Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሆልኮስት’

Is This Ethiopia’s Last Stand? | ይህ የኢትዮጵያ የመጨረሻ አቋም ነውን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2021

👉 Courtesy: The Hill

“ወንጀለኛው አብይ አህመድ በከፈተው ጦርነት የመጨረሻ ሊሆን የሚችለውን ደም አፋሳሽ አቋም ሲያዘጋጅ።”

መንግስት እራሱን ለማዳን የጥላቻ እና ሰብአዊነት የጎደላቸው ንግግሮች በብዛት መጠቀሙ የመጨረሻውን የመከላከያ እርምጃ አካል በሆነው የዘር ማጥፋት ዘመቻ ላይ ለመሰማራት ሊሆን እንደሚችል ያሳያል።

በጠቅላይ ሚኒስትሩ እራሱ በሚሰጣቸው መግለጫዎች እና በመንግስት መገናኛ ብዙሀን እየተመራ ሁሉንም የትግራይ ተወላጆች ለማሳደድ ተመሳሳይ ጥረቶች አሉ፤ መንግስት እራሱን ለማዳን የጥላቻ እና ሰብአዊነት የጎደላቸው ንግግሮች በብዛት መጠቀሙ የመጨረሻውን የመከላከያ እርምጃ አካል በሆነው የዘር ማጥፋት ዘመቻ ላይ ለመሰማራት ሊሆን እንደሚችል ያሳያል

As Prime Minister Abiy prepares what is possibly a final, bloody stand in the war he has wrought

There are similar efforts to scapegoat all Tigrayans, led personally through the prime minister’s statements and state media, though the rampant use of hateful and dehumanizing speech makes the case that the government may well be inciting genocide as part of its last-ditch defense effort to save itself.

As Ethiopia crosses the one-year mark since the start of its devastating war in the Tigray region, Prime Minister Abiy Ahmed is preparing the capital, Addis Ababa, for one final stand against a blitzkrieg attack at the hands of Tigrayan rebels, who months ago turned the tide of the war and who now stand poised to turn out the country’s Nobel prize-winning prime minister.

In the process, as international diplomats and Ethiopian-Americans scramble to leave the country, the risk of state-sponsored genocide, and even state collapse, remain frighteningly real scenarios that will have catastrophic consequences for the country, the region, and U.S. interests for years to come.

This was an unfathomable scenario at the start of the conflict. Abiy promised a limited “law-and-order operation” against a select number of Tigrayan leaders who challenged his rule through, in his mind, an unwavering commitment to an anachronistic ethnically-based system they put in place during their more than 20 years of autocratic rule.

In reality, Abiy likely never believed Tigrayans would “go along to get along” and so set about from the start of his time in office to weaken their ties to the state and ensure their future banishment from power. It was those efforts to treat Tigrayans as Tigrayans treated the majority of Ethiopia’s ethnic groups during their time in power that created the self-fulfilling prophecy Abiy is now struggling to survive.

But with the bulk of the Ethiopian army’s best fighters and tacticians hailing from Tigray, the government has slowly seen its overwhelming strategic advantage eroded on the battlefield against a rump force more adept at insurgency combat and clearly more motivated by a fight for its literal survival.

The government’s response to its own tactical shortcomings and sagging morale has been to wage an asymmetric battle against not just the Tigrayan Defense Forces but more broadly against the people of Tigray. A recent joint report from the United Nations and Ethiopia’s own human rights body points out the widespread use of sexual violence as central to the government’s war strategy.

An ongoing government humanitarian blockade of the region has for months put more than 900,000 civilians at risk of famine and forced Tigrayan fighters to expand their fight into neighboring Amhara and Afar regions in a bid to break the siege, expanding the death toll and humanitarian suffering.

There are similar efforts to scapegoat all Tigrayans, led personally through the prime minister’s statements and state media, though the rampant use of hateful and dehumanizing speech makes the case that the government may well be inciting genocide as part of its last-ditch defense effort to save itself.

Reports this past week of mass roundups of Tigrayans living in and around Addis Ababa, under a far-reaching state of emergency declaration “to ensure national security,” suggest a possible last-ditch effort to deter the oncoming onslaught by holding hostage an entire people.

As the situation deteriorates, and the vast human and economic implications begin to take shape for the region, Ethiopia’s neighbors have only just begun to respond. Forced by the possible fall of one of Africa’s most important cities and the continent’s diplomatic capital, after months of callously treating the devastating conflict as Ethiopia’s “internal affair,” Kenya, Uganda and the African Union itself are finally calling for a ceasefire and political talks.

While Washington and its European allies have been sustained in their condemnations of the violence and abuses, they have done little to force either side’s hand to relent. Importantly, a bipartisan Senate bill, introduced last week in the Foreign Relations Committee, makes use of the Biden administration’s own Executive Order sanctions regime — rolled out in September but never applied — by mandating “the imposition of targeted sanctions against individual actors … undermining efforts to resolve the conflict or profit from it.”

Coupled with a freeze of more than $200 million in trade preferences — which, again, the administration was forced to announce last week under congressional deadline — and efforts to impose costs on belligerents are only beginning to take shape after a year of fighting.

As Prime Minister Abiy prepares what is possibly a final, bloody stand in the war he has wrought, will last-minute calls for calm and pressure tactics be enough to change the calculations of the warring parties and avoid catastrophe in the Horn of Africa?

Source

__________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የምርኮኛው እምባ | የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ለኦሮሙማ ፕሮጀክቱ ሲል ደቡብ ኢትዮጵያውያንንም የእሳት እራት አደረጋቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2021

😈 እንግዲህ ከኦሮሞዎች ጋር በተያያዘ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከኦሮሞ ወረራ እና ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ይህ መረሳት የሌለበትና ዝም ብለን ካለፍነው ሁላችንንም በታሪክ የሚያስጠይቀን ክስተት ነው። “በብሔር ብሔረሰብ እኩልነት ርዕዮተ ዓለም ተረት ተረት” ኦሮሞ ላልሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎች እና ብሔሮች ታሪካዊ ጠላት የሆነውን ኦሮሞ ለማንገሥ የሚሠራ ማንኛውም ዓይነት ሥራ ወደ ሲዖል የሚያስገባ የወንጀልና ግፍ ሥራ ነው የሚሆነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችንና ጎሳዎች ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ኦሮሞዎች/ጋሎች ዛሬ ከደቡብ እና መካከለኛው ኢትዮጵያ ከፍ ብለው ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት መነሳሳታቸውን እያየናቸው ነው።

በደቡብ የሚገኙ በቁጥር አናሳ የሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎችና ብሔሮች በኦህዴድ/ ኦነግ፣ በ አብዮት አህመድ/ ለማ መገርሳ/ሽመልስ አብዲሳ እና ጃዋር መሀመድ ጥምር፣ ስውርና ግልጽ መንግሥት በኩል እንዲጠፉ በግልጽ እየተሠራበት ነው። ከአምስት መቶ/መቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት የጀመሩትን የዋቄዮ-አላህ የወረራ እና ዘር ማጥፋት ዘመቻ ከደቡብ እስከ ሰሜን ቀጥለውበታል። አብዛኛውን ሕዝብ እባባዊ በሆነ መንገድ እያታለሉት ነው። ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ለማየትና ለማወቅ እንዳይችል ማድረጋቸው ምን ያህል ስውር የሆነ ሰይጣናዊ ኃይል እንደተሰጣቸው ነው የሚጠቁመን። ሰው ታውሯል፣ ደንቁሯል፤ ነገሮችን እንኳን ከታሪክ ጋር እያገናዘበ በአምስት ወይም ስድስት ልኬት ለማየት ዛሬ ጠዋት የተፈጸመውን ነገር እንኳን በሦስት ልኬት አይቶ ለማገንዘብ አልቻለም። ይህ ትውልድ እንደ አፄ ዮሐንስ ኢትዮጵያዊም ተዋሕዶ ክርስቲያንም አይደለም የምንለው በምክኒያት ነው።

ኦሮሞዎች በደቡብ እና አማካይ ኢትዮጵያ ከአምስት መቶ እና መቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ያጧጧፉትን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ከፍ ብለውና የኢሳያስ አፈወርቂን፣ የምዕራባውያኑን ኤዶማውያንን፣ የምስራቃውያኑን እስማኤላውያኑን፣ እንዲሁም የአማራን እና ሌሎች በሔረሰቦችን እርዳታ ስላገኙ ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ያልተሳካላቸውን የትግራይን ጽዮናውያን የማጥፋት ሕልማቸውን “ይህ የማይገኝ ወርቃማ ጊዜ/እድል ነው” በሚል ወኔ ተነሳስተው ለማሳካት ከሦስት ዓመታት በፊት አንስቶ በመወራጨት ላይ ናቸው። ግን አልተሳካላቸውም፤ ሐቀኛ ጽዮናዊ መጥቶ ከኢትዮጵያ ምድር እስከሚያጠፋቸውም ድረስ፤ ብዙ ጉዳት ሊያደርሱ ይችላሉ እንጂ መቼም ቢሆን አይሳካላቸውም። በሃገረ ኢትዮጵያ የመኖር መለኮታዊ ፈቃድ አልተሰጣቸውምና።

👉 ለማስታወስ ያህል፤

በደቡብ ኢትዮጵያ፤ በኮንሶ፣ አማሮ፣ ደራሼ፣ ቡርጂና አሌ ወረዳዎች የሚኖሩት እንደ ኮሬ የመሳሰሉት ጎሳዎች ኦሮሞዎቹ ከጉጂዎች ጋር በማበር ስለፈጸሙባቸው የዘር ማጥፋት ወንጀል እንዲህ ሲሉን ነበር፤

አጋዥ አጣን እንጂ ከኦነግ/ ኦዴፓ መንግሥት ጋር እየተዋደቅን ነው። ድሮ ድሮ ከኦነግ ጋር ስንዋጋ ዩኒፎርም ስላልነበራቸው በቀላሉ አንመክታቸውና እናባርራቸው ነበር። አሁን ግን ኦነግ የሀገር መከላከያ አዳዲስ ዩኒፎርም ከዘመናዊ መሣሪያ ጋር መንግሥት ስላስታጠቃቸው መከላከያውንና የኦነግን ሠራዊትን ለመለየት ተቸግረናል። እሱ ነው ያቃተን። እኛ ከሩቅ አይተናቸው የመንግሥት ወታደሮች ናቸው ብለን በደስታ ስንጠብቅ እነሱ አጠገባችን ከደረሱ በኋላ በጅምላ ያለ ርህራሄ ይጨፈጭፉናል። እሱ ነው የቸገረን።

ይሄን ይሄን ስናይ በደቡብ ለምንገኝ በቁጥር አናሳ ለሆንን ብሔር ብሔረሰቦች መጥፋት የአቢይና የለማ መገርሳ መንግሥት ለኦነግ ጭፍጨፋ ይሁንታ የሰጡ ይመስለናል።አሁን የኦነግ ሠራዊት መንደሮቻችንን በማቃጠል። ማሳዎቻችን በማውደም። የምንበላው አጥተን በረሃብ እንድናልቅ የእንሰት ተክላችንን በመጨፍጨፍ፣ አቅመደካሞችን ሳይቀር በቤት እንደተቀመጡ በመጨፍጨፍ ታላቅ የሆነ የዘር ማጥፋት እየተደረገብን ይገኛል።

ሲሉን ነበር።

የኮሬ ህዝብ በደቡብ ክልል በቀድሞው ሰገን አከባቢ ህዝቦች ዞን አማሮ ወረዳ የሚገኝ ህዝብ ነው። አማሮ ብሔሩ የሚኖርበት ምድር መጠሪያ ሲሆን ኮሬ ደግሞ የብሔሩ መጠሪያ ነው። በዞኑ የሚካተቱት ኮንሶ፣ አማሮ፣ ደራሼ፣ ቡርጂና አሌ ወረዳዎች ነበሩ። ሆኖም ግን ዞኑ በቅርቡ በህዝብ አመፅ ሲበተን ከኮንሶ ውጭ የተቀሩት እስካሁን መዋቅር አልባ ናቸው። አከባቢው ከፍተኛ የፀጥታ ችግር የሚታይበት ነው። በአማሮ ችግሩ የተጀመረው ሐምሌ ፲፮ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. የኦነግ ወታደሮችና የጉጂ ወራሪ ኃይል ዳኖ ቡልቶ በተባለችው የገጠር ቀበሌ ያልታሠበ ተኩስ በከፈቱበት ወቅት ነው። በዚህ ቀን ሦስት በማሣቸው የእርሻ ሥራ ላይ የነበሩ አርሶ አደሮች ሞተዋል።

በመቀጠልም በ፲፱/፲፩/ ፳፻፱ ዓ.ም በቆሬ ቢቆ ቀበሌ ታይቶ የማይታወቅ ዓይነት ተኩስ በጣም ብዙ በሆኑ የኦነግ ሠራዊትና ኦነግ ባስታጠቃቸው የጉጂ ኦሮሞ ሚልሻዎች ተከፈተ። ህዝቡ ሣያስብ የተከፈተ ተኩስ በመሆኑ ዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤልን ክብረ በዓል ከሚያከብርበት ለቅቆ ተበታተነ (ቆሬ ቅዱስ ገብርኤል ወቅዱስ ቅርቆስ ቤተክርስትያን) በቅዱስ ገብርኤል አማላጅነት በዕለቱ የቀበሌው ልቀ መንበር መቁሰል እንጂ የሞተ ሰው አልነበረም።

ይህ እየሆነ ያለው በኦሮሚያ ክልል የአማሮን ወረዳ ከሚያዋሰነው ምዕራብ ጉጂ ዞን ውስጥ የመሸገው ኦነግና ኦነግ በሚመልምላቸውና በሚያሰለጥናቸው የጉጂ ሚልሻዎች ነው። ይህንንም በዋናነት የሚያስተባብረው የምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳደር አቶ አበራ ቡኖ ይባላል። የምዕራብ ጉጂ ዞን መቀመጫ ቡሌ ሆራ ነው። በዚህ ዞን የሚገኙ አብዘኞቹ ወረዳዎች እስከአሁን በኦነግ ሥር ናቸው። ለምሣሌ አባያ፣ ገላና፣ ሱሮ ባርጉዳና ቡሌሆራ ናቸው። አማሮ በጥቅሉ ፴፭ ቀበሌያት አሏት። ከነዚህ ውስጥ ፲፮ቱ ቀበሌያት የኦነግና የጉጂ ሚልሻዎች በየሰዓቱ ጥቃት የሚያደርሱባቸው አከባቢዎች ናቸው።

ከሁለት ዓመታት በፊት፤ በ ፳፻፱ ዓ.ም ላይ የወጣው መረጃ እንደሚነግረን፤

በእስካሁኑ የኦነግና ጉጂ ህዝብ ወረራ የዘር ጭፍጨፋ በኮሬ ህዝብ ላይ የደረሱ በደሎች፤

፩፦ በተጨባጭ ከ፻/100 በላይ ንፁሃኖች (በማሣቸው ላይ የነበሩ አርሶ አደሮች፣ መንገደኞች በመኪና ውስጥ፡ ሾፈሮች፣ ወጣቶች) ህይወታቸውን አጥተዋል።

፪፦ ሁለት ቀበሌያት ማለትም ጀሎና ዶርባዴ ሙሉ በሙሉ ወድመዋል። በእነዚህ ቀበልያት የሚገኙ የመንግሥት ተቋማት፡ ት/ቤትና ጤና ኬላን ጨምሮ ሙሉ በሙሉ በኦነግ ወድመዋል።

፫፦አማሮ ወረዳን ከሀዋሳና ከአ.አ በዲላ በኩል የሚወስደው ብቸኛው መንገድ ከ ፲፮ /፲፩/ ፳፻፱ ጀምሮ ዝግ ነው። በዚህ መንገድ ለፀጥታ ወደ አማሮ ተልከው የሚመጡ የመከላከያ ሠራዊት አባላትም የኦነግ ጥቃት ሠለባ ናቸው።

፬፦ ታቦት ብቻ ለማስገባት በዝግጅት ላይ የነበርነው የጀሎ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን እንዳልነበረ ሆኗል። የኪዳን ቆርቆሮው ተገንጥሎ በኦሮሞ ታጣቂዎቹ ተወስዷል። በሮቹ ሁሉም ተወስደዋል። ጉልላቱንም ሠብረውታል።

፭፦ በ፲፮/16 ቱ ቀበሌያት የሚገኙ አርሶ አደሮች ሙሉ በሙሉ እርሻቸው ወድሟል። በዚህ ለከፍተኛ ረሃብና እንግልት ተዳርገዋል። በአጠቃላይ ከ፳፭/25 ሺህ በላይ ህዝብ ከቄየው ተፈናቅሎ የሚያየው የለም። ከቡሌሆራና ሞያሌ ኮሬ በመሆናቸው ብቻ የተፈናቀሉ ህዝቦች በጊዜያዊ መጠለያ ናቸው ያሉት። የሚቀመስ ነገር የላቸውም። በብርድና በሃሩር እያለቁ ናቸው።

፮፦ ከአማሮ ዲላ ሐዋሳ የሚወስደው መንገድ በኦነግ በኃይል ቢዘጋም ህዝቡ በአማራጭ ከአማሮ-ኮንሶ ከኮንሶ -አርባምንጭ- ከአርባምንጭ ሶዶ- ከሶዶ ሐዋሳ እየተጠቀመ ቢገኝም በቡርጅና ኮንሶ መካከል በሚገኘው በተለምዶ ሠገን በረሃ ውስጥ ኦነግ በዚያም ምሽግ ሠርቶ እስካሁን ፮/6 ንፁሃንን ገድሎብናል፣ ጤና ጣቢያዎቹን ስላቃጠሏቸው በሽተኞች በቤታቸው እየሞቱ ነው። ተማሪዎች ተመርቀው ወጥተው ሥራ መፈለግ እንኳን አልቻሉም።

በአጠቃላይ በህይወት ያለውም ከፍተኛ የሥነ ልቦና ችግር ውስጥ ነው። መች እንደሚሞት አያውቅምና። ምክንያቱም ሌሊቱን ሙሉ ከኦነግ የሚተኮሰው የክላሽና የመትረየስ ድምፅ አያስተኛህም። ሌሊት ገብተን ከተማችሁን እናቃጥላለን የሚል ዛቻ በየጊዜው ከኦነግና አጋዡ የአብይ እና ለማ መንግስት የሚሰማ ነው እናም ህዝቡ ጫካ ሲያድር ይኸው ድፍን ሦስት ዓመት ነጎደ።

________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

፳፯/27 ነባር የደቡብ ኢትዮጵያ ነገዶችን ያጠፏቸው ኦሮሞዎች/ጋሎች ዛሬ ሰሜናውያኑንም ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ተነስተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2021

በአክሱም ጽዮን ላይ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት ጀምሮ የተከፈተው ጦርነት የዚህ ወረራ አካል ነው

በአክሱም ጽዮን ላይ ከሦስት ዓመታት በፊት ጀምሮ የተከፈተው ቀዝቃዛው ጦርነት የዚህ ወረራ አካል ነው

በአክሱም ጽዮን ላይ ከአንድ ዓመት በፊት ጀምሮ የተከፈተው የዘር ማጥፋቱ ጦርነት የዚህ ወረራ አካል ነው

በጽዮናውያን ላይ በአዲስ አበባ፣ ደብረ ዘይት፣ ናዝሬትና በሌሎች ኦሮሚያ ሲዖል ቦታዎች የሚካሄደው አፈሳ፣ እጎራ፣ ደፈራ፣ ምረዛ እና ግድያ የዚህ የዘር ጠረጋ አካል ነው።

በመላው ዓለም በምንገኝ በጽዮናውያን ላይ ዲያብሎሳዊ በሆነ መንገድ ስነልቦናዊ እና መንፈሳዊ ጥቃት ማድረሳቸው ለአምስት መቶ ዓመታት ያህል የተካኑበት የዚህ የዘር ማጥፋት ዘመቻ አካል ነው።

በእባባዊ ተንኮሉ በደንብ የተካኑት እነዚህ ኦሮሞዎች በአገኙት አጋጣሚ ሁላ እንደለመዱት የተመረጡትን ሳይቀር ለማታለል ሲሉ፤ “ኦሮሞውችም በመታገት ላይ ናቸው፣ በአዲስ አበባ የኤርትራ ወኪሎች ናቸው፣ የአማራ አመራሮች ናቸው ቅብርጥሴ” ይሉናል፤ ነገር ግን መሬት ላይ ግልጥልጥ ብሎ የሚታየው ሐቅ ግን፤ ለዚህ ሁሉ በደልና ግፍ በመጀመሪያ ደርፍ ተጠያቂዎቹ ኦሮሞዎች ናቸው! ኤርትራዊውም ሆነ አማራው አሻንጉሊቶቻቸው ሊሆኑ ይችላሉ፤ ነገር ግን ሁሉን ነገር በእጃቸው አስገብተው የሚቆጣጠሩትና ትዕዛዝ የሚሰጡበት ኦሮሞዎቹ ፕሮቴስታንቱ ሉተር እና የዋቄዮ-አላህ-መሀመድ ባሪያዎቹ ናቸው። ለአመጽ ለመነሳሳት ቁንጫ ብቻ የምትበቃው ‘ቄሮ’ “የት ገባ?” ብሎ የሚጠይቅ ሰው እንኳን የለምን? አዎ! አንዳንድ የኦሮሞ አክቲቭስቶችን “ከጽዮናውያን ጋር ቆመናል” እንዲሉ በማድረግ ዝሆናዊ ድቆሳቸውን ግን እንደ መሀመዳውያኑ ስልትና ስም እየቀያየሩ ቀጥለውበታል፤ ምን እየተሠራ እንደሆነ በደንብ ያውቃሉና ነው። ምንም ወለም ዘለም ማለት ይለም፤1፻/100% ሐቁ ይህ ነው። ከባድ፣ እጅግ በጣም ከባድ ዋጋ በቅርቡ ይከፍሉበታል!

💭 የኢትዮጵያ ውድቀት የጀመረበት ዘመን። በ፲፮/16ኛው ክፍለ ዘመን የኦሮሞ ወረራ ልክ እንደ ዛሬው ያልተረጋጋች ኢትዮጵያን ወይም ዘመነ መሳፍንትን ፈጠረ!

😈 የኦሮሞ ወረራ / ፲፮/16ኛው ክፍለ ዘመን የጋላ(የኦሮሞ) ወረራ ****************************************

በእባብ ገንዳ/ አባገዳ ወራሪ ሰፋሪ ቡድን የሚመራው የ፲፮/16ኛው ክፍለ ዘመን የኦሮሞ ወረራ ለየት የሚያደርገው ወሮ የያዘውን አካባቢ በራሱ ቋንቋ የመሰየም ባህል፣ የወረረውን ህብረተሰብ ወጣት ወንዶችን ብልት የመስለብና የመግደል፣ ሴቶቹን ጠልፎ በማግባት ፣ ህጻናትን በሞጋሳ በማሳደግ ማንነታቸውን በማጥፋት የኦሮሞን ቋንቋና ባህል እንዲቀበሉ የማድረግ የማንነት ነጠቃ ነው።

በዚህ ዘግናኝ ወረራ ኢትዮጵያው ውስጥ በርካታ ቦታዎች ጥንታዊ መጠሪያ ስማቸው በወራሪው ኦሮሞ እንዲለወጥ ተደርጓል፣ ለምሳሌ፤

ጥንት ፈጠጋር ይባል የነበረው ወደ አርሲ፣

ጥንት ግራርያ ይባል የነበረው ወደሰላሌ፣

ጥንት እንደጥና የነበረው ወደ እንጦጦ፣

ጥንት ኢናሪያ ይባል የነበረው ወደ ኢሊባቡር፣

ጥንት ደዋሮ ይባል የነበረው ወደ ሀረርጌ፣

ጥንት ቢዛሞ ይባል የነበረው ወደ ወለጋ፣

ጥንት ላኮመልዛ ይባል የነበረው ወደ ወሎ፣

ጥንት አንጓት ይባል የነበረው ወደ ራያ፣

ጥንት ገሙ ይባል የነበረው ወደ ጅማ፣

ጥንት ባሊ ይባል የነበረው ወደ ባሌ……ወዘተ እንደቀየሩ አድርጓል።

👉 ዛሬማ “አክሱምን”፣ መቀሌን፣ ሽሬ እና አዲግራትንም ሳይቀር “ኬኛ” ማለት ጀምረዋል።

😈 የኦሮሞ ብሔርተኞች የኦሮሞ ግዛት ማስፋት/Oromo Territorial Expansion* እንጂ የኦሮሞ ወረራ/Oromo Invasion/ የለም ይላሉ።

💭 Ricard Pankhurst, the Ethiopian borderlands (page 284)

ሪቻርድ ፓንከርስት በጻፈው መጣጥፍ ኦሮሞች ውስጣዊ መስፋፋት ባደረጉበት ወቅት ከፊታቸዉ የገጠማቸው ነዋሪ ምን እንዳደረጉት ሲነግረን፣

በመጀመሪያዎቹ የፍልሰት አሥርት አመታት ኦሮሞዎች የሀገራችን የሰሜኑ ክፍልና ነገስታት ከኢማም አህመድ ጋር ባካሄዱት ጦርነት በመውደማቸው ከሞላ ጎደል ሰው አልባ በሆኑ ጠፍ መሬቶች አቆርጠው ተንቀሳቅሰዋል። የተረፉት ነዋሪዎች ወይ ከኦሮሞዎች ፊት ሸሽተዋል አለበለዚያም ወደ ኦሮሞነት ተለውጠዋል።ይላል።

During the first few decades of their migration, the Oromo moved across lands that were devastated and depopulated by the jihadist wars, the lands relatively empty of people either fled before them or were adopted and assimilated by them.”

💭 መሀመድ ሐሰን በዚህ ዐይነት፣ ነዋሪዎች ማንነታቸዉን መነጠቃቸውን ያምንና በሕይወታቸው መነጠቃቸውን ይዘለዋል። ኦሮሞ ሲያስገብር የገባር ነዋሪዎች እጣ ፣ ሽሽትና ባዲስ ባህል መዋጥ ብቻ አልነበረም። አያሌዎቹ ሕይወታቸውን አጥተዋል። ከኢማም አህመድ ጋር በተደረገ ጦርነት ማብቂያ ላይ ወደ የኢትዮጵያ የመጣው ቤርድሙዝ በጊዜው ለነበረው የኦሮሞ እንቅስቃሴ ያይን ምስክር ነው።

አስገባሪ ወታደሮች ምን እንደሚያደርጉ ሲጽፍ፣ ባስገበሩት ሀገር ውስጥ ያገኙትን ወንድ ሁሉ ይገድላሉ። የወንድ ልጆችን ብልታቸውን ይቆርጣሉ። አሮጊቶችን ገድለው ወጣቶችን ላገልጋይነት ይማርካሉይላል።

In the place conquer they slay all the men, cut off the privet parts of the boy, kill the old woman and keep the young for their use and service ” Richard Pankhurst, the Ethiopian borderland. (page 284)

👉 ይህን አይደለም ዛሬ በሰሜን ኢትዮጵያ፣ በማይካድራ፣ በማሕበረ ዴጎ፣ በአድዋ፣ በዛላምበሳ ወዘተ ያየነው?! ጭካኔ የተሞላባቸው አገዳደሎች እና ሴት ደፈራዎች ኦሮማዊ አይደሉምን?

በ፲፮/16ኛው ክፍለ ዘመን ኦሮሞዎች ከቦረና አካባቢ ተነስተው ዋቢ ሸበሌን ወንዝ ተሻግረው የግዛት ማስፋት እንቅስቃሴ ማድረጋቸው ላይ የሚስማሙት የኦሮሞ ብሔርተኞች ፣ ይህ ወረራ ሳይሆን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ነው ብለው ይከራከራሉ።በርካታ የታሪክ ድርሳናት እንደዘገቡት የኦሮሞዎች የግዛት ማስፋት እንቅስቃሴ በጉልበት የተካሄደና በነባር ጎሳዎች ላይ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ ፣ የማንነት ለውጥና ከግዛታቸው የመገፋት ሰፊ ቀውስ መፍጠሩን እና በሞጋሳ ባህል ማንነታቸውን ማጣታቸውን ያስረዳሉ።

ኦሮሞዎች ከባሌ ቦረና አካባቢ ተነስታው በነባሩ አክሱማዊ ትግራዋይ፣ አማራው፣ ጉራጌው፣ ሃድያው፣ ከንባታው፣ አኝዋኩ፣ ሲዳማው…..ወዘተ ላይ ወረራ ፈጽመው ከግዛቱ እስለቅቀውትና ማንነቱን አሳጥተው በግድ ኦሮሞነትን እንዲቀበል አድርገው ዛሬ ዞረው ወራሪው ኦሮሞን ነባር ተወራሪዎቹን ሌሎች ጎሳዎች መጤ አድርገው እያካሄዱት ያሉት የነባር ጎሳዎችን መብት የማሳጣት እንቅስቃሴ ሁሉም በሚገባ ሊያጤነው ይገባል። ዛሬ ከ6ሚሊዮን በላይ ህዝብ በሚኖርባት በአዲስ አበባ ብቻ ከ85% በላይ ህዝብ ኦሮሞ አይደለም፣ የዚህን ህዝብ ሙሉ መብት ገፎ ኦሮሞን ብቻ ባለመብት የማድረግና ሌላውን መግፋት እንቅስቃሴ ፍጹም ፋሽስታዊ አካሄድ ነው፣ ጽዮናውያንን ጨምሮ ሁሉም ይዋጋው ዘንድ ግድ ነው።

በጉልበት በኃይል እስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት እንመሰርታለን የሚሉት የእነ ግራኝ እና ጃዋር ኦሮሞዎችም ይሁኑ ፣ በሰላማዊ መንገድ ቀስ በቀስ ደረጃ በደረጃ የሚፈጠረውን ቀዳዳ ተጠቅመን ይህችን ኦሮሚያ ለመመስረት እንታገላለን የሚሉት እነ አብዮት አህመድ አሊ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ አዳነች አቤቤ፣ ጃዋር መሀመድ፣ መራራ ጉዲና፤ ቡልቻ ደመቅሳ፤ እና ሌሎች የኦሮሞ ድርጅቶች የሚሄዱበት መንገድ ይለያይ እንጂ ስትራቴጂክ ግባቸው አንድ ነው። እሱም የውሸት ታሪክ እየፈጠሩ ሌላውን ህዝብ እየጠራረጉ መሬቱን ህልውናውን አቧራ በማድረግ በደሙ ላይ ምንም አይነት የታሪክ መሰረት የሌለው ነጻ የእስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራት መመስረት ነው።

ኢትዮጵያ ምን አይነት ሀገር እንደሆነች የሚያሳዩ ማስረጃዎች

1. Some Records of Ethiopia , Manoel Almeida, (1593-1647).

2.The Ethiopian border Lands, Richard Pankhurst.

3. The Southern Ethiopia the Christian Kingdoms , the Oromo Migration and their Consequences.

4. Portuguese Expedition to Abyssinia (1540-1543) (እዚህ ውስጥ ማን ብልት ቆረጭ እንደሆነ እና ምን እንደሆነ በግልፅ ሰፍሯል)

5. Historical Geography of Ethiopia, School of African Studies.

6.The Ethiopians: An Introduction to Country and People. Oxford University Press, 1960, Edward Ullendorff

The Gallas had little to contribute to the Semitized civilization of Ethiopia; they possessed no significant material or intellectual culture, and their social organization differed considerably from that of the population among whom they settled. They were not only the cause of the depressed state into which the country now sank, but they helped to prolong a situation from

which even a physically and spiritually exhausted Ethiopia might otherwise have been able to recover far more quickly

ኤድዋርድ ኡለንዶርፍ፤ “ኢትዮጵያውያን ፥ ስለ ሀገራቸው እና ሕዝባቸው መግቢያ።” ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ሕትመት፣ እ..1960 .

💭 ጋላዎቹ ለኢትዮጵያ ሴማዊነት ሥልጣኔ የሚያበረክቱት ምንም ነገር አልነበረም ፤ እነሱ ጉልህ የሆነ ቁሳዊ ወይም አእምሯዊ ባህል አልነበራቸውም ፣ እና ማህበራዊ አደረጃጀታቸው ከሰፈሩበት ህዝብ በእጅጉ ይለያል። አገሪቱ አሁን ወደ ገባችበት አሳዛኝ ሁኔታ መንስኤዎቹ ከመሆናቸው በተጨማሪ የአገሪቷ የውድቀት ጉዞ ይራዘም ዘንድ ረድተዋል፣ በአካልም በመንፈሳዊም የተዳከመችዋ ኢትዮጵያያ ያለበለዚያ በፍጥነት ማገገም በቻለች ነበር።

የኦሮሞ ብሔርተኞች በአጠቃላይ የተነሱበትን እና ወዴት ሊያደርሰን እንደሚችል የትኛው ቦታ ምን ተብሎ ይጠራ ማን ይኖርበት እንደ ነበር ፣መቼ የስም ለውጥ እንደመጣ በግልጽ ተቀምጧል ጊዜ ወስደን እናንብበው።

የመጀመሪያው እና ከ’ኦሮሞ’ ሊሂቃን ጋር መግባባት የሚያስቸግረው ምንጊዜም ቢሆን የኢትዮጵያ ታሪክ የ፻/100 አመት በመሆኑ ቅድመ ሚኒሊክ ታሪክን ለዛሬው ማህበረ-ፖለቲካዊ መስተጋብራችን መጠቀም ፋይዳ የለውም የሚል ነው። በእነሱ አባባል ከአጼ ምኒልክ ሃገር ግንባታ ዘመቻ በፊት (ከ1890ዎቹ በፊት) ‘ኦሮሚያ’ ራሷን የቻለች እና መና የሚታፈስባት እንዲሁም በገዳ ዲሞክራሲ የአለም ቁንጮ የነበረችበት ወቅት ነው የሚል ነጭ ውሸት ለትውልዱ በማስተማር ሌላውን ‘አቢሲኒያ እና መጤ’ አድርጎ የመሳል አባዜ ነው። ግን የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎችን(መሀመዳውያኑን ጨምሮ)የሚሉንን ሁሉ ገልብጠን ማየት ስለሚኖርብን፤ “የኢትዮጵያ ታሪክ የመቶ ዓመት ነው ማለታቸው”፤ “የዲቃላው ንጉሥ አፄ ምኒልክ ኢትዮጵያ የመቶ ዓመት ታሪክ ነው ያላት” ለማለት ነው። የምኒልክ ትውልድ አፄ ዮሐንስን በመግደል በኢትዮጵያ ላይ የነገሰው የኦሮሞ/ኦሮማራ የጥፋት የመጀመሪያው/፩ኛው ትውልድ ነው።

ይህ ኦሮሞዎች በወኔ የሚከተሉት ጊዜው ያበቃለትና አሰልቺ የማታለያ ፖለቲካ መቀስቀሻ መንገድ የ’ኦሮሞ’ ትውልድ አሁን ባለው የኢትዮጵያ ማህበረ-ፖለቲካ ኩነት አባቶቻቸው በ’ኦሮሞ’ ወረራ /Oromo invasion/ ወቅት በነባር ህዝቦች ላይ የፈጸሙትን ወረራ እና እልቂት በመካድ የባእድነት እና የወራሪነት ስሜት እንዳይሰማው ብሎም የባለቤትነት እና የነባርነት ስነልቦናን እንዲገነባ ለማድረግ ነው።

እውነታው ግን ከ1520ዎች በፊት ‘ኦሮሞ” የሚባል ህዝብ በኢትዮጵያ ምድር አለመኖሩ እና አለመታወቁ ነው። ሲጀመር ‘ኦሮሞ’ የሚለው ስያሜም የተሰጠው በጀርመኑ ፕሮቴስታንት ቄስ በዮሃን ሉድቪዥ ክራፕፍ/Johann Ludwig Krapf አማካኝነት ለስብከት በመጣበት በ1830ዎቹ አካባቢ ነው። ታሪካዊ እና እውነተኛ ስያሜያቸው ዛሬ ሊጠሩበት የማይፈልጉት ጋላ ነው። ይህንን ታሪካዊ እውነታ የምንናገረው በደንብ የተሰነዱ መዛግብትን አገላብጠን እንጂ ጠንቁለን አይደለም።

💭 Greater Ethiopia: The Evolution of a Multiethnic Society በሚለው መጻሃፋቸው በገጽ 78 ላይ አሜሪካዊው ተመራማሪ ፕሮፌሰር ዶናልድ ሌቪን እንዲህ ይላሉ፤

“የመጀመሪያው ‘የጋላ’ እንቅስቃሴ የተጀመረው በ1520ዎች ሲሆን መጀመሪያ ላይ ባሌን ወረሩ፤ ቀጥለው ዋቢሸበሌን ተሻግረው ዳዋሮን ወረሩ። በ1540ዎቹ እና 50ዎቹ ደግሞ ፋጢጋር እና ሸዋን ወረሩ። በ1567 በሃረር ‘ከፍተኛ ወረራ ወይንም Devastating Raid‘ አካሄዱ። ሌሎቹ የ’ኦሮሞ’ ጎሳዎች ደግሞ ወደ ሰሜን በመግፋት አማራን በተለይም አንጎት/ራያ/ እና ቤጌምድርን ወረሩ። በ16ኛው ክፍለዘመን መጨረሻ ላይም ወደ ቤጌምድር፤ ደምቢያን እና ጎጃም ተስፋፉ። ከዚህ በተጨማሪ ሌሎች ጎሳዎቻቸው ወደ ትልቁ ስምጥ ሸለቆ፤ ዋጂ፤ ጊቤ ወንዝ፤ ዳሞት እና ጎጃም ከፍተኛ ወረራ ፈጸሙ ” ይላሉ።

😈 እንግዲህ ከኦሮሞዎች ጋር በተያያዘ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከኦሮሞ ወረራ እና ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ይህ መረሳት የሌለበትና ዝም ብለን ካለፍነው ሁላችንንም በታሪክ የሚያስጠይቀን ክስተት ነው። “በብሔር ብሔረሰብ እኩልነት ርዕዮተ ዓለም ተረት ተረት” ኦሮሞ ላልሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎች እና ብሔሮች ታሪካዊ ጠላት የሆነውን ኦሮሞ ለማንገሥ የሚሠራ ማንኛውም ዓይነት ሥራ ወደ ሲዖል የሚያስገባ የወንጀልና ግፍ ሥራ ነው የሚሆነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችንና ጎሳዎች ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ኦሮሞዎች/ጋሎች ዛሬ ከደቡብ እና መካከለኛው ኢትዮጵያ ከፍ ብለው ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት መነሳሳታቸውን እያየናቸው ነው።

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Fascist Oromo Regime’s Crackdown on Ethnic Tigrayans in Addis Ababa

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2021

💭 UN Demands Answers From Ethiopia Over Aid Blockade As Conflict Fuels Ethnic Divisions

👉 Courtesy: Channel 4 News

😠😠😠 😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ!

አይ አማራ! አይ ኦሮሞ! ኢትዮጵያን እንዲህ የመላዋ ዓለም መሳለቂያ አድርጋችሁ ታዋርዷት!? አይ፤ ሰዶምና ገሞራ አዲስ አበባ፤ የአርመኔው ኦሮሞ ግራኝስ ፍላጎቱ ይህ ነው፤ ግን በዚህ መልክ እሳቱን ከሰማይ እየጠራሽ መሆኑን እንዴት መረዳት አቃታሽ? እንዴት አንድም ዮናስ፣ አንድም ሎጥ ከከተማዋ ይጥፋ? ምናልባት እግዚአብሔር ጽዮናውያንን እንደ ሎጥ ከሰዶም እና ገሞራ አዲስ አበባ ውጡ እያላቸው ሊሆን ይችላል።

💭 ጽዮናውያን ባካችሁ ቪዲዮው ላይ የሚታዩትን የኦሮማራ “አብዮት ጠባቂዎች” ፎቶዎች እናስቀምጣቸው! የፍርድ ቀን ተቃርቧል!

💭 ወደ ኋላህ አትይ

ወደ ኋላህ አትይ” [ዘፍ. ፲፱&፲፯]

ይህንን ቃል የተናገሩት ሎጥን ለማዳን የተላኩት መላእክት ናቸው፡፡ ጻድቁ ከኃጢአተኞች ጋር ቢኖርም ከኃጢአተኞች ጋር ግን አይጠፋም፤ ስለዚህ እግዚአብሔር ሎጥን ለማዳን መላእክቱን ላከ፡፡ ሎጥም መላእክቱን የተቀበለው መላእክት መሆናቸውን አውቆ አይደለም፡፡ መልካምነቱ ለሁሉም ደግሞም እስትንፋሱ እንደ ነበረ እናስተውላለን፡፡ መልካምነት የሚገባቸውና የማይገባቸው፣ የማውቃቸውና የማላውቃቸው አይልም፡፡ መልካምነት ለእግዚአብሔር ክብር እንጂ ለሰዎች ብቃት የሚደረግ አይደለም፡፡ በሰው ላይ የዘራነውን መልካምነት የምናጭደው ከእግዚአብሔር ማሳ ነው፡፡ ዓመፀኞች ሳይቅሙ መዋል እንደሚጨንቃቸው፣ ጻድቃንም ሳይሰጡ መዋል ይጨንቃቸዋል፡፡ የየዕለት መመሪያቸውም፡– “አንድ መልካም ነገር ሳትሠራ የዋልህበትን ቀን እንደኖርህበት አትቊጠረው” የሚል ነው፡፡ መልካም ሰው መልካምነቱን የገለጠባቸውን ሰዎች ፍቅሩን ያስተነፈሰባቸው ሰዎች ናቸውና ውለታ እንደዋለላቸው አያስብም፡፡ እውነተኛ መልካምነት እንዲህ ነው፡፡ ሎጥም ብቻውን መብላት የሚጨንቀው ነበርና መላእክቱ በምሽት ወደ ቤቱ ሲመጡ በታላቅ ደስታ፣ መሬት ላይ ወድቆ በመለመን ተቀበላቸው፡፡ በመልካምነት ከጸናን አንድ ቀን ራሱን እግዚአብሔርን ልንቀበለው እንችላለን፡፡ ሎጥ ለመላእክቱ ካደረገላቸው ያደረጉለት እንደ በለጠ በማግሥቱ በሆነው ነገር እንረዳለን [ዘፍ.፲፱]፡፡ መልካም ነገር ዘር ነው [ገላ. &]፡፡ ዘር ምርቱ የተትረፈረፈ እንደሆነ እንዲሁም ስለ አንዱ መልካምነት ሠላሣ፣ ስድሳ፣ መቶ ፍሬ ይገኛል፡፡

እነ እገሌ ማን ናቸው? ሳይል የሚደረግ መልካምነት በእግዚአብሔር የተወደደ ነው፡፡ እግዚአብሔር መልካምነቱን ብቻ ሳይሆን መልካምነቱ የተሠራበትንም ምክንያትም ያያል፡፡ ሰው ወራጁን፣ እግዚአብሔር ምንጩን ያያል፡፡ እማሆይ ትሬሣ፡– “እግዚአብሔር ምን ያህል እንደ ሠራን ሳይሆን በምን ያህል ፍቅር እንደ ሠራን ይመዝናል” ብለዋል፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በአንድ ወቅት ያሳዘናቸው ሰው ይቅርታ ሳይጠይቅ ይህንን ነገር ያድርጉልኝ ብሎ አማላጅ ላከባቸው፡፡ አርሳቸውም ሲወዱት መራቁ እንዳሳዘናቸው ገለጡና፡– “እኔ ላደርግለት የምችለው ነገር ካለ እኔ ጋ የተቀመጠ መብቱ ነውና አደርገዋለሁ” ብለው እንደ ፈጸሙ ይነገራል፡፡ አዎ መልካምነት ውለታ ሳይሆን እኛ ጋ የተቀመጠ የሰዎቹ መብት መሆኑን ማሰብ ያስፈልጋል፡፡ እግዚአብሔር በዕድሜ ዙፋን ላይ የሾመን መልካም እንድንሠራ ነውና፡፡ ሎጥ እንግዶችን በመቀበል የተመሰከረለት ብቻ ሳይሆን ይህንን ተግባሩን ሳያቋርጥ በማድረጉ መላእክትንም የተቀበለ ነው [ዕብ. ፲፫÷፩፡፪]፡፡ ተዘጋጅቶ መኖር ማለት ታጥቦና ታጥኖ መቀመጥ ሳይሆን በበጎ ሥራ ፀንቶ መኖር፣ ጌታው ሲተጉ እንደሚያገኛቸው ሎሌዎች መሆን ማለት ነው፡፡

ሎጥ መልካም ነገር አለኝ ብሎ እስኪለምኑት አልጠበቀም፣ ለምኖ እንግዶቹን አስገባ [ዘፍ. ፲፱፥፩፡፫]፡፡ ግብዣው “እንዳያማህ ጥራው፣ እንዳይበላ ግፋው” እንደሚባለው ማስመሰል አልነበረም፡፡ እርሱ መልካም የመሆን እንጂ መልካም የመባል ጭንቀት አልነበረውም፡፡ የከተማይቱ ዓመፀኞች እንግዶቹን ሊተናኮሉበት በፈለጉ ጊዜ እነርሱን አትንኩብኝ ልጆቼን ልስጣችሁ አለ፡፡ ፍቅሩና መልካምነቱ ዋጋ የሚከፍል ነበር፡፡ መልካምነት የምንለመንበት ሳይሆን የምንለምንበት የሕይወት ትልቅ አጋጣሚ ነው፡፡ በየዕለቱም ቢያንስ አንድ የመልካም ነገር አጋጣሚ ይገኛል፡፡ መልካም ስናደርግ ከሽልማት ይልቅ አጥፊ ሊከበን ይችላል፡፡ በብዙ ተቃዋሚዎች መካከልም በመልካም ሥራ መጽናት ይገባል፡፡ ይህ ከሎጥ ሕይወት የምንማረው ነው [ዘፍ. ፲፱÷፬፡፲፩]፡፡ ዛሬ መልካም የምናደርግላቸው ነገ ይበልጥ የሚጠቅሙን የእግዚአብሔር መልእክተኞች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ አንድ የቆሎ ተማሪ በአንድ ቤት ደጃፍ ቆሞ ሲለምን እንጀራ እጥፍ አድርገው ሰጡት፡፡ እርሱም መጻሕፍትን የሚያውቅ ብሉይ ሐዲስን ያመሰጠረ ነበርና፡– “እኔም ያለኝን ልስጣችሁ” ብሎ ወንጌለ ክርስቶስን ሰበከላቸው፡፡ እንጀራ በሰጡ የሕይወት ኅብስትን አገኙ፡፡ “ቸር ቢሰጥ አበደረ እንጂ አልሰጠም” እንደሚባለው ሆነ፡፡

የሰዶም ነዋሪዎች በኃጢአት የረከሱ፣ ሐፍረታቸውን የማይሰውሩ ነበሩ፡፡ ወደ ሎጥ ቤት የገቡትን መላእክት እነርሱ ለርኲስ ተግባራቸው ተመኙአቸው፡፡ ሎጥንም ካላወጣሃቸው ብለው ግድ ባሉት ጊዜ ልጆቼን ልስጣችሁ እንጂ ከቤቴ ጣራ በታች የተጠለሉትን ሰዎች አትንኩብኝ በማለት መሥዋዕትነትን ከፈለ፡፡ መላእክቱም ሰዎቹን እንዲታወሩ አደረጓቸው፡፡

እነዚህ መላእክት ወደ ሰዶም የገቡት ለሁለት ዓላማ ነበር፡፡ የመጀመሪያው ሎጥንና ቤተሰቡ ለማዳን ሲሆን ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ ዓመፀኛይቱን ከተማ ለመቅጣት ነበር፡፡

ሎጥ ወደዚህች ከተማ የመጣው በምርጫው ነው፡፡ ሎጥ ይህችን ከተማ የመረጣት ለዓይኑ መልካም መስላ ስለታየችው ነው፡፡ ዓይን የለማውን አገር ያያል፣ እምነት ግን የሚለማውን ያያል፡፡ ሎጥ በእምነት ሳይሆን በማየት፣ የሚመጣውን ሳይሆን የአሁኑን በማየት የመረጣት ሰዶም የጥፋት ቀጠሮ ያለባት የኃጢአት ምድር ነበረች [ዘፍ. ፲፫÷፲፡፲፫] ሎጥ እርሱ ያየውን መረጠ፣ አብርሃም ግን እግዚአብሔር ያየለትን ተቀበለ [ዘፍ. ፲፫÷፲፬]፡፡ እኛ ካየነው እግዚአብሔር ያየው እንዴት መልካም ነው!

እምነት የሚያየው የሚመጣውን ልምላሜ ብቻ ሳይሆን የሚመጣውንም ጥፋት ነው፡፡ ሎጥ በጊዜያዊ ምቾት የተደለለን ሰው ይመስላል፡፡ ለአብርሃም ሳይሳሳ መልካሙ ሁሉ ለእኔ ይሁን በማለት ያፈሰው የመሰለው በረከት ሳይሆን መርገም ነበር፡፡ የእግዚአብሔር በረከት ወንድምን በመግፋት አይገኝም፡፡ የእግዚአብሔርን በረከት በመሻማትም የሚገኝ ሳይሆን እግዚአብሔርን በመጠበቅ የሚገኝ ነው፡፡ ለምለም ከተማ በኃጥአን ትቃጠላለች፤ ደረቅ ከተማ በጻድቃን ትለመልማለች፡፡ ሎጥ ግን በሥጋዊ ምርጫው ዮሐንስ አፈወርቅ እንደተናገረው በምትጠፋ ከተማ ቤቱን ሠራ፡፡

ሎጥ ወደ ሰዶም ከሄደ ጊዜ አንሥቶ ዕረፍት አላገኘም፡፡ ሰዶም ልምላሜ እንጂ ሰላም፣ የሕንጻ አቀማመጥ እንጂ የሕይወት ረድፍ አልነበራትም፡፡ ኅብረቷ የፍትወተ ሥጋ እንጂ የመንፈስ ቅዱስ አልነበረም፡፡ ሎጥ በሚሰማውና በሚያየው ርኲሰት ነፍሱ ትጨነቅ ጀመረ [፪ጴጥ. &፯፡፰]፡፡ ሎጥ ኪሣራው በዛ፡

፩ኛ. በጦርነት ተማረከ

ሰዶም ሰላም የሚመስል ነገር እንጂ እውነተኛ ሰላም የለባትም፡፡ ለሸሹባት ጥግ መሆን የማትችል የጦርነት ቀጠና ነበረች፡፡ ሎጥ ወደዚያች ምድር ከሄደ በኋላ በተነሣው ጦርነት ከነቤተሰቡና ከነንብረቱ ተማረከ፡፡ አብርሃምም የሎጥን መማረክ በሰማ ጊዜ ሎሌዎቹን ይዞ ለጦርነት ወጣ፡፡ ከእርሱ ጋር በሰላም መኖር አቅቶት የተለየ፣ ለአብርሃም ሳይል ለራሱ መልካም የመሰለውን በራስ ወዳድነት የመረጠ ቢሆንም አብርሃም ግን አልተቀየመውም፡፡ አብርሃምም ነገሥታቱን ባልሰለጠኑ የቤት ሎሌዎች ድል ነሥቶ ሎጥንና የተማረከበት ሁሉ አስመለሰ [ዘፍ.፲፬&፩፡፲፮]፡፡ ሎጥ የመረጣት ሰዶም የጦርነት ስፍራ ነበረች፡፡

፪ኛ. የሰማይ ቅጣት ወረደባት

ሎጥ ሰዶምን መረጠ፡፡ የኖረው ነፍሱን እያስጨነቀ ነበር፡፡ በመጨረሻም የሰማይ ቅጣት ወረደባት፡፡ ያ ሁሉ ልምላሜዋ በእሳት ተበላ፡፡ ያፈራውን ንብረት ብቻ ሳይሆን የገዛ ሚስቱንም አጥቶ ወጣባት፡፡ ሰዶም ከቃል ኪዳን ወዳጅም የምትለይ የኪሣራ አገር ነበረች [ዘፍ. ፲፱&፳፮]፡፡

፫ኛ. ልጆቹን ከሰረባት

የሎጥ ልጆቹ ከሰዶም በወጡ ጊዜ አባታቸውን አስክረው ከአባታቸው ዘር ለማስቀረት ፈለጉ፡፡ ስካር ከልጅም ጋር ያጋባልና ሎጥ ሌላ ሰው ሆነ፡፡ ከሁለቱ ልጆቹም ሞዓብና አሞን ተወለዱ፡፡ የእነዚህ ዘሮች ሞዓባውያንና አሞናውያን እግዚአብሔርን የማያውቁ፣ ለእግዚአበሔር ሕዝብም ጠላት የሆኑ ነበሩ [ዘፍ. ፲፱፥፴፡፴፰]፡፡ መቼም ኃጢአት ዘርቶ ሰላም ማጨድ አይቻልም፡፡

፬ኛ. ከተማይቱ ተደመሰሰች

የሰዶም ከተማ ከእግዚአብሔር በወረደ ቅጣት ሙሉ በሙሉ ተደመሰሰች፡፡ ያቺ የጥንት ከተማ ዛሬ የሙት ባሕር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ እንደ ነበረች እናውቃለን፡፡ የከተማዋ ፍርስራሽ እንኳ አልተገኘም፡፡ የሙት ባሕር ሕይወት ያለው ፍጡር የሌለበት የጨው ባሕር ነው፡፡ የሰዶም ዝክሯ ለዘላለም ተደመሰሰ፡፡ ሎጥ አገር አልባ ሆኖ፣ በማረፊያ ጊዜው ጐጆ ወጪ የሆነው፣ ከገዛ ልጆቹ ወልዶ ክብሩን ያጣው በምርጫው ነው፡፡ ሎጥ መራራ ሲበዛ ጣፋጭ፣ ጫጫታ ሲበዛ እንደ ፀጥታ ሆኖበት በሰዶም የሚኖር የግድ ነዋሪ ነበር፡፡

የሰዶም ከተማ ከመጥፋቷ በፊት እግዚአብሔር አብርሃምን አስበ፡፡ ሎጥም ምንም በምርጫው ቢሳሳትም ከከተማይቱ ርኲሰት ጋር ግን አልተባበረም ነበርና እግዚአብሔር ስለ አብርሃም ደግሞም ጻድቅ ነፍሱን ስላስጨነቀው ስለ ሎጥ የሚታደጉ መላእክትን ላከለት፡፡ መላእክቱም ከዚያች ከጥፋት ከተማ እንዲያመልጥ ያቻኩሉት ነበር፡፡ “ራስህን አድን፤ ወደ ኋላህ አትይ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋ ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]፡፡

ራስህን አድን

መላእክቱ ለሎጥ ከተናገሩት ድንቅና ወሳኝ ቃላት አንዱ “ራስህን አድን” የሚለው የሚጠቀስ ነው፡፡ “ራስህን አድን” የሚለው ቃል ራስ ወዳድ ሁን ማለት አይደለም፡፡ መዳን ከማይፈልጉ ጋር አብረህ እንዳትሞት አስብ ማለት ነው፡፡ ሎጥ ልጆቹን ለሚያገቡት ለአማቾቹ፡– “ተነሡ ከዚህ ስፍራ ውጡ፤ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ያጠፋልና” ሲላቸው የሚያፌዝባቸው መሰላቸው [ዘፍ. ፲፱÷፲፬]፡፡ ሎጥ ከዚህ በኋላ ማድረግ ያለበት ሰዓት ሳያልቅ ማምለጥ ብቻ ነው፡፡ ሎጥ ግን እነርሱን እያሰበ ልቡ ዘገየበት፡፡ ስለዚህ መላእክቱ፡– “ራስህን አድን” አሉት፡፡ አብሮ መኖር መልካም ነው፤ አብሮ መሞት ግን ተገቢ አይደለም፡፡

መክረን ዘክረን አልመለስ ካሉት ሰዎች ጋር ልንመላለስ የሚገባው እንዴት ነው? እነርሱ እኛን ሳይጠብቁ ኃጢአትን እየሠሩ ነው፡፡ እኛ ግን እነርሱን እየጠበቅን ከጽድቅ ልንደናቀፍ አይገባንም፡፡ አምልጠን ማስመለጥ ካልቻልን ቊጣው ሊደርስብን ይችላል፡፡ በእግዚአብሔር መንግሥት በኅብረት መግባት ደስ ቢልም የምንጠየቀው ግን በግል መሆኑንም ማሰብ አለብን፡፡ ሰዎች የሚከተሉን በቆረጥን መጠን ነው፡፡ ቆመን በመለፍለፋችን ሊከተሉን አይችሉም፡፡ ክርስትና እየተጓዙ መጠበቅ እንጂ ቆሞ መጠበቅ አይደለም፡፡ እያንዳንዳችን የየግላችንን መዳን መፈጸም ይገባናል፡፡ ብዙ የዘገዩ ሰዎች ሌሎችን ምክንያት አድርገው ያቀርባሉ፡፡ ቃሉ ግን፡– “ራስህን አድን” ይላቸዋል፡፡

ወደ ኋላህ አትይ

ሎጥን ወደ ኋላ የሚያሳስበው ብዙ ነገሮች አሉ፡፡ ምንም ትሁን የሰዶም ከተማ ደክሞላታልና ለከተማይቱ ባያዝን ለልፋቱ እያዘነ ሊለያት አይፈልግ ይሆናል፡፡ አክባሪ ጎረቤቶቹን፣ ራሳቸውን ቢያረክሱም እርሱን ግን የማይነኩትን የሰዶምን ጎልማሶች እያሰበ፣ ስለ ቀብሩ በሚያስብበት ሰዓት አዲስ ጎጆ ወጪ መሆን እየዘገነነው፣ ውጤታማ ኑሮው ትዝ እያለው ልቡ ወደ ኋላ ሊቀር ይችላል መላእክቱ ግን፡– ‹‹ወደ ኋላህ አትይ›› አሉት፡፡ ከስኬት ይልቅ ነፍስ ትበልጣለች፣ ከዛሬው የሥጋ ምቾትም የነገው ዘላለማዊ ፍርድ አስፈሪ ነው፡፡ ሰው ዓለሙን አትርፎ በነፍሱ ግን የከሰረ ከሆነ ምን ይጠቅመዋል? [ዘፍ. ፲፮&፳፮]፡፡

አትቊም

መቆም ትልቅ አደጋ አለው፤ ስንቆም ጥፋት ይደርስብናል፡፡ አሳዳጅ የበዛበት ዓለም ላይ ነን፡፡ ድህነት፣ ድንቁርና፣ በሽታ፣ የሰላም እጦት፣ ሥጋ፣ ዓለም፣ ሰይጣን… ያባርሩናል፡፡ ሊደርሱብን፣ ሊይዙን ይሹናል፡፡ ከቆምን ይደርሱብናል፡፡ ደም ዝውውሩን ካቆመ ከፍተኛ አደጋ ይመጣል፡፡ መተንፈስ ከቆመ እገሌ ተብሎ በስም መጠራት ይቀርና ሬሣው ተብሎ ይጠራል፡፡ በመንፈሳዊ ሕይወትም መቆም ትልቅ ጥፋትን ያመጣል፡፡ ስለዚህ መላእክቱ ለሎጥ፡– “በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]

ቀጥሎ ቦምብ ከሚፈነዳበት አካባቢ ከአጥማጆቹ ብቻ ሳይሆን ከአካባቢውም ጭምር መሸሽ ይገባል፡፡ ማን እንዳጠመደው ለመመራመር ጊዜው አይደለም፡፡ የጊዜው ተግባር ማምለጥ ብቻ ነው፡፡ አጥፊ ሰዎች ብቻ ሳይሆን አጥፊ አካባቢዎችም አሉ፡፡ ከማይገቡ ስፍራዎች መራቅ አንዱ የቅድስና አካል ነው፡፡ ስንቆም የማይቆመው ርኲሰት ይደርስብናል፡፡ ፈርዖን የእስራኤልን ሕዝብ ከለቀቀ በኋላ አሳደደ፡፡ ዓለምም ከተለየናት በኋላ ትፈልገናለች፡፡ ስለዚህ መላእክቱ ሎጥን፡– “በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]

ሸሽተህ አምልጥ

መላእክቱ ለሎጥ ያስተላለፉት ሌላው የሕይወት መመሪያ፡– “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” የሚል ነው[ዘፍ. ፲፱፥፲፯]፡፡ ስለ መሸሽ ብቻ አልነገሩትም፣ ወዴት መሸሽ እንዳለበትም አመልክተውታል፡፡ ወደ ተራራ!!

የተለያዩ የተፈጥሮ አደጋዎች በተለይ የመሬት መንቀጥቀጥ ሊከሰት ሲል ከሰዎች ቀድመው እንስሳት ያውቃሉ፡፡ በሱናሚ አደጋ ወቅት የተፈጸመ አንድ ታሪክ እናስታውስ፡በኢንዶኔዥያ የባሕር ዳርቻ ባለ የመዝናኛ ስፍራ የዝሆኖች ትርኢት በማሳየት የሚተዳደር አንድ ሰው ዝሆኖቹን እንደ ወትሮው ለማዘዝ ቢሞክር ባልተለመደ ሁኔታ እምቢ አሉት፡፡ እንዲያውም ይባስ ብለው እየጮኹ ባቅራቢያው ወደሚገኘው ተራራ መሮጥ ጀመሩ፡፡ በሁኔታው የተደናገጠው ባለቤቱ ተከትሏቸው ወደ ተራራው ይሮጣል፡፡ ልክ ተራራው ላይ እንደ ደረሱ የሱናሚ አደጋ ይከሰታል፡፡ አካባቢውም እንዳልነበረ ሆነ፡፡ ያም ሰው ዝሆኖቹን ይዞ ሲመለስ ሁሉም ነገር ወደ አለመኖር ተቀይሮ ያገኘዋል፡፡ ቤተሰቡን ጨምሮ ብዙ ወገኖቹን አጣ፡፡ ዝሆኖቹን ተከትሎ ወደ ተራራው በማምለጡ የራሱን ሕይወት አተረፈ፡፡ መላእክቱም ሎጥን፡– “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]

በተራራው ላይ የመረጣትን ከተማ ጥፋትም ያያል፡፡ ተራራው ከፍ ያለ በመሆኑ ሁሉን ያሳያል፡፡ ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም እንኳ በተራራ ተመስላለች [ዕብ. ፲፪፥፳፪]፡፡ እግዚአብሔር ለእኛም ያዘጋጀልን ተራራ አለ፡፡ እርሱም ቀራንዮ ወይም የክርስቶስ ሞት ነው፡፡ ከክርስቶስ ሞት በቀርም ከዘላለም ጥፋት የምንድንበት ምንም ማምለጫ የለም [የሐዋ. &፲፪፤ ዮሐ. ፲፬&]፡፡

ሎጥ ስለ ደከመ ወደ ተራራው ሳይሆን በቅርብ ወዳለችው ኋላ ዞዓር ወደተባለችው ከተማ ለመሸሽ መላእክቱን ጠየቀ፡፡ ከተማይቱም ለጥፋት የተቀጠረች ብትሆንም ሎጥ ወደ እርስዋ ሸሽቷልና ከጥፋት ዳነች [ዘፍ.፲፱÷፲፰፡፳፪]፡፡ የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለን ስንወጣ የምናመልጥባት ስፍራ ጭምር ትድናለች፡፡ የሚጠፉትን የምናድነው በመደባለቅ ሳይሆን ጥሪውን ተቀብለን ለእግዚአብሔር በመለየት ነው፡፡

ሎጥ ሌሊቱን አልተኛም፣ የማምለጫ ሌሊት ሆነለት፡፡ እርሱ ያሰበው እንግዶቹን አብልቶ፣ አጠጥቶ፣ መኝታውን ለቆ ሲያሳርፋቸው ነበር፡፡ ያቺ ሌሊት ግን መልካም የመሥሪያ ሳይሆን የበጎነት ዋጋ የሚከፈልባት ሌሊት ሆነች፡፡ ይህች ሌሊት ለመልካሞቹ ሁሉ የተቀጠረች ሌሊት ናት፡፡ ይህችን ዓለም ትተን ስንወጣ በሰማይ የምንሸለምበት ሌሊት አለች፡፡ ሎጥን በሌሊት ለማውጣት የተደረገው ተልእኮ ዛሬም ጭምር የታገቱትን ለማስመለጥ የሚመረጥ ሰዓት ሆኗል፡፡ ሎጥ ወደ ዞዓር ሲደርስ ፀሐይ ወጣች፡፡ ቃሉ እንዲህ ይላል፡– “እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ፡፡ እነዚያንም ከተሞች በዙሪያቸው ያለውንም ሁሉ ከተሞቹም የሚኖሩትን ሁሉ የምድሩንም ቡቃያ ሁሉ ገለበጠ፡፡ የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፡፡ የጨው ሐውልትም ሆነች” ይላል [ዘፍ. ፲፱÷፳፫፡፳፮]፡፡

የሎጥ ሚስት

የሰዶም ከተማ የጨው ባሕር ሆነች፡፡ የሎጥ ሚስት ደግሞ የጨው ሐውልት ሆነች፡፡ የሰዶም ሰዎች በዓመፃቸውና በርኲሰታቸው፣ የሎጥ ሚስት ደግሞ ወደ ኋላ በመመልከት ተቀጡ፡፡ ወደ ኋላ መመልከት፣ ከዓላማ ዘወር ማለት፣ እግዚአብሔርን በምትጠፋ ከተማ መለወጥ ፍርዱ የከበደ ነው፡፡ ይሁዳ የሐዋርያነት ጥሪ የደረሰው ጥቂት መንገድም የተጓዘ ነው፡፡ ጥሪውን ግን ባለሟሟላቱ ጌታንም በገንዘብ በመለወጡ በምድር በሰማይ የተጣለ ሆነ፡፡

በእውነት ወደ እግዚአብሔር ይሸሻል ወይስ ከእግዚአብሔር ይሸሻል? ወደ ኋላ ለሚሉ አዳኝ አምላክ የላቸውምና የባሰውን ፍርድ ይቀበላሉ፡፡ የሎጥ ሚስት ወደ ኋላ የሚያሳይ ምን ትዝታ አላት? የሰዶም ሰዎች በዚያች ሌሊት እንኳ ደጇን ለመስመር ሲታገሉ ያደሩ የረከሱ ሰዎች ነበሩ፡፡ ሰዶም ለኃጢአት እንቅልፍ ያጡ ሕዝቦች ያሉባት ከተማ ነበረች፡፡ ሰዶም የተማረከችባት፣ በስጋት የኖረችባትና የልጆቿ ሥነ ምግባር የወደቀባት ከተማ ነበረች፡፡ ከሰዶም ስትወጣ ሰዶም መልካም መስላ ታየቻት፡፡ ዛሬም ብዙዎች ዓለም አስመርራቸው ወደ እግዚአብሔር እንዳልመጡ ዳግም ወደ ዓለም ዞር ማለታቸው የመጡበትን ምሬት ረስተውት ይሆን? ወይስ እነርሱ ከወጡ በኋላ ዓለመ የፀባይ ማሻሻያ ያደረገች መስሏቸው ይሆን? ዓለምማ እንደውም ብሶባታል፡፡ ዝሙትዋ፣ ግድያዋ፣ ሌብነቷ … ድንበር የለሽ ሆኗል፡፡ ብዙዎች ከዓለም ወደ ቤተ ክርስቲያን እየመጡ ባለበት ሰዓት በጓሮ በር መውጣት በእውነት ያሳፍራል፡፡ እኛስ ወደ እግዚአብሔር እየሸሸን ነው ወይስ ከእግዚአብሔር እየሸሸን ነው?

❖ “ወደ ኋላህ አትይ” [ዘፍ. ፲፱&፲፯]፡፡

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሰኞ፣ መጋቢት ፳፬ ፣ ፪ሺ፲ /24 – 2010 ዓ.ም | አብዮት አህመድ በግብረ-ሰዶማውያኑ ፊት ቃለ መሃላ ሲፈጽም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2021

የቀድሞው የግብጽ ፕሬዚደንት ሙርሲ + ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ + ሸህ አላሙዲን (አብዮት አህመድ አሊ) ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ለመግደል ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት በሰዶማውያኑ ትዕዛዝ ፍዬሉ መሀመዳዊ ደመቀ መኮንን ሀሰን መጀመሪያ የትምሕርት ሚንስትር ሆኖ ተሾመ፤ ከግድያው ከዓመት በኋላም (..2013)እስከ ዛሬ ድረስ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር/የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሆኖ እንዲቆይ አደረጉት። ይህ ውዳቂ እራሱ ግብረ ሰዶማዊ መሆኑ እየተወራበት ነው። ቢሆን አያስደንቅም! ዋይ! ዋይ! ዋይ!😠😠😠 😢😢😢

😈 ንጉሥ አንበሣን በባዕድ ፒኮክ ተክቶ ኢትዮጵያን ለሶዶም እና ግብጽ በመሸጥ ላይ ያለው ባንዳ ግራኝ አብዮት አህመድና የግብረሰዶማዊነት ተልዕኮው

በግብረሰዶማውያን ተመርጦ ስልጣን ላይ የወጣው የአብዮት አህመድ አሊ ተልዕኮ ጸረኢትዮጵያ፣ ጸረተዋሕዶና ጸረክርስቶስ መሆኑ ግልጽ ነውና ዛሬ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ለመጨፍጨፍ ብሎም ታሪካቸውንና ቅርሳቸውን አንድ በአንድ ለማጥፋት የተላከውን “ሰራዊት” የሚደግፍ ሁሉ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረክርስቶስ፣ ፀረጽዮን ማርያም ብሎም የግብረሰዶማውያንን አጀንዳ አራማጅ ነው። ይህ ሰራዊት ስለ ጽዮን ዝም የማይሉትን የተዋሕዶ ልጆችን እንጅ ጠላት ሶማሊያን፣ ጠላት ሱዳንን፣ ጠላት ኦሮሚያን፣ ጠላት አረብን፣ ጠላት ግብጽን፣ ጠላት ቱርክን፣ ባጠቃላይ ጠላት ኤዶማውያንን እና እስማኤላውያንን ያጠቃ ዘንድ የተላከ ሰራዊት አይደለም። ወዮላችሁ!

👉 ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ላይ “የተጠለፈ ትግል/ The Hijacked Revolution)የተባለና ብዙ ድብቅ መረጃዎችን የያዘ መጽሐፍ ለገበያ ውሎ ነበር። መጽሐፉን የግራኝ ዐቢይ አህመድ አገዛዝ ከገበያ እንዲነሳና የታተሙት ቅጅዎች ሁሉ ተለቃቅመው እንዲቃጠሉ አድርጓል። በዚህ መጽሐፍ ገጽ ፳/20 ላይ የሚከተለውን መረጃ እናገኛለን፦

ጠቅላይ ሚኔስቴሩ ለጉብኝት ወደ ፈረንሳይ አገር ባመሩበት ጊዜ አንድ የግብረሰዶማውያን ማህበር አባላቶቹ ኢትዮጵያን መጎብኘት እንደሚፈልጉ ገልፆውላቸው እርሳቸውም ፈቅዶላቸው ነበር። ይህን ሚስጥር የሚያውቀው የጠቅላይ ሚኔስቴሩ የቅርብ ወዳጅና አማካሪ የሆነው ዲያቆን ንኤል ክብረት ብቻ ነበር። እርሱም ይህንን ሚስጥር አሳልፎ ለኦርቶዶክስ ሃይማኖት ማህበራት በመስጠቱ ማህበራቱ የግብረሰዶማዊያንን ጉዞ በመቃወም ሊያስቀሯቸው ችለዋል።”

ይህ ክስተት ብዙዎቹን ዛሬም ሊገርማቸው ይችላል። ነገር ግን ሰውዬው በግብረሰዶማውያን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የሥልጣኑ ዙፋን ላይ የተቀመጠ መሰሪ ሃገር አጥፊ ነው። አወቁትም አላወቁትም፣ ፈለጉትም አልፈለጉትም ደጋፊዎቹና ወኪሎቹ ነፍሳቸውን ቁራጭ በቁራጭ እየቆረሱ የሚሸጡ አህዛብግብረሰዶማውያን ናቸው።

👉 እናተኩር! ግራኝ ስልጣን ላይ የወጣው እ..አ በ2018 .ም ነው

👉 ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ የነገሡት ከአድዋው ድል በኋላ ነው፤ ፒኮኳን እናስታውሳት፤ ልክ እንደ አፄ ምኒሊክ የስጋ ማንነትና ምንነታቸው ያሸነፋቸውና በሆራ የዋቄዮአላህ መንፈስ የተጠመቁት ኦሮሞው ንጉሥ አፄ ኃይለ ሥላሴ የሰዶሟን ፒኮክ ከነነፍሷ ወደ ቤተ መንግስት አስገቧት፤ በመፈጸሚያው ወቅት ደግሞ ኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ ሃውልቷን አቆመላት።

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፬፡፮፥፯]

ዲያብሎስም። ይህ ሥልጣን ሁሉ ክብራቸውም ለእኔ ተሰጥቶአል ለምወደውም ለማንም እሰጠዋለሁና ለአንተ እሰጥሃለሁ፤ ስለዚህ አንተ በእኔ ፊት ብትሰግድ፥ ሁሉ ለአንተ ይሆናል አለው።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፬]

ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት።

[፪ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፪፡፫፥፬]

ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ፥ አይደርስምና። እኔ እግዚአብሔር ነኝ ብሎ አዋጅ እየነገረ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እስኪቀመጥ ድረስ፥ አምላክ ከተባለው ሁሉ፥ ሰዎችም ከሚያመልኩት ሁሉ በላይ ራሱን ከፍ ከፍ የሚያደርገው ተቃዋሚ እርሱ ነው።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፰]

ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፲፯]

እግዚአብሔር አሳቡን እንዲያደርጉ አንድንም አሳብ እንዲያደርጉ የእግዚአብሔርም ቃል እስኪፈጸም ድረስ መንግሥታቸውን ለአውሬው እንዲሰጡ በልባቸው አግብቶአልና።”

👉 ማንነትህን እወቅ | እያንዳንዱ የግራኝ ዐቢይ አህመድ ደጋፊ ግብረሰዶማዊ ነው

👉 ሰኞ፣ መጋቢት ፳፬ ፣ ፪ሺ፲ /24 – 2010 ዓ.ም ፡ “የሕዝብ ተወካዮች” ምክር ቤት

ልክ ከሁለት ዓመታት በፊት ከየት እንደመጣ የማይታወቀው አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚንስትር ሆኖ ሲመረጥ በግብረ-ሰዶማውያኑ ፊት ቃለ መሃላ መፈጸሙን እናውቅ ነብርን? ስንቶቻችን ነን ይህን ቅሌታማ የሆነ የታሪክ ምዕራፍ የታዝበነው? ግብረ-ሰዶማውያኑ ለማ መገርሳን ከብበውት ይታያሉ፤ እነዚህን ግለሰቦች ገና ሳይታወቁ ወደ አሜሪካ አምጥተው ቀብተዋቸዋል ማለት ነው። ልጆቻቸውም አሜሪካ ነበር የሚኖሩት ተብሏል።

ኢትዮጵያን ለመሸጥ ግብረ-ሰዶማውያን ፊት መሃላ የፈጸመ፤ መሀመዳውያኑ ፊት “ወላሂ” በማለት አባይን አሳልፎ ቢሰጥ ሊያስገርመን አይችልም። ክርስቲያን ኢትዮጵያ ሆይ! ጦርነት ታውጆብሻል! በውስጥና በውጭ ግብረ-ሰዶማውያን ጠላቶሽ ዙሪያውን ተከብበሻል። መጀመሪያ የማርያም መቀነትሽን ብለውም የይሑዳ አንበሣሽን፣ ከዚያም ሴቶችሽንና ሕፃናቶችሽን ሊሰርቁብሽ ተግተዋል። ምስጋና ለፒኮክ ይህን እንድናይ/ እንድናውቅ ለረዳችን።

ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል እያንዳንዱ የግራኝ ዐቢይ አህመድ መንግስትና ተባባሪዎቹ ተቃዋሚ ይህን ቃል ማስተጋባት ይኖርበታል። ሴት ልጆችህን በባርነት እየሸጡ፣ እያገቱና እየገደሉ ጀግና እና ቆፍጣና ተባዕታይ ማንንነትህን አለስልሰውታል። ስለዚህ አሁን ማንንነታቸውን በግልጽ አሳይተውሃልና “የአብይ አህመድ ደጋፊ ሁሉ ግብረ-ሰዶማዊ ነው!” በማለት ጠላትህ አታሎ የነጠቀህን ሞራል እና የወኔ ካባ አውልቀህ መመመለስ ግዴታህ ነው። ይህ ቀላሉ የመጀመሪያ ደረጃ የውጊያ ስልት ነው።

👉 ድንቅ እኮ ነው! | ሕፃናት ደፋሪዋ የሰዶሟ ፒኮክ የንጉሥ አንበሣ ምሣ ሆነች

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው

👉 ከ፪ ዓመት በፊት የቀረበ

😈 የእነዚህ ሰሜን ጠል፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ ፋሺስቶችና አሸባሪዎች ሙሉ ስም ዝርዝር የሚከተለው ነው፤ የሁሉም መጠረጊያ ጊዜአቸው ተቃርቧልና ስሞቻቸውን በደንብ እንመዘግባቸዋለን!

አብዮት አህመድ አሊ (ሙስሊም መናፍቅ)

ዝናሽ አቴቴ አህመድ አሊ (ኦሮማራመናፍቅ)

ደመቀ መኮንን ሀሰን (ሙስሊም)

ሳሞራ አሞራ ዩኑስ (ሙስሊም)

ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር (ሙስሊም)

ብርሃኑ ጂኒ ጁላ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

ዲና ሙፍቲ (ሙስሊም)

መሀመድ ተሰማ (ሙስሊም)

ሀሰን ኢብራሂም (ሙስሊም)

ሬድዋን ሁሴን (ሙሊም)

ሞፈርያት ካሚል (ሙስሊም)

ኬሪያ ኢብራሂም (ሙስሊም ፥ ለስለላ ነበር ወደ መቀሌ ተልካ የነበረችው)

አህመድ ሺዴ (ሙስሊም)

ጃዋር መሀመድ (ሙስሊም)(“የታሰረው” ለስልት ነው)

ፊልሳን አብዱላሂ (ሙስሊም)

ለማ መገርሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ታከለ ኡማ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ሽመልስ አብዲሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

በቀለ ገርባ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

ህዝቄል ገቢሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

ዳውድ ኢብሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

እባብ ዱላ ገመዳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

አምቦ አርጌ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ፀጋዬ አራርሳ(ዋቀፌታመናፍቅ)

አደነች አቤቤ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

መአዛ አሸናፊ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ሳህለወርቅ ዘውዴ (ኦሮማራመናፍቅ)

ብርቱካን ሚደቅሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ታዬ ደንደአ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)

ሌንጮ ባቲ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ዳንኤል ክብረት (ኦሮማራአርዮስ)

ዘመድኩን በቀለ (ኦሮማራአርዮስ)

ኢሬቻ ጂኒ በላይ (ዋቀፌታአርዮስ)

አለማየሁ ገብረ ማርያም (ኦሮማራመናፍቅ)

ብርሀኑ ነጋ (ኦሮጉራጌመናፍቅ)

ገዱ አንዳርጋቸው (ኦሮማራመናፍቅ)

አንዳርጋቸው ፅጌ (ኦሮማራመናፍቅ)

አንዱዓለም አንዳርጌ (ኦሮማራመናፍቅ)

ታማኝ በየነ (ኦሮማራመናፍቅ)

አበበ ገላው (ኦሮማራመናፍቅ)

ወዘተ.

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

This Happened 80 Years ago to The Jews of Germany – It’s happening Now to The Tigrayan Zionist of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2021

ዋይ! ዋይ! ዋይ!

😠😠😠 😢😢😢

The November Pogrom, the Holocaust, Ethnic Cleansing and Genocide are all back; this time in one country, in Ethiopia – in the 21st century.

💭 Tigrayans are Driven out of their homes in mass sent by the Oromos to concentration camps in Addis Ababa, Debre Zeit, Nazareth/Adama, Jimma, Nekemte, Negele Borana, Arba Minch and in many other unreported villages and towns – many murdered in the mountains, hills, woods and valleys of the Oromia region.

😈 Enabling fascist Abiy Ahmed to commit barbaric acts against Tigrayans, these are some of the Joseph Goebbels of Ethiopia today:

☆ ESAT

☆ Abebe Belew

☆ Ethio 360

☆ Adebabay Media

☆ Ethio-Beteseb Media

☆ Mehal Meda

☆ Haq & Saq

☆ Menilik TV

☆ Zehabesha

☆ Terara Tube

☆ Tswae

😈 Oromo Bilsigna/ Prosperity Party, (PP) = Nationalsozialistische Deutsche Arbeiterpartei, (NSDAP) = Partito Nazionale Fascista, (PNF)

Tigrayan Organizations, parties and leaders must officially and immediately push to outlaw The entire Oromo Biltsigina/ Prosperity Party (PP) of the genocidal fascist regime of evil Abiy Ahmed Ali.

Tigrayan elites should learn from the experience of Germany. In Germany, the very presence of Neo-Nazis openly marching through a city bearing swastika-emblazoned flags is unthinkable, not to mention the formation of a PP like Nazi party. Germany places strict limits on speech and expression when it comes to Fascism and Nazism. It is illegal to produce, distribute or display symbols of the Nazi era — swastikas, the Hitler salute, along with many symbols. Holocaust denial is also illegal.

The law goes further. There is the legal concept of “Volksverhetzung,” the incitement to hatred: Anybody who denigrates an individual or a group based on their ethnicity or religion, or anybody who tries to rouse hatred or promotes violence against such a group or an individual, could face a sentence of up to five years in prison.

These laws apply to individuals, but they and others are also defenses against extremist political parties. The Constitutional Court, Germany’s highest court, can ban parties it deems intent on impairing or destroying the political order.

Furthermore, Germany’s legal ban comes at a cost. Limits on speech are a blunt instrument. Though it seems a legitimate and necessary act of respect toward Holocaust victims and their descendants to outlaw the denial of the Nazi atrocities.

____________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: