Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2022
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 23rd, 2022

The Moment Antichrist Zelenskiy Flew over Berlin, Climate Activists Hold Grinch-themed Protest & Cut Top off Iconic Berlin Christmas Tree

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

🛑 የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ በበርሊን ሰማይ ላይ ሲበር፣ የአየር ንብረት ተሟጋቾች ዝነኛውን የበርሊንን የገና ዛፍ ቆርጡት።

💭 Climate activists decapitate prominent Berlin Christmas tree

Last Generation climate activists calling for tougher government action to combat the global climate crisis sawed the top off a Christmas tree at the Brandenburg Gate. Police said they attended the scene and took action.

Climate activists in Germany chopped the top off a famous Christmas tree outside Berlin’s Brandenburg Gate on Wednesday in the latest in a series of public stunts.

Members of the group Last Generation used a cherry picker to reach the top of the 15-meter-high (50-foot) Nordmann fir.

They then cut off the top of the tree and unfurled a banner that read: “This is just the tip of the Christmas tree.”

“So far we’re seeing only the tip of the underlying disaster in Germany,” said one of the activists, Lilli Gomez, in a statement.

“While all of Germany spends the week getting the best gifts from the biggest stores, others are wondering where they will get their water to drink after droughts and floods have destroyed their crops.”

👉 Source: AP

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Africa, GMOs, Western Interests and the Gates Foundation

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

🛑 አፍሪካ የጄኔቲክ ምህንድስና እና የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ተቋም/ ፋውንዴሽን

💭 በመላ አፍሪካ ሎቢስቶች፣ በጎ አድራጊዎች እና ነጋዴዎች አህጉሪቱን በዘረ መል ምህንድስና የተሻሻሉ እህሎችንና ምግቦችን ለመክፈት ተግተው እየሰሩ ነው። እነዚህ የ666ቱ እህሎችና ምግቦች ለሁለቱ የአፍሪካ ታላላቅ ችግሮች፡ ለረሃብ እና ወባ ተዓምራዊመፍትሄ ሊሰጡ እንደሚችሉ ይከራከራሉ።

የንቅናቄው ዋነኛ ደጋፊ ከሆኑት መካከል አንዱ የሆነው ቢል ጌትስ ከዓለማችን ባለጸጎች አንዱ እና በታሪክ እጅግ ጠንካራ የበጎ አድራጎት ድርጅት መስራች ነው። ፊልሙ የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በአህጉሪቱ በድብቅ ለሚደረጉ የጄኔቲክ ሙከራዎች ዋና ገንዘብ ሰጪ እንዴት እንደሆነ ያሳያል።

በዘረ መል ምህንድስና የተሻሻሉ እህሎችና ምግቦችበጣም አደገኛ ፣ የሰው ህይወትንና ጤናን የሚጎዳ፣ ተፈጥሮን የሚያበላሹ እንኳን ለሰው ለእንስሳ መቅረብ የሌለባቸው ናቸው። ይህ እኵይ የምግብ፣ መድሃኒትናክትባት ዘመቻ አሁን በተለይ በአፍሪቃ ሕዝቦች ላይ ያነጣጠረ ነው።

ዛሬ የወጣው መረጃ እንደሚጠቁመን ግማሽ ዓለምን የበከለው የኮቪድ ክትባት አምራቹ የፋይዘር ኩባንያ አጋር የ“ቢዮንቴክ” ኩባንያ በኤም.አር. ኤን. / mRNA መርዛማ ቅመም የተዘጋጀውን ክትባት ለማላሪያ በሽታ መጠቀም እንደሚችል አሳወቀማላሪያእህህ አፍሪቃ መጡልሽ፤ በኮቪድ ወረርሽኝ ምንም ጉዳት ያልደረሰበትንና የተከታቢውም ቁጥር በጣም ዝቅተኛ የሆነውን የአፍሪቃ አህጉርን በማላሪያ ክትባት በኩል አዲስ የአውሬው ዘርሊያደርጉት አቅደዋል።

በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነትም የዚሁ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ነው። ከከሃዲው ፋሺስት ኦሮሞአገዛዝ ጋር በማበር በዕቅድ በሕዝባችን ላይ ጦርነት ከፈቱበት ለከፍተኛ ችግር አበቁት፤ መንገድ ይከፈት እርዳታ ይግባ አሉ፤ አሁን የተራበውን፣ የታመመውንና አማራጭ ያጣውን ሕዝቤን፤ “ያመጣልንህን ምግብውሰድ፣ ክትባቱንም ተከተብአሉት። በእርዳታ መልክ ስለሚገባውም የዩክሬይን ስንዴ የተበከለ (GMO)እንዳይሆን ከፍተኛ ስጋት አለኝ። ስንዴውን ትንሽ እያስቀሩ በጎተራ ይደብቁት ጊዜው ሲደርስ በአግባቡ እናስመረምረዋለን።

🔥“ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”

👉 Courtesy: DW Germany

💭 Across Africa, lobbyists, philanthropists and businesspeople are working to open up the continent to GMOs. They argue that GMOs can provide a miracle solution to two of Africa’s biggest problems: famine and malaria.

One of the main supporters of the movement is Bill Gates, one of the world’s wealthiest individuals and founder of the most powerful philanthropic foundation in history. The film shows how the Bill & Melinda Gates Foundation became the main funder of genetic experiments underway on the continent.

Discreetly and beyond the reach of critical voices, scientists are conducting research on the genetic modification of cassava plants and mosquitoes as a solution to the malaria problem.

The role of the EU here is an ambiguous one: Whereas the bloc was initially skeptical about genetic engineering because of the potential risks to health and the environment, now the EU is working together with the Microsoft founder’s nonprofit conducting experiments that would be banned in Europe.

Genetic modification in Africa is about power, but it is also about money. And this puts the Bill & Melinda Gates Foundation in the firing line: by financing genetic engineering experiments in Africa, the organization is playing into the hands of big western agribusiness.

“Africa, GMOs and Western Interests” shines a light on the brave new world of philanthrocapitalism, where humanitarian aid has a stubborn aftertaste of business, famine programs are often a pretext to introduce GMOs and public investments can serve private interests.

______________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

On Christmas Eve, Satan Biden Receives a Cross From Antichristi Zelenskiy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

💭 በፈረኝጆች ገና ዋዜማ፣ ሰይጣን ባይደን ከክርስቶስ ተቃውማዊ የኩክሬይን ፕሬዚደንት ዘለንስኪ መስቀል ተቀበለ። ዘለንስኪ አይሁድ ነው።

🛑 ዘሌቢደንስኪይ

😈 የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ የዩክሬናዊውን የውትድርና መስቀል ክብር ለባይደን ሰጠው።

  • ጆ ባይደን በጥያቄ እና መልስ ወቅት ደጋግሞ ሲያንሾካሾክ ሰዎችአስጨናቂየሚል ስያሜ ሰጥተውታል
  • የካንሳስ ሰው ፕሬዘዳንት ጆ ባይደንን ፀረ ክርስቶስብሎ ጠራው
  • ባይደን፤ “እንደገና የተወለድኩ ሰይጣን እንደሆንኩ ሰዎች ቢያስቡ ግድ የለኝም!” ብሏል
  • የሩስያ ቲቪ ክርክር፤ “ዘሌንስኪ የክርስቶስ ተቃዋሚነው ወይስ ትንሽ ጋኔን‘”

🛑 ZELEBIDENSKIY

😈 Ukraine President Volodymyr Zelensky gave Biden the Ukrainian CROSS for military merit.

  • ☆ Joe Biden labelled ‘Creepy’ as he whispers repeatedly during Q&A
  • ☆ A Kansas man called President Joe Biden the “AntiChrist”
  • ☆ Biden says: ‘I don’t care if you think I’m Satan reincarnated’
  • ☆ Russian TV Debates Whether Zelensky Is the ‘Antichrist’ or a ‘Small Demon’

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አባታችን አቡነ አረጋዊ ሆይ፤ ደብረ ዳሞ እንዴት ሰነበተች? ስጋውያኑ እኮ ረስተዋታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

❖ “ተዋሕዶ ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ስለ ጽዮን ዝም አልልም!” የሚለውን ጨምሮ ሁሉም እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ጸጥ፣ ጭጭ ዝም ብለዋል። ሕወሓቶች ሕዝቤን ለአውሬ አስረክበው በየአገራቱ በመንሸራሸር ላይ ናቸው፤ ከአክሱም ጽዮናውያን ጨፍጫፊዎች ከሆኑት አርመኔ ጋላኦሮሞዎች ጋር፤ “ላሳኩት የጭፍጨፋ ተልዕኳቸው” የወይን ጠጅ እና ዊስኪ ብርጭቆዎችን እያጋጩ በመንፈጨት ላይ ናቸው። አባቶችካህናት መምህራን ወዘተ የተባሉት ግብዞች ደግሞ ስለ አክሱም ጽዮን ልጆች፣ ስለ አቡነ አረጋዊ ወዳጆች በየቀኑ ወጥተው ከመጮኽና ለሰመዓትነት የበቁትን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችም በአግባቡ ከማሰብ ይልቅ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ እየደረሰ ያለውን ግፍና ሰቆቃ ለማስረሳት በግራኝና አማካሪዎቹ ሌላ አዲስ አጀንዳ ይዞ የመጣውን ዮናታንየተሰኘ ውዳቂ ፓስተር “እንከሳለን” በማለት ከተደበቁበት ዋሻ ወጥተው በመወራጨት ላይ ናቸው። አይይይ! 😠😠😠 😢😢😢 መቼስ እኛን ሊያታልሉን ይችሉ ይሆናል አግዚአብሔርን እና አቡነ አረጋዊን ግን በጭራሽ ሊያታልሉ አይችሉም፤ ሁሉም ነገር በቪዲዮ ተቀርጿል።

በታሪካዊው የደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን፣ የደገፈውንና እስካሁን ድረስ ሁሉንም ነገር ደባብቆ የቆየውን ሁሉ እግዚአብሔር አምላክ በቅርቡ ይበቀለዋል።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የአቡነ አረጋዊን ልጆች በሕብረትጨፈጨፏቸው፣ ታሪካዊውን የደብረዳሞ ገዳምም አወደሙት

💭 ምስሉ እና ጽሑፉ ጥር ፳፻፲፫ ዓ.ም ላይ የቀረቡ ነበሩ።

😈 የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

😈 “የሉሲፈራውያኑ ሤራ የተጀመረው እነ አረመኔው መሀመድ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወደ ዛሬዋ ትግራይ “ተሰድደው” እንዲገቡ ከተደረገበት ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ነበር። ከዚያ በደረጃ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ፣ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሃዴግ በኩል አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

💭 Almost Every Monastery & Religious School in Tigray Has Been Destroyed by The Fascist Oromo Regime

💭 Attacks on One of The World’s Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቃ

  • Ethiopia / ኢትዮጵያ
  • Debre Damo/ደብረ ዳሞ

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱምጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረጽዮን፣ ፀረአቡነ አረጋዊ፣ ፀረአቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia’s oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church (6th century), with heavy artillery. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawi (also called Za-Mika’el ‘Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the Monastery.

💭 History repeats itself:

🔥 Amharas & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Abiy Ahmedl is doing the same evil now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

  • 😈 Menelik ll: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Haile Selassie: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Mengistu Hailemariam: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Abiy Ahmed Ali ´= Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

✤✤✤ [Galatians 5:19-21]✤✤✤

“Now the deeds of the flesh are evident, which are: immorality, impurity, sensuality, idolatry, sorcery, enmities, strife, jealousy, outbursts of anger, disputes, dissensions, factions, envying, drunkenness, carousing, and things like these, of which I forewarn you, just as I have forewarned you, that those who practice such things will not inherit the kingdom of God.”

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: