Israel & Sudan Agree to Sign a Peace Deal | Moroccans Protest Against Normalization With Israel
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 3, 2023
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
💭 እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ለመፈራረም ተስማሙ | ሞሮኮውያን በተቃራኒው አገራቸው ከእስራኤል ጋር መደበኛ ግኑኝነት በመጀመሯ ተቃውሞ አሰሙ።
በብዙ ከባባድ ጉዳዮች ላይ ሞሮካውያን ከንቱና ውዳቂ እየሆኑ በመምጣት ላይ ናቸው። ሞሮኮ፡ በቅርቡ ከአልጄሪያ፣ ማውሪታኒያ እና ምዕራብ ሰሃራ ጋር ግጭት ውስጥ እንደምትገባ ብዙ የሚታዩ ምልክቶች አሉ።
የኢትዮጵያን ግዛት ቆርሶ ለሱዳን አሳልፎ የሰጠውና በክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ በታሪክ ተሰምቶና ታይቶ የማይታወቅ ግፍ፣ ወንጀልና ጭፍጨፋ የፈጸመው የፋሺስቱ ጋላ–ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም ከግብጽ ቀጥሎ ሰሞኑን ወደ ሱዳን፣ ኤሚራቶችና ሶማሊያ አምርቶ ነበር። ባፋጣኝ መወገድ የሚገባው የጋላ–ኦሮሞው አገዛዝ ምን እንዳቀደና ምን እየተገበረ እንደሆነ በግልጽ እያየነው ነው፤ ነገር ግን በእስራኤል በኩል የጠቅላይ ሚንስትር ቢኒያም ኔተንያሁ መንግስት ከዚህ ቆሻሻ መንግስት ጋር ዛሬም መሞዳሞዱን የሚቀጥል ከሆነ በእስራኤል ላይ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መቅሰፍት ሊያስከትል እንደሚችል የእግዚአብሔር ቃል ይናገራል።
አዎ! እስራኤል ሶስተኛውን የሰለሞን ቤተ–መቅደስ በኢየሩሳሌም ለመገንባት ታቦተ ጽዮንን ትፈልገዋለች። ጽላተ ሙሴን ካገኘንና ዛሬ በእየሩሳሌም ከተማ የሞርያን ኮረብታ ላይ የሚገኙትን የድንጋይ ጉልላት እና የአላቅሳ መስጊዶችን ካፈረስን በኋላ ነው ሦስተኛውን ቤተ–መቅደስ መገንባት የምንችለው የሚል እምነት አላቸው አክራሪዎቹ አይሁዶች። እንደነሱ ከሆነ የምጽዓት ሕልማቸውን እውን ለማድረግ እነዚህ ሁኔታዎች ለዓለም ፍጻሜ እንደ መቅደሚያ መከሰት አለባቸው።
መሀመዳውያኑ(ሺዓ ሙስሊሞች/ ኢራን)ደግሞ “የተደበቀው ኢማም (መህዲ) የቃል ኪዳኑን ታቦት አውጥቶ ወደ ኢየሩሳሌም መቅደሱ ተራራ መመለስ አለበት” ብለው ያምናሉ። በሺዓ ወግ ፣ በክፉና መልካም፣ በጥሩና መጥፎ መካከል በመጨረሻው ዘመን ጦርነት የሚካሄድ ነው። ይህም በኢራን ውስጥ ይተረጎማል ። እንደ የሺዓ እስላም ተረተረተኞች ከሆነ ጦርነቱ ከምዕራቡ ዓለም እና ከአይሁድ እምነት ተከታዮች ጋር ነው የሚካሄደው።
በአክራሪ የመሠረታዊ ፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ዘንድ ደግሞ የዮሐንስ ራእይ መጽሐፍን ይጠቅሳሉ፤ ይህም የፍርድ ቀን ምልክቶች አንዱ የቃል ኪዳኑ ታቦት መምጣትና መመለስ ነው። እነዚህ ምዕራባውያን ተቋማት ታቦተ ጽዮንን ማግኘት እና መቆጣጠር፣ “ያለምንም ጥርጥር ለመጨረሻው አስከፊ ትግል ማበረታቻ ጥቅም ላይ ይውላል” ብለው ያምናሉ።
ሦስቱም ኃይሎች በሻዕቢያ፣ ሕወሓትና ብልጽግና/ኦነግ ከሃዲ ወኪሎቻቸው አማካኝነት ዛሬ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት የሚያካሄዱበት ዋናው ምክኒያት ይህ ነው። ነገር ግን ወዮላቸው! ላለፉት አምስት መቶ/ መቶ ሰላሳ/ ሦስት ዓመታት አክሱም ጽዮናውያን የታቦተ ጽዮን ጠባቂዎችን ከጠላት ጋር አብረው በማጥቃት ላይ ያሉ ኢትዮጵያ ዘ–ስጋም ወዮላቸው! “የዚህ ሲኖዶስ፣ የዚያ ሲኖዶስ” በማለት አጀንዳና ድራማ እየፈጠሩ ከፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች ለመሸሽና ሕዝቡንም ለማታለል የሚያደርጉት ሙከራ በእግዚአብሔር ዘንድ ተጨማሪ ቁጣ ነው የሚያመጣባቸው። ፖለቲከኞቹና ከሃዲዎቹ ፓርቲዎች ጦርነት ቀስቅሰው ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገኖቼን ከጨረሱ በኋላ፤ “ለድርድር ተቀመጥን፣ ታረቅን” ብለው ሕዝቡን ለማታለል እንደሞከሩት የሃይማኖት ተቋማቱም በተመሳሳይ መልክ ቀጣዩን ድራማ ሠርተውና ምናልባት በብዙ ሚሊየን ዜጎች እንዲያልቁ ካደረጉ በኋላ፤ “እንደራደር! አንድ እንሁን፤ ሰላምና እርቅ አመጣን!” እንደሚሉን ለሰከንድ አልጠራጠረም። እያየነውና እየሰማነው እኮ ነው። ለምሳሌው የማይመቹኝ ኦሮሙማው ‘ጳጳስ‘ አቡነ ናትናኤል፤ ሰሞኑን፤ ““ሀይማኖቴ አትከፈልም!” ሲሉ ሰምተናል። ለመሆኑ ይህን ዓይነት ንግግር ከማን ነው የሰማነው? አዎ! ከአረመኔው ኦሮሞ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ኢትዮጵያ አትፈርስም! የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አትፈርስም!” እያለን አይደለም። አይይይ!
በእውነት እኔ በእነርሱ ቦታ ብሆን ኖሮ “በቃኝ!” ብዬና ተንበርክኬ ቀን ተሌት እያነባሁ የአክሱም ኢትዮጵያውያንን ይቅርታ በጠየቅኩ ነበር። ንሰሐ በገባሁና አዲስ ሰው ለመሆን በተጋሁ ነበር። ጊዜውና አጋጣሚው እያመለጣቸው ነው፤ እንደው ቢጎብዙና መዳን ቢፈልጉ ያላቸው አማራጭ ይህ ብቻ ነው።
☪ Sudan, Israel agree to move forward with ‘normalisation’
Sudan and Israel said they agreed on Thursday to move towards normalising relations during the first official visit by an Israeli foreign minister to Khartoum.
☪ Morocco: demonstrations against normalised relations with Israel.
Citizens gathered outside the Moroccan parliament in Rabat on Wednesday to show their support for to protest Morocco’s normalization of ties with Israel in a show of support to Palestine.
The demonstrations began Saturday in several cities of the country, two years after the resumption of diplomatic relations between Morocco and Israel.
The Moroccan Front for the Support of Palestine and Against Normalization said in a statement on Saturday that these protests are the consequences of this normalization.
💭 Moroccans are becoming more and more wicked and lax on many issues. There are many signs that it Morocco will soon be in serious conflict with Algeria, Mauritania and Western Sahara.
______________
Leave a Reply