CHURCH BOMBING: Islamists Kill at Least 10 Christians in East Congo | Satan on The Move
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

✞ በምስራቅ ኮንጎ የእስልምና እምነት ተከታዮች በፈጸሙት ጥቃት ፲/10 ክርስቲያኖችን ገደሉ | ሰይጣን በእንቅስቃሴ ላይ ነው። ነፍሻቸውን ይማርላቸው!
ከትናንትና ወዲያ አንድ የሞሮኮ ሰው ጋር ማውራት ጀመርኩ። መቼስ፤ “ባዕድ መጀመሪያ ላይ ወርቅ ነው፣ ቆየት ብሎ ግን ወደ መዳብነት ይቀየራል” እንዲሉ ግለሰቡ መጀመሪያ ላይ ሞቅና ለስለስ ያለ ነበር። “መሠረትህ ከየት ነው? ከየት ሃገር ነው የመጣሁ?” ብሎ ከጠየቀ በኋላና ኢትዮጵያዊ መሆኔን ስነግረው፤ ወዲያ፤ ፊቱ ተቀያይሮ፤ “ኢትዮጵያ በአይሑዳውያን ሥር ያለች ሃገር ናት፤ ሕዝቧም ብዙ አማልክት ነው ያለው፣ ሙስሊሙም ጥቂት ነው…” ልክ እንዳለኝ፤ “በል፤ ሂድ ወዲያ!” በማለት ተሰናበትኩት።
👉 ለመሆኑ፤ ለምንድን ነው በኢትዮጵያ፤ በተለይ ኦሮሚያ በተሰኘው ሲዖል እየታረዱ ስላሉት ክርስቲያን ወገኖቻችንና እየተቃጠሉ ስላሉት ዓብያተ ክርስቲያናት የዓለም አቀፍ ሜዲያዎች ዝም ጭጭ ያሉት? በትግራይማ ሁሉም ሁሉንም ነገር አፍነውታል!
✞ Congo church bombing – At least 10 dead as bomb explodes during packed Sunday service in ISIS-linked terror attack
Horrifying pictures show blood stained pews, screaming parishioners and bodies being hauled away after the explosion.
People are seen covered in blood and children are feared to be among the dead or wounded.
The bombing is already believed to have been a terror attack carried out by Islamist rebels in the Democratic Republic of Congo.
At least 39 others others are believed to have been injured in the blast that happened in a pentecostal church in the town of Kasindi in North Kivu.
Military officials have said the bombing was likely carried out by the Allied Democratic Forces (ADF).
The ADF are a Ugandan military group that has pledged allegiance to the terror group ISIS.
Videos and pictures from the scene show chaos as people were left fleeing the scene screaming or helping carry others out of the church.
A Kenyan national found at the scene without documents was detained.
👉 (ስለ ናይሮቢ ካረን ክፍለ ከተማ እና ምያንማር ‘ካረን’ የቀረበውን ይመልከቱ)
______________
Leave a Reply