Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for February 19th, 2023

Champion Letesenbet Gidey Falls at The Finishing Line When Leading World Cross Country Race

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2023

🏃‍ የዓለም ሻምፒዮና ሌተሰንበት ግደይ የአለም ሀገር አቋራጭ ውድድርን እየመራች ጥቂት ሜትሮ ሲቀሯት በማጠናቀቂያው መስመር ላይ ወድቃለች።

💭 አይዞሽ እኅታለም፤ ካልወደቁ አይነሱም! ግን ይህ ትልቅ ምልክት ነው፤ ኢትዮጵያ ሃገራችን የምትገኝበትን ሁኔታ ነው እንደ መስተዋት የሚያሳየን። አጋንንቶቹ እንደ ደብረ ጺዮን፣ ኢሳያስ አወርቂ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ያመጡብን መጥፎ ዕድል ነው። አይዞሽ፤ ገና ብዙ ዕድሎች አሉሽ! ቅዱስ ሚካኤል አይለይሽ!

😈 ኬንያዊቷ ግን ወስላታ ናት! ኢንተርቪዋን አዳምጫለሁ፤ የማስተዛዘን ሙከራ እንኳን አላደረገችም፤ ኢኔ! ኢኔ! ኢኔ! ኬኛ! ኬኛ! ኬኛ! ብቻ። ኬኒያኖች ምንም ከማይመቹኝ የዓለማችን ሕዝቦች መካከል ናቸው፤ የፈረንጅ አለቅላቂ፤ ቅጥረኞች!

እንዲያውም ይህ ሩጫ መመርመር አለበት። ለተሰንበት ምን ገጥሟት ሊሆን ይችላል?! ዛሬ ስታዲየም ውስጥ ሆኖ በጨረር ማጨናገፍ ቀላል ነው። በፈረስ ውድድር ላይ በተደጋጋሚ የምናየው ነው።

የኦሎምፒክ ታላቅ ሚካኤል ጆንሰን በትዊተር ገፁ ላይ “ዋው! በአለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ላይ የለተሰንበት መውደቅ “ልብ የሚሰብር ነው፤ በጥሬው ከቴፑ ሜትሮች ብቻ ሲቀሯት!” ብሏል።

‘ሚካኤል’ ጆንሰን በዕለት ሚካኤል! ዋው!

🏃‍ Letesenbet Gidey was the pre-race favorite and with the finishing line in sight it seemed as if the Ethiopian was to win gold with ease. But meters from the tape the 24-year-old fell, and in a blink of an eye, victory was dramatically gone.

In a spectacular conclusion to the women’s race at the World Athletics Cross Country Championships in Bathurst, Australia, Saturday, Kenya’s Beatrice Chebet overhauled Gidey with an impressive final kick to win the title.

With the finishing line looming, Gidey looked over her shoulder and would have sensed Chebet, the world 5000m silver medalist, sprinting towards her. It was as the Kenyan was on her shoulder that Gidey lost her footing on the uneven ground.

To make matters worse for Gidey, the reigning 10,000m world champion, she was disqualified for outside assistance after a supporter reportedly jumped the fence to assist her.

In an Instagram post, the athlete later said: “I’m doing well. Thank you for all the messages. I’ll be back. Today was a good race with a sad ending for me. Let’s take the good forward to the future.”

Olympic great Michael Johnson tweeted: “Wow! Heartbreaking for Letesenbet at World Cross Country Champs. Literally just meters from the tape!”

😈 The Kenyan ‘Winner’ made a disgusting and ignorant statement…..I, I, I kegna, kegna!

Letesenbet holds the current world records for the 5000 metres, 10,000 metres, and half marathon, which she set in October 2020, June 2021 and October 2021, respectively. She is only the second athlete after Ingrid Kristiansen from 1989–1991 to hold them simultaneously.[3] Her record in the half marathon, making Letesenbet the first debutante to set a world record in the event, broke previous mark by more than a minute.[4][5] She also holds the world best in the 15 km road race, which was also an over one-minute improvement. Letesenbet became the first woman to break the 64 and 63-minute barriers in the half marathon and the 45-minute barrier in the 15 km. She recorded the fastest women’s marathon debut in history at the 2022 Valencia Marathon, placing her sixth on the respective world all-time list.

______________

Posted in Ethiopia, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Prominent LA Bishop Shot Dead | ታዋቂው የሎስ አንኼሌስ ጳጳስ በተከፈረባቸው ተኩስ ሞቱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2023

ነፍሳቸውን ይማርላቸው! እንግዲህ የላቲኖ ስደተኞችን በመርዳት ላይ ስለተሰማሩ ሊሆን ይችላል የተገደሉት። በአሜሪካ እና አውሮፓ ከፍተኛና ናዚያዊ የሆነ የፀረ-ስደተኛ እንቅስቃሴ አለ። በሚሊየን ባስገቧቸው መሀመዳውያኑ በኩል ስደተኞችን እንዲጠሉ አድርገዋቸዋል! ዓላማው ይህ ነበርና።

✞✞✞ May Our Holy Mother of God wrap him in the mantle of Her Love, and may he rest in peace. ✞✞✞

A prominent Los Angeles Catholic official, who served the community for over four decades, was fatally shot Saturday in a California suburb.

David O’Connell, the Auxiliary Bishop of the Archdiocese of Los Angeles, was found inside a Hacienda Heights home with a severe gunshot wound to his upper torso and pronounced dead, according to CBS Los Angeles.

He was 69 years old.

Archbishop José H. Gomez released a statement on O’Connell’s death early Saturday morning, saying he had “passed away unexpectedly.”

“He was a peacemaker with a heart for the poor and the immigrant, and he had a passion for building a community where the sanctity and dignity of every human life was honored and protected,” Gomez said.

“He was also a good friend, and I will miss him greatly. I know we all will.”

Detectives are investigating the shooting as a suspicious death and have not yet released any information on the suspect or suspects involved, according to the outlet.

“It’s very early in the investigation,” said LASD Homicide Bureau Detective Michael Modica. “We got a lot more steps we have to take to make more determination to what’s happening.”

O’Connell had been a part of the LA Catholic community for 45 years when he first became a priest. Pope Francis appointed O’Connell Auxiliary Bishop in 2015.

Born in Ireland, O’Connell studied for the priesthood at All Hallows College in Dublin before moving to California in 1979. After he was ordained, he was an associate pastor at several LA parishes.

The Bishop was heavily involved in aiding immigration in California. He was chairman of the Interdiocesan Southern California Immigration Task Force, which helps children and families who immigrated from Central America.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Brave Lebanese Orthodox Christian Priest Fighting Against Islamic Jihadists

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2023

😇 ጎበዝ ጀግና የሊባኖስ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ቄስ እስላማዊ ጂሃዲስቶችን ሲዋጉ። እኝህን አባትና በቪዲዮው ግሩም የሆነ ማብራሪያ የሚሰጡንን አባ ‘ማር ማሪ አማኑኤልን’ እንዴት እንደምወዳቸው። ተመስገን ጌታዬ!

የኢትዮጵያ ኦርቶዶኮስ ‘አባቶች’ በተለይ በዚህ ዘመን እንዲህ ዓይነት ወኔና ቀጥተኛነት የሚታይባትን ተባዕታይ ክርስትና ለመላው ዓለም ማስተዋወቅ ሲገባቸው ወደ ታችኛው ዓለም ለመውረድ ከሚዘጋጁት ከዋቄዮ-አላህ-ሉኢስፈር ባሪያዎች ጋር ዓለማዊ ድራማ እየሠሩ ጊዚያቸውን ሲያጠፉ ሳይ ምን ያህል እንሚያስቆጣኝ የመገልጽበት ቃላት የለኝም።

እንደ ሌባኖሱ ዓይነት ደንቅ አባት፣ ዲያቆን ወይም መምህር ዛሬ በኢትዮጵያውያኑ ዘንድ (ትግራይንና ኤርትራን ጨምሮ) አንድም እንደሌለ እያስተዋልን ነውን? ይህን እያንዳንዱ ኦርቶዶክስ አማኝ ከጠየቀ፤ ለጊዜውም ቢሆን፤ ቤተ ክርስቲያኗ ስደት ላይ መሆኗን እና ቤተ ክህነትም በሰርጎ ገቦች መጠለፏን እናረጋግጣለን።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮]❖❖❖

በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።”

በምዕራቡ ዓለምና በዛሬይቷ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ጻጻሳቱ የጨፍጫፊዎቻቸውን እግሮች ይሳማሉ፣ ከባለ ሥልጣናት ጋር ይሞዳሞዳሉ፤ “ጥሩ ሲሠራ አሞግሳለሁ! መጥፎ ሲሰራ እወቅሳለሁ!” እያሉ እንደ ሴት (ይቅርታ)ይልፈሰፈሳሉ፤ የጠላቶቻቸውን መሀመዳውያንን ማንነት በደንብ አጠንቅቀው የሚያውቁትና ከጂሃዳውያኑ ጋር በቂ ልምድ ያካበቱት እንደ እኝህ ድንቅ የሆኑ የሊባኖስ አባቶች ግን አሁንም የቀሩት እውነተኛ ክርስቲያኖች ናቸው፣ ህዝቦቻቸውን እና አገራቸውን በዚህ መልክ ይከላከላሉ። እግዚአብሔር ይመስገን! 😇

ቤተሰቦቻችንን እና ጓደኞቻችንን እንዳንከላከል ወይንም እንዳንጠብቅ እግዚአብሔር በፍጹም አያስተምረንም። መላዋ ዓለም፤ በተለይ በኢትዮጵያ ከእስላማውያኑ ወራሪዎች እራስን፣ ሀገርንና ሃይማኖትን በዚህ መንገድ መከላከል መጀመር አለበት። ያለምንም የቤተ ክህነትወይንም ሌላ አታላይ የተደራጀ ኃይል ፈቃድና ድጋፍ።

በትናንትናው ዕለት እንዲህ ብዬ ነበር፤

💭 ከሰዓታት በፊት “ከመቶ ሺህ በላይ የሶማሌ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ በመሰደድ ላይ ናቸው” የሚለውን መረጃ ሰሰማ፤ ብልጭ ያለብኝ፤ የግራኝ አህመድ + ቱርክ ጂሃድ ነው።

ሰሜኑን ጨፍጨፈውና አስርበው አዳከሙት፤ አሁን የእስልምና ስደተኛ ጂሃድይከተላል፤ ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እንደነበረው

ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች ለአፍሪቃው ቀንድ ባጠቃላይ መጤዎች ናቸው። ሁለቱም ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ነበር በኦቶማን ቱርኮች፣ አረቦች እና የአውሮፓ ፕሮቴስታንቶች እንደ ዱር አራዊት እየተሰደዱ ወደ አፍሪቃው ቀንድ የገቡት። የዱር አራዊቶችን በሄሊኮፕተር ከኢትዮጵያ እያሳደዱ ወደ ኬኒያ ሲወስዷቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን የዘመናችን አማሌቃወያን ሶማሌዎችን እና ጋላ-ኦሮሞዎችን ግን ወደ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ግዛቶች እንዲገቡ አደርጓቸው።

ዛሬ የምናየውና እጅግ የሚያሳዝነው ክስተት ደግሞ፤ የኢትዮጵያ ባለቤት የሆኑት አክሱም ጽዮናውያን 360 ተዘግተው ወደ ኤርትራም ህነ ወደ ሱዳን፣ ወደ አፋርም ሆነ ወደ አማራ ግዛቶች እንዳይሰደዱ ሲደረጉ ለሃገረ ኢትዮጵያ ነቀርሳዎች የሆኑት ሶማሌዎችና ጋላ-ኦሮሞዎች እንዳሻቸው ወደ ኢትዮጵያ ግዛት እንዲገቡ መደረጋቸው ነው።

የመሀመዳውያኑስ ተል ዕኳቸው መሆኑን እናውቃለን፤ ኢትዮጵያዊ ነኝ፤ ኦርቶዶክስ ነኝ” የሚለው ‘አማራ’ የኢትዮጵያን እናት አክሱምን ነቅቶ እንደመጠበቀ የትግራይ ወንድሞቹንና እኅቶቹን፣ አባቶቹንና እናቶቹን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተነስቶ በመንከባከበና ከጠላት በመከላከል ፋንታ በተቃራኒው ከራሱ፣ ከሃገሩ፣ ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪካዊ ጠላቶች ጋር ማበሩ ነው። ምን ዓይነት እርግማን ነው? ይሄን እንዴት ማየት ተሳናቸው፤ ምን ዓይነት እርግማን ነው? ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እነ ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እስከ አክሱም ጽዮን ድረስ ዘልቀው ሊገቡ የቻሉት ምናልባት ተመሳሳይ ወንጀልና ኃጢዓት ስለሠሩ ይሆንን? 😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!

ከዚህ ጋር የማክለው፤ ኦሮሚያከተባለው ሲዖል ጋላኦሮሞዎቹ የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎች በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ አማርኛ ተናጋሪ ሙስሊም ስደተኞችን” ወደ ሰሜኑ የሃገራችን ክፍል እንዲገቡ በማድረግ ላይ ናቸው። ይህም የስደት ጂሃድ አካል መሆኑን ልብ እንበል። ጄነራል አሳምነው ይህን ጠቁመውን ነበር!

✞ God never teach us not to protect our family and friends. Start defending yourself and your country this way from Islamic Jihad.

In the west, the Pope kisses their feet. In the east, where people are still REAL Christians, they defend their people and their nations. Wonderful.

❖❖❖[Revelation 3:16]❖❖❖

“And you are lukewarm and neither cold nor hot, I am going to vomit you from my mouth.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: