በሳምንቱ መጨረሻ ላይ የኒው ዮርክ ግዛት ዶክተር ቭላድሚር ዘሌንኮ በ 350 ኮሮናቫይረስ በሽተኞች ላይ በተደረገ ህክምና የ 100% የስኬት ደረጃ ማግኘቱን አስታውቀዋል ፡፡ ለዚህ የተጠቀመውም ለወባ መከላከያ የሚወሰደውን “ሃይድሮክሲክሎሪኩዊን” የተባለውን ታዋቂ ኪኒን ነው።
በዚህ ሕክምና የበሽተኛውን የትንፋሽ እጥረት ከ 4 እስከ 6 ሰዓታት ውስጥ እንዲፈታ ማድረግ ችሏል፡፡ ዶ/ር ዘሌንኮ በጥናታቸው ላይ ዜሮ ሞት ፣ ዜሮ ሆስፒታል መተኛት እና ዜሮ ማበረታቻ ቱቦና ማስክ አስፈልጓቸው ነበር።
የመጽሐፍ ቅዱስን ኮድ በማሰስ “እጣኑን” የጠቆመንም አይሁድ ነበር። ታታሪዎቹ አይሁዶች ያክማሉ፤ ጥገኞቹ መሀመዳውያን ይገድላሉ! አንዳንድ እንደ ጆርጅ ሶሮስ፣ ማርክ ሱከርበርግ እና ሄንሪ ኪሲንጀር የመሳሰሉ ወስላታ “አይሁዶች” ቢኖሩም እንደነዚህ ያሉትን ታታሪ የሆኑ እና ትህትና ያላቸው አይሁዶችን ግን እወዳቸዋለሁ። በግሌም ብዙዎችን አውቃለሁ።
ዓለምን ያናወጠው ይህ ወረረሽኝ በፍሬ አንድ ብር ብቻ በሚያወጣው የ 70 ዓመት የወባ በሽታ ክኒን ሊፈታ እንደሚችል ስናውቅ የፋርማና ክትባት ኢንዱስትሪው፣ እነ ቢል ጌትስ እና ዶ/ር ፋውቺ፣ አፍሪቃ 150ቢሊየን ዶላር ለኮሮና ይሰጣት የሚለው እብዱ ግራኝ አህመድና ኮሮሞ አጋሮቹ፣ ቱልቱላዎቹ ሚዲያዎች እና ዶ/ር ቴዎድሮስ ምን ያደርጉ ይሆን?
ግን አደራ! ወገን ጉንፋን ይዞት ኮሮና ልትሆን ትችላለች ብሎ በመደናገጥ ኪኒኑን እንዳይወስድ ይጠነቀቅ ዘንድ አስታውቁልን፤ መጠኑ ትንሽ ከፍ ካለ ሊገድል ይችላል!