“2:05:59”
ይህ በዝነኛው የኒው ዮርክ ማራቶን ታሪክ ሁለተኛው በጣም ፈጣኑ ሰዓት ነው። ለሊሳን በሁለት ሰከንዶች ልዩንት ብቻ ተከትሎ ሁለተኛ የወጣውም ወጣቱ ኢትዮጵያዊ ሹራ ኪታታ ነው።
ድንቅ አሯሯጥ ነበር! ሁለቱ ወንድሞቻችን ለፍራንክፈርቱ ጡት ነካሽ ከሃዲዎች ተገቢውን መልስ ሰጡ!
እንኳን ደስ ያላችሁ፡ ጀግኖች!
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018
“2:05:59”
ይህ በዝነኛው የኒው ዮርክ ማራቶን ታሪክ ሁለተኛው በጣም ፈጣኑ ሰዓት ነው። ለሊሳን በሁለት ሰከንዶች ልዩንት ብቻ ተከትሎ ሁለተኛ የወጣውም ወጣቱ ኢትዮጵያዊ ሹራ ኪታታ ነው።
ድንቅ አሯሯጥ ነበር! ሁለቱ ወንድሞቻችን ለፍራንክፈርቱ ጡት ነካሽ ከሃዲዎች ተገቢውን መልስ ሰጡ!
እንኳን ደስ ያላችሁ፡ ጀግኖች!
Posted in Ethiopia, Infotainment | Tagged: ለሊሳ ደሲሳ, ሩጫ, ሹክራ ኪታታ, ኒው ዮርክ ማራቶን, አትሌቲክስ, ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ቀለማት | 1 Comment »