ይሄ እኮ ሁሉም ሊያነሳውና ሊነጋገርበት የሚገባው ትልቅ መረጃ ነው። ምን እየተካሄደ ነው? ቤተ ክርስቲያን በማን እየተመራች ነው? አባቶች ምን እየጠበቁ ነው? ሌሎች መምህራን የት ገባችሁ? ማንንስ/ምንንስ እየፈራችሁ ነው? የቤተ ክርስቲያን ሜዲያዎች የት ተደበቃችሁ? ኧረ ባካችሁ ከምስራቅ አውሮፓ ኦርቶዶክስ አባቶች ተምራችሁ ይህን የአህዛብ መንጋ ህገ–ወጥ መንግስት በአግባቡ ገስጹት።
“ትንፋሽ የሌለው ሰው የሞተ እንደሆነ ሁሉ፣ የማትናገር ቤተክርስቲያንም የሞተች ነች” – አባ መዓዛ ክርስቶስ በየነ