Posts Tagged ‘ሃይድ ፓርክ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 19, 2019
መሀመዳውያን ለአይሁዶችና ለክርስቲያኖች ያላቸው ጥላቻ ተወዳዳሪ የለውም። አጋንንት በዓለም ዙሪያ የሚሰሩባቸውን ሁኔታዎች እየታዘብን ነው። እነዚህ ሁኔታዎች ጠላትን ለይተን ለማወቅና ለመቋቋም ይረዱናል። በሃገራችንም የሚታየን የአጋንንት ሰራዊት እጅግ ታላቅ ነው። የዚህ አስፈሪ ግንባር ቀደም ጦር በጣም ኃይለኛ ይመስላል ነገር ግን አይደለም። ልፍስፍስ ሠይፎቹ ማስፈራራት ፣ ጦሮቹ ክህደትና ምስጋና–ቢስነት ፣ ቀስቶቹ ደግሞ ክስ፣ ሀሜት፣ ስም ማጥፋት፣ ስህተት መፈለግ፣ ትዕቢት፣ እራስን ማጽደቅ፣ ራስ ወዳድነት፣ ማስፈራራት፣ ክህደት፣ እንቢተኝነት፣ መራራነት፣ አለመታገስ፣ አክብሩኝ ባይነት፣ ፍርድን ማጣመም፣ መከፋፈል፣ ጥላቻ ናቸው። መንጋ፣ መንጋ፣ መንጋ ፥ ማሳደድ፣ ማሳደድ፣ ማሳደድ!
እነዚህ ጂቦች ሥራቸው የጂል ብቻ ሳይሆን በ “ጀ” ፊደል የሚጀምረውንም ነገር ሁሉ ይወዳሉ፦
ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጃንጃዊድ + ጀርመን + ጀነት + ጅሃድ + ጅብርሊል + ጅኒ + ጀበና + ጀማል + ጃራ + ጆሞ + ጁማ + ጁላን + ጁነዲን
ኢየሱስ አጋንንትን ወደ አሳማዎች (እሪያ) መንጋ ይመራቸዋል
አጋንንት እራሳቸውን መቆጣጠርና በአግባቡ መምራት የማይችሉ ሰዎችን መኖሪያቸው አድርገዋቸዋል። ይህንም በዘመናችን እያየነው ነው። እኔ እንደሚታየኝ ዛሬ አጋንንት የተቆጣጠሯቸው፣ ወደ ጥልቁ ባሕር ለመስጠም እየተዘጋጁ ያሉትና የተመረጡት የርኵስ መንፈስ ማረፊያዎቹ የአሳማዎች መንጋ፦ አረቦች፣ ሶማሌዎች፣ ኦሮሞዎች (ሙስሊሞች/ እስማኤላውያን) እና ምዕራባውያን ሕዝቦች (ጣዖት አምላኪዎች / ዔሳውያን) ናቸው።
ይህን አስመልክቶ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስተምረናል፡፡
[የማርቆስ ወንጌል 5የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፭ ፲፮]
“ከታንኳይቱም በወጣ ጊዜ፥ ርኵስ መንፈስ የያዘው ሰው ከመቃብር ወጥቶ ወዲያው ተገናኘው፤ እርሱም በመቃብር ይኖር ነበር፥ በሰንሰለትም ስንኳ ማንም ሊያስረው በዚያን ጊዜ አይችልም ነበር፤ ብዙ ጊዜ በእግር ብረትና በሰንሰለት ይታሰር ነበርና ዳሩ ግን ሰንሰለቱን ይበጣጥስ እግር ብረቱንም ይሰባብር ነበር፥ ሊያሸንፈውም የሚችል አልነበረም፤ ሁልጊዜም ሌሊትና ቀን በመቃብርና በተራራ ሆኖ ይጮኽ ነበር ሰውነቱንም በድንጋይ ይቧጭር ነበር። ኢየሱስንም ከሩቅ ባየ ጊዜ ሮጦ ሰገደለት፥ በታላቅ ድምፅም እየጮኸ፦ የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳታሠቃየኝ በእግዚአብሔር አምልሃለሁ አለ፤ አንተ ርኵስ መንፈስ፥ ከዚህ ሰው ውጣ ብሎት ነበርና።
ስምህ ማን ነው? ብሎ ጠየቀው። ብዙዎች ነንና ስሜ ሌጌዎን ነው አለው፥ ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው። በዚያም በተራራ ጥግ ብዙ የእሪያ መንጋ ይሰማራ ነበርና። ወደ እሪያዎቹ እንድንገባ ስደደን ብለው ለመኑት። ኢየሱስም ፈቀደላቸው። ርኵሳን መናፍስቱም ወጥተው ወደ እሪያዎቹ ገቡ፥ ሁለት ሺህም የሚያህል መንጋ ከአፋፉ ወደ ባሕር ተጣደፉና በባሕር ሰጠሙ። እረኞቹም ሸሽተው በከተማውና በአገሩ አወሩ፤ ነገሩም ምን እንደ ሆነ ለማየት መጡ። ወደ ኢየሱስም መጡ፥ አጋንንትም ያደሩበትን ሌጌዎንም የነበረበትን ሰው ተቀምጦ ለብሶም ልቡም ተመልሶ አዩና ፈሩ። ያዩት ሰዎችም አጋንንት ላደሩበት ሰው የሆነውንና ስለ እሪያዎቹ ተረኩላቸው።”
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ለንደን, መተንፈሻ, መናፈሻ, መንጋ, ሙስሊሞች, ርኵስ መንፈስ, ሶማሌዎች, አሳማ, አይሁዶች, አጋንንት, እርያ, እስልምና, ክርስቲያኖች, Evil Spirit, Hatred, Herd of Swine, Hyde Park, London, Persecution, Speakers Corner | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 18, 2019
የክርስትና አርበኛው ቦብ የሚከተሉትን ተናግሮ ነበር፦
የአፍሪቃ ጣዖታዊ አምልኮን (ዋቀፌና) ከ ጥቁር ሕዝብ ማንነት ጋር ለማጣመር የምትሞክሩ፤ (እራሳቸውን “ኩሽ” ወይም ሄብሪው እስራኤላይትስ” ብለው የሚጠሩት ግብዞች) ኢትዮጵያና ግብጽ (ኮፕት) የመጀመሪያዎቹ ክርስቲያኖች መሆናቸውን ልታውቁት ይገባል።
አረብ–ሙስሊሞች የሙስሊሞች ያልሆኑትን አፍሪቃውያን ሃገራት በመውረርና ሕዝቦቹም እስልምናን በግድ እንዲቀበሉ በማስገደድ የአፍሪቃ ቤተክርስቲያን በሰሜን አፍሪቃ አጥፍተዋታ
በግብጽና በኢትዮጵያ ብቻ ነው ክርስትናን ሊያሸነፉ ያልቻሉት። በተለይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያናዊ ማንነታቸውን ለመጠበቅ ሲሉ ብዙ የእስልምና ጂሃዳዊ ወረራዎችን ለመመከት በቅተዋል።
ዛሬ አዲስ እስላማዊ ጂሃድ በኢትዮጵያ ላይ ተጀመሯል፤ ስለዚህ ጉዳይ መላው ዓለም ማወቅና መመከት ይኖርበታል።
እስላማዊ የባርነት ንግድ በአፍሪቃ ዛሬም እየተካሄደ ነው፤ ጥቁር ሕፃናት በባርነት እየተሸጡ ነው፤
ይህንንም ጉዳይ መላው ዓለም ማወቅና መከልከል ይኖርበታል።
እኔ እንደ አንድ ፈረንጅ፡ ክርስትና የአውሮፓም የአፍሪቃም ነው ብዬ በእርገጠኝነት ቆሜ ልመሰክር እችላለሁ።
ክርስትና እንደ አውሮፓውያን ሃይማኖት ተደርጎ የሚታይበት ምክኒያት፤ አውሮፓውያን ኃይል ስለነበራቸው የእስልምናን ወረራ በመመከት ክርስትናን ሊከላከሉ በመቻላቸው ነው። አብዛኞች አፍሪቃውያን ግን ይህ አልተቻላቸውም።
በአውሮፓ ክርስትና የዳበረው ከኃይል ቦታ ሲሆን በግብጽ ግን ከአድሎ ወይም ከበደል በመነሳት ነው።
ነገር ግን በኢትዮጵያ ክርስትና ተለይቶ ለመዳበርና ለመጠንከር የበቃው የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ኃያል ስለነበሩ ነው።
የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ለ፪ሺ ዓመታት ያህል የሕዝባቸውን ዕጣ ፈንታና ሕይወት በራሳቸው
አመራር ለመወሰን የበቁ ብቸኛ አፍሪቃውያን ናቸው።
የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች የእስልምናን የወረራ ጂሃድና የቅኝ ገዢዎችን ሠራዊት ለመቋቋም የበቁ ብቸኛ አፍሪቃውያን ናቸው።
በ፲፭ ኛው ክፍለዘመን የፖርቱጋሎች ክርስቲያን ሠራዊት ከኢትዮጵያ ክርስቲያን ወገኖቹ ጋር በመሰለፍ ወራሪ እስላሞችን ድል ነስተዋቸዋል።
ፖርቱጋሎቹ ከኢትዮጵያ ወንድሞቹ እና እህቶቹ ጋር አብሮ ሲሰለፍ በክርስቲያናዊ ወንድማማችነት መንፈስ ነበር። በዚያ ዘመን በክርስቲያኖች ዘንድ ዘርና የቆዳ ቀለም ምንም ዓይነት ሚና አልተጫወቱም።
ጥቁርና ነጭ ክርስቲያን ሕዝቦች በአንድ ላይ አብረው የአረብ ኢምፔሪያሊዝምን፣ የአረብ ባርነት ቀንበርን እና እስልምናን አሸንፈዋል።
ክርስትና የአፍሪቃ እምነት ነው!!!
________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Faith | Tagged: African Christianity, ሃይድ ፓርክ, ለንደን, መናፈሻ, ቤተክርስቲያን, አፍሪቃ, እስልምና, ክርስቲያኖች, ክርስትና, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, Bob the Builder, Christian Church, Ethiopian Church, Hyde Park, London, Speakers Corner | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2019
በመጀመሪያው ክፍል፡ አህመድ አሊ፡ ከጀግናው ክርስቲያን፡ ከ “ቦብ” ጋር ባሳፋሪ መልክ ሲከራከር ይታያል…
ክርስቲያኖችን አዘውትሮ የሚሳደበውና መጽሐፍ ቅዱሳቸውንም ያላግባብ የሚያንቋሽሸው ይህ ጉረኛና ዕብሪተኛ ሙስሊም ከሳምንት በፊት በሚያስቅ መልክ ከነቀሚሱ ተዋርዶ ነበር፣ በአንድ ጡጫ መሬት ላይ ተዘረሮ የለንደን መሳቂያ ሆኖ ነበር ፥ በጣም ያስቃል፤ እንደ ፍየል እንጣጥ ብሎ በእግሩ ለመማታት ሲሞክር ቀሚሱ አሠረው። በዚህ ጉዳይ ሳምንቱን ሙሉ ውርደትና ሃፍረት እንቅልፍ ነስቷቸው የነበረው መሀመዳውያኑ ባለፈው እሑድ እንደ ጅብ ግር ብለው ወደ ለንደኑ ፓርክ በማምራት የተለመደውን “አላህ ስናክ ባር!” መፈክር በማሰማት በክርስቲያኖች ላይ ጂሃድ ወይም የጥላቻ ዘመቻ አካሄዱ። ጩኸት የሚያበዛ ደካማ ነው!
ሌላው የገረመኝ፤ ስሙ ልክ እንደ ዶ/ር አብዮት አህመድ አሊ ነው፣ ተግባሩም እንዲሁ። ዶ/ር አህመድ፡ ፈጠነም ዘገየም ልክ እንደ ሙስሊም ወንድሙ እንደሚዘረር እርግጠኛ መሆን እንችላለን። የሚያጠግብ ሳይሆን ፥ የማያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የሚለው አባባል ለዶ/ር አህመድ በትክክል ይመጥናልና።
__________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ለንደን, መተንፈሻ, መናፈሻ, ሙስሊሞች, ቦብ, አህመድ አሊ, እስልምና, ኩፋር, ክርስቲያኖች, ጋኔን, ጥላቻ, ጸብ, Hatred, Hyde Park, Kuffar, London, Speakers Corner | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 1, 2019
አሁንም፤ በ “ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፱” ላይ ሰዶማውያን ወደ አብርሃም ዘመድ ወደ ሎጥ ቤት ወጥተው ለማጥቃት ሲሞክሩ መላዕክት በአካል ወደ ሎጥ ቤት እንግድነት ገብተው አደጋ እንዳይፈጠር በር ሲዘጉና ሎጥን ከጥፋት ሲያድኑ የተነገረን ታሪክ ትዝ አለኝ።
የሰዶማውያን እና ሙስሊሞች ጠበኛ ባሕርይ አንድ ዓይነት ነው፤ ምክኒያቱም አላህ = ሰይጣን
_____________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ለንደን, መተንፈሻ, መናፈሻ, ሙስሊሞች, ቦብ, እስልምና, ኩፋር, ክርስቲያኖች, ጋኔን, ጥላቻ, ጸብ, Hatred, Hyde Park, Kuffar, London, Speakers Corner | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2019
መንፈስ ቅዱስን የተቀበለ አረብ–ሙስሊም እንዲህ ነው የሚደሰተው / የሚያስደስተው! እያንዳንዳችን መንፈስ ቅዱስ በገለጸልን መጠን የየራሳችን ልዩ ልዩ ጸጋ አለን።
አዳምና ልጆቹን ከዲያብሎስ ተገዢነት እና ከሲኦል ባርነት ያወጣው ቸሩ መድኃኔ ዓለም የወደቁትን ወገኖቻችንንም እንዲሁ ያንሳቸው፣ ጰራቅሊጦስንም ያውርድላቸው!
______________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ለንደን, መናፈሻ, መንፈስ ቅዱስ, መድኃኔ ዓለም, ሙስሊሞች, ኢትዮጵያ, ኢየሱስ ክርስቶስ, እስልምና, ክርስትና, የቀድሞ ሙስሊም | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 10, 2019
እንዴት ደስ ይላል!
[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፩፥፲፭]
“ፍርድን ማድረግ ለጻድቅ ደስታ ነው፤ ኃጢአትን ለሚያደርጉ ግን ጥፋት ነው።”
[ትንቢተ አሞጽ ምዕራፍ ፭፥፳፬]
“ነገር ግን ፍርድ እንደ ውኃ፥ ጽድቅም እንደማይደርቅ ፈሳሽ ይፍሰስ።”
በጣም ያስገርማል፤ ከሦስት ሳምንታት በፊት በለንደኑ የመተንፈሻ መናፈሻ፡ ሃይድ ፓርክ ጀግናው ክርስቲያን “ቦብ” እስልምናን አመድ በአመድ ስላደረገው ቱግ ያሉትና መልስ ያልነበራቸው መሀመዳውያኑ ከፓርኩ ሊያሳግዱት ተንኮል ሠርተው እንደነበር እናስታውሳለን፤ ሙስሊሙ የክርስቲያኑ ቦብን እግር በጃንጥላ ጫፍ ስለወጋው ክርስቲያኑ ሙስሊሙን በያዘው ቁርአን አጩሎት እንደነበር።
በዚያን ዕለት ሙስሊሞቹ ይህን ድርጊት እንደ ትልቅ ወንጀል አድርገው በመውሰድ እየተጠራሩ በብዛት በመሰባሰብ ለሰዓታት ያህል ከፖሊስ ጋር ሽርጉድ ሲሉ ነበር፤ በሃይማኖት ዕውቅት ሊረቱት ያልቻሉትን ክርስቲያን ከፓርኩ ለማባረር። በወቅቱ ቦብ እንዲባረርለት ይሹ ከነበሩት ሙስሊሞች መካከል “ራጂቭ” የተባለው ጥቁር አንዱ ነበር። ይህ ሰው በተለያዩ አጋጣሚዎች በክርስቲያኖች ላይ ሲሳለቅ እንዲሁም ሽርሙጥናን እና ሕፃናትን የመድፈር ቅሌት እንደሚደግፍ በግልጽ ሲናገር የነበረ ወስላታ ነው።
በትናንትናው ዕለት (06/09/19)ወስላታው ጥቁር ሙስሊም አንዱን ክርስቲያን ደብድቦ ግንባሩን ክፉኛ አደማው። ሙስሊሙ በፖሊሶች ቁጥጥር ሥር ከዋል በኋላ ለ፩ ዓመት ያህል ፓርኩን እንዳይረግጥ ትዝዝ ተሰጥቶታል። አሁን እድሜ ልኩን የሃፍረት ፓርክ ውስጥ ይንጎራደዳታል!
ሙስሊሞች ምን ያህል እንደሚያጭበረብሩና በተብዳይነት ስሜት ቁንጫዋን ዝሆን በማሳከል ሁልጊዜ ዲያብሎሳዊ ድራማ እንደሚሠሩ ይህ ቪዲዮ በምስክርነት ይቀርባል።
በተቃራኒው፡ ክርስቲያኖቹ እንደ መሀመዳውያኑ ግር ብለው በመምጣትና በማለቃቀስ “ካፊሩን ቦሊስ” እርዳታ ሲጠይቁት አይታዩም።
__________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ለንደን, መተንፈሻ, መናፈሻ, ሙስሊሞች, ቦብ, እስልምና, ኩፋር, ክርስቲያኖች, የረመዳን ጋኔን, ጥላቻ, ጸብ, Hatred, Hyde Park, Kuffar, London, Speakers Corner | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2019
Reality Show
የመሀመድ አርበኞች ጀግናውን የሃይድ ፓርክ ክርስቲያን ቦብን አልቻሉትም፤ በረመዳናቸው አርፈው እንዳይቀመጡ ክርስትያኖችንን እና ሥላሴ አምላካቸውን ለማጥላላት፣ ጋኔናቸውን ለማራገፍና ጸብ ለመጫር ወደ ፓርኩ አመሩ፤ እዚያ ግን የሚፈሩት ቦብን አገኙት፣ ከእርሱም ጋር ስለ እምነታቸው ለመወያየት አመነቱ፤ ግን አላስቻላቸውምና ውይይት ውስጥ ገቡ፤ ቦብ ክርስቲያኑም የሚከተሉትን አሳፋሪ እውነቶች በማውጣት አፋቸውን አስያዛቸው፦
– “አላህ አምስቱን የእስልምናን መሠረቶች እንዴት በቁርአን ላይ አልጻፋቸውም? የሚገኙት ከመህመድ ዘላለማዊ ሞት፡ ከህለት መቶ አመታት በኋላ በተጻፈ በሃዲስ ላይ ነው
– ቁርአን ላይ ስላተጻፉ የመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች ሰለአምስቱ የእስልምና መሠረቶች ምንም ዓይነት ዕውቀት አልነበራቸውም ማለት ነው
– ሙስሊሞች በየቀኑ አምስት ጊዜ እንዲሰግዱ የሚያዛቸው ጽሑፍም በቁርአን ላይ የለም፤
በሃዲስ እንጅ
– ሻሃዳ ወይም አንድ ሰው ሙስሊም ለመሆን “ላኢላ ሀኢለላ ሙሐመደን ረሱልአላህ”
(ከአላህ በስተቀር አምላክ የለም ሙሐመድም ደግሞ መልእክተኛው ነው)ማለት አለባቸው።ግን፤ ይህን ቁርአን ላይ የለም፤ ሃዲስ ላይ እንጅ
(ክርስቲያኖች አደራ! ይህን ሻሃዳ ተሳስታችሁ በጭራሽ እንዳትናገሩ፤ የ666ቱ መኻላ ነውና)
ጀግናው ክርስቲያን “ቦብ” እስልምናን አመድ በአመድ ስላደረገው ቱግ ያሉትና መልስ የሌላቸው መሀመዳውያኑ አሁን በረዳት ጋኔናቸው መሪነት አንድ ተንኮል አቀዱ፦
ቪዲዮው ላይ የሚታየውን ጉድ እንከታተል…
__________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ለንደን, መተንፈሻ, መናፈሻ, ሙስሊሞች, ቦብ, እስልምና, ኩፋር, ክርስቲያኖች, የረመዳን ጋኔን, ጥላቻ, ጸብ, Hatred, Hyde Park, Kuffar, London, Speakers Corner | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2019
በሃይድ ፓርክ የ ‘መተንፈሻ መናፈሻ’ ይህን ድንቅ ትምህርት የሰጠን ጀግናው የሃይድ ፓርክ ክርስቲያን “ቦብ” ነው። በዚህ ትምህርቱ እስልምና የዓረብን ባሕል ማስፋፊያ መሣሪያ እንደሆነ፤ ለዚህም የግብጽ ኮፕቶች፣ ኑብያውያን እና ደቡብ ሱዳናውያን በምሳሌነት እንደሚቀርቡ ያስተምረናል።
የግብጽ ኮፕቶች እና ኑብያውያን ባሕላቸውንና ቋንቋቸውን ተግባራዊ እንዳያደርጉና የዓረብን ቋንቋ እና ባሕል እንዲከተከሉ ተገድደዋል። (በግብጽ አገር ኮፕትኛ ቋንቋን የተናገረ ምላሱ ይቆረጥ እንደነበር ታሪክ ያስተምረናል፤ ያውም በገዛ አገራቸው።
እስኪ እንደምሳሌ ወስደን አለባበስን በሚመለከት እራሳችንን እንጠይቅ፦ ለሴት ሙስሊም ወገኖቻችን ዋናው ቁምነገር ሰውነታቸውና ጸጉራቸው እንዳይታይ በልብስ መከለል ከሆነ የሚሸፈኑበትን ሂጃብ የሀገራቸውን ነጠላ ወይም ኩታ ቀሚሳቸውንም የሐበሻ ቀሚስ ማድረግ ሲችሉ የኢትዮጵያ የሆነውን ልብስ ወርውረው በመጣል የሚጠቀሙት ከላይ እስከ ታች የዓረብን ልብስ ነው። ይህ ምንን ያሳያል? አዎ! ለማንነታቸው ያላቸው ግምትና ጥላቻ ከፍተኛ መሆኑ ነው። እነዚህ ወገኖች ወደዱም ጠሉም በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ለገዛ ሀገራቸው እሴቶች ጠላቶች ሆነዋል። እንግዲህ እስልምናን ሲቀበሉ ከልብሳቸው እስከ ቋንቋቸው ሁለነገራቸውን የዓረብ ለማድረግ መርጠዋል ማለት ነው።
የቦብ ሐተታ የሚያስተምረን፡ እስልምናን መቀበል ማለት የዓረብ ባሪያ ሎሌ ባንዳ መሆን ማለት እንደሆነ ነው፤ ይህም በመላው ዓለም በግልጽ የሚታይ ክስተት ነው፤ ሃይድ ፓርክን ጨምሮ።
ዓረቦች እንዲጠበቅላቸው የሚፈልጉት የራሳቸው ማንነት እንዳላቸው ሁሉ እኛም ኢትዮጵያውያን ከነሱ የተሻለ እንዲጠበቅልን የምንፈልገው ማንነት አለን። የራስን ጥሎ የዓረብን መያዝ ማለት የውዴታ ባርነት ነው። የገዛ ማንነትን መካድ ነው። ችግሩ ወገኖቻችን ይሄንን አለመረዳታቸው ብቻ ሳይሆን ለመረዳት አለመሞከራቸውና አለመፈለጋቸውም ነው።
በተለይ፡ በአሁን ሰዓት በቅናትና ምቀኝነት መንፈስ በተዋሕዶ ክርስትና ላይ ለተነሱት የጎረቤት ሃገራት ጠላቶቻችን፣ ለምዕራባውያን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እና ለዋቄዮ አላህ ልጆች ይህ ትልቅ ትምህርት ነው።
_________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ሙስሊሞች, ቋንቋ, ባሕል, አረብ ማድረግ, ኢምፔሪያሊዝም, ኢትዮጵያ, እርኩስ መንፈስ, እስልምና, ክርስቲያኖች, ክርስትና, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ጭቆና, ፀረ-ክርስቶስ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2019
በዚህ በቀጣዩ እውነታዊ ድራማ ከሳምንት በፊት አጸያፊ ስለሆነው የእስልምና ገነት ብዙ አጸያፊ የሆኑ ነገሮችን በመስማት አፍረው፣ ተረብሸውና እንቅልፍ አጥተው የነበሩት መሀመዳውያን አሁን አሉ የተባሉትን ከባባድ ኢማሞቻቸውን እና ሊቆቻቸውን ይዘው መጥተዋል።
አሁንም ጥቁር በነጭ ተጽፎ የሚነበበውን እውነት ለመሸፈን ሲታገሉ ይታያሉ። ለዚህም በደንብ ተዘጋጅተው መጥተዋል፤ አንዱ አታላይ “ውሸት ነው! መረጃውን አቅርብ!“ እያለ በተደጋጋሚ ሲጮህ፤ ክርስቲያኖቹ መረጃውን ለማንበብ ዝግጁነታቸውን ሲያሳዩ ሌሎቹ መሀመዳውያን በአንድ ላይ በመጮኽ መረጃው እንዳይንበብ ያፍኗቸዋል።
መሀመዳውያኑ ግር ብለው በመምጣትና እንደ ተኩላ ወይም ጅብ ሁለቱን ክርስቲያኖች ከብበው በማፈን በአካልም በመንፈስም ሊያስጨንቋቸው ሲሞክሩ ይታያሉ። ይህ ምንን ያስታውሰናል፤ በሰዶም እና ገሞራ ሰዶማውያኑ ሎጥ ወደሚገኝበት ቦታ ግር ብለው በማምራት ለመግደል ቤቱን እንዴት ከብበውት እንደነበር ነው። ምስሉ ከዚህ ጋር አንድ ዓይነት ነው!
ሕፃናትን ለአጽያፊ ግብረ ሰዶማዊ ተግባር ገነት በሚለው ቦታ የሚያዘጋጅ አምልኮ የሰዶማውያን አምልኮ ብቻ ነው። አዎ! ጣዖት አምላኪው መሀመድ ሰዶማዊ ነበር፤ ተከታዮቹም በብዛት ሰዶማውያን ናቸው። የሰዶማውያን ተቃዋሚ መስለው ለመታየት የሚሞክሩት አስመሳዮችና ፈሪዎች ስለሆኑና “Thesis – antithesis = Synthesis” የሚለውን ሰይጣናዊ የቅራኔ ጨዋታ ለመጫወት ስለሚሹ ብቻ ነው። በምዕራቡ ዓለም የሚገኙ ብዙ ሰዶማውያን እስልምናን ሲቀበሉ ይታያሉ። የሰዶማውያን እንቅስቃሴም በፖለቲካውና ማህበረሰባዊው ትግል ላይ ከመሀመድ አርበኞች ጋር በማበር አንድ ግንባር ፈጥሯል። ሁለቱ ተቃራኒ የሚመስሉት ቡድኖች ለአንድ ዓላማ እርስበርስ ተመሳጥረው እጅግ በጣም አጸያፊ የሆነና ለገሃነም እሳት የሚያበቃ ዲያብሎሳዊ ስራ በመስራት ላይ ናቸው። እስማኤል + ዔሳው
_________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ለንደን, ሕፃናት, መሀመድ, መተንፈሻ, መናፈሻ, ሙስሊሞች, ቁርአን, እስልምና, ክርስቲያኖች, ወሲብ, ጀነት, ገነት, ግብረ ሰዶም, Hyde Park, Islamic Heaven, London, Speakers Corner | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 27, 2019
ይህ በጣም አስደናቂ ትዕይንት ነው፤ ከዚህ በፊት በዚህ መልክ አይቼው አላውቅም። እውነታዊ ድራማ!
እንግዲህ መረጃው የተገኘው ሙስሊሞች ቅዱሳት ከሚሏቸው መጻሕፍት፡ ከቁርአን እና ከሃዲት ነው። ለመስማት እንኳን የሚቀፉትን ቃላት የተናገሩትም አላህ እና መሀመድ ናቸው።
እዚህ ላይ የሚገርመው እነዚህ አጸያፊ የሆኑ ቃላት በቁርአናቸው እንዳሉ የማያውቁት ሙስሊሞች ይህን ሲሰሙ በድንጋጤና ግራ በመጋባት የስካር ዓይነት ሁኔታ ላይ ወድቀው ይታያሉ፤ በጽሑፉ ላይ ዕውቀቱ ያላቸው ሙስሊሞች ደግሞ በቁጣና በንዴት እንደ እብድ ወዲያና ወዲህ እያሉ ለማጭበርበር ይወራጫሉ፤ ሃቁ እንዲታወቅባቸውና ሌላው እንዲሰማባቸው አይሹምና። (ምስጢሩ እንዳይታወቅባቸው በአረብኛ ቋንቋ ካባ ሸፍነውት ነበር)
አዎ! እውነት መራራ ናት! በአንድ በኩል በጣም ያሳዝናሉ፤ በሌላ በኩል ግን እነርሱን ለማንቃት፡ በተለይ በአሁኑ ዘመን፡ እንዲያውም ይህ በጣም ቀላሉና ጎጂ ያልሆነው መንገድ ነው፤ ከራሳቸው በተገኘው መረጃ (እባብ ሲነድፈን መድኃኒቱን የምናገኘው ከራሱ ከእባቡ መርዝ ነውና፟)።
ክርስቶስ ዳግም ሲመጣ፤ “አይዟችሁ! እያለ የሚያባብለን ወይም እንደገና የሚሰቀልልን ይመስለናልን? በጭራሽ! ጌታችን ለሁለተኛ ጊዜ ሲመጣ “ዳግም ምጽአት”፡ ቪዲዮው ላይ በለንደኑ መናፈሻ እንደሚታየው ዓይነት ዕድል አይኖርም፤ እንዲያውም በጣም ኃይለኛና አስፈሪ የሆነ ፍርድ ይሰጣል እንጂ፤ ክርስቶስ ለመንግሥቱ የማይፈልጋቸውን ሁሉ መንጥሮ ይጥላላ፤ ይህ ጊዜ ሰማያት የሚንዋወጡበትና የሚያልፉበት ቀድሞ የነበረው ፍጥረት ሁሉ በእሳት ነበልባል የሚቀልጥባት፤ ምድርና በእሷ ላይ ያለው ፍጥረት ሁሉ የሚቃጠልባት ጌዜ ይሆናል።
_________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ለንደን, ሕፃናት, መሀመድ, መተንፈሻ, መናፈሻ, ሙስሊሞች, ቁርአን, እስልምና, ክርስቲያኖች, ወሲብ, ጀነት, ገነት, ግብረ ሰዶም, Hyde Park, Islamic Heaven, London, Speakers Corner | Leave a Comment »