Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2023
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 16th, 2023

At Least 6 BBC Buildings Across UK Covered with Photos of People Who Died from COVID Vaccine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2023

💭 ሜዲያዎች እውነትን ሸፍነዋል! በመላዋ ብሪታኒያ ቢያንስ ስድስት የቢቢሲ ህንፃዎች በኮቪድ ክትባት በሞቱ ሰዎች ፎቶ ተሸፍነዋል

የኮቪድ ክትባት ገዳይነትን አስመልክቶ እንደ ቢቢሲ ያሉት በሕዝብ ገንዘብ የሚተዳደሩ የሜዲያ ተቋማት ብዙ መረጃ ከማውጣት ስለተቆጠቡና በጋራ እውነትን በመሸፈን ሤራ ላይ ስለተጠመዱ በብሪታኒያ ብቻ ሳይሆን በመላዋ አውሮፓ ዜጎች ቁጣቸውን በማከማቸት ላይ ናቸው። ይህ ቁጣ የፈነዳ ዕለት ከፍተኛ የእርስበርስ ግጭት እንደሚከሰት ሁኔታዎች በግልጽ ይጠቁማሉ። አሳፋሪ ሜዲያዎች ወዮላቸው! አረመኔዎቹ የክትባትና ‘መድኃኒት’ አምራች ኩባንያዎች ወዮላቸው!

😲 Wow! BBC news studio windows being plastered with stickers, posters, and pictures of loved ones believed to be injured or killed by the Covid-19 vaccine.

______________

Posted in Ethiopia, Health, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአክሱም ጽዮን ላይ ጂሃድ | ኢትዮጵያን ለማጥፋት የትግራይን ሕዝብ ማዳከም የሉሲፈራውያኑ ዋና ዓላማቸው ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2023

💭 /100 % ትክክል! የምናየው ነው፤ ዛሬ “ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ!” የሚለውና ምናልባትም ከመላዋ ኢትዮጵያ ነዋሪ ፹/85% የሚሆነው መንጋ የኢትዮጵያን እናት አክሱም ጽዮንን እንደ ዓይን ብሌኑ በመጠበቅ ብሎም ይህን ሁሉ ዘመን ማንነቷን፣ ሃይማኖቷን፣ ቋንቋዋን፣ ቅርሶቿን ወዘተ እየደማ እየተሰቃየ የጠበቀውን የትግራይን ሕዝብ በመንከባከብና በማመስገን ፈንታ በተቃራኒው ከታሪካዊ ጠላቶቿ ጋር ሆኖ ወጋት። ይህ ደግሞ መንጋውይ የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ያደርገዋል። ወዮለት!

👉 ወንድማችን ተስፋ አጋዚግሩም አድርጎ ነው ያብራራልን። እናመሰግናለን!

💭 የኢትዮጵያ ችግር ኦሮሞ ነዉ ፥ የኦሮሞ ችግርም ኢትዮጵያ ናት/ር ገመቹ መገርሳ

👹 ጋላ-ኦሮሞዎቹስ የኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ቍ. ፩ ጠላት መሆናቸውን ቋቅ እስኪለን አየነው። ለአራት ዓመታት ያህል አማራ እና ተጋሩ ተዋሕዷውያንን + ጌዲዮኖችን ወዘተ በኦሮሚያ ሲዖል ሲጨፈጨፉ የቆዩት የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው እባቦቹ የግራኝ ጋላ-ኦሮሞዎች ዛሬም መልካቸው ቀይረው’በሰላም’ መልክ በመምጣት ኢትዮጵያንና እግዚአብሔር አምላኳን በመዋጋት ላይ ናቸው። “የትግሬ ደም ደሜ ነው!” ብለው ከጽዮናውያን ጎን በጭራሽ ሊሰለፉ እንደማይችሉ ባለፉት ሁለት ዓመታት በግልጽ አይተናል። አይ የይሉኝታ ባሪያ የሆንከው ወገኔ፤ የእነዚህ የሰይጣን ጭፍሮች እባብነትና ጭካኔ እኮ ተወዳዳሪ የለውም!

ጋላ-ኦሮሞዎቹ ዛሬ ብቻ ሳይሆን ላለፉት መቶ ሃምሳ/አምስት መቶ ዓመታት ከኤዶማውያኑ ጋር፣ ከሻዕቢያ ጋር፣ ‘አምሐራ’ ካልሆነው ‘ኦሮማራ/አማራ’ ጋር፣ ከሶማሌው ጋር፣ ከድርቡሽ ሱዳን ጋር፣ ከግብጽ ጋር እንዲሁም የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ከሆኑት እስማኤላውያን አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራኖች ጋር ሆነው ተዋሕዶ ጽዮናውያንን፤

  • 🔥 በጥይትና በመድፍ ጨፈጨፏቸው
  • 🔥 የጽዮናውያንን ውሃን፣ መሬቱንና ዓየሩን ሁሉ በከሉባቸው
  • 🔥 የጽዮናውያንን ከብቶቻቸውና እንስሳቶቻቸውን ዘረፏቸው፣ ጨፈጨፉባቸው
  • 🔥 የጽዮናውያንን ሰብሎቻቸውንና የእህል ጎተራዎቻቸውን ፣ ዛፎቻቸውንና አታክልቶቻቸውን አቃጠሉባቸው፣ ቆራረጡባቸው
  • 🔥 የጽዮናውያንን ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን አፈራረሱባቸው
  • 🔥 የጽዮናውያንን መንደሮቻቸውንና ከተሞቻቸውን አወደሙባቸው፣
  • 🔥 የጽዮናውያንን ትምህርት ቤቶቻቸውንና ሆስፒታሎቻቸውን ሁሉ አፈራረሱባቸው
  • 🔥 ይባስ ብለው ደግሞ ጽዮናውያንን ለማስራብ ወደ አክሱም/ትግራይ ምግብ እንዳያልፍ መንገዱን ሁሉ ዘጉባቸው

😈 ጋላኦሮሞዎች ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በጥቅሉ እስከ ስልሳ ሚሊየን አክሱም ጽዮናውያንን በጥይት፣ በረሃብና በሽታ ገድለዋል። ❖

የጋላ-ኦሮሞዎች ጭካኔና አርመኔነት ሁሌ ያየነው ስለሆነ የሚጠበቅ ነው፤ ልብ የሚሰብረው ግን “ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ! ኢትዮጵያዊ ነኝ” እያለ ሰንድቁን የሚያውለበልበውና በዋቄዮ-አላህ መንፈስ የተበከለው’አማራ’ የተባለው ከእስማኤላውያኑ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ጋር አብሮ ክርስቲያን ወንድሞቹን የጨፈጨፈ እና በረሃብ እየቆላ ያለ ብቸኛው የዓለማችን መንጋ መሆኑ ነው። እንደው ዛሬም? ለምንድን ነው እግዚአብሔርን ሳይቀር ለማታለል የሚሻው? እጅግ በጣም ያሳዝናል! ዛሬም ከሠራው በጣም ከባድ ስህተት ምናልባት በንስሐ ተመልሶ እጁን ወደ እግዚአብሔር በመዘርጋት ፈንታ፤ የአጥፍቶ ጠፊን ካባ አጥልቆና ፍጻሜው ከተቃረበው ከአራጁ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ማበሩን ቀጥሎ የንጹሐንን ደም ያፈሳል/ያስፈስሳል፣ በፈቃዱ ስሙን ከሕይወት ዛፍ እንዲሠረዝ ያደርጋል። ቃኤል! ቃኤል! ቃኤል!

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፳]

ማንም። እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?”

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Folks Going to Davos for the WEF Conference do NOT Want Vaccinated Pilots.

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2023

✈️ ለ WEF ኮንፈረንስ ወደ ዳቮስ የሚሄዱ ሰዎች የተከተቡ አብራሪዎችን አይፈልጉም

✈️ Unvaxed Pilots and Crew Required for WEF Davos Elites

______________

Posted in Ethiopia, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Hypocrisy of WEF Elites: One in Ten Travelled to Davos by Private Jet

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2023

💭 ግብዞቹ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች፤ በዳቮሱ የዓለም የኤኮኖሚ መድረክ በአካባቢ ጥበቃ ዙሪያ ይወያያሉ ከተባሉት ተጋባዦች መካከል ከአሥሩ አንዱ በግል ጄት ወደ ዳቮስ ተጉዟል።

የዚህ መድረክ መስራች የሆነው ዘንዶው የግራኝ አብዮት አህመድ አዛዥ ጀርመናዊው ፕሮፌሰር ክላውስ ሽቫብ በሕመም ምክኒያት በስብሰባው መክፈቻ ስነ ሥርዓት ላይ እንደማይገኝ ተገልጿል።

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት እንዲከፈት እነ ግራኝን ካበረታቱት ሉሲፈራዊ ተቋማት መካከል አንዱ ይህ መድረክ ነው። ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ኃላፊ ሆነው ወደ ስዊዘርላንድ እንዲመጡ ያደረጉት ይህ መድረክ እና ቢል ጌትስ ናቸው። ዛሬ በግልጽ እንደምናየው በጥንታውያኑ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ለማካሄድ በሁሉም አቅጣጫ በደንብ ነው የተዘጋጁበት።

✈️ Sky-High Hypocrites: Davos Elites Hit Turbulence over Love of Private Jets

👉 Courtesy: Breitbart News

The globalist elites and their private jets are now landing in Davos, Switzerland, for yet another World Economic Forum (WEF) built on a week of fine dining and billionaire back slapping in luxurious surrounds – with a few meetings in between.

As they do they’re drawing contempt for their hypocrisy as elsewhere mere mortals are hectored to stop their own use of regular commercial air travel in the name of saving the planet.

More than a thousand private jets delivered dignitaries to last year’s summit in the plush Swiss holiday resort, a Greenpeace study revealed on Friday, and the sheer volume of flights generated four times the carbon dioxide emissions such aircraft would create in an average week, according to the report.

Greenpeace released the analysis, conducted by Dutch consultancy CE Delft, ahead of this year’s round of moneyed self-congratulation which begins tomorrow.

Europe is experiencing the warmest January days ever recorded and communities around the world are grappling with extreme weather events supercharged by the climate crisis,” Klara Maria Schenk, transport campaigner for Greenpeace in Europe, said in a statement.

Meanwhile, the rich and powerful flock to Davos in ultra-polluting, socially inequitable private jets to discuss climate and inequality behind closed doors,” Schenk added, noting the WEF has long warned of impending doom because of the “world-wide disaster” of climate threats.

Of all the 1,040 private jets studied, 53 percent were for short-haul trips less than 466 miles, while 38 percent were under 311 miles, according to the report.

Greenpeace accused attendees of “ecological hypocrisy” before asking just why the WEF claims it is committed to the global goal of keeping warming below 1.5 degrees Celsius (2.7 degrees Fahrenheit) when the emissions generated from all the private jets flying in and out of airports serving Davos last year were equivalent to those produced by about 350,000 average cars for a week.

Not that this is the first time the privileged Davos members have been accused of hypocrisy, demanding others change their ways while they board their luxury private jet transport.

The 2023 WEF meeting has a self-proclaimed goal of tackling the climate emergency and other “ongoing crises” and has called for “bold collective action.”

Private jet flights are not regulated in the E.U., but they are the most polluting mode of transport per passenger kilometre.

The French government has already banned short haul commercial flights where “green alternatives ” are available and New Zealand may follow soon.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: