Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሀላባ’

ጂሃድ በዘመነ ግራኝ አህመድ | በደቡብ ኢትዮጵያ ፲፩ የፕሮቴስታንት ቸርቾች በሙስሊሞች ተቃጠሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2019

በሻሸመኔ እና ሆሳዕና (ስሟ እስካሁን አልተቀየርም?) መካከል በምትገኛዋ በ ሀላባ ከተማ ነው ይህ አሳዛኝ ጂሃዳዊ ጥቃት የተፈጸመው። ገዠራ እና ዱላዎች የያዙ የመሀምድ አርበኞች “አላህ ስናክ ባር!“ እያሉ በመጮኽ ፕሮቴስታንቶቹን ለማጥቃት እንደ ዱር አራዊት ግር ብለው ሲሮጡ ቪዲዮው ላይ ይታያሉ። ይህ ጥቃት ቅድመ ዝግጅት የተደረገበትና በደንብ የተቀነባበረም እንደሆነ ታዛቢዎች ይናገራሉ። ከጥቃቱ ከሳምንት ቀደም ብሎ ሙስሊሞች በብዛት በሚኖሩባት በ ሀላባ ከተማ ብዛት ያላቸው ጂሃዲስቶች ልዩ ጉባኤ ማካሄዳቸው ተገልጧል። ፖሊሶችም በቸልተኝነታቸው የጥቃቱ ተባባሪዎች እንደሆኑ በተጨማሪ ተጠቁሟል።

_________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: