በትናንትናው ዕለት ቴዎድሮስ “ርዕዮት” ፀጋዬን እና አቶ ታምራት ላይኔን እያዳማጥኳቸው (ስለ ትግራይ እነደሚጠበቅባቸው ብዙ አልተናገሩም፤ በተለይ የአማራ ፋሺስት ፋኖ ሚሊሺያ በምዕራብ ትግራይ ስለሚፈጽመው ወንጀል: ይሉኝታ/PC?) የምሽት ሰማዩ ላይ የታየኝ ይህ አስደናቂ ክስተት ነበር። አምና ልክ በዚሁ በሆሣዕና ዕለት እመቤታችንን እና ልጇን አማላካችንን ጨረቋዋ ላይ “ታዩኝ” በማለት ቪዲዮ አንስቼ የዲያብሎስ ጭፍሮች ባዘጉብኝ ዩቲውብ ቻኔሌ ላይ ለቅቄው ብዙ አድናቂዎችን አግኝቶ እንደ ነበር አስታውሳለሁ። ዘንድሮ ደግሞ ያው!
በነገራችን ላይ ዘንድሮም ልክ በዚሁ የሑዳዴው ጾም ወቅት እነ ግራኝ + የተባበሩት መንግስታት ወኪሎቹ ይህኛውን ቻነሌንም ለማዘጋት ሞክረው ነበር፤ በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።
_____________________________________