🚴 Cycling in Autumn is Awesome
🦤 The last Bird migration to East Africa from Europe – No visa, no COVID test!
_______________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 18, 2022
🚴 Cycling in Autumn is Awesome
🦤 The last Bird migration to East Africa from Europe – No visa, no COVID test!
_______________
Posted in Music, Photos & Videos | Tagged: Autumn, ሙዚቃ, ቀለማት, በልግ, ብስክሌት, ጃዝ, Bike, Colors, Fall, Love, Ride, SmoothJazz | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 7, 2022
💭 The Nebula is named for its resemblance to a burrowing tarantula’s home
NASA released the latest image from its James Webb Space Telescope on Tuesday, showing tens of thousands of young stars in a stellar nursery dubbed the “Cosmic Tarantula.”
The nebula, located 161,000 light-years away, is the largest star-forming region of all galaxies close to the Milky Way.
Radiation from young stars, which glow pale blue, has hollowed out a cavity in the nebula that can be seen in the center of the image.
“Only the densest surrounding areas of the nebula resist erosion by these stars’ powerful stellar winds, forming pillars that appear to point back toward the cluster,” NASA explained. “These pillars contain forming protostars, which will eventually emerge from their dusty cocoons and take their turn shaping the nebula.”
NASA RELEASES JAMES WEBB SPACE TELESCOPE IMAGE OF PHANTOM GALAXY
Astronomers have long studied the Tarantula Nebula, which got its namesake due to its resemblance to a burrowing tarantula’s home, but Webb’s Near-Infrared Camera brought it into clearer focus than ever before.
💭 See The First Image of an Exoplanet Caught by The James Webb Space Telescope
______________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Photos & Videos | Tagged: Addis Ababa, Aksum, Axum, ሌላ ፕላኔት, መስቀል, ሥርዓተ ፀሐይ, ብርሃን, ናሳ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, እንቍጣጣሽ, የመጀመሪያ ምስል, ጀምስ ዌብ ቴሌስኮፕ, ጠፈር, ጽዮናውያን, Exoplanet, Extrasolar, First Image, James Webb Space Telescope, NASA | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 13, 2021
✞✞✞[Psalm 94:1]✞✞✞
O Lord, God of vengeance, O God of vengeance, shine forth!
✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፬፥፩]✞✞✞
እግዚአብሔር የበቀል አምላክ ነው። የበቀል አምላክ ተገለጠ።
An estimated 2.2 million people have been forced from their homes and thousands have been killed in the civil war that broke out in Ethiopia last November when government troops entered Mekelle, capital of the Tigray region. Witnessed by photographer Sergio Ramazzotti, the city was retaken by the Tigray Defence Forces in June, but peace in the region seems a long way off.
The market at Togoga (or Togogwa), a small town of 1,000 people 20 miles (35km) from Mekelle, was hit on 22 June in an airstrike by the Ethiopian air force. The attack left at least 64 dead and wounded almost 200. The Ethiopian army finally allowed ambulances to get to the casualties 29 hours after the attack
The village of Melazat bears the signs of the Ethiopian army’s sudden retreat from Mekelle, 15 miles to the east, on 28 June, as Tigrayan forces were fighting their way into the regional capital.
People collect cereals and cooking oil at a food aid distribution centre in Mekelle. The conflict has isolated the region of Tigray and food supplies are becoming scarce. Humanitarian convoys struggle to bring aid to the thousands of people at risk of starving, with electricity and communications infrastructure badly damaged.
About 8,500 people of the millions displaced by the war have sought shelter in Hadnet secondary school in Mekelle. Food and water are in short supply, and there are countless reports of women and children having been raped by Ethiopian and Eritrean soldiers.
On 23 June the Ayder hospital in Mekelle, one of the three still operational in Tigray, was suddenly flooded with wounded civilians after the Ethiopian airstrike on Togoga.
Casualties from the Ethiopian airstrike on Togoga were finally allowed out of the town to be treated by medics in Mekelle.
Staff at Mekelle’s Ayder hospital look on as the casualties arrive from the Togoga airstrike.
Casualties are assessed at Ayder hospital. In the background, doctors treat Genet Tsegay, 12, who had her right arm severely damaged by shrapnel, while her mother, Tsigabu Gebreterisae, 45, is overcome with emotion. Genet’s arm eventually had to be amputated.
Genet Tsegay with her mother, Tsigabu Gebreterisae, in the recovery unit of Ayder hospital. Genet’s brother was killed and she lost her right arm in the Ethiopian forces’ airstrike on Togoga.
On 29 June, and during the following days, Ayder hospital was flooded with wounded Tigrayan militiamen, who had entered the city that morning.
Residents of Mekelle welcome Tigrayan fighters on 29 June, the day after the Ethiopian army suddenly evacuated the regional capital.
People gather on the streets of Mekelle to celebrate the arrival of Tigrayan soldiers. Having approached the city during the night, the Tigray Defence Forces entered the city early on 29 June, a day after the Ethiopian army suddenly left.
Exhausted Tigrayan soldiers in the centre of Mekelle watch a local woman appearing to give thanks for divine intervention.
Local youths celebrate in Mekelle to welcome the liberating Tigray Defence Forces.
More than 6,000 Ethiopian prisoners of war, captured during the last days of the struggle for Mekelle, are marched to the prison between lines of local residents on 2 July.
Captured Ethiopian soldiers are taken through the city to prison by lorry, under the watchful eye of armed guards.
The Ethiopian PoWs are marched past jeering crowds on their way to prison in Mekelle.
On Mekelle’s outskirts, Tigrayan militiamen, many of whom are underage boys and girls, prepare to be deployed on active service.
Two young women with assault rifles and civilian clothes await their orders for deployment to the frontline.
On the outskirts of the city, Tigrayan militias assemble as they await orders.
Hagush Gebremedhin, 50, is one of the nurses at a Ayder hospital clinic for victims of sexual violence. There are many reports of women and children having been raped, sometimes for days, by Ethiopian or Eritrean soldiers.
Desta Gebremedhin, 32, a journalist of Tigrayan origin, was working in Nairobi, Kenya, for the BBC when the conflict broke out. He returned to Ethiopia to join the Tigray Defence Forces
#TogogaMassacre | Abiy Ahmed Repeated What His Oromo Father Mengistu Did on the Very day of June 22
💭 My Note: History repeats itself:
During the past 130 years Oromo armies of four anti-North unEthiopian regimes deployed rape and famine in their genocidal wars in Tigray and Wello regions. Now both these regions are on the brink of famine, again. No coincidence! While there is an exponential growth of the Oromo population, Tigray and Wello have permanently suffered a drastic decrease in their population due to Oromo-lead genocidal wars against them.
ባለፉት ፻፴/130 ዓመታት በአራት የኢትዮጵያ ገዥዎች የተደራጁ ፀረ–ሰሜን የኦሮሞ ሠራዊቶች በትግራይና በወሎ ክልሎች በፈጸሙት የዘር ማጥፋት ጦርነት ውስጥ አስገድዶ መድፈርን እና ረሃብን እንደ ጦር መሣሪያ ተጠቅመዋል እየተጠቀሙ ነው። አሁን ሁለቱም እነዚህ ክልሎች በረሃብ አፋፍ ላይ ናቸው። በአጋጣሚ አይደለም! የኦሮሞ ነዋሪዎች የሕዝብ ቁጥር ሲጨምር፤ የትግራይ እና የወሎ ሕዝቦች ቁጥር ግን ልክ ማደግ ሲጀምር ጦርነትን እየቀሰቀሱ በጥይት፣ በረሃብ፣ በበሽታ፣ ሴቶችን በመድፈር፣ ለስደት በመዳረግ ይቀንሱታል። ይህ ነው የሉሲፈር ዋቄዮ–አላህ ተልዕኮ፣ በመሀመዳውያኑ አረብ ሃገራትም ያየነው ይህንን ነበር።
🔥 Amhara & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Ahmed will do the same now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-
😈 Menelik ll: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
😈 Haile Selassie: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
😈 Mengistu Hailemariam: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
😈 Abiy Ahmed Ali ´= Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
[Galatians 5:19-21]
“Now the deeds of the flesh are evident, which are: immorality, impurity, sensuality, idolatry, sorcery, enmities, strife, jealousy, outbursts of anger, disputes, dissensions, factions, envying, drunkenness, carousing, and things like these, of which I forewarn you, just as I have forewarned you, that those who practice such things will not inherit the kingdom of God.”
🔥 Amhara & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & Forced Resettlement (Mengistu did it back then, Abiy Ahmed is doing the same now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-
👉 1. Menelik II. (1844 – 1913)
The Great Ethiopian Famine of 1888-1892
The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menelik’s Reign, Tigray was split into two regions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV , Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc were put under Wello Amhara administration.
👉 2. Haile Selassie (1892 – 1975)
In 1943, at the request of the Emperor Haile Selassie, the Royal British Airforce bombed two towns – Mekelle and Corbetta. Thousands of defenseless civilians lost their lives as a result of aerial bombardment. It is recorded that ‘on 14th October [1943] 54 bombs dropped in Mekelle, 6th October 14 bombs followed by another 16 bombs on 9thOctober in Hintalo, 7th/9th October 32 bombs in Corbetta’.
Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,
👉 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )
1979 – 1985 + 1987
Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million people died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Tigrayans starving again.
👉 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )
2018 – Until today: probably up to 500.000 already dead. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed sent his kids to America for safety, while bombing & starving Tigrayan kids!
____________________________
Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና, Photos & Videos, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Abeba, Africa, Ahmaras, Aksum, Axum, ሰብዓዊ መብት, ትግራይ, ቶጎጋ, ናዚ, አማራ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞ, የጦር ወንጀል, ጋርዲያን, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፊንላንድ, ፋሺዝም, Concentration Camps, EU, Fascism, Finland, FM, Genocide, Guaridan, Haavisto, Hatred, Human Rights, Jihad, Mekelle, Oromos, Rape, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 30, 2019
ምነው ነጮች ወደ አፋር መጓዝ አዘወተሩ? ምን አግኝተው ይሆን? ይህች የሃምስት ዓመት ኒውዚላንዳዊት በአፋር በአደገኛው ሰልፈር በተሸፈነውና ለአይን በሚማርከው ዳሎል በቁምጣ ሱሪ እና በባዶ እግሯ እየተራመደች ትታያላች። ይህ ቦት ከሩቅ ሆኖ እንኳን ቦታውን ለማየት በጣም የሚሞቅ በርሀማ ቦታ ነው። ይህች አትኩሮት–ፈላጊ የኢንስታግራም ባሪያ ቀደም ሲል እዚሁ አካባቢ ኩሬ ውስጥ ስትዋኝ ታይታ ነበር። ሞት እየጠራት ይሆን?
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Photos & Videos | Tagged: ሰልፈር ሐየቅ, በርሃ, አፋር, ዳሎል, ድፍረት | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 18, 2019
በኢትዮጵያ እየቀነሰ ለመጣው የብዝሃ ሕይወት የኢትዮጵያ ቤተክርስትያን ደኖች የመጨረሻው መጠለያ መሆናቸውን የሚያሳዩት የሚያሳዩት ምስሎች የዘንድሮውን ሶኒ ዓለም አቀፍ የፎቶግራፍ ሽልማት አገኙ። በስኮትላንዳዊው ፎቶ አንሽ ኬይረን ዶድስ የተቀረጹት እነዚህ ምስሎች “ሄሮቶፒያ” በሚል ስያሜ በዚህ ከፍተኛ ደረጃ ባለው ዓለም አቀፍ የፎቶ ውድድር ላይ ቀርበው ነበር።
መላው ዓለም በተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ አትኩሮት በማድረግ ላይ ነው!
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Photos & Videos | Tagged: ሄሮቶፒያ, ስብጥር ጥናት, ሶኒ ፎቶግራፍ, ሽልማት, ኢትዮጵያ, ኬይረን ዶድስ, ዛፍ, የብዝሃ ሕይወት, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, የደን ሥነ-ምሕዳር, ደን, ጫካ, Ecology, Ethiopian Orthodox Tewahedo Churches, Forest Biodiversity, Vegetation | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 9, 2019
የኢትዮጵያን ጠላቶች እንዲህ ገላልጦ የሚያሳየን ቸሩ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!
ዓይኑን እንመለከት….
መቼስ፡ ሁሉም ነገር በደንብ የተቀነባበረ ስለሆነ የሚገርም ነገር የለም። ሰውዬው ለክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ሱዳን እና ግብጽ ጠበቃ ሲቆም አዳመጥን? አዎ! የጀግናውን ኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ ዮሐንስን አንገት ለቆረጡት ሱዳን ድርቡሾች። ሌላው ደግሞ ሰውዬው ልክ ንግግሩን፡ ያለአግባብ የእግዚአብሔርን ስም በማንሳት፡ ሲያገባድድ ETV ወይም “የኢትዮጵያ” የተባለው ቴሌቪዥን ካሜራውን ወደ ሦስቱ የሃይማኖት መሪዎች አዞረው። ወንበር አያያዛቸው ላይ ስናተኩር፦ በስተቀኝ የተዋሕዶው ፥ በስተግራ የካቶሊኩ ፥ ሁለቱን ክርስቲያኖች ለያይቶ መሀል ላይ ቁጭ ያለው ሙስሊሙ ነው። ይህ ሆን ተብሎ የተደረገ ነው። አይ ሃገሬ!
ግድ የለም፤ ኢትዮጵያዊነትን የተቀበለ፣ ያከበረና ያፈቀረ ዜጋ ብቻ የሚኖሩባትን ኢትዮጵያ የሚረከበው መጭው ትውልድ ይህን ትውልድ እንደሚንቅና እንደሚፈርድ እርግጠኛ ነኝ፤ “እንዴት ኢትዮጵያን ይህን ያህል የሚጠላ እና በጋኔን የተሞላ ወሮበላ ሰው መሪ እንዲሆን ፈቀዳችሁ?” ብሎ መጭው ትውልድ እንደሚኮንነንም በፍጹም አልጠራጠርም።
Posted in Ethiopia, Faith, Photos & Videos | Tagged: መንግስት, መንፈሣዊ ውጊያ, ቀውስ, አምባገነን, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ኢትዮጵያዊነት, እምነት, እርግማን, ዛቻ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ, የኦሮሞ እንቅስቃሴ, ጂሃድ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፓርላማ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 31, 2018
Posted in Music, Photos & Videos | Tagged: 2019, አዲስ ዓመት, የፈረንጆች, New Year | 2 Comments »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 29, 2018
Posted in Ethiopia, Music, Photos & Videos | Tagged: Bike Rides, Fall, Fall Bike Adventures, The Colors Of Autumn | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 21, 2017
እነዚህ ድንቅ ሥዕሎች ከአሜሪካዋ ቦልቲሞር፣ ሜሪላንድ ዋልተርስ ቤተ መዘክር ድህረ ገጽ የተገኙ ናቸው። ከምስጋና ጋር።
ወደዚህ ድህረ–ገጽ ዛሬ እንዴት እንደገባሁ አላውቅም፤ በወቅቱም ስለ ሌቀ መላእክት ሚካኤል የምፈልገው ነገር አልነበርም፤ ግን ያው ጠባቂያችን ሚካኤል በዛሬው ዕለት እንደ ድንገት ወደዚህ መራኝ። ይህ እራሱ ተዓምር በመሆኑ ቀኑን ሙሉ ተደስቼ ነበር የዋልኩት፤ በአልተባበሩት መንግሥታት የተከሰተውን አሳዛኝ ዜና እስከምሰማ።
የብዙ ጥንታውያን ሥዕሎችና ምስሎች ስብስብ በተለያየ መልክ ቢኖረኝም፡ እነዚህን አስደናቂ ሥዕሎች ግን ለመጀመሪያ ጊዜ ማዬቴ ነው። እንደዚህ ዓይነት የስብከት እና የቅዳሴ ሥርዓት እንደዚህ ከመሰሉ ድንቅ ባለቀለም ሥዕሎች ጋር ከ400 ዓመታት በፊት በሚያስገርም መልክ አባቶቻችን ሲፈጽሙ ነበር። በጣም አስደናቂና የሚያኮራ ነው!
በተጨማሪም ሁሉም ሥዕሎች ላይ የሚታዩት መልአክትና ቅዱሳን የኢትዮጵያውያን ገጽታ እንዲኖራቸው ተደርገው ነበር የተሠሩት። ፈረንጁም በአገሩ ይህን ነው ከአድናቆት ጋር እያሳየ ያለው። ታዲያ ይህን የሚያዩ ሠዓሊያን ወገኖች፡ መልአክቱንና ቅዱሳኑን ሁሉ ፈረንጅ አስመስለው አሁን ሲስሉ እጅግ በጣም አያሳዝንምን? አያንገፈግፍምን? ምን ነክቷቸው ይሆን? በእውነት፡ አባቶቻችንን ምን ያህል ቢንቋቸው ነው? የሚያሰኝ ጉዳይ ነው።
እነዚህ በድርሳነ ሚካኤል አነሳሽነት የተሠሩት ድንቅ ሥዕሎች የኢትዮጵያ ሥነ ጥበብ በአበበበት በ 17 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ ነበር በጎንደር ከተማ የተሠሩት። በወቅቱ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ፍርድ ቤት እና ተጓዳኝ መኳንንቶች ቋሚ መኖሪያ በጎንደር አድረገው ነበር።
እነዚህ በብዙ ቀለማት ያሸበረቁና የሚያበሩ 49 ሥዕሎች የወቅቱን የበለጸገ የሥነ ጥበብ ባህል ያንጸባርቃሉ። የእጅ ጽሑፉ በሊቀ መላእክት ሚካኤል ተአምራት እና 49 ደማቅ ቀለም ባላቸው የእግዚአብሔርን ገጸ–ባህሪያት በሚያሳዩ ሥርዓት ትምህርቶች ላይ ያተኮረ እንዲሁም በቅዱስ ሚካኤል የተፈጸሙ ተዓምራቶችን አጣምሮ የያዘ ነው
የእጅ ጽሁፎቹ ክፍሎች እንደ ተለመደው በቅዱስ ሚካኤል ወርሃዊ የበዓል ቀናት ይነበቡ ነበር፤ እናም ሥዕሎቹ በምንባቡ ጎን አብረው ይቀርቡ ነበር።
አርቲስቶቹ፡ እንደ ጥንታውያኑ የብራና ባለሞያዎች ሳይሆኑ፡ ልክ እንደ ሠዓሊዎች የሠለጠኑ ነበሩ። እናም የእነሱ ሥነ ጥበብ ከዘመናዊ የግድግዳ ሥዕሎች ጋር ሊዛመድ ይችላል ማለት ነው።
ከ አርባ ዘጠኙ ሥዕሎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦
Courtesy of The Walters Art Museum
የኢትዮጵያ ልጆች ይህችን የ ቅ/ ሚካኤል ዕለት እናስታውስ!
የድምጽ ሰጪ አገሮች ሰንጠረዡም በኢትዮጵያ ሦስት ቀለሞች፤ +አረንጓዴ፣ xቢጫና —ቀይ ያሸበረቀ ነው። አረንጓዴ፤ አረቦች የሰረቁት የእስላም ቀለም ሆኗል፤ ቢጫ ገለልተኞች፣ ቀይ ደግሞ አመሪካና እስራኤል የደገፉት ናቸው። በጣም አስገራሚ ነው!
(የ ሄጌል Thesis–Antithesis–Synthesis ሞዴል)
ወንድሞቻችንን በባርነት ከምሸጡት፣ እህቶቻችንን ከፎቅ እየወረወሩ ከሚገድሉት አርቦች በማበር የኢትዮጵያን የድጋፍ ድምጽ በተባበሩት መንግሥታት እንድንሰጥ ተደርገናል። ዓጼ ኃ/ ሥላሴም ተምሳሳይ ድርጊት ከፈጸሙ በኋላ ነበር፤ ኢትዮጵያችን በጣም አስከፊ በሆነ መልክ እንድትራቆትና እንድትደቅ ሁለት ትውልድም እንዲጠፋ የተደረገው።
የግድ አሜሪካንና እስራኤልን መደገፍ የለብንም፡ ለዚህም እንደነ ቤኒን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ኬንያ፣ ሌሶቱ፣ ማላዊ፣ ጊኒ ኤኳተሪያል፣ ፊሊፒንስ፣ ኮሎምቢያ፣ ፓናማ፣ አውስትራሊያ፣ አርጀንቲና፣ ቦስኒያ፣ ፖላንድ፣ ሮማኒያ ወዘተ የመሳሰሉት 35 አገሮች በገልተኝነት ድምጽ ከመስጠት መቆጠብ ነበረብን።
የሚያሳዝነው እስራኤልን ወይም አሜሪካን አለመደገፋችን ሳይሆን አረቦችን መደገፋችን ነው!
አገራችን ከፍየል አገራት ጋር አብራ መሰለፍ አልነበረባትም። ያልተባበሩት መንግሥታት በሊቢያ ስለሚካሄደው የባርነት ንግድና በእስላም አገሮች የሚታየው የክርስቲያኖች ጭፍጨፋን ልክ እንደዚህ በደንብ መውገዝ ነበረበት እንጂ ኢምባሲ ተዛወረ አልተዛወረ እንደ ትልቅ ነገር ተቆጥሮ የተለየ ሤራ መጠንሰስ አልነበረበትም። ወስላቶች!
እስራኤላውያን ለክፉም ሆነ ለበጎ በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ልዩ የሆነ አትኩሮት ነው ያላቸው። ግብጽም፡ ልክ እንደ ቀድሞው በደስታ ጮቤ ትረግጣለች፤ ፍርሀት የተጫነው የመረጋጋት መመሪያ ሠርቶ አያውቅም።
ከ800 ዓመታት በፊት በመሀመዳውያን ላይ ቅስም የሚሰብር ድል የተቀዳጀቸው ስፔይን (በዚህም፤ ኢትዮጵያ፡ ስፔይንና ፖርቱጋልን በመርዳት በይፋ የማይታወቅ ከፍተኛ ሚና ተጫውታለች፤ ሌላ ጊዜ..) ያው በካታላንውያን በኩል ኃይለኛ ፈተና ገጥሟታል፤ በዛሬው ዕለት በካታሎኒያም የተካሄደው ምርጫ ብዙ መዘዝ አለው። ካታሉኒያ + ቫሎኒያ + ባቫሪያ + ኤርትራ + ኦሮሚያ + ክሮአስያ + ስኮትላንድ + ቱርክ + ዩክሬየን + ኩቤክ — እነዚህ ግዛቶች የአመጸኞቹ አለቃ ሰይጣን በክርስቲያን ሕዝቦች ላይ እንዲያምጹ ያዘጋጃቸው ግዛቶች ናቸው። በጌታችን ልደት ዋዜማም ይህ ሁሉ መከሰቱ ያለምክኒያት አይደለም።
ይህን የታህሳስ ፲፪ ፥ ፪ሺ፲ ዓ.ም ዕለትን በደንብ እናስታውስ።
የሊቀ መልአኩ የቅዱስ ሚካኤል ረድኤት በረከቱ አይለየን!!!
Posted in Ethiopia, Faith, Photos & Videos | Tagged: Archangel Michael. The Walters Art Museum, ሊቀ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል, ሥነ ጥበብ, ቅዱሳ ሥዕሎች, ቦልቲሞር አሜሪካ, ዋልተርስ ሙዜየም, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, ድርሳነ ሚካኤል, ጎንደር, Ethiopian Art, Gondar Homiliary, Miracles | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2017
ይለናል ከዚህ በፊት ዘረኛ ነበርኩ የሚለን ነጭ አሜሪካዊ። እንዲህ ዓይነት ሃቀኛ አያስደስትምን? ጎበዝ ምስኪን! እግዚአብሔር ልክ እንደርሱ ለብ ያልሆነውን ሰው ነው የሚወደው። የተናገረው ህሉ ትክክል ነው፤ በፈረንጆች (ኤዶማውያን) እንዲሁም በአረቦች (እስማኤላውያን) ውስጥ የገባው መንፈስ ሰይጣናዊ ነው። እነዚህ በዲያብሎሳዊ እራስ–ወዳድነት የተለከፉት ህዝቦች (አብዛኞቹ)፦
ፍቅር አያውቁም
ደስታ አያውቁም
ሰላም አያውቁም
የሌላውን ችግር አይረዱም
እራሳቸውን ከፍ ሌላውን ዝቅ ያደርጋሉ
ጥፋተኛው ሌላው እንጅ እነርሱ አይሆኑም
ጥላቻን ያውቃሉ
ጨካኞች ናቸው
ፍርሃትን ያውቃሉ
ፍርሃት፣ ፍርሃት፣ ፍርሃት
የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮
በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Life, Photos & Videos | Tagged: መብት Racism, ቅጣት, ኃጢአት, ነጮች, ዘረኝነት, ጥቁሮች, ፍርሃት, Blacks, Fear, Injustice, Justice, Privilege, Retribution, Whites | Leave a Comment »