Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 21st, 2023

Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2023

💭 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

🔦 በነገራችን ላይ የዛ እንደሚመጣ ይሰማኛልዘፈን ደራሲ፡‘The Weeknd’ ኢትዮጵያዊ ነው።

🔦 By the way, the Author of that song, „I feel it coming”, ‘The Weeknd’ is Ethiopian.

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ሲሆኑ ሁሉም ጠላቶቿ ናቸው። ሪፓብሊካን ሆኑ ዲሞክራቶች፣ አሜሪካ ሆነች ሩሲያ፣ እስራኤል ሆነች ኢራን፣ አረቢያ ሆነች አፍሪቃ፣ የተባበሩት መንግስታት ሆኑ አምነስቲ ኢንተርናሽናል… ሁሉም በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተሳትፈውበታል፣ ደግፈውታል።

ከአራት ዓመታት በፊት ታች በቀረበው ጽሑፍና ቪዲዮ አማካኝነት እንዳወሳሁት ልከ በዚህ የመጋቢት ወር ላይ የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሬክስ ቲለርሰን ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የሥልጣን ድልድሉን እንዲያመቻቹ እና በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ዘመቻ ሁሉም አካላት ቦታቦታ ይዘው እንዲቆዩ ለማድረግ በፕሬዚደንት ትራምፕ/ሲ.አይ.ኤ ታዘዙ። በዚህም፤

ሕወሓቶች ታንኩንም ባንኩንም ለሚመሰረተው የጋላኦሮሞ አገዛዝ በማስረከብ ወደ መቐሌ እንዲሄዱ፤ እዚያም ሳሉ በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ከመጭው የጋላኦሮሞ አገዛዝ፣ ከባሕር ዳር ኦሮማራ አገዛዝ እና ከኤርትራ ቤን አሚር አገዛዝ ጋር በቂ ዝግጅት በጋራ እንዲያደርጉ ተደረጉ።

ሬክስ ቴለርሰን እና ሲ.አይ.ኤ በቂ ዝግጅት ያደረጉለትንና ቺፕ በአካሉ ቀብረው ሕወሓቶች እንዲያሳድጉት፤ በባድሜው ጦርነት ብሎም በትግራይ በቂ ስለላ እንዲያደርግ (ከኑሮ ጓደኛው ከአቴቴ ዝናሽ ጋር በትግራይ ሰባት ዓመት ያህል እንዲኖር ተደርጓል) ጋላኦሮሞውን አብዮት አህመድ አሊን ሥልጣን ላይ እንዲወጣ አደረጉት። ዛሬ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ጻድቃን ቅብርጥሴ እያሉ የሕዝቡን ሙቀት መለኪያ ቅስ ቀሳዎች እንደሚያደርጉት ያኔም “አብይ አህመድ ወይንስ ለማ መገርሳ ቅብርጥሴ” እያሉ ለዲያብሎሳዊ ሤራቸው የኢትዮጵያን ሕዝብ ሲያዘጋጁት ነበር።

ጦረነቱ መንፈሳዊ ነው

የሲ.አይ.ኤው ሮቦት አብዮት አህመድ አሊ ወዲያው የኢትዮጵያን ካርድ እንዲጫወት ተደረገ፤ “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ ሃገር ናት ቅብርጥሴ” ማለት ጀመረ። ልብ እንበል ይህን ካርድ መጫወት የተፈቀደለት ከኢትዮጵያ ማሕጸን ያልተፈጠረው ጋላኦሮሞ ነው። ሉሲፈራውያኑ ይህን የኢትዮጵያ ካርድ ሰሜናውያኑ እንዳይጫወቱ በጣም ይፈልጉታል። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከብዙ ከባባድ ስህተታቸው ተምረው ወደኢትዮጵያዊነታቸው መመለስ ሲጀምሩ ነበር በእነ ኦባማ፣ ሙርሲ፣ አላሙዲን፣ ሕወሃቶችና ኦነጎች የተገደሉት። የሕዳሴው ግድብ ከፍተኛ የኢትዮጵያዊነት ማዕበል እንደሚቀሰቅስ ሉሲፈራውያኑ ተረድተውታል።

ለዚህም ነው የኢትዮጵያን ስም ለማጠልሸትና ክርስቲያን ሕዝቧንም ለመከፋፈል በቂ የሆነ ብቃት አላቸው የሚሏቸውን ጋላኦሮሞዎች ለዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ የመረጧቸው። ሁልጊዜ እንደምለው፤ ይህ ሤራ የተጀመረው ልክ ታላቁን ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን ገድለው በዲቃላው (መደመር) ዳግማዊ ምንሊክ ከተኩበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ለዚህም ነው አራት ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና ትውልዶች አሉ የምለው። እነዚህን ነው እባቡ ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “የመደመር ትውልድ” የሚላቸው።

👉 ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/ብእዴን/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

የኢትዮጵያ መሠረት የሆነውንና የመንፈስ ማንነትና ምንነት የነገሰበትን ሰሜኑን ትናንት በኤርትራ ዛሬ ደግሞ በትግራይ እና አማራ ክልሎች ቆራርሰውና አሳንሰው ለመገነጣጠል የሚሹት እኮ ይህን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት አጥፍተው የስጋ ማንነትና ምንነትን (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጣዖትን) ለማንገስ ነው።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ትናንትና ባወጡት መግለጫ ይህን እይታችንን እንዳረጋገጡልን ዲያብሎሳዊው ሤራ እና ጦርነቱ የመንፈስ ማንነትንና ምንነትን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጠብቃ ባቆየችው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ነው። ለዚህ ነው አቶ ብሊንከን፤ “የኢትዮጵያ ሰራዊት፣ የኤርትራ፣ የህወሓትና የአማራ ሃይሎች ‘የጦርነት ወንጀል’ ፈጽመዋል ሲሉ ደጋግመው ሲናገሩ የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ሕዝቦችን ብቻ እያነሷቸው እንደሆነ ልብ እንበል። አዎ! እነማን ነው የተነሱት? አዎ! ሰሜናውያኑ/አጋዚያኑ፤ ‘ኢትዮጵያ’ + ‘ኤርትራ’ + ‘ትግሬ’ + አማራ። የማያነሱት ማንን ነው? አዎ! ከዳግማዊ ምንሊክ ዘመን ጀምሮ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እስከ ስልሳ ሚሊየን የሰሜን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈውንና ያስጨፈጨፈውን ብሎም ከተጠለፈችው የ’ኢትዮጵያ’ ስም ጀርባ የተደበቀውን “ጋላ-ኦሮሞን” በጭራሽ አያነሱትም። ለዚህም ነው እያንዳንዱ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ” የሚል ወገን “ጋላ-ኦሮሞን” በዋናነት ተጠያቂ ለማድረግ ከተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች ጋር ‘ጋላ-ኦሮሞ’ እያለ የግፍ ሠሪውን ባለቤት ስም መጥራት ያለበት።

ልብ እንበል፤ ሉሲፈራውያኑ በየሃገሩ ሥልጣን ላይ የሚያወጧቸው የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎችን ነው።

ሉሲፈራውያኑ እኛ ይህ በግልጽ የሚታይ ምስጢር ተገልጦልንና ከስህተቶቻችንም ተምረን በሰላም እንዳንኖር፣ ሃገራችንንም ተረክበን ተፎካካሪ ኃያል መንግስት እንዳንመሠረት ሲሉ ነው ሰሜኑ እርስበርሱ እንዲባላ የሚያደርጉት። ሮማውያኑ ኤዶማውያን ዳግማዊ ምንሊክን ስልጣን ላይ እንዳወጧቸው ወደ ሰሜን ሄደው ጽዮናውያንን በጦርነት እንዲያዳክሙ፣ ወንዶችን እንዲሰልቡና ተፈጥሮውንም እንዲበክሉ ያደረጓቸው። አፄ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት አህመድም ሉሲፈራውያኑ የሰጧቸውን ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ በመያዝ ነው በሰሜኑ ላይ ደግመው ደጋግመው የዘመቱት።

ሰሜኑ ከዚህ መደገም የሌለበት አሳፋሪ የታሪክ ክስተት ዛሬ ተምሮና፤ “በቃ!” ብሎ በጋላ-ኦሮሞ ላይ በጋራ መዝመት ይኖርበታል። ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ወገን ጨካኝ መሆን ያለበት ጊዜ ላይ ነን። ይህ ባሁኑ ጊዜ ከምንም ነገር በፊት አስቀድሞ መሠራት ያለበት የቤት ሥራው ነው። ሌላ ምንም ዓይነት መፍትሔ ሊኖር አይችልም። “ተቻችለን እንኖር ነበር እኮ!” ወደሚለው ዘመን መመለስ የለም! ወይ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሰሜናውያን ነው ድሉን ለእግዚአብሔር ሊያበሥሩለት የሚችሉት አሊያ ደግሞ ደቡባውያኑ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ናቸው ዲያብሎስን የሚያነግሱት። ከሁለቱ አንዱ ነው ሊሆን የሚችለው። የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። አለመታደል ሆኖ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ዳግማዊ ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ “የመደመር /ዲቃላ ትውልድ ብሔር ብሔረሰባዊ‘”ኢትዮጵያ ስጋን የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ከእነዚህ አውሬዎች ጋር ተመልሰን ለመኖር እጅግ በጣም ትልቅ መጸጸት፣ ማንነትና ምንነት ክደው ነስሐ መግባት ይጠበቅባቸዋል። ያለፍትህ ሰላም የለም!

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፮]❖❖❖

ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።”

ልብ እንበል፤ ይህን ግራኝ “ጻፍኩት” የሚለውን መጽሐፍ እንደተለመደው ሉሲፈራውያኑ አሜሪካውያን አማካሪዎቹ ናቸው ጽፈው የሰጡት። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊው አንቶኒ ብሊንከን በአዲስ አበባ የዲቃላዎች መጠጥ የሆነውን ‘ቡና’ ጠጥተው በተመለሱ ማግስት ነው ይህን ትርኪምርኪ የአጋንንት መጽሐፍ እንዲያስመርቅ የተደረገው።

በማስመረቂያው ስነ ሥርዓት ወቅትም ቆሻሻው ግራኝ አዳራሹን ሁሉ ‘አረንጓዴ ባረንጓዲ’ አድርጎታል። አረንጓዴ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች በጣም የሚመኙት ቀለም ነው። ከዚህ በተጨማሪ ይህ ወንድማችን (አንዳንድ የምጠረጥራቸው ነገሮች ቢኖሩም) ግራኝ አዳራሹ ውስጥ ዘቅዝቆ እንዲታይ ያደረገውን መስቀል በሚያስገርም መልክ ያሳየናል፦

ያኔ፤ ሬክስ ቴለርሰን ያን የሉሲፈራውያኑን ዲያብሎሳዊ ሥራ ለማስፈጸም ወደ አዲስ አበባ ሄደው ከተመለሱ በኋላ ነበር የታሰበው ነገር ሕሊናቸውን ስለገረፋቸው ነበር በጥቂት ወራት ውስጥ ሥልጣናቸውን ለቅቀው በጣልያን-አሜሪካዊው በማይክ ፖምፔዖ የተተኩት። ማይክ ፖምፔዖ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን ዘመቻ ለማቀነባበር በየካቲት 18, 2020 ወደ አዲስ አበባ አመሩ። እሳቸውም ከጥቂት ወራት በኋላ ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት እንደጀመረ ከፕሬዚደንት ትራምፕ ጋር ከሥልጣናቸው ተወገዱ።

ለማስታወስ ያህል፤ የአሜሪካው ልዑክ ማይክ ሃመር አዲስ አበባ ደርሰው በተመለሱ በሳምንቱ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ኢሳያስ አፈቆርኪ ሙሉ ማጥቃት ጀመሩ። ከሁለት ዓመታት በፊት የቀድሞው ልዑክ ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ደርሰው ከግራኝ ጋር ተገናኝተው ከተመለሱ በኋላ ነበር ሆን ተብሎ በአሜሪካ ፕሬዚደንት የምርጫ ቀን ተመሳሳይ ጥቃት በትግራይ ላይ መፈጸም የጀመሩት። አዎ! ያኔም አሜሪክ ለተባበሩት ኤሚራቶች ድሮን እንዲጠቀሙ ፈቅዳላት ነበር። ያኔም ስጠረጥረው የነበረው ነው፤ ዛሬም የምጠረጥረው ነው፤ ያኔ ወደ አስመራ፣ ጎንደር እና ባሕር ዳር ሲተኮሱ የነበሩት ሮኬቶች ከጂቡቲ በአሜሪካኖቹ የተኮሷቸው ነበሩ። የትግራይ ኃይሎችም ከደብረ ብርሃን ይመለሱ ዘንድ የድሮን ድብደባዎቹን በከፊል ሲፈጽም የነበረው ጂቡቲ ያለው የአሜሪካ ሰራዊት ነው።

💭 In this Video / በዚህ ቪዲዮ፦

🛑 May 20, 2017

Trump arrives in Babylon Saudi Arabia in first foreign trip – The Demonic Curse Begins

🛑 March 2018

SoS Rex Tillerson, was sent to Ethiopia to kick out Northern Ethiopians from the government and install ‘their MUSLIM man’ (Abiy Ahmed Ali) in power in Addis.

The C.I.A replaced non-Muslim leaders with a Muslim one in many other countries, here are some of them:

Ethiopia Gets First Muslim Leader in Its History

Eritrea: CIA’s crypto Muslim evil president Isa Afewerki (Abdullah Hassan)

Tanzania: Anti Vaccination President John Magufuli was murdered and replaced by the Muslim Samia Suluhu Hassan, who got the nation into the mess the country is in right now.

Egypt: Hosni Mubarak was replaced by the Muslim Brotherhood Mohammad Mursi, and later Al-Sisi, who got the nation into the mess the country is in right now.

Libya: Muammar Gaddafi was replaced by the Muslim Brotherhood Al Qaeda and Erdogan of Turkey, who got the nation into the mess the country is in right now.

Nigeria: Obama and CIA replaced Goodluck Jonathan with the Muslim Muhammadu Buhari – and just a few weeks ago by Muslim Bola Ahmed Tinubu. It’s amazing how almost all the Presidents of Nigeria are from the Muslim North, who got the nation into the mess the country is in right now.

The Luciferians allow Northern Nigerians Muslims to rule the country, but prohibit Northern Ethiopian Christians to rule Ethiopia. Wow!

Ivory Coast: Laurent Gbagbo was replaced by the Muslim Alassane Ouattara

Gabon: 80% Christians, 10% Muslim. But, the Muslim convert Ali-Ben Bongo Ondimba,who got the nation into the mess the country is in right now, rules unopposed.

Central African Republic: The Christian Prime Minister Andre Nzapayéké with was replaced with a Muslim Mahamat Kamoun, who got the nation into the mess the country is in right now.

Iran: replaced PM Mohammad Mossadegh and later the Shah Reza Pahlavi with Ayatollah Ruhollah Khomeini, who got the nation into the mess the country is in right now.

👉 Even in The Americas 😲

USA: With Barack Hussein Obama the CIA brought the first Muslim President,

who got the nation into the mess the country is in right now.

Guyana: David Arthur Granger was replaced by the Muslim Mohamed Irfaan Ali, who got the nation into the mess the country is in right now.

El Salvador: Salvador Sánchez Cerén was replaced by the Muslim of Palestinian descent, Nayib Bukele, who got the nation into the mess the country is in right now.

Etc…

🛑 April 10, 2019

An Ethiopian Girl Prays For President Trump

😈 2019 – The cruel Oromo, Abiy Ahmed Ali was awarded the Nobel Peace Prize by Norway for a Pact of of the genocidal War against Ethiopian Christians – the war started on November 4, 2020

🔥Trump Suggests ‘Nuking Hurricanes’

(The ARK)

to Stop Them Hitting America

🔥 NASA: The Highlands Of Ethiopia Are The Real Birthplace Of Hurricanes

🛑 December 2019

An Islamo-Protestant ‘Prosperity’ Party is Established

Trevor Noah at the White House Correspondent Dinner

Mars Attacks, The Nuclear Scene

🛑 February 18, 2020

Secretary Pompeo Arrives In Addis Ababa (Preparations for the coming genocidal war on The Ark of The Covenant (November 4, 2020)

🛑 October 23, 2020

Trump Suggests Egypt may ‘Blow Up’ Ethiopia Dam

🛑 November 4, 2020

The Hot War against The Ark of The Covenant

The war that started on November 4, 2020 was an opportunistic conflict started to coincide with the US elections. This war sealed the fate of President Trump: he lost the manipulated US Election. Obama + Biden stole the election!

The Tigray region represented a bastion of opposition to the plan by evils Abiy Ahmed Ali and his CIA handlers to refashion and reorient Ethiopia geo politically, socially and spiritually.

The fascist Oromo regime of Ethiopia, with support from Ethiopia’s Amhara regional government, the Eritrean government, UAE, Turkey – and with the blessing of America begun its genocidal war on The Ark of The Covenant / Axum Zion.

The terrible irony is that the war and humanitarian crisis inflicted on six million people in Tigray was predictable because evil Abiy Ahmed Ali seems to have been following an American imperial plan to destabilize and ruin ‘historical’ Ethiopia.

For the first month, the Trump administration endorsed the war, backing up Abiy’s depiction of it as a domestic “law enforcement operation” and praising Eritrea for ‘restraint’ — at a time when divisions of the Eritrean army had poured over the border and reports of their atrocities were already filtering out.

✞ The Ark of The Covenant is Transmitting a signal on a path to the EAST and to the WEST. Japan, China, Europe, America, Russia, Ukraine, Turkey, Iran, Egypt and Arabia. STOP supporting the fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali in Ethiopia. This brutal regime has massacred and starved to death over a million Ethiopian Chrisians of Tigray in under two years.

The Axum Massacre

On 28th November 2020 Muslim soldiers from Ethiopia, Eritrea and Somalia armed by Iran, UAE and Turkey went on the rampage in Axum, a Holy City in Ethiopia’s northern Tigray region, whose main Church of Our Lady Mary of Zion is believed by Ethiopian Orthodox Christians to hold The Biblical Ark of Covenant.

Over the course of 24 hours, the Muslim soldiers went door to door summarily shooting unarmed young men and boys. Some of the victims were as young as 13.

What is happening in Ethiopia is a continuation of what happened to ancient Christians in Syria, Iraq and Armenia. It’s Edom + Ishmael vs Jacob. Western Edomites and Eastern Ishmaelites are supporting the cruel Nobel-Winning crypto-Muslim prime minister because they’ve planned to exterminate ancient Christian populations across that region. The Nobel peace prize is now a mark of shame – a license for genocide.

🛑 March 2023

SoS Antony Blinken Traveled to Ethiopia to Rehabilitate The Genocider Black Hitler Abiy Ahmed Ali

❖❖❖ [Isaiah 31:1] ❖❖❖

Woe to those who go down to Egypt for help

ያሳዝናል ግን ፕሬዝዳንት ትራምፕ የተሸነፉበት ምክንያቱም ክክርስቲያን ኢትዮጵያ ይልቅ ከሙስሊም ግብፅ ጋር ስለወገኑ ነው።

ኢትዮጵያን አትንኳት፤ ምክኒያቱም፦

  • 👉 እስራኤል ዘስጋ = አይሁድ
  • 👉 እስራኤል ዘመንፈስ = ተዋሕዶ ክርስቲያን ኢትዮጵያ
  • 👉 እናት ጽዮን = አይሁድ
  • 👉 ልጅ ጽዮን = ተዋሕዶ ክርስቲያን ኢትዮጵያ

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፩፥፩]❖❖❖

“ስለ እርዳታ ወደ ግብጽ ለሚወርዱ በፈረሶችም ለሚደገፉ፥ ስለ ብዛታቸውም በሰረገሎች፥ እጅግ ብርቱዎችም ስለ ሆኑ በፈረሰኞች ለሚታመኑ፥ ወደ እስራኤልም ቅዱስ ለማይመለከቱ እግዚአብሔርንም ለማይፈልጉ ወዮላቸው!“

ባለፈው ጊዜ ግብፅ የህዳሴ ግድብን እንደምታፈርስ መናገራቸውን ተከትሎ ወዲያው [ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፩፥፩] ነበር ብልጭ ያለብኝ። “ፕሬዝደንት ትራምፕ አለቀላቸው!” ነበር ያልኩት! ከአራት ዓመታት በፊት ፕሬዝደንት ትራምፕ ሲመረጡ “ክርስቲያን” የሆነ ፕሬዝደንት ተመረጠ በሚል ደስታየን በእንግሊዝኛ ታች እንደሚነበበው ገልጬ ነበር። ባቅሜም ፕሬዚደንት ትራምፕ የመጀመሪያ የውጭ አገር ጉብኝታቸውን ወደ ኢትዮጵያንእና ግሪክ ኦርቶዶክስ ገዳማት እንዲያደርጉ ጋብዣቸው ነበር። ነገር ግን የመጀመሪያ ጉብኝታቸው ወደ ሳውዲ አራቢያ ሆነ። “አይይ!” አልኩ በወቅቱ።

አዲስ ፕሬዚደንት የሚሆኑት ህፃናት-ደፋሪው የኦባማ ምክትል ጆ ባይደን እድሚያቸው ፸፰/ 78 ነው፤ ጤናማም አይደሉም። ያም ሆን ይህ አራት ዓመቱን የሚጨርሱ አይመስለኝም ስለዚህ አሁን በምክትል ፕሬዚደንት የምታገለግለዋ ክልሱ እና የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ካማላ ሃሪስ የምትቀጥለዋ የአሜሪካ ፕሬዝደንት የመሆን ትልቅ ዕድል አላት፤ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝደንት። ሁሉም ነገር በደንብ የተቀነባበረ ነው። አቤት አሜሪካ ጉድሽ!

❖❖❖ [Isaiah 31:1]❖❖❖

Woe to those who go down to Egypt for help, who rely on horses, who trust in the multitude of their chariots and in the great strength of their horsemen, but do not look to the Holy One of Israel, or seek help from the Lord.

👉 Six years ago, I expressed my happiness for Donald Trump and congratulated him when he became the 45th President of the US of A. By inviting him to Ethiopia as follows:

“We Ethiopians will never forget, that the so-called “first-African-American-President”, Barack Hussein Obama ‘not once‘ expressed his best New Year’s wishes to the humblest Christian nation of Ethiopia – but he was happy to congratulate year after year Muslim Iranians for their non-Muslim Persian New Year’s celebrations.

With unreserved enthusiasm and wholeheartedness I congratulate the honest Donald Trump for becoming The 45th (4+5 = 9). Unlike his anti-Christian predecessor who was quick to cozy up with his Muslim brothers by traveling to Cairo, Istanbul & Kabul, it’s my sincere hope that President Trump will make his first visits to the powerful & mysterious monasteries of Greece and Ethiopia. I personally invite him to visit the first Christian nation of the planet, Ethiopia, as soon as possible. He will be anointed with the crown of King David there!“ https://wp.me/piMJL-2EV

But, to my dismay, six years ago, Mr. Trump’s first foreign trip as president started in Muslim Saudi Arabia – rather than Christian Ethiopia.

Four years later, I was even more disappointed when President Trump made an insensitive and dangerous rhetoric toward Ethiopia. During the course of the conversation with the Sudanese and Israeli prime ministers, the president of the United States took it upon himself to casually issue a bellicose threat to Ethiopia on behalf of Muslim Egypt and its president, Abdel Fattah al-Sisi, a man Trump has referred to as “my favorite dictator.” Immediately [Isaiah 31:1] came into my mind – and I was almost sure that President Trump is going to lose this election.

Now, sleepy Joe Biden (78) might „enjoy“ the first few months of the presidency – but he might not finish his four-year term – than means, Jezebel 2.0 Kamala Harris could replace his as the next, and first woman president of the US. I believe that’s the plan of the democrats in the first place.

👉 If Donald Trump Wins These Bad Guys Will Die of Heart Attack or Commit Suicide

❖ True Israel Is Spiritual

One group is composed of literal Israelites “according to the flesh”

(Romans 9:3, 4). The other is “spiritual Israel,” composed of Jews and Gentiles who believe in Jesus Christ.

President Trump, Do You Remember that Beautiful Ethiopian Christian Girl Saying Passionate Prayer for You?

Sad, but you didn’t return the favor when you sided with Muslim Egypt against Christian Ethiopia

ማህሌት ትባላለች፤ ልክ አምና በዚህ ወቅት በነጩ ቤት ተገኝታ ለ ፕሬዝደንት ትራምፕ ጸሎት ስታደርስ ብዙ አሜሪካውያንን አስደስታቸው ነበር። ግን ፕሬዝደንት ትራምፕ ከሙስሊም ግብጽ ጋር ሲቆሙ ለኢትዮጵያ አጻፋውን አለመለሱላትም።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sen. Jim Risch: Ethiopia Atrocities Determination Long-Overdue, Must Be Followed with Action

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2023

💭 ሴናተር ጂም ሪሽ፡- ኢትዮጵያ የተፈጸመውን ግፍ በሚመለከት የተሰጠው ውሳኔ ከረዥም ጊዜ በላይ ቆይቷል ስለዚህ ባፋጣኝ እርምጃ መወሰድ አለበት

የደም አይነታቸው ቡና ነው ☕ ሁሉም ወንጀላቸውን ለመደበቅ ጊዜ እየወሰዱ ነው። ለምን ገለልተኛ (የፎረንሲክ) መርማሪዎችን ወደ ትግራይ አይፈቅዱም? ይህ በዓለም ታሪክ ታይቶ እና ተሰመቶ የማይታወቅ ነው።

☕ Their Blood Type Is Coffee ☕ and they are all buying time to hide their crime. Why are they not allowing independent (forensic) investigators into Tigray? This is unheard of and unprecedented in world history.

👉 Courtesy: Foreign Relations Committee

BOISE, IDAHO – U.S. Senator Jim Risch (R-Idaho), ranking member of the Senate Foreign Relations Committee, today released the following statement on the State Department’s atrocities determination for Ethiopia, citing that war crimes and crimes against humanity, including ethnic cleansing, were committed in the course of the war in northern Ethiopia:

“The rhetoric of this administration’s supposed ‘human rights first foreign policy’ continues to lack the action that would demonstrate its reality. Just days after returning from Ethiopia, Secretary Blinken has finally made public a long-overdue determination on the horrific atrocities committed during the war in Northern Ethiopia. The administration’s inaction undermined the U.S. response to the world’s deadliest conflict in recent memory, particularly related to atrocities committed in Tigray.

“Unfortunately, under this administration’s watch, the United States has yet to take action to hold accountable the Ethiopians who committed these heinous acts against thousands of innocent civilians. The administration should now match its determination with action through a range of available accountability tools.

“As Ethiopia’s justice and peace processes play out, the United States is not absolved from pursuing accountability. Preventing further atrocities in Ethiopia requires strong U.S. action to signal that future perpetrators of atrocities will be held to account.”

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tulsi Gabbard Says Attacks on Faith, God Drove Her to Leave Democrats: Many Think ‘They are God’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2023

💭 ጀግናዋ ተልሲ ጋባርድ በእምነት ላይ በሚሰነዘሩ ጥቃቶች ሳቢያ “እግዚአብሔር ዲሞክራቶችን እንድለቅ ገፋፍቶኛል፤ ብዙዎች ‘አምላክ ነን’ ብለው ያስባሉ” ብላለች።

❖❖❖[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፩፥]❖❖❖

፳፰ እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤

፳፱ ዓመፃ ሁሉ፥ ግፍ፥ መመኘት፥ ክፋት ሞላባቸው፤ ቅናትን፥ ነፍስ መግደልን፥ ክርክርን፥ ተንኰልን፥ ክፉ ጠባይን ተሞሉ፤ የሚያሾከሹኩ፥

ሐሜተኞች፥ አምላክን የሚጠሉ፥ የሚያንገላቱ፥ ትዕቢተኞች፥ ትምክህተኞች፥ ክፋትን የሚፈላለጉ፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥

፴፩ የማያስተውሉ፥ ውል የሚያፈርሱ፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ምሕረት ያጡ ናቸው፤

፴፪ እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም።

💭 Democrats’ attacks on people of faith as well as their erasing God “from just about every facet of our public lives,” is one of the main reasons former Rep. Tulsi Gabbard says she chose to leave the Democratic Party, asserting that many of their policymakers “think that they [themselves] are God” as they attempt to “control us in every possible way.”

Gabbard, who formally announced her departure from the Democrat Party in October, joined Fox News’ Kayleigh McEnany, who served as former President Donald Trump’s press secretary, in lamenting how God was continually being “run out” of today’s society.

“It’s ironic to me that God, someone you can trust, is being run out of society,” McEnany said in the Friday segment. “[And] we know he was an integral part of our founding, mentioned in many of our founding documents.”

While separation of church and state is “found nowhere in our founding documents,” charged McEnany, “it’s been utilized to create a religion of secularism.”

Turning to Gabbard, McEnany asked if the former congresswoman thought that “erasing, broadly, God out of society in a way perhaps our founders never intended” was damaging society.

The former presidential candidate replied, “there’s no question about it.”

“This erosion of this spiritual foundation of our country is a direct consequence of those who are trying to erase God from just about every facet of our public lives,” Gabbard said.

💭 Tulsi Gabbard Who Often Flags The Persecution & Genocide of Christians Leaves The Democratic Party

If you are silent about the worldwide persecution of Christians you are in some way complicit.”

👉 Many Think ‘They are God’

❖❖❖[Romans 1:28-32-28-32]❖❖❖

Since they didn’t bother to acknowledge God, God quit bothering them and let them run loose. And then all hell broke loose: rampant evil, grabbing and grasping, vicious backstabbing. They made life hell on earth with their envy, wanton killing, bickering, and cheating. Look at them: mean-spirited, venomous, fork-tongued God-bashers. Bullies, swaggerers, insufferable windbags! They keep inventing new ways of wrecking lives. They ditch their parents when they get in the way. Stupid, slimy, cruel, cold-blooded. And it’s not as if they don’t know better. They know perfectly well they’re spitting in God’s face. And they don’t care—worse, they hand out prizes to those who do the worst things best!

💭 በክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለውን ዓለም አቀፍ ስደትና አድሎ ዝም ካልክ በሆነ መንገድ ተባባሪ ነህ ማለት ነው።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: