Posts Tagged ‘ሃገር-ማፍረስ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2020
ለኢትዮጵያና ሕዝቧ ጠንቅ ስለሆኑ!
👉 እኛ ኢትዮጵያውያን አሁን እንዳለፈው መጃጃልና ውዥንብር ውስጥ መግባት የለብንም፤ በኢትዮጵያዊነት ጥያቄ ላይ የራሳችንን አጀንዳ ሠርተን የዐቢይን ሽብርተኛ የቄሮ መንግስት መገርሰስ አለብን
👉 ዐቢይ የአሸባሪዎቹ ኦነግ ወኪል ነው፤ ይህን እራሱ ደግሞ ደጋግሞ ነግሮናል። ኢትዮጵያዊው እያንዳንዱ እራሱን ይጠብቅ፤ እኔና ልዩ ኃይሌ አንጠብቃችሁም” እኮ ብሎናል፤ ከዚህ በላይ መስማት ምን ትፈልጋላችሁ
100% ትክክል!ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ሽብርተኛው ቡድን እና ጠላቶቿ ናቸው! ተቃዋሚ፣ ምሁር፣ ተንታኝ እየተባባሉ በተደጋጋሚ የሚወሻክቱት ወገኖች መናገር ወይም ማለት የሚገባቸውንና ለመናገር ወይም ለማለት ያልደፈሩትን እህታችን በግልጽና በቀጥተኛ መልክ እውነቱን አስቀምጠውታል፤ መደመጥ ያለበት ጠቃሚ መልዕክት ነው፤ ለእህታችን ምስጋና ይድረሳቸው!
ገና ከጅምሩ ከሁለት ዓመት በፊት ይህ መነገር የሚኖርበት ነገር ነበር፤ ሁሉም ነገር ግልጽ ነበርና። ከእኅተ ማርያም ውጭ ሌላ ማንም ለመናገር የደፈረ የለም። እርሷንም ሽብርተኛው አገዛዝ በሰበባ ሰበቡ አግቷታል። በተለይ እንደ አቡነ ማትያስ ወይም አቡነ መርቆርዮስ ያሉ የቤተ ክህነት አባቶች በአደባባይ ወጥተው ለዐቢይ፤ “አንተ የዲያብሎስ አሽከር ሥልጣኑን አስረክብ!” ይሉት ይሆናል የሚል ትንሽ ተስፋ ነበረኝ፤ ግን ሁሉም ገንፎውን አብረው የሚያቦኩ ይመስላሉ።
ሽብርተኛው ዐቢይ አህመድ በደካማ አምሐራዎች ላይ ሊኩራራባቸውና ሊሳለቅባቸው ብሎም የእነ ጄነራል አሳምነውን አንደኛ የግድያ ዓመት “ለማክበር” ወደ ባሕር ዳር አምርቷል። 100% እርግጠኛ ነኝ ዛሬ አፄ ቴዎድሮስ ባሕር ዳር ቢገኙ ኖሮ ወይ ባግቱት አልያ ደግሞ ግንባሩን ብለው በደፉት ነበር።
የቤተ ክህነት አባላት ሕዝቡን ተገቢ በሆነ መልክ ለመቀስቀስ፣ ለማነሳሳትና ለመብታቸው እንዲቆሙ ለማድረግ ባለመሥራታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂዎች ይሆናሉ።
[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]
“ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።“
_____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃገር-ማፍረስ, መውረድ, ሥልጣን, ሰልፍ, ሽብር, አምባገነን, አዲስ አበባ, አገዛዝ, ኦሮሞዎች, ክህደት, ዐቢይ አህመድ, ዶ/ር አበባ, ጠላት, ጥላቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖሊስ, Dr.Abeba, Police | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 10, 2020
👉 ዘፋኝ ሃጫሉንም ያስገደሉት ዐቢይ አህመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ጀዋር መሀመድ እና ለማ መገርሳ ናቸው። 100%
ሽመልስ አብዲሳ፣ ለማ መገርሳ፣ ጀዋር መሀመድ፣ በቀለ ገርባ የተናገሯቸው ነገሮች ዐቢይ አህመድ ከተናገራቸው በምን ይለያሉ? በምንም! ሁሉም አንድ ናቸውና! እስኪ መልስ ብለን ግራኝ ዐቢይ አህመድ በወሎ፣ በስልጤ፣ በሐረር፣ በባሌና በካይሮ የተናገራቸውን ጽንፈኛ ንግግሮች በድጋሚ እናዳምጣቸው፤ በጽንፈኝነታቸው ከእነ ሽመልስ ቢከፉ እንጅ አያንሱም።
የልዑል እግዚአብሔር መልአክ ቁራውን አብዲሳን(ሺቁራው አብዲሳ)ያስለፈለፈው እኮ መንፈሳዊ ዓይኑ የታወረበት፣ ጆሮው የተደፈነበት ወገን ዓይቶና ሰምቶ ይነቃ ዘንድ ነው። በጣም የሚያሳዝን ነው፤ ምንም ዘመናዊ ትምህርት ወይም የዶክትሬት ማዕረግ የሌላቸው ቆሎ እየቆረጠሙ የሚኖሩ እናቶችና አባቶች እኮ ገና ከመጅመሪያው ለዐቢይ አህመድ አሊ የሥልጣኑ ዙፋን ሲያስረክቡት “ግራኝ ተመልሶ መጣብን!” በማለት ሲያዝኑና ሲያለቅሱ ነበር። ይህ መመጻደቅ አይደለም፤ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁንና እኅተ ማርያም እና እኔም ከሌሎች ጥቂት ወገኖች ጋር ያው ከመጀመሪያው ሰዓት አንስተን ለአንዲትም ደቂቃ ያህል ለዚህ አውሬ ሰው እጃችንን ሳንሰጥና፤ እንደ አብዛኛው ግብዝ ወገን ከነፍሳችን ቆርሰን በመሸጥ ወለም–ዘለም እያልን ሳንጓዝ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ ለመዝለቅ በቅተናል። በሌላ በኩል ግን አውቀናል፣ መረጃ እናገኛለን፣ ሜዲያውንም ይዘናል፣ “ከኛ ሌላ ዋ!” የሚሉት ወገኖች፤ የተመረጡት ሳይቀሩ ስጋዊ የዲቃላ ማንነትና ምንነት እንዳላቸው ግለሰቦች ሆነው መርህ እና አቋም በሌለው እርካሽና ኋላ–ቀር አካሄድ፣ ዛሬ ደጋፊ፣ ነገ ተጠራጣሪ፣ ከነገ ወዲያ ተቃዋሚ ናቸው፤ በዚህም እውንተን ይዘው ቀጥተኛውን መንገድ በመምረጥ ፈንታ እንደ እባብ ጠመዝማዛውን መስመር ተከትለው በመሄድ ሲሰነካከሉ ለማየት በቅተናል። ዛሬም እንኳን “ምናልባት ዐቢይ ባይሳካለት በሚል መደናገጥ ሌላውን መሀመዳዊ አታላይ አጋሩን የሶማሌውን ሙስጠፌን ከፍ ከፍ በማድረግ ላይ ናቸው። “ዋናው ቁምነገር ስልጣን ከእጃችን መውጣት የለበትም፤ ተዋሕዶ የሆነ የሰሜን ሰው አይምጣብን እንጅ ካስፈለገም ኢትዮጵያ ትፍረስ…” በሚል ዲያብሎሳዊ ምኞት ተጠምደው። ለማ እና ተዋሕዶ እና ዐቢይ ትግሬ ባለመሆናቸው ነበር “ዋው! ቲም ለማ፣ ሙሴያችን ቅብርጥሴ” እያሉ ሲሰግዱላቸው የነበሩት። እነዚህ ሰነፎች በዚህም ጭፍን እና ደካም አካሄዳቸው ብዙዎችን አሳስተዋል፤ ዛሬም በማደናገርና በማሳሳት ላይ ናቸውና በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው ግልጽ የሃገር ማጥፋት ዘመቻ አብረው ተጠያቂዎች ይሆናሉ ማለት ነው።
ላለፉ ዓመታት ለተፈፀመው የዘር እልቂት ተጠያቂዎቹ ዐቢይ አህመድ፣ ለማ መገርሳ፣ ሽመልስ አብዲሳና መንጋዎቻቸው ናቸው። ከእንግዲህ ወዲህ ለሚገደል አንድ የተዋሕዶ ልጅ ተጠያቂዎቹ ከእነዚህ ወንጀለኞች ጋር የተደመራችሁና ዛሬም ድጋፍ በመስጠት ላይ ያላችሁ ወገኖች ትሆናላችሁ። “ተዋሕዶ ነን የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ነን” ብላችሁ ከገዳይ ዐቢይ ጎን የቆማችሁ ሁሉ ዐቢይ አህመድ አሊን እስከ መስከረም ፩ ድረስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አኝካችሁ ለመትፋት ዝግጁነታችሁን በአደባባይ ካላሳያችሁ ከእነ ዐቢይ አህመድ ጋር ወደ ሲዖል አብራችሁ እንደምትጠረጉ ከወዲሁ እውቁት። ዝም አንላችሁም!
_____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃገር-ማፍረስ, ለማ መገርሳ, ሽመልስ አብዲሳ, አጋንንት, ኦሮሙማ, ክህደት, ዐቢይ አህመድ, ጠላት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖለቲከኞች, Demons | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 9, 2020
ትክክል፤ በተዘዋዋሪ የእነ ዐቢይ አህመድ አሊን ማንነትና ምንነት እየጠቆሙን እኮ ነው። ይገርማል! ጂኒ ዐቢይ የሃዘን መልዕክቱን ያስተላለፈ የመጀመሪያው መሪ ነበር፤ አጋንንቱ ቀስቅሰውታልና አረቦቹ እንኳን አልቀደሙትም። ልክ እንደ ግብረ–ሰዶማዊው ሞግዚቱ እንደ ፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን፤ ማክሮንንም ቤይሩትን ለመጎብኘት ማንም የቀደመው መሪ አልነበረም። አጋንንቱ እየተናበቡ በመላው ዓለም ይበናሉ።
ከፍንዳታው በኋላ የሊባኖስ ክርስቲያኖች ሊባኖስን አናወጧት። ያ ፍንዳታ ማንኛውም ዓይነት ፍንዳታ አልነበረም። ብዙ የቀሰቀሰው ነገር አለ!
ከቤይሩት ፍንዳታ በኋላ አሁን በብዛት ሆነው በማመጽ ላይ ያሉት የሊባኖስ ክርስቲያኖች ናቸው። ሥልጣኑን የተቆጣጠሩ ፖለቲከኞቹ በብዛት የአጋንንቱ ሂዝቡላ ሽብር ፈጣሪ ቡድን አባላት ናቸው፤ ልክ በሃገራችንም የጂኒ ዐቢይ አጋንንት ቄሮ አባላት እንደሆኑ። ወጣቷን ሴት እናዳምጣት፤ “መሪዎቻችንን ቤተ መንግስት ውስጥ ገብተን እንገድላቸዋለን!” ትለናለች። ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንም ተመሳሳይ ቁጣ የተሞላበት ጠንካራ አመጽ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤ ግዴታቸው ነው! ፖለቲከኞች ይህ ዓይነት ቋንቋ ብቻ ነው የሚገባቸው፤ “ለምንድን ነው ህዝቡ ወደ አራት ኪሎ ቤተመንግስት በማምራት ግንቡ እስኪነቃነቅ ድረስ የማይጮኸው? ምን እየጠበቀ ነው?” በማለት ስጠይቅ ዓመት አልፎኛል። በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለው በደል በሊባኖስ ክርስቲያኖች ላይ ከሚደርሰው በደል እጅግ በጣም የበዛ ነው።
የቤተ ክህነት አባላት ሕዝቡን ተገቢ በሆነ መልክ ለመቀስቀስ፣ ለማነሳሳትና ለመብታቸው እንዲቆሙ ለማድረግ ባለመሥራታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂዎች ይሆናሉ።
[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]
“ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።“
____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃገር-ማፍረስ, ሊባኖስ, ቤይሩት, ተቃውሞ, አጋንንት, ክህደት, ዐቢይ አህመድ, የሀዘን መግለጫ, ጠላት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖለቲከኞች, Beirut, Demons, Demonstration | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2020
ሰንደቃችን እንደ ኅዳር ቆሻሻ ተስብስቦ በተቃጠለበት ማግስት፣ ከሺህ በላይ ክርስቲያን ወገኖች በተጨፈጨፉበት ማግስት፣ ዓብያተ ክርስቲያናት እንደ ችቦ በጋዩበት ማግስት፣ መኖሪያ ቤቶቻቸውን ያጡ፡ አሁን ሃያ ሺህ ሆነዋል፡ የሚጠጉ የተዋሕዶ ልጆች በየዓብያተ ክርስቲያኑ ተጠልለው በሚገኙበት በዚህ ክፉ ወቅት፣ ለአዲስ አበባ ነዋሬዎች ሕይወታቸውን በነፃ የሰጡት እነ እስክንድር እስር ቤት ውስጥ ለረሃብ፣ ድብደባና ኮሮና በተጋለጡበት በእነዚህ ቀናት፣ የምስኪን ገብሬ ሴት ልጆች ታግተው በተሠወሩበት በዚህ ዘመን እርስበርስ ይሸላለማሉ፣ ለሞግዚቶቻቸው የሃዘን መልዕክት ለመስደድ ይሽቀዳደማሉ። ሕዝቡን ያላግጡበታል!“ምን ታመጣላችሁ?!” በማለት ንቀውታል! እንዳውም የሕዝቡ ሰቆቃ፣ ብሶትና ሃዘን ደስታቸው ነው ማለት ነው። ጋኔን ታከለ እና ጂኒ ዐቢይ የእናቶች ብሶትና ለቅሶ የሚያስደስታቸው አረመኔዎችና ሳዲስቶች ናቸው። በደስታ ሲሳሳቁ ብልጭ ብሎ ይታየኛል! የታከለ ሽልማትም የዐቢይ፣ የለማ፣ የጀዋር፣ የበቀለ፣ የሽመልስ፣ የደመቀ፣ የሞፈርያት ሽልማት መሆኑ ነው። ጀነሳይዱን በተሳካ ሁኔታ ስልጀመሩት! ለመሆን “ፕሬዚደንት” ሣህለ ወርቅ ምን እየሠሩ ነው? የት ናቸው?
👉 ዓይነ–ስውሯ ደቡብ አሜሪካዊት ልጃገረድ፦
“ማይክል ጃክሰንን በሲዖል አይቸዋለሁ፣ ሲዖል ያሉ አጋንንት ሁሉ እንደ ማይክል ጃ. የጨረቃ ዳንስ ወደኋላ እየሄዱ ይደንሳሉ።”
ልጅቷን አምናታለሁ!
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃዘን, ሃገር-ማፍረስ, ለቅሶ, ማይክል ጃክሰን, ሰቆቃ, ታከለ ዑማ, አጋንንት, ኦሮሞዎች, ክህደት, ዐቢይ አህመድ, የሀዘን መግለጫ, የጨረቃ ዳንስ, ጠላት, ጥላቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020
- 👉 በጆሞ ክፍለ ከተማ ፖሊሶች ላይ ተኩስ ተከፈተባቸው።
- 👉 የነፃነትና የሕይወት አርማችንን ሰንደቃችንን እሑድ ዕለት የለከፉት ፖሊሶች በኮሮና ተለከፉ።
እናንት እራስ–ጠል ከሃዲዎች ገና እሳቱ ይወርድባችኋል!
________________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃገር-ማፍረስ, ሰልፍ, ሰንደቅዓላማ, ባንዲራ, አምባገነን, አዲስ አበባ, አገዛዝ, ኦሮሞዎች, ክህደት, ኮሮና, ዐቢይ አህመድ, ጠላት, ጥላቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖሊስ, Ethiopian Flag, Police | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020
👉 ዶ/ር አበባን ጊዜ ወስደን በጥሞና እናዳምጣታቸው፤ ብዙ ጠቃሚና እውነተኛ የሆኑ ነጥቦችን አንስተዋል። እንደዚህ በግልጽ ወጥቶ እውነቱን የሚናገሩ ሰዎች በጠፉበት ዘመን፡ በእውነት ሴቶቻችን ወንዶቹን አስንቀዋል። መርህ አልባ፣ አቋም የለሽ ከሆኑትና እንደ ዳክዬ ወለም ዘለም እያሉ ሕዝቡን ወዳልሆነ መንገድ ከሚመሩት ወንዶቻችን የተሻሉ ሆነው ተገኝተዋል። ወይ በራድ ወይ ትኩስ ያልሆኑ፣ ዛሬ ደጋፊ ነገ ተቃዋሚ የሆኑትን ብልህ–መሳይ “ምሁራንን” መስማት ጆሮ ያቆስላል። በተለይ “ተዋሕዶ ነን” የሚሉትን የገዳዩን ደጋፊዎች በጣም እንቃቸዋለሁ።
ዶ/ር አበባ ከተናገሯቸው ነገሮች መካከል፦
- 👉 አብይ ለኢትዮጵያ አይሆንም፤ 32 ዓመት ለለፋለት ኦሮሙማ ፕሮጀክት ግን ችሎታውን በተግባር አሳይቷል። ይህንም ሳይደብቅ በግልጽ እየነገረን ነው።
- 👉 አብይ ለሃገር መሪነት የሚያስችል ብቃትም፣ አቅምም፣ ችሎታም የለውም!
- 👉 ከስነ ልቦና አንጻር አብይ የአጥፍቶ ጠፊዎች ዓይነት ስብዕና ያለው አደገኛ ሰው ነው
- 👉 ችሎታ የሌለውን መሪ የሚፈልግ ሕብረተስብ ምንያህል ከዚያ ችሎታ ከሌለው ግለስብ በታች መሆኑን ነው የሚጠቁመን”
- 👉 የሚያሳፍር የድንቁርና ዘመን ላይ ነን ፥ ትልቁ ወንጀል እነ አብይ እና ወያኔዎች በሃገራችን በጣም ትልቅ ድንቁርና እንዲሰፍን አድርገዋል።
- 👉 የክርስቲያኖችን ሕይወትን ከሚቀጥፈው ገዳይ አገዛዝ ጋር አትደመሩ፤ በጣም አደገኛ የሆነ አምባገነናዊ የአውሬ ሥርዓት ይፈጠራችሁ ነው!
- 👉 የደምቢዶሎ ሴት ተማሪዎችን አግተው የሰወሯቸው፤ ሕዝቡን ለማኮላሸት፣ ሞራሉን ለመስበር ከሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች መካከል አንዱ ነው። ይህ ደግሞ አብይ ለኢትዮጵያውያን ምን ያህል ንቀትና ጥላቻ እንዳለው፣ ሕይወታችንም ለእርሱ ከንቱ እነሆነና ዋጋ እንዳልተሰጠው ነው የሚያሳየን። ስለዚህ ሰውዬውን በጭራሽ ልንሸከመው አይገባንም።
_______________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃገር-ማፍረስ, ሰልፍ, ሰንደቅዓላማ, ባንዲራ, አምባገነን, አዲስ አበባ, አገዛዝ, ኦሮሞዎች, ክህደት, ዐቢይ አህመድ, ጠላት, ጥላቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖሊስ, Ethiopian Flag, Police | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020
ከሺህ በላይ ክርስቲያን ወገኖች በተጨፈጨፉበት ማግስት፣ ዓብያተ ክርስቲያናት እንደ ችቦ በጋዩበት ማግስት፣ መኖሪያ ቤቶቻቸውን ያጡ ሦስት ሺህ የሚጠጉ የተዋሕዶ ልጆች በየዓብያተ ክርስቲያኑ ተጠልለው በሚገኙበት በዚህ ክፉ ወቅት፣ ለአዲስ አበባ ነዋሬዎች ሕይወታቸውን በነፃ የሰጡት እነ እስክንድር እስር ቤት ውስጥ ለረሃብ፣ ድብደባና ኮሮና በተጋለጡበት በእነዚህ ቀናት፣ የምስኪን ገብሬ ሴት ልጆች ታግተው በተሠወሩበት በዚህ ዘመን ይህን ያህል ደስታ ከየት ነው ሊገኝ የሚችለው?
ያውም ወራዳና ገዳዩ አገዛዝ ለጠራው “የድጋፍ ሰልፍ?”፣ ገዳዩ “ደግፉኝ፣ ካልደገፋችሁኝ አስራችኋለሁ፣ እገድላችኋለሁ!” የሚልበት ዘመን ላይ ነው የምንገኘው እኮ! ሁሌ ድጋፍ የሚሻው ገዳይ ዐብይ እራሱ በዚህ ያልተጠበቀ ድጋፍ ሳይናደድ አልቀረም፤ የገዳይ ባሕርይ ነውና! ለዚህም ይመስላል ፖሊሶቹ ሰንደቃችንን እንዲቀሟቸው ትዕዛዝ የሰጣቸው።
አቤት ውርደት! አቤት ቅሌት! ይህ በጣም የሚያስቆጣ ነገር እኮ ነው፤ ጃል! ምን ዓይነት መርገም ነው?! እንደው እንኳን የዋቄዮ–አላህ ልጆች ሜንጫ ከሰማይ እሳት ቢወርድብን ሊያስገርመን ይችላልን? በፍጹም!
ከአራት ዓመታት በፊት በአሜሪካዋ ከተማ በኦርላንዶ ፍሎሪዳ “ፑልስ” በተባለው የግብረ–ሰዶማውያን የዳንኪራ ቤት ውስጥ ቦምብ ፈንድቶ 49 የሚሆኑት ግብረ–ስዶማውያን እንደ ዝንብ ሲረግፉ የተረፉት ግብረ–ሰዶማውያን “ሂ! ሃ!” በማለት ጭፈራቸውን ያለማቋረጥ ቀጥለውበት ነበር። እግራችው ሥር ሙታን እየተንጠባጠቡ ይደንሳሉ፤ በዓለም ፍጻሜ ይጨፍራሉ!
ሰዶም እና ጎሞራ ሊጠፉ የቻሉበት ምክንያት እኮ ነውራቸው ሳያሳፍራቸው ዳንኪራ በማብዛታቸው ነበር። በደላቸውን እንደ መላካም ነገር በመናገር፣ ሃጥያታቸውን እንደ ጽድቅ በማውራታቸው፣ ነውራቸውን በአደባባይ ያለ ህፍረት በመግለጻቸው ነበረ የጥፋት እሳት ወርዶ ያጠፋቸው። ዛሬም ገዳይን እንደ ጀግና፣ በዳይንና ጨቋኝን እንደ መልካም አስተዳዳሪ፣ በመቁጠር መልሰው መላልሰው ነውራቸውን ይነግሩናል። እኛም ስንመልስ ተዉ…. ዛሬ እዩኝ እዩኝ ነገ ደብቁኝ ይመጣል፣ ግዜ ያነሳውን ግዜ ይጥለዋል፣ መግቢያ እስቀሚጠፋባችሁ ድረስ የጭንቅ ቀን ይመጣባችኋል፣ እያለን ሰሚ ከተገኘ ከቅድመ አደጋ በፊት ማሳሰቢያዎችን ከመናገር ውጪ ሌላ የምናደርገው ነገር የለንም። ሁሉም ነገር ያሳዝናል!
________________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃገር-ማፍረስ, ሰልፍ, ሰንደቅዓላማ, ባንዲራ, አዲስ አበባ, ኦሮሞዎች, ክህደት, ዐቢይ አህመድ, ጠላት, ጥላቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖሊስ, Ethiopian Flag, Police | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 3, 2020
እስኪ ሁለቱን ሃገራት እናነጻጽራቸው፤
👉 አሜሪካ፤ ዓርብ ሐምሌ ፴፩ /24 – ፪ሺ፲፪ / 2012 ዓ.ም
አመጸኞች በፖርትላንድ፡ ኦሬገን መጽሐፍ ቅዱስን + የአሜሪካን ባንዲራ አቃጠሉ
በአሜሪካ የተከሰተው ድርጊት ከጥቂት ዓመታት በፊት በኢራን ወይም በፍልስጤም ነበር ሊከሰት የሚችለው፤ ለዛውም በበነገታው የአሜሪካ የበቀል ሮኬቶች ኢራኖችን ወይም አረቦችን ዱቄት ለማድረግ ተምዘግዘገው ይላኩ ነበር።
👉 ኢትዮጵያ፤ እሑድ ሐምሌ ፳፮ /26 – ፪ሺ፲፪ ዓ.ም
ፖሊሶች ስንደቃችንን ቀድደው ጣሉ፤ ኢትዮጵያ ብሔርተኞችን ደበደቧቸው፣ አሠሯቸው
በኢትዮጵያ ሃገራችን ደግሞ ታሪካዊውን ሰንደቃችንን እያዋረዱ፣ የያዟቸውውን ኢትዮጵያውያንን የሚደበድቡትና የሚያሥሩት ኢትዮጵያን “እንጠብቃለን” የሚሉት የሠራዊቱ ክፍሎች ናቸው። ረሳነው እንዴ ባለፈው ጊዜ እኮ ፖሊሶች እና ወታደሮች ነበር ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ዘው ብለው በመግባት ሰንደቃችንን ከሕንፃው ላይ ሲያወርዱ የነበሩት።
አዎ! ተሳላቂው ዐቢይማ በግልጽ ደጋግሞ ነግሮናል፦
“‘በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ‘ በማለት የተረትኩበት ይሄ ሞኝ ሕዝብ እኮ አገሩንና ሰንደቁን በደንብ ይወዳል፤ ስለዚህ እኛ ኦሮሞዎች ‘ኢትዮጵያ አትፈርስም‘ እያለን በማስፈራራት አርፎ ቁጭ እንዲልና የሚወደውንም ነገር ሁሉ አንድ ባንድ በድፍረት እየነጠቅነው ሃገሪቱን ቀስበቀስ እናፈራርሳታለን፤ ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።” ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን እግዝያብሄር በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት(ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል”
ወገኖቼ፤ ይህ ጽንፈኛ ተግባር እኮ ከአመጸኞቹ ኮሙኒስቶች፣ ፋሺስቶችና ናዚዎች ሌላ በየተኛውም ሃገር ታይቶና ተደርጎ የማይታወቅ ተግባር ነው። የሃገርን ሰንደቅ ይህን ያህል ማዋረድ?!
ታዲያ ግራኝ ዐቢይ አህመድ አሊ፣ ታከለ ዑማና መንጋዎቻቸው ወዲያው መረሸን የሚገባቸው ቀንደኛ የኢትዮጵያ ጠላቶችና ከሃዲ ወንጀለኞች አይደሉምን?!
አዎ! አባታችን አባ ዘ–ወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦ “ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”
_________________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃገር-ማፍረስ, ሰልፍ, ሰንደቅዓላማ, ባንዲራ, አዲስ አበባ, ኦሮሞዎች, ክህደት, ዐቢይ አህመድ, ጠላት, ጥላቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖሊስ, Ethiopian Flag, Police | Leave a Comment »