Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሃገር-ማፍረስ’

ዶ/ር አበባ |ዐቢይ አህመድና ሽብርተኛ ቡድኑ ባፋጣኝ ከሥልጣን መወገድ አለባቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2020

ለኢትዮጵያና ሕዝቧ ጠንቅ ስለሆኑ!

👉 እኛ ኢትዮጵያውያን አሁን እንዳለፈው መጃጃልና ውዥንብር ውስጥ መግባት የለብንም፤ በኢትዮጵያዊነት ጥያቄ ላይ የራሳችንን አጀንዳ ሠርተን የዐቢይን ሽብርተኛ የቄሮ መንግስት መገርሰስ አለብን

👉 ዐቢይ የአሸባሪዎቹ ኦነግ ወኪል ነው፤ ይህን እራሱ ደግሞ ደጋግሞ ነግሮናል። ኢትዮጵያዊው እያንዳንዱ እራሱን ይጠብቅ፤ እኔና ልዩ ኃይሌ አንጠብቃችሁም” እኮ ብሎናል፤ ከዚህ በላይ መስማት ምን ትፈልጋላችሁ

100% ትክክል!ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ሽብርተኛው ቡድን እና ጠላቶቿ ናቸው! ተቃዋሚ፣ ምሁር፣ ተንታኝ እየተባባሉ በተደጋጋሚ የሚወሻክቱት ወገኖች መናገር ወይም ማለት የሚገባቸውንና ለመናገር ወይም ለማለት ያልደፈሩትን እህታችን በግልጽና በቀጥተኛ መልክ እውነቱን አስቀምጠውታል፤ መደመጥ ያለበት ጠቃሚ መልዕክት ነው፤ ለእህታችን ምስጋና ይድረሳቸው!

ገና ከጅምሩ ከሁለት ዓመት በፊት ይህ መነገር የሚኖርበት ነገር ነበር፤ ሁሉም ነገር ግልጽ ነበርና። ከእኅተ ማርያም ውጭ ሌላ ማንም ለመናገር የደፈረ የለም። እርሷንም ሽብርተኛው አገዛዝ በሰበባ ሰበቡ አግቷታል። በተለይ እንደ አቡነ ማትያስ ወይም አቡነ መርቆርዮስ ያሉ የቤተ ክህነት አባቶች በአደባባይ ወጥተው ለዐቢይ፤ “አንተ የዲያብሎስ አሽከር ሥልጣኑን አስረክብ!” ይሉት ይሆናል የሚል ትንሽ ተስፋ ነበረኝ፤ ግን ሁሉም ገንፎውን አብረው የሚያቦኩ ይመስላሉ።

ሽብርተኛው ዐቢይ አህመድ በደካማ አምሐራዎች ላይ ሊኩራራባቸውና ሊሳለቅባቸው ብሎም የእነ ጄነራል አሳምነውን አንደኛ የግድያ ዓመት “ለማክበር” ወደ ባሕር ዳር አምርቷል። 100% እርግጠኛ ነኝ ዛሬ አፄ ቴዎድሮስ ባሕር ዳር ቢገኙ ኖሮ ወይ ባግቱት አልያ ደግሞ ግንባሩን ብለው በደፉት ነበር።

የቤተ ክህነት አባላት ሕዝቡን ተገቢ በሆነ መልክ ለመቀስቀስ፣ ለማነሳሳትና ለመብታቸው እንዲቆሙ ለማድረግ ባለመሥራታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂዎች ይሆናሉ።

[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሁንስ እነ አሳምነውን፣ ሽመኘውን ምናልባትም ተማሪዎቹን የገደሏቸው ዐቢይና ሽመልስ መሆናቸው ተረጋገጠላችሁ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 10, 2020

👉 ዘፋኝ ሃጫሉንም ያስገደሉት ዐቢይ አህመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ጀዋር መሀመድ እና ለማ መገርሳ ናቸው። 100%

ሽመልስ አብዲሳ፣ ለማ መገርሳ፣ ጀዋር መሀመድ፣ በቀለ ገርባ የተናገሯቸው ነገሮች ዐቢይ አህመድ ከተናገራቸው በምን ይለያሉ? በምንም! ሁሉም አንድ ናቸውና! እስኪ መልስ ብለን ግራኝ ዐቢይ አህመድ በወሎ፣ በስልጤ፣ በሐረር፣ በባሌና በካይሮ የተናገራቸውን ጽንፈኛ ንግግሮች በድጋሚ እናዳምጣቸው፤ በጽንፈኝነታቸው ከእነ ሽመልስ ቢከፉ እንጅ አያንሱም።

የልዑል እግዚአብሔር መልአክ ቁራውን አብዲሳን(ሺቁራው አብዲሳ)ያስለፈለፈው እኮ መንፈሳዊ ዓይኑ የታወረበት፣ ጆሮው የተደፈነበት ወገን ዓይቶና ሰምቶ ይነቃ ዘንድ ነው። በጣም የሚያሳዝን ነው፤ ምንም ዘመናዊ ትምህርት ወይም የዶክትሬት ማዕረግ የሌላቸው ቆሎ እየቆረጠሙ የሚኖሩ እናቶችና አባቶች እኮ ገና ከመጅመሪያው ለዐቢይ አህመድ አሊ የሥልጣኑ ዙፋን ሲያስረክቡት ግራኝ ተመልሶ መጣብን!” በማለት ሲያዝኑና ሲያለቅሱ ነበር። ይህ መመጻደቅ አይደለም፤ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁንና እኅተ ማርያም እና እኔም ከሌሎች ጥቂት ወገኖች ጋር ያው ከመጀመሪያው ሰዓት አንስተን ለአንዲትም ደቂቃ ያህል ለዚህ አውሬ ሰው እጃችንን ሳንሰጥና፤ እንደ አብዛኛው ግብዝ ወገን ከነፍሳችን ቆርሰን በመሸጥ ወለምዘለም እያልን ሳንጓዝ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ ለመዝለቅ በቅተናል። በሌላ በኩል ግን አውቀናል፣ መረጃ እናገኛለን፣ ሜዲያውንም ይዘናል፣ ከኛ ሌላ ዋ!” የሚሉት ወገኖች፤ የተመረጡት ሳይቀሩ ስጋዊ የዲቃላ ማንነትና ምንነት እንዳላቸው ግለሰቦች ሆነው መርህ እና አቋም በሌለው እርካሽና ኋላቀር አካሄድ፣ ዛሬ ደጋፊ፣ ነገ ተጠራጣሪ፣ ከነገ ወዲያ ተቃዋሚ ናቸው፤ በዚህም እውንተን ይዘው ቀጥተኛውን መንገድ በመምረጥ ፈንታ እንደ እባብ ጠመዝማዛውን መስመር ተከትለው በመሄድ ሲሰነካከሉ ለማየት በቅተናል። ዛሬም እንኳን ምናልባት ዐቢይ ባይሳካለት በሚል መደናገጥ ሌላውን መሀመዳዊ አታላይ አጋሩን የሶማሌውን ሙስጠፌን ከፍ ከፍ በማድረግ ላይ ናቸው። ዋናው ቁምነገር ስልጣን ከእጃችን መውጣት የለበትም፤ ተዋሕዶ የሆነ የሰሜን ሰው አይምጣብን እንጅ ካስፈለገም ኢትዮጵያ ትፍረስ…” በሚል ዲያብሎሳዊ ምኞት ተጠምደው። ለማ እና ተዋሕዶ እና ዐቢይ ትግሬ ባለመሆናቸው ነበር ዋው! ቲም ለማ፣ ሙሴያችን ቅብርጥሴእያሉ ሲሰግዱላቸው የነበሩት። እነዚህ ሰነፎች በዚህም ጭፍን እና ደካም አካሄዳቸው ብዙዎችን አሳስተዋል፤ ዛሬም በማደናገርና በማሳሳት ላይ ናቸውና በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው ግልጽ የሃገር ማጥፋት ዘመቻ አብረው ተጠያቂዎች ይሆናሉ ማለት ነው።

ላለፉ ዓመታት ለተፈፀመው የዘር እልቂት ተጠያቂዎቹ ዐቢይ አህመድ፣ ለማ መገርሳ፣ ሽመልስ አብዲሳና መንጋዎቻቸው ናቸው። ከእንግዲህ ወዲህ ለሚገደል አንድ የተዋሕዶ ልጅ ተጠያቂዎቹ ከእነዚህ ወንጀለኞች ጋር የተደመራችሁና ዛሬም ድጋፍ በመስጠት ላይ ያላችሁ ወገኖች ትሆናላችሁ። ተዋሕዶ ነን የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ነንብላችሁ ከገዳይ ዐቢይ ጎን የቆማችሁ ሁሉ ዐቢይ አህመድ አሊን እስከ መስከረም ፩ ድረስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አኝካችሁ ለመትፋት ዝግጁነታችሁን በአደባባይ ካላሳያችሁ ከእነ ዐቢይ አህመድ ጋር ወደ ሲዖል አብራችሁ እንደምትጠረጉ ከወዲሁ እውቁት። ዝም አንላችሁም!

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ክርስቲያን ኢትዮጵያ ከሊባኖስ ክርስቲያኖች ተማሪ፤ “ፖለቲከኞቻችን አጋንንት ናቸው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 9, 2020

ትክክል፤ በተዘዋዋሪ የእነ ዐቢይ አህመድ አሊን ማንነትና ምንነት እየጠቆሙን እኮ ነው። ይገርማል! ጂኒ ዐቢይ የሃዘን መልዕክቱን ያስተላለፈ የመጀመሪያው መሪ ነበር፤ አጋንንቱ ቀስቅሰውታልና አረቦቹ እንኳን አልቀደሙትም። ልክ እንደ ግብረሰዶማዊው ሞግዚቱ እንደ ፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን፤ ማክሮንንም ቤይሩትን ለመጎብኘት ማንም የቀደመው መሪ አልነበረም። አጋንንቱ እየተናበቡ በመላው ዓለም ይበናሉ።

ከፍንዳታው በኋላ የሊባኖስ ክርስቲያኖች ሊባኖስን አናወጧት። ያ ፍንዳታ ማንኛውም ዓይነት ፍንዳታ አልነበረም። ብዙ የቀሰቀሰው ነገር አለ!

ከቤይሩት ፍንዳታ በኋላ አሁን በብዛት ሆነው በማመጽ ላይ ያሉት የሊባኖስ ክርስቲያኖች ናቸው። ሥልጣኑን የተቆጣጠሩ ፖለቲከኞቹ በብዛት የአጋንንቱ ሂዝቡላ ሽብር ፈጣሪ ቡድን አባላት ናቸው፤ ልክ በሃገራችንም የጂኒ ዐቢይ አጋንንት ቄሮ አባላት እንደሆኑ። ወጣቷን ሴት እናዳምጣት፤ “መሪዎቻችንን ቤተ መንግስት ውስጥ ገብተን እንገድላቸዋለን!” ትለናለች። ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንም ተመሳሳይ ቁጣ የተሞላበት ጠንካራ አመጽ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤ ግዴታቸው ነው! ፖለቲከኞች ይህ ዓይነት ቋንቋ ብቻ ነው የሚገባቸው፤ “ለምንድን ነው ህዝቡ ወደ አራት ኪሎ ቤተመንግስት በማምራት ግንቡ እስኪነቃነቅ ድረስ የማይጮኸው? ምን እየጠበቀ ነው?” በማለት ስጠይቅ ዓመት አልፎኛል። በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለው በደል በሊባኖስ ክርስቲያኖች ላይ ከሚደርሰው በደል እጅግ በጣም የበዛ ነው።

የቤተ ክህነት አባላት ሕዝቡን ተገቢ በሆነ መልክ ለመቀስቀስ፣ ለማነሳሳትና ለመብታቸው እንዲቆሙ ለማድረግ ባለመሥራታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂዎች ይሆናሉ።

[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጋኔን ታከለ እራሱን ይሸልማል፣ ይዘፍናል፣ ለጨረቃ ይደንሳል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2020

ሰንደቃችን እንደ ኅዳር ቆሻሻ ተስብስቦ በተቃጠለበት ማግስት፣ ከሺህ በላይ ክርስቲያን ወገኖች በተጨፈጨፉበት ማግስት፣ ዓብያተ ክርስቲያናት እንደ ችቦ በጋዩበት ማግስት፣ መኖሪያ ቤቶቻቸውን ያጡ፡ አሁን ሃያ ሺህ ሆነዋል፡ የሚጠጉ የተዋሕዶ ልጆች በየዓብያተ ክርስቲያኑ ተጠልለው በሚገኙበት በዚህ ክፉ ወቅት፣ ለአዲስ አበባ ነዋሬዎች ሕይወታቸውን በነፃ የሰጡት እነ እስክንድር እስር ቤት ውስጥ ለረሃብ፣ ድብደባና ኮሮና በተጋለጡበት በእነዚህ ቀናት፣ የምስኪን ገብሬ ሴት ልጆች ታግተው በተሠወሩበት በዚህ ዘመን እርስበርስ ይሸላለማሉ፣ ለሞግዚቶቻቸው የሃዘን መልዕክት ለመስደድ ይሽቀዳደማሉ። ሕዝቡን ያላግጡበታል!“ምን ታመጣላችሁ?!” በማለት ንቀውታል! እንዳውም የሕዝቡ ሰቆቃ፣ ብሶትና ሃዘን ደስታቸው ነው ማለት ነው። ጋኔን ታከለ እና ጂኒ ዐቢይ የእናቶች ብሶትና ለቅሶ የሚያስደስታቸው አረመኔዎችና ሳዲስቶች ናቸው። በደስታ ሲሳሳቁ ብልጭ ብሎ ይታየኛል! የታከለ ሽልማትም የዐቢይ፣ የለማ፣ የጀዋር፣ የበቀለ፣ የሽመልስ፣ የደመቀ፣ የሞፈርያት ሽልማት መሆኑ ነው። ጀነሳይዱን በተሳካ ሁኔታ ስልጀመሩት! ለመሆን “ፕሬዚደንት” ሣህለ ወርቅ ምን እየሠሩ ነው? የት ናቸው?

👉 ዓይነስውሯ ደቡብ አሜሪካዊት ልጃገረድ፦

ማይክል ጃክሰንን በሲዖል አይቸዋለሁ፣ ሲዖል ያሉ አጋንንት ሁሉ እንደ ማይክል ጃ. የጨረቃ ዳንስ ወደኋላ እየሄዱ ይደንሳሉ።”

ልጅቷን አምናታለሁ!

_________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አዲስ አበቤዎችና ኮሮና ሰንደቃችንን ያቃጠሉትን ፖሊሶች በማሳደድ ላይ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020

  • 👉 በጆሞ ክፍለ ከተማ ፖሊሶች ላይ ተኩስ ተከፈተባቸው።
  • 👉 የነፃነትና የሕይወት አርማችንን ሰንደቃችንን እሑድ ዕለት የለከፉት ፖሊሶች በኮሮና ተለከፉ።

እናንት እራስጠል ከሃዲዎች ገና እሳቱ ይወርድባችኋል!

________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዶ/ር አበባ | አብይ የኢትዮጵያ መሪ አይደለም ፥ እርስበርስ እንድንጫረስ ይረዳ ዘንድ የተሾመ የኦሮሚያ መሪ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020

👉 /ር አበባን ጊዜ ወስደን በጥሞና እናዳምጣታቸው፤ ብዙ ጠቃሚና እውነተኛ የሆኑ ነጥቦችን አንስተዋል። እንደዚህ በግልጽ ወጥቶ እውነቱን የሚናገሩ ሰዎች በጠፉበት ዘመን፡ በእውነት ሴቶቻችን ወንዶቹን አስንቀዋል። መርህ አልባ፣ አቋም የለሽ ከሆኑትና እንደ ዳክዬ ወለም ዘለም እያሉ ሕዝቡን ወዳልሆነ መንገድ ከሚመሩት ወንዶቻችን የተሻሉ ሆነው ተገኝተዋል። ወይ በራድ ወይ ትኩስ ያልሆኑ፣ ዛሬ ደጋፊ ነገ ተቃዋሚ የሆኑትን ብልህመሳይ “ምሁራንን” መስማት ጆሮ ያቆስላል። በተለይ “ተዋሕዶ ነን” የሚሉትን የገዳዩን ደጋፊዎች በጣም እንቃቸዋለሁ።

/ር አበባ ከተናገሯቸው ነገሮች መካከል

  • 👉 አብይ ለኢትዮጵያ አይሆንም፤ 32 ዓመት ለለፋለት ኦሮሙማ ፕሮጀክት ግን ችሎታውን በተግባር አሳይቷል። ይህንም ሳይደብቅ በግልጽ እየነገረን ነው።
  • 👉 አብይ ለሃገር መሪነት የሚያስችል ብቃትም፣ አቅምም፣ ችሎታም የለውም!
  • 👉 ከስነ ልቦና አንጻር አብይ የአጥፍቶ ጠፊዎች ዓይነት ስብዕና ያለው አደገኛ ሰው ነው
  • 👉 ችሎታ የሌለውን መሪ የሚፈልግ ሕብረተስብ ምንያህል ከዚያ ችሎታ ከሌለው ግለስብ በታች መሆኑን ነው የሚጠቁመን”
  • 👉 የሚያሳፍር የድንቁርና ዘመን ላይ ነን ፥ ትልቁ ወንጀል እነ አብይ እና ወያኔዎች በሃገራችን በጣም ትልቅ ድንቁርና እንዲሰፍን አድርገዋል።
  • 👉 የክርስቲያኖችን ሕይወትን ከሚቀጥፈው ገዳይ አገዛዝ ጋር አትደመሩ፤ በጣም አደገኛ የሆነ አምባገነናዊ የአውሬ ሥርዓት ይፈጠራችሁ ነው!
  • 👉 የደምቢዶሎ ሴት ተማሪዎችን አግተው የሰወሯቸው፤ ሕዝቡን ለማኮላሸት፣ ሞራሉን ለመስበር ከሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች መካከል አንዱ ነው። ይህ ደግሞ አብይ ለኢትዮጵያውያን ምን ያህል ንቀትና ጥላቻ እንዳለው፣ ሕይወታችንም ለእርሱ ከንቱ እነሆነና ዋጋ እንዳልተሰጠው ነው የሚያሳየን። ስለዚህ ሰውዬውን በጭራሽ ልንሸከመው አይገባንም።

_______________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጀነሳይድ እየተፈጸመ ዳንኪራ? ልትጠፋ ያለች ከተማ በሃዘን ግዜ ዳንኪራ ታበዛለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020

ከሺህ በላይ ክርስቲያን ወገኖች በተጨፈጨፉበት ማግስት፣ ዓብያተ ክርስቲያናት እንደ ችቦ በጋዩበት ማግስት፣ መኖሪያ ቤቶቻቸውን ያጡ ሦስት ሺህ የሚጠጉ የተዋሕዶ ልጆች በየዓብያተ ክርስቲያኑ ተጠልለው በሚገኙበት በዚህ ክፉ ወቅት፣ ለአዲስ አበባ ነዋሬዎች ሕይወታቸውን በነፃ የሰጡት እነ እስክንድር እስር ቤት ውስጥ ለረሃብ፣ ድብደባና ኮሮና በተጋለጡበት በእነዚህ ቀናት፣ የምስኪን ገብሬ ሴት ልጆች ታግተው በተሠወሩበት በዚህ ዘመን ይህን ያህል ደስታ ከየት ነው ሊገኝ የሚችለው?

ያውም ወራዳና ገዳዩ አገዛዝ ለጠራው “የድጋፍ ሰልፍ?”፣ ገዳዩ “ደግፉኝ፣ ካልደገፋችሁኝ አስራችኋለሁ፣ እገድላችኋለሁ!” የሚልበት ዘመን ላይ ነው የምንገኘው እኮ! ሁሌ ድጋፍ የሚሻው ገዳይ ዐብይ እራሱ በዚህ ያልተጠበቀ ድጋፍ ሳይናደድ አልቀረም፤ የገዳይ ባሕርይ ነውና! ለዚህም ይመስላል ፖሊሶቹ ሰንደቃችንን እንዲቀሟቸው ትዕዛዝ የሰጣቸው።

አቤት ውርደት! አቤት ቅሌት! ይህ በጣም የሚያስቆጣ ነገር እኮ ነው፤ ጃል! ምን ዓይነት መርገም ነው?! እንደው እንኳን የዋቄዮአላህ ልጆች ሜንጫ ከሰማይ እሳት ቢወርድብን ሊያስገርመን ይችላልን? በፍጹም!

ከአራት ዓመታት በፊት በአሜሪካዋ ከተማ በኦርላንዶ ፍሎሪዳ “ፑልስ” በተባለው የግብረሰዶማውያን የዳንኪራ ቤት ውስጥ ቦምብ ፈንድቶ 49 የሚሆኑት ግብረስዶማውያን እንደ ዝንብ ሲረግፉ የተረፉት ግብረሰዶማውያን “ሂ! !” በማለት ጭፈራቸውን ያለማቋረጥ ቀጥለውበት ነበር። እግራችው ሥር ሙታን እየተንጠባጠቡ ይደንሳሉ፤ በዓለም ፍጻሜ ይጨፍራሉ!

ሰዶም እና ጎሞራ ሊጠፉ የቻሉበት ምክንያት እኮ ነውራቸው ሳያሳፍራቸው ዳንኪራ በማብዛታቸው ነበር። በደላቸውን እንደ መላካም ነገር በመናገር፣ ሃጥያታቸውን እንደ ጽድቅ በማውራታቸው፣ ነውራቸውን በአደባባይ ያለ ህፍረት በመግለጻቸው ነበረ የጥፋት እሳት ወርዶ ያጠፋቸው። ዛሬም ገዳይን እንደ ጀግና፣ በዳይንና ጨቋኝን እንደ መልካም አስተዳዳሪ፣ በመቁጠር መልሰው መላልሰው ነውራቸውን ይነግሩናል። እኛም ስንመልስ ተዉ…. ዛሬ እዩኝ እዩኝ ነገ ደብቁኝ ይመጣል፣ ግዜ ያነሳውን ግዜ ይጥለዋል፣ መግቢያ እስቀሚጠፋባችሁ ድረስ የጭንቅ ቀን ይመጣባችኋል፣ እያለን ሰሚ ከተገኘ ከቅድመ አደጋ በፊት ማሳሰቢያዎችን ከመናገር ውጪ ሌላ የምናደርገው ነገር የለንም። ሁሉም ነገር ያሳዝናል!

________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ ፖሊሶች ናቸው ሰንደቃችንን የሚያቃጥሉት ፣ በአሜሪካ ግን ወንበዴዎች ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 3, 2020

እስኪ ሁለቱን ሃገራት እናነጻጽራቸው፤

👉 አሜሪካ፤ ዓርብ ሐምሌ ፴፩ /24 – ፪ሺ፲፪ / 2012 .

አመጸኞች በፖርትላንድ፡ ኦሬገን መጽሐፍ ቅዱስን + የአሜሪካን ባንዲራ አቃጠሉ

በአሜሪካ የተከሰተው ድርጊት ከጥቂት ዓመታት በፊት በኢራን ወይም በፍልስጤም ነበር ሊከሰት የሚችለው፤ ለዛውም በበነገታው የአሜሪካ የበቀል ሮኬቶች ኢራኖችን ወይም አረቦችን ዱቄት ለማድረግ ተምዘግዘገው ይላኩ ነበር።

👉 ኢትዮጵያ፤ እሑድ ሐምሌ ፳፮ /26 – ፪ሺ፲፪ ዓ.

ፖሊሶች ስንደቃችንን ቀድደው ጣሉ፤ ኢትዮጵያ ብሔርተኞችን ደበደቧቸው፣ አሠሯቸው

በኢትዮጵያ ሃገራችን ደግሞ ታሪካዊውን ሰንደቃችንን እያዋረዱ፣ የያዟቸውውን ኢትዮጵያውያንን የሚደበድቡትና የሚያሥሩት ኢትዮጵያን እንጠብቃለንየሚሉት የሠራዊቱ ክፍሎች ናቸው። ረሳነው እንዴ ባለፈው ጊዜ እኮ ፖሊሶች እና ወታደሮች ነበር ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ዘው ብለው በመግባት ሰንደቃችንን ከሕንፃው ላይ ሲያወርዱ የነበሩት።

አዎ! ተሳላቂው ዐቢይማ በግልጽ ደጋግሞ ነግሮናል፦

“‘በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይበማለት የተረትኩበት ይሄ ሞኝ ሕዝብ እኮ አገሩንና ሰንደቁን በደንብ ይወዳል፤ ስለዚህ እኛ ኦሮሞዎች ኢትዮጵያ አትፈርስምእያለን በማስፈራራት አርፎ ቁጭ እንዲልና የሚወደውንም ነገር ሁሉ አንድ ባንድ በድፍረት እየነጠቅነው ሃገሪቱን ቀስበቀስ እናፈራርሳታለን፤ ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን እግዝያብሄር በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት(ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል”

ወገኖቼ፤ ይህ ጽንፈኛ ተግባር እኮ ከአመጸኞቹ ኮሙኒስቶች፣ ፋሺስቶችና ናዚዎች ሌላ በየተኛውም ሃገር ታይቶና ተደርጎ የማይታወቅ ተግባር ነው። የሃገርን ሰንደቅ ይህን ያህል ማዋረድ?!

ታዲያ ግራኝ ዐቢይ አህመድ አሊ፣ ታከለ ዑማና መንጋዎቻቸው ወዲያው መረሸን የሚገባቸው ቀንደኛ የኢትዮጵያ ጠላቶችና ከሃዲ ወንጀለኞች አይደሉምን?!

አዎ! አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦ ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

_________________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: