እውነት እነዚህ አክሱም ጽዮናውያን ናቸውን?
______________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022
እውነት እነዚህ አክሱም ጽዮናውያን ናቸውን?
______________
Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Accountability, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, Atrocities, Axum, ሉሲፈራውያን, ሕወሓት, ሤራ, ረሃብ, ስብሃት ነጋ, ተጠያቂነት, ትግራይ, አረመኔነት, አዲስ አበባ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ወንጀል, የጋራ ሤራ, የጦር ወንጀል, ደብረ ጺዮን, ድርድር, ጋላ-ኦሮሞ, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፍትሕ, Blockade, Debretsion, Ethnic Cleansing, Famine, Forbes, Genocide, HumanRights, Isaias Afewerki, Justice, Sebhat Nega, Starvation, Tigray, TPLF, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022
😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
💭 ታዲያ ይህ በደንብ የተቀነባበረ አሳዛኝ ድራማ አይደለምን? ከአንድ ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት፤ ማን ምን እንደሚሰራ አላውቅም ነበር፤ ከጠቅላይ ሚንስት መለስ ዜናዊ በስተቀር ሌሎቹን የሕወሓት አባላትንም በጭራሽ አላውቃቸውም ነበር። ታዲያ አንድ ቀን አዲስ አበባ እያለሁ በቴሌቪዥን ኦቦ ስብሃት ነጋን በሌላ ጊዜም አቶ ደብረ ጽዮንን አየኋቸው። ታዲያ ለዘመዶቼ ወዲያው የነገርኳቸው፤ “እነዚህ ሰዎች እነማን ናቸው? በጣም ደስ የማይል ነገር አላቸው…ወዘተ” የሚለውን መሆኑን በደንብ አስታውሳለሁ። ዛሬ አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ ሁሌ ይቀፉኛል።
😈 የመናፍቃንና አህዛብ ጂሃድ በአክሱም ✞ ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ
👉 ከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት፤
🔥 ፪ሺ፲/2010 ዓ.ም
አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ። (NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)
💭 ሆን ተብሎ በትግራይ/አክሱም ላይ እንዲካሄድ የተደረጉት የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ዘመቻዎች፦
😈 ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራን በአምባገነነት ገዝቶ የኤርትራን ወጣቶች ለባድሜው እና ለዛሬው ጦርነት እንዲዘጋጅ ፕሮግራም አደረጉት፤ ፈቀዱን ሰጡት። ለሉሲፈራውያኑ ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመት በሚሊየን የሚቆጠሩ የአክሱም ጽዮንን ልጆች ስለጨረሰላቸው ትልቅ “ባለውለታቸው” ነው። ሕወሓትም የኢሳያስን ፈለግ ተከትሎ እንዲሄድ እየተደረገ ነው። በቅርቡ አገልግሎታቸውን ሲጨርሱና፤ አያሳኩም እንጅ፤ ዲያብሎሳዊ ሕልማቸውንም ሲያሳኩ ሁሉም ከግራኝ አብዮት አህምድ ጋር በእሳት ጠርገው ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይጣላሉ።
👉 እንግዲህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።
👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦
ናቸው።
እደግመዋለሁ፤ ኢትዮጵያን የማፈራረስ ሂደቱ የጀመረው ዲቃላው ዳግማዊ ምንሊክ ታላቁን አፄ ዮሐንስን አስወግደው አክሱም ጽዮናውያን በመከፋፈል ለጣልያንና አሜሪካ ሲባል “ኤርትራ” የተባለ ክፍለሃገር ከተመሠረተበት ወቅት ጀምሮ ነው። ዲቃላዎቹ ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ኦቦ ስብሃቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ ታሪካዊቷን ክርስቲያን ኢትዮጵያን በዚህ ሂደት አመንምነው ያጠፉ ዘንድ በሉሲፈራውያኑ የተጠሩ ቅጥረኞቻቸው ናቸው።
በአክሱም ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ የተከፈተውን የዘር ማጥፋት ጦርነትን ሻዕቢያ + ህወሓት + ኦነግ /ብልጽግና + ኢዜማ + አብን + ቄሮ + ፋኖ በተለይ በአሜሪካው የሲ.አይ.ኤ ደጋፊዎቻቸው በጋራ የጠነሰሱት የዘር ማጥፋት ጦርነት ነው። በግልጽ የሚታይ ነገር ስለሆነ በዚህ ማንም መጠራጠር የለበትም።
አሁን ከሃዲ አረመኔ ሕወሓቶች ያቀዱትን ነገር ሁሉ ካሳኩና፣ ተቀናቃኞቻቸውን ሁሉ ካስወገዱና ሁሉንም ነገር ለጨፍጫፊዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ካስረከቡ በኋላ ዲያስፐራውን ጨምሮ አንድ ሚሊየን ኢ-አማኒያን ብቻ የሚኖሩባትን ትግራይን መገንጠል፤ ጀብሃ/ሻዕቢያ የሰጣቸውን የሉሲፈርን ባንዲራ እያውለበለቡ እንደ ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራ ብቻቸውን የሚፈነጩባትን የአፍሪቃ ቀንድ አልባንያን/ ኮሶቮን መፍጠር መሆኑን በተለይ ላለፉት ሃያ ዓመታት በግልጽ አይተናል። ያው እኮ ዲያስፐራውን፤ “ባንክ ተከፈተ ገንዘብ ላክ፣ በትግራይ መሬት ተኮነተር…” በማለት ላይ ናቸው።
_____________
Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Accountability, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, Atrocities, Axum, ሉሲፈራውያን, ሕወሓት, ሤራ, ረሃብ, ስብሃት ነጋ, ተጠያቂነት, ትግራይ, አረመኔነት, አዲስ አበባ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ወንጀል, የጋራ ሤራ, የጦር ወንጀል, ደብረ ጺዮን, ድርድር, ጋላ-ኦሮሞ, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፍትሕ, Blockade, Debretsion, Ethnic Cleansing, Famine, Forbes, Genocide, HumanRights, Isaias Afewerki, Justice, Sebhat Nega, Starvation, Tigray, TPLF, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022
😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
👹 እንግዲህ የእነዚህ ሦስት እንጭጭ ዘንዶዎች የበላይ የሆኑት ሉሲፈራውያኑ ቦርጫም ዘንዶዎች በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የተፈጸመውን ግፍና ወንጀል በቪዲዮ ቀድተው በቅኝ ግዛታቸው ማዕከላት በ ፕሪቶሪያ እና ናይሮቢ ላይ ካሳዩአቸው በኋላ እንዲህ ብለዋቸዋል፤
“ያው፤ በእኛ ፍላጎትና ትዕዛዝ መሠረት ሁላችሁም ‘በሕዝባችሁ‘ ላይ የፈጸማችሁትን ግፍና ወንጀል ለመላው ዓለም ልናሳየው ነው፤ ስለዚህ አሁን “በድርድር ተስማምተናል፣ ይቅር ተባብለናል፣ ‘ምግቡንም መድኃኒቱንም‘ አስገብተናል…ሰላም! ሰላም! ሰላም” በሉና እስከቀጣዩ የዘር ማጥፋትና የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ጦርነት ድረስ በየቪላችሁና ሆቴላችሁ ተዝናኑ፤ ለህይወታችሁ የቀራችሁም ጊዜ ትንሽ ነው። በኤምባሲዎቻችን፣ በምግቦቻችንና በሳተላይት ጨረሮቻችን አማክኝነት አእምሮውን የምንቆጣጠረው በጉ ሕዝብ እንደተለመደው “እልልል…ሰላም! ሰላም! ሰላም!” እያለ ግር ብሎ ይወጣል። በዚህም ፍትሕንና ተጠያቂነትን ጠይቆ እናንተን ይሰቅላችኋል፤ ተጸጽቶና ከዚህ የታሪክ ምዕራፍ ተምሮም “እርስበርስ መበላላት በቃኝ!” ይላል። ይህን ደግሞ ልዑላችን ሉሲፈር አይፈልገውም። ለእኛ ለልጆችም ጥሩ ነገር አደለም፤ አሁን በቂ ደም ስለጠጣን ረክተናል፤ በኋላ ግን ደም ስለሚጠማን ቆየት እያልን የሕዝበ ክርስቲያኑን ደም ልናፈስ ዘንድ ግድ ነው። የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ተልዕኳችን ገና አልተገባደደም።”
💭 በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ይህን መልዕክት አስተላልፌ ነበር፤
“ለጽዮናውያን ወግኖቼ፤ አንድ ቀን እውነት መውጣቷ አይቀርምና፤ እራሳችሁን እንዳትጎዱ ይህን እንላለን፤ ጦርነቱን የብልግና/ ኦነግ ፓርቲ ኦሮሞዎች + ብእዴን + ሻዕቢያ + አብን + የሕወሓት ዶ/ር ደብረ ጽዮን አንጃ ነው በጋራ የጀመሩት። በዚህ ጉዳይ ላይ ካሁኑ አስቡበት!”
👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?
☆ ፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን (ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ-አማኒ፣ ግብረ-ሰዶም)
👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።
☆ ፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን
👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ‘ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽ‘ ብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ.አ.አ ከ 1837 እስከ 1843 ዓ.ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ‘ኢትዮጵያ‘ ፋንታ ‘ኩሽ‘ የሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረ–ኢትዮጵያ፣ ፀረ–ተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።
“ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]
☆ ፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን
👉 ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞ‘ትግሬው‘ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!
☆ ፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን
👉 ምክኒያቱ፦ ኢ–አማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ–አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ–ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ ‘አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊ‘ ኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!
☆ ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ዋ! ዋ!
በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።
የሕዝቡን ስነ–ልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!
👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦
– ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር
– አለመረጋጋትን መፍጠር
– አመፅ መቀስቀስ
– መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት
👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of
– Demoralization
– Destabilization
– Insurgency
– Normalization
💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያ-ሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤
______________
Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Accountability, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, Atrocities, Axum, ሉሲፈራውያን, ሕወሓት, ሤራ, ረሃብ, ተጠያቂነት, ትግራይ, አረመኔነት, አዲስ አበባ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ወንጀል, የጋራ ሤራ, የጦር ወንጀል, ደብረ ጺዮን, ድርድር, ጋላ-ኦሮሞ, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፍትሕ, Blockade, Debretsion, Ethnic Cleansing, Famine, Forbes, Genocide, HumanRights, Isaias Afewerki, Justice, Starvation, Tigray, TPLF, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022
💭 የሉሲፈራውያኑ ‘ዱላ’ ኔቶ ቀጣይ ጀብዱ፤ ኦርቶዶክስ ሰርቢያ | ከሃያ ሁለት ዓመታት በኋላ ሁሉም ለሌላ አስከፊ ጦርነት በመዘጋጀት ላይ ናቸው። በኦርቶዶክስ ኢትዮጵያ፣ ሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነቶች ጎን ለጎን ወይንም፤ ሁሉንም “በዕርቅ” ካገባደዱ በኋላ ቀጣዩ ዒላማቸው ሰርቢያ፣ አርሜኒያ፣ ግብጽ ይሆናሉ
👉 Russia back Serbia, USA/NATO back Kosovo
👉 Reminder: There is a 24 hrs ultimatum on Serbia.
According to a Serbian outlet, The president of Serbia has been given a 24-hour deadline to remove the roadblocks in northern Kosovo by 5 countries. Some say 10 hours or so are left…
💭 Kosovo has been under UN and NATO administration since a 78-day NATO-led air war that halted a Serb crackdown on ethnic Albanian separatists in 1999.
Kosovo’s Serbs, who have boycotted Kosovo’s public institutions, have warned of secession of the Serb-dominated north if Kosovo gains independence.
Christian church set in flames by Albanian Muslim Fanatics 2004. Killing of non-muslims is legitimate. The crosses are still fallen – not in Iraq, in Europe. It was just one of nearly 200 destroyed or desacrated churches and monasteries. There is growing concern that Kosovo, a disputed region in the southern province of Serbia, is emerging as a bastion of radical Islam. 90 percent of Kosovo’s population is ethnic Albanian Muslims. Serb Christians, for who Kosovo is an ancestral homeland and the site of many important Serbian Orthodox churches and monasteries, make up roughly 10 percent of the population. Kosovo is part of Serbia but majority of Albanian Muslims want independence.
Kosovo-Metohija is the cradle of the Serbian Orthodox church and of Serbian culture. The towns, cities, and villages all have Serbian names from the medieval period when it was part of Serbia. The oldest Serbian Orthodox churches are located in Kosovo. Albanian settlement and colonization during the Ottoman Turkish period could not erase its Serbian heritage. Moreover, Kosovo-Metohija was never a part of Albania. In fact, there had never been an Albanian state until 1912.
In Kosovo, the small Jewish population was ethnically cleansed out of Kosovo in 1999 along with Kosovo Serbs and other non-Albanians after NATO troops occupied the Serbian province. The Kosovo Jews fled to Belgrade. There are no more Jews living in Kosovo today, which is under NATO military occupation. So the islam is getting closer to Europe step by step – but in this case the eyes of the UN are watching it.
💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate. US/NATO Kosovo created State to protect Muslims good. After Ukraine they’re preperaing to attack Orthodox Serbia, again!
💭 Top 10 Countries With the Largest Orthodox Christianity in the World | በዓለም ላይ ብዙ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ምዕመናን ያሏቸው ፲ ምርጥ አገሮች
______________
Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: Addis Ababa, Anti-Ethiopia, Atrocities, Axum, ሉሲፈራውያን, ሤራ, ረሃብ, ሩሲያ, ሰርቢያ, ትግራይ, ናቶ, አሜሪካ, አረመኔነት, አዲስ አበባ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኦርቶዶክስ ክርስትና, ኮሶቮ, ወንጀል, የጦር ወንጀል, ግፍ, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፍትሕ, Blockade, Ethnic Cleansing, Genocide, Kosovo, NATO Serbia, Russia, Starvation, Tigray, USA, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022
💭 በኒው ዮርክ ከተማ መንገዶች ላይ የሚቀርብ ምግብ
______________
Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: መንገድ, ምግብ, ኒው ዮርክ, አይጥ, ዶሮ, Chicken, Eating, Food, Mouse, New York, Street, USA | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022
💭 የሆሊውድ ተዋናይ ቲም ሮቢንስ ባለፉት ሁለት ዓመታት ከኮቪድ ወረርሽኝ በተያያዘ ሲደረጉ የነበሩትን መዘጋጋቶችን፣ የግዳጅ ጭምብሎችን፣ የክትባት ግዴታዎችን እና መለያየትን በማክበሩና እንዲተገበሩም ቅስቀሳ በማድረጉ ዛሬ ተጸጽቷል።
💭 Academy Award-winning actor Tim Robbins recently joined Russell Brand’s podcast to explain his personal transformation over the course of the Wuhan coronavirus (COVID-19) plandemic. In the beginning of the mass hysteria, Robbins bought into every COVID-19 narrative that was offered up by the corporate media and the government of California.
Tim Robbins admits to being played and used
Living in Los Angeles at the time, Robbins complied with strict government edicts, home arrest, isolation orders, contact tracing, and the dehumanization and mental illness that came along with social distancing and gathering restrictions. When the government discriminated against people of faith and shut down churches and small businesses, he complied. When the government wanted to mock family sovereignty with insidious mask mandates, he complied.
“I bought into it. I was masking everywhere. I was keeping my social distance. I was adhering to the requests made of me, and I felt angry at people that didn’t do that,” Robbins told Brand.
Robbins believed that locking the population down for so-called vaccines was virtuous, and he expressed hatred toward anyone who didn’t submit to the jabs and all the mandates. When a so-called vaccine was unleashed, he got on board with vaccine mandates, vaccine passports and the segregation of those who didn’t consent.
He is publicly apologizing for his actions, now. Today, he regrets complying with lockdowns, forced masks, vaccine mandates, segregation and all the other dehumanizing acts that were carried out in the name of public health and safety. Robbins said his personal experiences were at odds with what he was being told by the media and the government. His eyes were finally opened when he traveled to Britain. There, he “noticed a lot of people were not adhering again to these requests made by their government.”
“I thought, well, they’re going to have a hard day coming up, that there will be some serious death here,” Robbins said. “When I saw that there wasn’t a huge death rate [in Britain], after I witnessed personally what was happening, I started to wonder more and more about what we were being told and whether it was true or not.” Those who fought for freedom ultimately changed his mind.
Lockdown-loving elites and force-vaccine tyrants FAIL to apologize and repent
California is led by a petty tyrant – Gavin Newsom – who suspended the rule of law in 2020 and dictated via executive order. Newsom used terror to shut down small businesses and churches, while demanding all residents of California abide by stay-at-home orders. The Hollywood elite promoted the lockdowns and vaccine passports, while people’s livelihoods, careers and education hung in the balance. Newsom shut down schools and abused kids with mask mandates, subverting the will of the parents and mocking the sovereignty of the family unit. The California government and county leadership threatened the medical privacy and body autonomy rights of individuals, while subjecting their minds to mental illness and compliant group-think that perpetuated government tyranny, child abuse and spiritual oppression. California continued to threaten pastors, restaurant owners and parents, while Republican state leaders around the country fought for freedom and human dignity.
Newsom went on to mock the “unvaccinated” as “drunk drivers” while promoting vaccine passports that locked them out of society. Los Angeles Mayor Eric Garcetti targeted the unvaccinated and told them they would lose their jobs.
“I heard people saying [during the pandemic], ‘If you didn’t take the vaccine and you get sick, you don’t have a right to a hospital bed,’” Robbins told Brand. “It made me think about returning to a society where we care about each other. Your neighbor would be sick, and you’d bring over some soup. It didn’t matter what their politics were, you’re their f—ing neighbor.”
He continued: “You go from someone that is inclusive, altruistic, generous, empathetic, to a monster, where you want to freeze people’s bank accounts because they disagree with you. That’s a dangerous thing. That’s a dangerous world that we’ve created. And I say ‘we,’ because I was part of that. I bought into that whole idea early on.”
When will more Hollywood elites come forward and apologize for their cruel hatred toward the healthy, the free, the brave, the “unvaccinated?” When will the elites repent for supporting the destruction of society, of humanity? Those who complied early on gave power to these monsters, and those who refuse to speak up and hold these abusers accountable today continue to give power to these monsters.
👉 Courtesy: NaturalNews
______________
Posted in Ethiopia, Health | Tagged: ህዋስ, ሆሊውድ, መዘጋጋት, ማጭበርበር, በሽታ መከላከያ, ተዋናይ, ቲም ሮቢንስ, ነቀርሳ, ኢትዮጵያ, ክትባት, ኮሮና, ኮቪድ19, ወረርሽኝ, ዘረመል, የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ, የሕይወት ቅንጣት, ዲ.ኤን.ኤ, ዶክተሮች, ጤና, ጭካኔ, Cancer, Cheating, Corona, Coronavirus, Covid, COVID19, Depopulation, DNA, Doctors, Ethiopia, Genocide, Health, Hollywood, Immunity, Injection, Lockdowns, mRNA, Pfizer, Regret, Tim Robbins, Vaccination, Vaccine, Vax | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022
✞ የሰርቢያ ፓትርያርክ የሰርቢያን እየሩሳሌም ኮሶቮን እንዳይጎበኙ ተከለከሉ ✞
✞ The authorities in Pristina have decided to ban His Holiness Patriarch Porfirije of the Serbian Orthodox Church from making his planned visit to Kosovo today through Wednesday.
The Serbian primate had planned to visit the ancient Patriarchate of Peć, Visoki Dečani Monastery, and other holy sites. The ban was announced yesterday evening.
Both the Patriarchal office and the Diocese of Raška and Prizren in Kosovo have issued responses.
The office of Pat. Porfirije states:
His Holiness the Serbian Patriarch Porfirije received with astonishment the news that the authorities in Pristina today forbade him to travel to the Peć Patriarchate, which is the first and centuries-old seat of the Serbian Orthodox Church and the monastery in which the Patriarch is the abbot, in the days before the great feast of the Nativity of Christ, which is being celebrated by the entire Christian world.
Patriarch Pofririje does not give up his intention to serve the Divine Liturgy in the Patriarchate of Peć and expects that this extremely discriminatory decision will be repealed and that the trampling of the human rights and religious freedoms of Orthodox Serbs living in the Province, on the land of their ancestors, where the Serbian people have lived continuously for at least fifteen hundred years, will be stopped.
His Holiness Patriarch Porfirije prays to God for peace and goodwill among all people, and especially prays for peace to prevail between Serbs and Albanians in Kosovo and Metohija, where they have lived together for centuries.
And the Diocese of Raška and Prizren states:
The Serbian Orthodox Raška-Prizren Diocese with its clergy, monks and faithful people received with astonishment and deep disappointment the news that the authorities in Priština today did not approve the planned visit of His Holiness the Serbian Orthodox Patriarch to Kosovo and Metohija in the period between 26-28. December. It was planned that in addition to his patriarchal monastery (in Peć), the Patriarch planned also visit Visoki Dečani Monastery, our faithful people in Orahovac and Gračanica.
As stated in the Communique of the Cabinet of His Holiness, this is a discriminatory decision that once again confirms the threat to the human and religious rights of our people in this region, because the Serbian Patriarch is also the Archbishop of Peć and he wanted to make a pastoral visit in order to visit his people and holy places in the days before the joyous Feast of the Nativity of Christ. Our Patriarch has repeatedly appealed on peoples of all faiths to live in peace and mutual respect and during his recent enthronement in Peć, he once again called for peaceful coexistence of Serbs and Albanians in Kosovo and Metohija.
Unfortunately, the authorities in Priština have been continuing for weeks with rhetoric aimed at criminalizing the entire Serbian people, and even harassing the Church, although the Church only went public with calls for peace and demands for the respect of its rights. Recent interviews of Mr. Kurti in which he openly attacked and unfairly accused the Serbian Orthodox Church, various proscription lists published by members of the Kosovo Assembly in which the Serbian Orthodox Church is mentioned as a kind of extremist organization, as well as constant attempts to drag our Church into the political narrative, cause serious concern. During the time of the current Kosovo Government, inter-ethnic relations have worsened considerably, the relations between Kosovo institutions and our Church, on which we have worked for years in the spirit of cooperation and dialogue, have never been at a lower level. Rhetoric displaying open ethnic hatred towards everything Serbian and Orthodox deeply threatens to take us all twenty years back. This situation does not lead to a better future not only for the Serbs, but also for the Kosovo Albanians and other communities in Kosovo and Metohija.
In recent weeks, while the latest crisis in the north of Kosovo has emerged, the SOC has not made any political statements because we are not a political organization, and our Diocese has publicly called for peace, restraint and solving of all problems through dialogue. This is what we are doing this time too by appealing to everyone to show responsibility in this situation and preserve peace and restraint, not using any form of violence or aggressive rhetoric. We especially expect the international representatives to do everything in their power to prevent the current crisis from escalating and to stop what the Serbs in Kosovo rightly perceive as open persecution.
The rights of all citizens, regardless of their origin, must be adequately protected, which unfortunately has not happened in Kosovo and Metohija, where for the last 23 years we have been continuously facing with discrimination on an ethnic basis, belligerent political rhetoric which threatens the safety of our believers as well as the SOC religious and cultural heritage. This happens amid the open disrespect for court decisions, laws and selective application of justice by the Kosovo institutions. It is unfortunate that this behavior continues and even intensifies during the Christmas holidays. The latest illegal and utterly uncivilized action against the Serbian Patriarch represents the culmination of arrogance, which threatens further deterioration of inter-ethnic relations.
Therefore, we pray to Christ, the only true Peacemaker, that in these days when we prayerfully observe and celebrate His Birth, reason and peace prevail over madness and cries for violence, so that all citizens in Kosovo and Metohija may live peacefully and safely and that all existing problems may be solved in spirit respecting the basic human and religious rights of all people living here.
👉 Courtesy: OrthoChristian.com
💭 History of Kosovo up to 1918
In medieval times, Kosovo was part of the original Serbian kingdom. Together with some neighboring areas, Kosovo entered the annals of history as Stara Srbija, or Old Serbia. The Serbian rulers from the 12th century onward built churches, monasteries, and fortresses in the area, such as those at Gracanica, Decani, Pec, and Prizren. These kings also competed for territory with the neighboring Byzantine and Bulgarian Empires.
Kosovo is called the cradle of Serbian civilization because an important battle took place there in 1389. The Nemanja dynasty had died out shortly after its peak during the impressive reign of Emperor Dusan (r. 1331-1355). When the Ottoman Turks continued their push north and west from their foothold in Europe, they still faced determined resistance, however, from Serb forces and their allies, led by a prince named Lazar Hrebeljanovic.
The battle on June 28, 1389, at a site known as the Field of Blackbirds just outside today’s Pristina, brought disaster to the Serbs. Although a semi-independent Serbian state would survive for another seventy years, this battle was the beginning of a long period of occupation and foreign domination for the Serbs.
The date of the battle has, paradoxically, become the single most important red-letter day in Serbian history. The Serbs grew increasingly proud of their tradition of resistance to the Turkish invaders, who were Muslim. As memorialized and mythologized–to this day–in Serbian epic poetry, folk songs, and nationalist histories, the Serbs saw themselves as the bulwark of Christendom that had blunted the force of the Ottoman invasion. The Ottomans went on to capture Bosnia, Hungary, and much of Croatia, and they besieged the great central European city of Vienna twice. But the significance of the Serbian pride in resistance to the Ottomans is more than just military and nationalist; it also reflects the “crusading” mentality so common in Europe in the Middle Ages. Christian Europeans often cooperated in land and sea campaigns against the Turks, whom they regarded as infidels. The Europeans had also mounted bloody invasions of the Holy Land a few centuries earlier during the Crusades, ostensibly fighting a holy war to liberate the area from the rule of Muslims.
It is important to note that in 1389 the Serbs were assisted by the Albanians in the Battle of Kosovo. The Albanians were also Christians. After suffering defeat by the Ottoman army, many Albanians gradually converted to Islam, as did other Europeans in Bosnia and Bulgaria.
This famous battle symbolizes the survival of the Serbian culture and language during the centuries of Ottoman rule. This survival was due in part to the Ottoman style of rule, which was usually rather indirect and did not aim at the assimilation of its conquered peoples. But it was also due to the structure and intellectual feats of the Serbian Orthodox Church. The church played an important administrative role under the Ottomans and kept alive a sense of Serbian identity, unity, and territorial claims. Thus, the Battle of Kosovo stands in Serbian history and culture as a symbol of suffering, of the struggle against invaders, and of cultural survival against the odds.
______________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Addis Ababa, Anti-Ethiopia, Atrocities, Axum, ሉሲፈራውያን, ሤራ, ረሃብ, ሩሲያ, ሰርቢያ, ትግራይ, ናቶ, አሜሪካ, አረመኔነት, አዲስ አበባ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኦርቶዶክስ ክርስትና, ኮሶቮ, ወንጀል, የጦር ወንጀል, ግፍ, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፍትሕ, Blockade, Ethnic Cleansing, Genocide, Kosovo, NATO, Russia, Serbia, Starvation, Tigray, USA, War Crimes | Leave a Comment »