ ሰልፍ ወጥተው የነበሩት ክርስቲያኖች ጋር አለመግባባት ተከስቶ ከፍተኛ ረብሻ መከሰቱና እንዳልበረደም ተሰምቷል።

መረጃዎቹ የሚጠቁሙት በአሰላ ከተማ 01 ቀበሌ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ (አሁን ፖሊቴክኒክ መሰለኝ) አጠገብ አንዲት የበሬ ግንባር የምታክል መሬት አለች። የከተማዋ ነዋሪዎች እንደተናገሩት የተወሰኑ ሰዎች በዚህ ክፍት ቦታ መስጊድ እንሰራለን ብለው መንቀሳቀስ ይጀምራሉ።

መስጊዱ የሚሰራው በተለምዶ “ማሪያም ሰፈር” ተብሎ በሚታወቀው ሰፈር ነው። የከተማ መስተዳደሩ ለመስጊዱ ግንባታ እውቅና እና ፍቃድ እንዳልሰጠ ታውቋል። ሆኖም ግን በዚህ ምክንያት ዛሬ በአሰላ ከተማ በክርስቲያን እና እስልምና እምነት ተከታዮች መካከል ከፍተኛ ረብሻና ብጥብጥ ተቀስቅሷል።

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ልደታ ለማርያም | ማርያምስ ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች (ቅዱስ ያሬድ)

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 8, 2019

እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የልደት በአል በሰላም አደረሰን!

ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ/ ማርያምስ (ማርያም ግን) ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል፡፡ በተጨማሪም ስለ ሥርወ ልደቷ እንተ በምድር ሥረዊሃ ወበሰማይ አዕጹቂሃ…ሐረገ ወይን/ ሥሮቿ በምድር ጫፎቿም በሰማይ ያሉ…የወይን ሐረግበማለት የተወለደችው በምድር ከነበሩት ኢያቄምና ሐና መሆኑን የወለደችው ግን ሰማያዊውን ንጉሥ እንደሆነ በማመስጠር ዘምሯል፡፡ በዚህም ሰውና እግዚአብሔርን ያገናኘች መሰላል መሆኗል ገልጾ አስተምሯል፡፡

ልደታበመባል በተለምዶ በማሳጠር የሚጠራው እና ወር በገባ በአንደኛው ቀን የሚከበረው የወላዲተ አምላክ የቅድስት ድንግል ማርያም ከቅዱስ ኢያቄምና ከቅድስት ሐና በሊባኖስ ተራራ በግንቦት አንድ ቀን የተወለደችበትን ቀን የሚያስታውስ ትልቅ በዓል ነው፡፡ ቅዱስ ኢያቄምና ቅድስት ሐና ልጅ ስላልነበራቸው እግዚአብሔርን በጾም እና በጸሎት በጠየቁት ወቅት የዓለሙ መድኅን የሆነውን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን የወለደችውን ቅድስት ድንግል ማርያምን ስጣቸው፡፡

__________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጸሎተ ሐሙስ | “ይህ ሥጋዬ ነው፤ ይህ ደሜ ነው” | ወገኔ ሆይ! የዳንኸውና ልጅነትን ያገኘኸው በክርስቶስ ሞትና ደም ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2019

  • ሐሙስ፤ ጸሎተ ሐሙስ፥ ሕጽበተ ሐሙስ፥ የምሥጢር ሐሙስ፥ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ፥ የነጻነት ሐሙስ

በጸሎተ ሐሙስ የተፈጸሙ ተግባራት

በዕለተ ሐሙስ ከተፈጸሙ ዐበይት ተግባራት አንዱ መድኃኒታችን ክርስቶስ ‹‹ይህ ሥጋዬ ነው፤ ይህ ደሜ ነው፤›› ብሎ አማናዊ ሥጋውንና ደሙን መስጠቱ ነው (ማቴ. ፳፮፥፳፮፳፰)፡፡ እንደዚሁም ይህ ዕለት ሰፊ ጸሎት የተደረገበት የጸሎት ቀን ነው፡፡ ጌታችን ሐሙስ ዕለት ወዙ እንደ ውኃና እንደ ደም ወርዶ መሬቱን ጭቃ እስኪያደርገው ድረስ መላልሶ ስለ ጸለየ ዕለቱ ‹ጸሎተ ሐሙስ› ተብሎ ተጠርቷል፡፡ ጌታችን የጸለየበትን ቦታም ወንጌላውያኑ በተለያየ ስያሜ ጠርተውታል፤ ማቴዎስና ማርቆስ – ‹ዐፀደ ወይን›፣ ‹ጌቴሴማኒ›፤ ሉቃስ – ‹ደብረ ዘይት›፤ ዮሐንስ – ‹ማዕዶተ ቄድሮስ›፣ ‹ፈለገ አርዝ›፣ ‹ዐፀደ ሐምል› በማለት ሰይመውታል (ማቴ.፳፮፥፴፮፤ ማር.፲፬፥፴፪፤ ሉቃ. ፳፩፥፴፯፤ ፳፪፥፴፱፤ ዮሐ. ፲፰፥፩)፡፡

በተጨማሪም ይህ ዕለት (ሐሙስ) ያለ እርሱ ፈቃድ ሊይዙት እንደማይችሉ ለማስረዳት ጌታችን በመለኮታዊ ኃይሉ እንደ ቅጠል እንዲረግፉ ካደረጋቸው በኋላ በይቅርታው ብዛት መልሶ በማስነሣት በፈቃዱ ራሱን ለአይሁድ አሳልፎ የሰጠበት ዕለት ነው (ዮሐ. ፲፰፥፭)፡፡ በዕለተ ሐሙስ ከተከናወኑ ዐበይት ተግባራት መካከል ሠራዔ ሕግ፣ ፈጻሜ ሕግ የኾነው ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕገ ኦሪትን እየፈጸመ አድጓልና በኦሪት ሥርዓት የሚፈጸመውን የመጨረሻውን በግዐ ፋሲካ (የፋሲካ በግ) ከደቀ መዛሙርቱ ጋር መመገቡ አንደኛው ነው፡፡ ይሁዳ እንደሚያስይዘው ለሐዋርያት በምልክት ማስረዳቱ ሁለተኛው ሲኾን (ዮሐ. ፲፫፥፳፩)፤ እንደ አገልጋይ ራሱን ዝቅ አድርጎ የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠቡ ደግሞ ሦስተኛው ነው፡፡

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: