Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2022
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December, 2022

Former Pope Benedict XVI Dies on the Monthly Feast Day of St. Uriel The Archangel | R.I.P

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

Pope Emeritus Benedict XVI has died, the Vatican has announced. He was the first pontiff to resign in some 600 years.

He died aged 95. A statement from Vatican spokesman Matteo Bruni said: “With pain I inform that Pope Emeritus Benedict XVI died today at 9:34 in the Mater Ecclesia Monastery in the Vatican.

የቀድሞው የሮማ ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ በነዲክቶስ ፲፮/16ኛ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ዑራኤል ወርሐዊ ክብረ በዓል ዕለት አረፉ። ትሁት እና በጎ ሰው ነበሩ፤ ፈሪሳዊው ሌቀ ጳጳስ ፍራንሲስኮ መፈንቅለ ቫቲካን አድርገው ነው ጳጳስ የሆኑት። ኢትዮጵያዊው የተሳለበትን አርማ ለብሰው ሲያግለግሉ የነበሩትን የሌቀ ጵጳጳስ በንዲክቶስን ነፍሳቸውን ከቅዱሳኑ ጋር ይደምርላቸው።

💭 የዓመቱ በጣም አስደንጋጭ የዝነኞች ሞት

ዛሬ በሚገባደደው የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት በተለይ ባለፉት ቀናትና ሳምንታት እነዚህ የዓለማችን ታዋቂ ግለሰቦች አርፈዋል፤

  • ሊቀ ጳጳስ በነዲክቶስ
  • የእግር ኳሱ ፔሌ
  • ተዋናይ ሲድኒ ፖይቴ
  • ተዋናይ ኦሊቪያ ኒውተን ጆን
  • ተዋናይ ክርስቲ አልይ
  • ተዋናይ አንጀላ ላንስበሪ
  • ተዋናይ ጄሪ ሊ ልዊስ
  • ተዋናይ ቤቲ ዋይት
  • ተዋናይ ቦብ ሳገት
  • ተዋናይ አና ሄች
  • ተዋናይ ቻድዊክ ቦስማን
  • ሙዚቀኛ አሮን ካርተር
  • ሙዚቀኛ ክሪስቲ ማክቪ
  • ሙዚቀኛ ሚትሎፍ
  • ሙዚቀኛ ማክሲ ጃዝ
  • ሙዚቀኛ ኩሊዮ
  • ጋዜጠኛ ባርባራ ዋልተርስ
  • ጋዜጠኛ በርናርድ ሾው
  • ፋሽን ዲዛይነር ቪቪያን ዌስትውድ
  • ንግሥት ኤልሳቤጥ ዳግማዊት
  • ፖለቲከኛ ሚኻሂል ጎርባቾቭ
  • ፖለቲከኛ ሺኒዞ አቤ
  • ፖለቲከኛ ማድሊን ኦልብራይት
  • የፕሬዚደንት ትራምፕ የቀድሞ ባለቤት ኢቫና ትራምፕ

ወዘተ…

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

What Does Elon Musk Want to Tell Us with The “I’m Not Brainwashed!!„ Tweet?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የትዊተር እና ቴስላ ባለቤት ኢለን ማስክ አእምሮዬ አልታጠበም!!” በሚለው ትዊቱ ምን ሊነግረን ይፈልጋል?

👉 ምስሉ ላይ፤

  • የግብረሰዶማውያን ባንዲራ
  • የእስላም/ሉሲፈር ግማሽ ጨረቃና ኮከብ
  • የአሜሪካ ባንዲራ
  • የኮሚኒስቶች ማጭድና መዶሻ
  • የክትባት መርፌና የፊት ጭንብል
  • የጥቁር ህይወት ዋጋ አለው !!
  • ፌሚንስቶችአርማ
  • የመገናኛ ብዙኃን
  • ማህበራዊ ሚዲያ

💭 ቡድን ቍ. ፩፤

‘ውደዱ’፤ እሺ! ፥ ‘ጥሉ’ ፤ እሺ! ‘ለስለፍ ውጡ’፤ እሺ! ፥ ‘ጩኹ!’፤ እሺ! ፥ ዝም በሉ’፤ እሺ! ፥ ‘ይሔን ብሉ፣ ይሔን ጠጡ፤ እሺ! ፥ ‘ሳቁ ዝፈኑ’ እሺ! ፥ ‘የሉሲፈርን ባንዲራ አውለብልብ’፤ እሺ! ፥ ‘ተሳደቡ’፤ እሺ! ፥ ‘ሰላም፣ ሰላም’ በሉ’ ፤ እሺ! ፥ ‘ክተት ክተት በሉ፤ አካኪ ዘራፍ! በሉ፣ ጦርነት፣ ጦርነት’ በሉ፣ ዝመቱ፤ እሺ! ፥ ‘ግደሉ’፤ እሺ! ፥ ‘አልቅሱ፤ እርርርይ ን’ እሺ!

  • 👉 ቡድን ቍ. ፩ ፤ ፰፭/85 % የሚሆነው ሁሌ እሺ!’ ባይ ፣ ሁሌ ታዛዥ ባሪያ የሆነ፤ በራሱ ላይ የማይተማመን፣ እንዲሁም ቡድን ቍ. ፫ የሚመክረውን፣ የሚጠቁመውንና የሚያስጠነቅቀውን የማይሰማና የማያይ ስብስብ ነው።
  • 👉 ቡድን ቍ. ፪፤ ፲/10 % የሚሆነው ሳጥናኤል የራሱ ሰው አድርጎ የፈጠረው እንሽላሊት/ሬፕትሊያን ነው። ይህም በስጋ ሕግና ሥርዓት የሚኖር ሉሲፈር የሰጠውን እውቀትና ጥበብ እየተጠቀመ የሚፈጥር፣ ቀያሽ መሪና ጠያቂ፤ ደም መጣጭ በሌላው ላይ ጥገኛተውሳክ የሆነ፤ የቡድን ቍ. ፩ን ሞኝነት፣ ስንፍና እና ድክመት ተጠቅሞ ቡድን ቍ. ፫ን እያሳደደና እየተዋጋ ሳጥናኤልን በምድር ላይ ለማንገሥ የሚመኝ የምኞት ስብስብ ነው።
  • 👉 . ፫፤ ፭/5 % የሚሆነው ደግሞ መለኮታዊ ተልዕኮ ያለው፣ የአምላኩንና የራሱን ሥራ ብቻ የሚሠራ፣ በሰዎች ላይ ጥገኛ ያልሆነ፣ በራሱ የሚተማመን ታዛቢ። አባታችን አባ ዘወንጌል “አሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው” ያሉን እዚህ ቡድን ውስጥ ነው የሚገኘው።
  • The flag of Sodom
  • Islamic/Lucifer Crescent Moon and Star
  • American flag
  • Communist hammer and sickle
  • Vaccination needle and face mask
  • Black Lives Matter!!
  • The logo of ‘Feminists’
  • The Medias
  • Social media

💭 Elon Musk Wears Satanic Costume with Baphomet on it For Halloween

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Bring The Three Genocide Co-Conspirators; Isaias Afewerki, Debretsion & Abiy Ahmed to Justice!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 30, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 After they’ve accomplished their evil plan to exterminate over a million Axumite Christians, the genociders congratulate each other with a celebratory hug.

Islamic Jihadists in ✞ Christian Axum

🛑 Population Engineering, Ethnic Cleansing, & Mass Deportations

Where are all the hundreds of thousands of Muslim-Oromo „Prisoners of war„ who were kept in Mekelle? Did they send them to the countryside of Tigray to replace the massacred Christians?

🔥 787 Days of #TigrayGenocide

  • ⚠️800,000+ Killed
  • ⚠️120,000+ Raped
  • ⚠️5.6+ Mil. Starved
  • ⚠️2.2+ Mil. Uprooted

After the so-called “Pretoria Peace agreement” between the fascist Oromo regime of Ethiopia and TPLF had been signed two months ago, evils Abiy Ahmed Ali and Debretsion Gebremikael had allowed the barbaric soldiers of Isaias Afewerki’s Eritrea to massacre more than 3000 Tigrayan civilians in a single week in the neighborhoods of Enda Mariam Shewito and Endabagerima, Adwa.

Here are some of the civilian victim names, who were identified so far, let’s pay attention to their names, let’s remember them; all CHRISTIANS:

😈 ሶስቱ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተባባሪ ሴረኞች፤ ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ደብረፂዮን እና አብዮት አህመድ ለፍርድ መቅረብ አለባቸው።

ከአንድ ሚሊዮን በላይ የአክሱማውያን ክርስቲያኖችን የማጥፋት እኩይ እቅዳቸውን ከጨረሱ በኋላ፣ የዘር ማጥፋት አድራጊዎቹ ያፈሰሱት የንጹሐን ደም የሞላውን ጽዋቸውን ከፍ እያደርጉ በእንኳን ደስ አላችሁ/አለን መንፈስ በሞቅታ ተቃቀፉ። አዎ! ላለፉት አራት ዓመታት ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ደብረጽዮን ለአንድም ቀን ግኑኝነት አቋርጠው አያውቁም። ምናልባትም ደብረጽዮን ወይ ናዝሬት ወይ በጂቡቲና በደቡብ ሱዳን ነበር ይኖር የነበረው። የአልክሆልና እፅ ሱሰኛው ጌታቸው ረዳና አጋሮቹም እንደዚሁ። እንደ ደብረጽዮን ከፍተኛ የሕክምና አገልግሎት የሚሻ ግለሰብ ይህን ሁሉ ጊዜ በቆላ ተንቤን ዋሻ ውስጥ ሊቆይ አይችልም። በጭራሽ!

እስላማዊ ጂሃዳውያን ✞ በክርስቲያን አክሱም ውስጥ

🛑 የህዝብ ምህንድስና፣ የዘር ማጽዳት እና የጅምላ ማፈናቀል

በመቀሌ ታስረው የነበሩት በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የሙስሊምኦሮሞ “ምርኮኞች” የት አሉ? የተጨፈጨፉትን ክርስቲያኖች ለመተካት ወደ ትግራይ ገጠር ልከው ይሆን? ሁሉንም በዕቅዳቸው መሠረት ፈጽመውታል፤ ተናብበው እየሠሩ ነበር/ናቸው። የትግራይንና አማራን ወጣት ወዲህ ወዲያ እያሉ ሲጨርሷቸው፤ ደቡባውያኑን ጋላኦሮሞዎችን ግን በምርኮኛ መልክ ሰብስበው ወደ መቀሌ ወሰዷቸው። አዎ! ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የፈጸመውን ከባድ ወንጀል ሁሉ ዛሬ አርመኔዎቹ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ደብረጽዮን እና ኢሳያስ አፈወርቂ በሁለት ዓመታት ብቻ ፈጽመውታል። መረሸን የሚገባቸው ከሃዲዎች ናቸው! በዓለም ታሪክ በዚህ ዓይነት አሳዛኝ ድራማ የራሳቸውንሕዝብ ለመጨፍጨፍ ከባዕዳውያን ጋር ተመሳጥረው ይህን ያህል የሠሩ እነዚህ እርጉሞች ብቻ መሆን አለባቸው። ምናልባት ከእነ ጆርጅ ቡሽ ከሳውዲ አረቢያ ጋር ተመሳጥረው በመስከረም አንዱ የሽብር ጥቃት ሦስት ሺህ የራሳቸውን ዜጋ በኒው ዮርክ ከተማ ከገደሉት ውጭ።

🔥 787 ቀናት የዘር ማጥፋት ወንጀል በትግራይ

  • ⚠️800,000+ ተገድለዋል።
  • ⚠️120,000+ ተደፍረዋል።
  • ⚠️5.6+ ሚሊየን ተርበዋል
  • ⚠️2.2+ ሚሊየን ተፈናቅለዋል/ ተነቅሏል።

በኢትዮጵያ ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ እና በህወሓት መካከል የተደረገው የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነትከሁለት ወራት በፊት ከተፈረመ በኋላ ክፉዎቹ አብይ አህመድ አሊ እና ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የኢሳያስ አፈወርቂ የኤርትራ አረመኔ ወታደሮች ከ3000 በላይ የትግራይ ተወላጆችን እንዲጨፈጨፉ ፈቅደዋል። በአንድ ሳምንት ብቻ በእንዳ ማርያም ሸዊቶ እና እንዳባገሪማ፣ አድዋ ሰፈሮች።

እስካሁን ድረስ ተለይተው የታወቁት አንዳንድ የሲቪል ተጎጂ ስሞች እዚህ አሉ ፣ ስማቸውን እናንብብ ፣ እናስታውሳቸው፤ ሁሉም ክርስቲያኖች ናቸው፡-

_______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሻዕብያ/ሕወሓት/ኦነግ ብልጽግና ዒላማ | St Gabriel Wuqyen Rock Hewn church | ውቅየን ቅ. ገብርኤል ውቅር ቤተ ክርስትያን ቆላ ተምቤን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በመላዋ ኢትዮጵያ በተለይ በትግራይ ክፍለ ሃገር የሚገኙትን ገዳማትን፣ ዓብያተ ክርስቲያናትንና ታሪካዊ ቦታዎችን ለማውደም በጋራ የተሰማሩት በሦስቱ ከሃዲና እርኩስ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች፤ በሻዕቢያ፣ ሕወሓትና ኦነግ-ብልጽግና የሚመሩት ኃይሎች ናቸው። ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው! 😠😠😠

❖ ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖

😇 “ሰለጠነ” የተባለውን ዓለም ጨምሮ ምስጢራዊውን ዓለም ሁሉ እያስደነቀ ያለው ድንቁ መጽሐፈ ሔኖክ የተጻፈበት የግእዝ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ዛሬ ፈሪሳውያኑ እነ “አቡነ” ናትናኤል፤ “ኦሮሞ” ነን ብለውና ክቡር ስጦታ፤ ትልቅ ስጦታ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን የሰሜናውያን ቋንቋ ነው አንፈልግውም፤ በሚል ድፍረትና ምስጋና-ቢስነት ቅዳሴውን አጋንንታዊ በሆነው የኦሮምኛ ቋንቋ (መተተኛ ቋንቋ ነው አትማሩ!)ለማድረግ ደፍረዋል። በተረት ተረታዊው የምኒልክ የብሔር-ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም የሰከሩት የሕወሓት ቀሳውስትስ፤ በትግርኛ ካልቀደስን ይሉን ይሆን?

በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሦስት ወር ሲቀረውና “ምርጫ” የተባለውን የሙቀት መለኪያ ለማካሄድ በሚዘጋጁበት ዋዜማ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ “ካሁን ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ በመላዋ ትግራይ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደ መደበኛ ትምህርት ይሰጥ!” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈው ነበር። ከሚሊየን በላይ የሚሆኑ የቅዱስ ያሬድን ልጆች የጨፈጨፏቸውና የተረፈውም የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ እያውለበለበ ተመጽዋች እንዲሆን ያደረጉት ከሃዲዎቹ እንዲህ ያለ ትዕዛዝ ዛሬ ለማስተላለፍ ይሹ ይሆንን? አይመስለኝም። ያኔም እኮ ትክክለኛዎቹን አጋዚያን-ተጋሩ-ጽዮናውያንን ለመለየት ወይንም ለመደለል የተደረገ እርምጃ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ሕወሓቶችን ጨምሮ ሁሉም ምንሊካውያን ጦርነቱን በጋራ ጀምረውታልና።

👉 በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት ልክ እንደጀመረ፤ “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?” በሚል ጥያቄ ሥር የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤

“የጦርነቱ ዓላማ ፤ ኢ-አማንያኑ የሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ-አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ-ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው።”

😈 ጠላታችን ዲያብሎስ ለመንፈሳዊ ሕይወት ብዙም የማይረዱንን ወይንም መንፈሳዊ ድክመት ያላቸውን(አማርኛ፣ ትግርኛ)እንዲሁም አጋንንታዊ የሆኑትን ቋንቋዎችን (ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሶማልኛ) ተጠቅሞ እርስበርሳችን እንድንጨፋጨፍ፣ ሰአራዊቱን እየላከ ያልተደቀለውን የትግራይን ሕዝብ ደቅሎ በማዳከም የኤዶማውያኑን እና የእስማኤላውያኑን የእንግሊዝኛን እና የአረብኛን ቁንቋ ከእነ ሉሲፈራዊ አምልኮታቸው ለማንገስ ሲል ነው በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በምዕራቡም በምስራቁም እርዳታ የጀመረው። የገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም የቅርስ ማውደም ጂሃዱን የከፈተባቸውም የመንፈስ ማንነታቸንና ምንነታቸውን አጥፍቶ እንደ ኦሮሞው የስጋን ማንነትና ምንነትን ለማንገስ ነው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ሁሉንም ነገር ሸፋፍኖ ምንም ነገር እንዳይታወቅበት በስልት መረጃዎችን በማጥፋት/በመሰወር ላይ የሚገኘው።

ይህ ጥቃት/ጂሃድ የጀመረው የእግዚአብሔር የሆነውንና ለመንፈሳዊ ሕይወት በዓለማችን ተወዳዳሪ የሌለውን የግእዝ ቋንቋችንን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሤራ ጠንሳሽነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋላ/ ኦሮሞ ወራሪዎች በኩል ለማጥፋት ከተነሳበት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አንስቶ ነው። ጂሃዱን ጦርነቱን በስጋችን ላይ ብቻ አይደለም የከፈቱብትን፤ በነፍሳችን፣ በመንፈሳዊ ሕይወታችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን፣ በቋንቋችን፣ በጽዮናዊው ሰንደቃችን፣ በታሪካችንና በባሕል/ትውፊታችን ላይም ጭምር ነው። ይህ ውጊያ በየደረጃው/በየዘመኑ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት፣ ከአምስት መቶ ዓመታት፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊትና ከስድስት ሺህ ዓመታት አንስቶ ዲያብሎስ እና ጭፍሮቹ ዝግጅት አድርገው ሲያካሂዱት/እያካሄዱት ያለው ውጊያ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ ያተኮሩበት ምስጢርም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላዋ መንፈሳዊቷ ዓለማችን ቁልፍ መሠረት በጥልቁ ተደብቆ የሚገኝባት ምድር ስለሆነች ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህን በደንብ ያውቁታል/ደርስውበታል።

ለዚህም ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የዘር፣ የሃይማኖት፣ የታሪክ፣ የትውፊት፣ የቅርስ፣ የቋንቋ ማጥፋት ጂሃዳዊ ዘመቻ የከፈቱት ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ( መሀመዳውያን + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-አማንያን + ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + ከሃዲ አማራዎች + ከሃዲ ተጋሩዎች)ሁሉ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተከፍቶ እየተንከተከተ ይጠብቃቸዋል የምንለው። ፻/100%

በተለይየዛሬይቷ ኢትዮጵያ ብሎም መላዋ አፍሪካ እና ዓለም መዳን የሚችሉት ሕዝቦቻቸው የእግዚአብሔር የሆነውንና በመንፈሳዊ ጠቀሜታው ከዓለማችን ቋንቋዎች ሁሉ በጣም ግዙፍ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን በብሔራዊ ቋንቋ መልክ መናገር ሲጀምሩ ብቻ ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ይህን ደርሰውበታል!

😈ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው 😇 ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።

❖ የግዕዝ ቋንቋ ትውፊታዊ ታሪኩ ❖

ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ፍጥረታት በሐሌዎ’ በነቢብና በግብር የተፈጠሩ ሲሆን በተለይ ነቢቡ (ንግግሩ) ግእዝ ነበር ብለዉ የሚከራከሩና የራሳቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ ሊቃውንት አሉ። ግእዝ የመጀመሪያ ቋንቋ ነው ስንል አዳም ማለት ያማረ የተዋበ ማለት ሲሆን አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው፤ አዳምም ለ ፯ ዓመታት በገነት ሳለ በፀሎት ሲተጋ የነበረውና ከሄዋን ጋር ይነጋገርበት የነበረው ቋንቋ በግእዝ ነው በማለት ቋንቋውን የመላእክትም የሰውም መግባቢያ ያደርጉታል።

😇 ግእዝ የአዳምና ሔዋን (የተፈጥሮ ቋንቋ) የመጀመሪያው መነጋገሪያ ልሳን መኾኑ ለማረጋገጥ ከሚያቀርቧቸው ፲ ምክኒያቶች መካከል፦

፩ኛ. የ ”ግእዝ” የጥሬ ዘሩ ቃል ትርጉም፡ “መጀመሪያ”, “ነፃ” እና “የጥንት ተፈጥሮ ጠባይ ወይም ባህሪይ” ማለት መኾኑ

፪ኛ. የእያንዳንዱ ፊደል የመጀመሪያ ቅርጽ አፍ ሳያስከፍት በድን በኾነው በተፈጥሮ ድምፅ ብቻ የሚነገር መኾኑ

፫ኛ. የፊደሉ መነሻ “አ” “አዳም” በሚል ቃል በወንድና ሴት ጾታ ለተፈጠሩት ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች መጠሪያ መኾኑ

፬ኛ. በሰባት ብዛት የሚወሰን ቁጥር፤ የመለኮታዊ ሥራ ምሥጢር እንዳለበት ስለሚታመን፤ እያንዳንዱ ፊደል፤ በሰባት ስሞች ድምጾችና መልኮች ተለይቶ የሚታወቅና የሚነገር መኾኑ

፭ኛ. ሌሎቹ የሰዎች ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው በተናጋሪዎቻቸው ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ስም ለምሳሌ፤ ዐማርኛ፤ በዐምሓሮች፤ ትግርኛ በትግሬዎች፣ ኦሮምኛ በኦሮሞዎች፣ ሶማልኛ በሶማሌዎች፣ ዕብራይስጥ በዕብራዊያን፤ ዐረብኛ በዓረቦች፣ እንግሊዝኛ በእንግሊዞች፣ ቻይንኛ በቻይኖች ስም ሲጠሩ “ግዕዝ” ግን በራሱ ብቻ የሚጠራ መኾኑ

፮ኛ. በ ”አ” ጀምሮ በ “ኦ” የሚፈጸም ፊደል ያለው እርሱ፤ ግእዝ ብቻ ከመኾኑ ጋር “አልፋና ኦሜጋ፤ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ” ብሎ፡ ኃላ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ተብሎ፤ ራሱን በሰውነት የገለጸው “እግዚአብሔር” በዚህ ስሙ የታወቀበትና አምልኮቱ የሚፈጸምበት ቋንቋና ፊደል ኾኖ በሕያውነት እስከዛሬ መቀጠሉ

፯ኛ. በምድር ላይ የሚኖሩ የሰው ልጆች ኹሉ፡ ተወልደው በሕፃንነታቸው መናገር በሚጀምሩበት ጊዜ ቋንቋቸውና ፊዲፈላቸው የተለያዩ ሲኾኑ፤ አፋቸውን መፍታት አባቶቻቸውናና እናቶቻቸውንም ለይተው መጥራት የሚጀምሩበት “አባባ”፤ “እማማ!” የሚባሉት ቃላት “አብ አብ አብ”፤ “እም እም እም” የተባሉት፤ ትርጉማቸው፡ “አባት አባት አባት”፡ “እናት እናት እናት” የኾነውን ቀጥታ የግእዙን ቃላት መኾኑ ናቸው።

፰ኛ. «ግእዝ» የሚለው ቃል እራሱ አንደኛ፣ የመጀመሪያ ማለት ነው። የሰው ልጅ የመጀመሪያ የሆነው ቋንቋ “አንደኛ” ቢባል ይስማማዋል።

፱ኛ. የዚህ ቋንቋ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሰው አዳም ነው። የዚህ ሰው ስም በቋንቋው ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በግእዝ «አዳም» ማለት ያማረ ማለት ነው።

፲ኛ. ሌላው ነገር የግእዝ ፊደላት ከአምላክ የተገኙ ናቸው ለዚህም የአዳም ሶስተኛ ትውልድ የሆነው ሄኖስ በሰማይ ገበታ እንዳያቸው አባቶች ይናገራሉ።

አማርኛ ቋንቋ ከግእዝ ያገኛቸውን በሙሉ ይዞ ሌሎች ፯ ፊደላትን በመጨመር ግእዝ ፳፮ ሲሆን አማርኛ ደግሞ ፴፫ ነው “ቨ”ን ሳይጨምር ማለት ነው።

😇 የግእዝን ፊደሎች ትርጉም ስንመለከት፦

ሀ፦ ብሂል ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ፥ የአብ አኗኗሩ ከዓለም በፊት ነው

ለ ፦ ብሂል ለብሰ ሥጋ እምድንግል ፥ ክርስቶስ ከድንግል ሥጋን ለበሰ

ሐ ፦ ብሂል ሐመ ወሞተ ፥ ስለኛ ታመመና ሞተ

መ፦ ብሂል መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ፥ የእግዚአብሔር ሥራው ድንቅ ነው

ሠ ፦ ብሂል ሠረቀ በሥጋ ፥ በሥጋ ተገለጠ

ረ ፦ ብሂል ረግዓት ምድር በቃሉ ፥ ምድር በቃሉ ረጋች

ሰ ፦ ብሂል ሰብአ ኮነ እግዚእነ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ቀ ፦ ብሂል ቀዳሚሁ ቃል ፥ ቃል መጀመሪያ ነበር

በ ፦ ብሂል በትሕትናሁ ወረደ ፥ ጌታችን በትሕትናው ወደኛ ወረደ

ተ ፦ ብሂል ተሰብአ ወተሰገወ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ኀ ፦ ብሂል ኀያል እግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔር ኀያል ነው

ነ ፦ ብሂል ነስአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ፥ መከራችንን ያዘልን ሕመማችንን ተሸከመልን

አ ፦ ብሂል አእኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔርን ፈፅሜ አመሰግነዋለሁ

ከ ፦ ብሂል ከሃሊ እግዚአብሔር ፥ ጌታችን ቻይ ነው

ወ ፦ ብሂል ወረደ እምሰማይ ፥ ጌታ ከሰማይ ወረደ

ዐ ፦ ብሂል ዐርገ ሰማያተ ፥ ወደ ሰማይ ዐረገ

ዘ ፦ ብሂል ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ፥ ጌታ ሁሉን የሚይዝ

የ ፦ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ ፥ የጌታ ቀኝ እጅ ኃይልን ታደርጋለች

ገ ፦ ብሂል ገብረ ሰማያተ በጥበቡ ፥ ጌታ በጥበቡ ሰማያትን ሠራ

ጠ ፦ ብሂል ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር ፥ ጌታ ቸር እንደሆነ ቅመሱና ዕወቁ

ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው

ጸ ፦ ብሂል ጸጋ ወክብር ተውህበ ለነ ፥ ጸጋ እና በረከት ተሰጠን

ፀ ፦ ብሂል ፀሐይ ጸልመት በጊዜ ስቅለቱ ለእግዚእነ ፥ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨለመች

ፈ ፦ ብሂል ፈጠረ ሰማየ ወምድረ ፥ ጌታ ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ

ፐ ፦ ብሂል ፓፓኤል ስሙ ለአምላክ ፥ ፓፓኤል የአምላክ ህቡዕ ስም

ትርጉማቸዉ ይሄን ይመስላል።

😇 ስለዚህ ግእዝ የአዳም ቋንቋ ነው የሚለው መላምት የበለጠ ጥንካሬ አለው።

አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ፍቺውን ስንመለከት ደግሞ ግእዝ (የዜማ ስም፥ ግእዝ፣ እዝል እና አራራይ። የፊደል ስም ሀ ፦ ግእዝ ሁ ፥ ካዕብ ሂ ፥ ሳልስ …… ) በመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ፲፩ ፥ ፮ ላይ እግዚአብሔርም አለ ” እነሆ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው” ይላል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Notorious Traitors TPLF-EPLF-PP/OLF | ታዋቂ ከዳተኞች ሕወሓት + ሻዕቢያ + ብልግና-ኦነግ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022

እውነት እነዚህ አክሱም ጽዮናውያን ናቸውን?

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዲቃላው ኦቦ ስብሃት ነጋ ስለ ትግራይ ሕዝብ እንዲህ ብሎን ነበር | እግዚኦ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ታዲያ ይህ በደንብ የተቀነባበረ አሳዛኝ ድራማ አይደለምን? ከአንድ ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት፤ ማን ምን እንደሚሰራ አላውቅም ነበር፤ ከጠቅላይ ሚንስት መለስ ዜናዊ በስተቀር ሌሎቹን የሕወሓት አባላትንም በጭራሽ አላውቃቸውም ነበር። ታዲያ አንድ ቀን አዲስ አበባ እያለሁ በቴሌቪዥን ኦቦ ስብሃት ነጋን በሌላ ጊዜም አቶ ደብረ ጽዮንን አየኋቸው። ታዲያ ለዘመዶቼ ወዲያው የነገርኳቸው፤ “እነዚህ ሰዎች እነማን ናቸው? በጣም ደስ የማይል ነገር አላቸው…ወዘተ” የሚለውን መሆኑን በደንብ አስታውሳለሁ። ዛሬ አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ ሁሌ ይቀፉኛል።

😈 የመናፍቃንና አህዛብ ጂሃድ በአክሱም ✞ ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ

👉 ከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት፤

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ። (NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

💭 ሆን ተብሎ በትግራይ/አክሱም ላይ እንዲካሄድ የተደረጉት የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ዘመቻዎች፦

  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፩ 👉 ዘመነ ምኒልክ፤ የአደዋው ጦርነት/ረሃብ/የኤርትራ ለጣልያን መሸጥ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፪ 👉 ዘመነ ኃይለ ሥላሴ፤ ትግራይን በብሪታኒያ የአየር ሃይል እስከማስጨፍጨፍ ድረስ ርቆ የተከሄደበት ጦርነት/ረሃብ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፫ 👉 ዘመነ ደርግ፤ ብዙ ጭፍጨፋዎች በትግራይን ኤርትራ ላይ/ረሃብ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፬ 👉 ዘመነ ኢህአዲግ፤ ከባድሜው ጦርነት እስከ ዛሬው፤ ታይቶ የማይታወቅ የጥላቻ፣ የጭካኔና የጭፍጨፋ ዘመቻ በትግራይ ክርስትያን ሕዝብ ላይ ታወጀ። ከቦምብ ሌላ ዋናው የማንበርከኪያ መሣሪያቸው ረሃብ ነው።

😈 ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራን በአምባገነነት ገዝቶ የኤርትራን ወጣቶች ለባድሜው እና ለዛሬው ጦርነት እንዲዘጋጅ ፕሮግራም አደረጉት፤ ፈቀዱን ሰጡት። ለሉሲፈራውያኑ ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመት በሚሊየን የሚቆጠሩ የአክሱም ጽዮንን ልጆች ስለጨረሰላቸው ትልቅ “ባለውለታቸው” ነው። ሕወሓትም የኢሳያስን ፈለግ ተከትሎ እንዲሄድ እየተደረገ ነው። በቅርቡ አገልግሎታቸውን ሲጨርሱና፤ አያሳኩም እንጅ፤ ዲያብሎሳዊ ሕልማቸውንም ሲያሳኩ ሁሉም ከግራኝ አብዮት አህምድ ጋር በእሳት ጠርገው ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይጣላሉ።

👉 እንግዲህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ፪ኛ. የደርግ ትውልድ
  • ፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ፬ኛ. የዳግማዊ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

እደግመዋለሁ፤ ኢትዮጵያን የማፈራረስ ሂደቱ የጀመረው ዲቃላው ዳግማዊ ምንሊክ ታላቁን አፄ ዮሐንስን አስወግደው አክሱም ጽዮናውያን በመከፋፈል ለጣልያንና አሜሪካ ሲባል “ኤርትራ” የተባለ ክፍለሃገር ከተመሠረተበት ወቅት ጀምሮ ነው። ዲቃላዎቹ ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ኦቦ ስብሃቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ ታሪካዊቷን ክርስቲያን ኢትዮጵያን በዚህ ሂደት አመንምነው ያጠፉ ዘንድ በሉሲፈራውያኑ የተጠሩ ቅጥረኞቻቸው ናቸው።

በአክሱም ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ የተከፈተውን የዘር ማጥፋት ጦርነትን ሻዕቢያ + ህወሓት + ኦነግ /ብልጽግና + ኢዜማ + አብን + ቄሮ + ፋኖ በተለይ በአሜሪካው የሲ.አይ.ኤ ደጋፊዎቻቸው በጋራ የጠነሰሱት የዘር ማጥፋት ጦርነት ነው። በግልጽ የሚታይ ነገር ስለሆነ በዚህ ማንም መጠራጠር የለበትም።

አሁን ከሃዲ አረመኔ ሕወሓቶች ያቀዱትን ነገር ሁሉ ካሳኩና፣ ተቀናቃኞቻቸውን ሁሉ ካስወገዱና ሁሉንም ነገር ለጨፍጫፊዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ካስረከቡ በኋላ ዲያስፐራውን ጨምሮ አንድ ሚሊየን ኢ-አማኒያን ብቻ የሚኖሩባትን ትግራይን መገንጠል፤ ጀብሃ/ሻዕቢያ የሰጣቸውን የሉሲፈርን ባንዲራ እያውለበለቡ እንደ ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራ ብቻቸውን የሚፈነጩባትን የአፍሪቃ ቀንድ አልባንያን/ ኮሶቮን መፍጠር መሆኑን በተለይ ላለፉት ሃያ ዓመታት በግልጽ አይተናል። ያው እኮ ዲያስፐራውን፤ “ባንክ ተከፈተ ገንዘብ ላክ፣ በትግራይ መሬት ተኮነተር…” በማለት ላይ ናቸው።

_____________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወንድማችን፤ “ትግራዋይ ሆኖ የሉሲፈርን/ ቻይናን ባንዲራ የሚይዝ እንደ ጋላ-ኦሮሞ ደም የጠማው ብቻ ነው!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👹 እንግዲህ የእነዚህ ሦስት እንጭጭ ዘንዶዎች የበላይ የሆኑት ሉሲፈራውያኑ ቦርጫም ዘንዶዎች በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የተፈጸመውን ግፍና ወንጀል በቪዲዮ ቀድተው በቅኝ ግዛታቸው ማዕከላት በ ፕሪቶሪያ እና ናይሮቢ ላይ ካሳዩአቸው በኋላ እንዲህ ብለዋቸዋል፤

ያው፤ በእኛ ፍላጎትና ትዕዛዝ መሠረት ሁላችሁም በሕዝባችሁላይ የፈጸማችሁትን ግፍና ወንጀል ለመላው ዓለም ልናሳየው ነው፤ ስለዚህ አሁን “በድርድር ተስማምተናል፣ ይቅር ተባብለናል፣ ምግቡንም መድኃኒቱንምአስገብተናልሰላም! ሰላም! ሰላም” በሉና እስከቀጣዩ የዘር ማጥፋትና የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ጦርነት ድረስ በየቪላችሁና ሆቴላችሁ ተዝናኑ፤ ለህይወታችሁ የቀራችሁም ጊዜ ትንሽ ነው። በኤምባሲዎቻችን፣ በምግቦቻችንና በሳተላይት ጨረሮቻችን አማክኝነት አእምሮውን የምንቆጣጠረው በጉ ሕዝብ እንደተለመደው “እልልልሰላም! ሰላም! ሰላም!” እያለ ግር ብሎ ይወጣል። በዚህም ፍትሕንና ተጠያቂነትን ጠይቆ እናንተን ይሰቅላችኋል፤ ተጸጽቶና ከዚህ የታሪክ ምዕራፍ ተምሮም “እርስበርስ መበላላት በቃኝ!” ይላል። ይህን ደግሞ ልዑላችን ሉሲፈር አይፈልገውም። ለእኛ ለልጆችም ጥሩ ነገር አደለም፤ አሁን በቂ ደም ስለጠጣን ረክተናል፤ በኋላ ግን ደም ስለሚጠማን ቆየት እያልን የሕዝበ ክርስቲያኑን ደም ልናፈስ ዘንድ ግድ ነው። የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ተልዕኳችን ገና አልተገባደደም።”

💭 በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ይህን መልዕክት አስተላልፌ ነበር፤

ለጽዮናውያን ወግኖቼ፤ አንድ ቀን እውነት መውጣቷ አይቀርምና፤ እራሳችሁን እንዳትጎዱ ይህን እንላለን፤ ጦርነቱን የብልግና/ ኦነግ ፓርቲ ኦሮሞዎች + ብእዴን + ሻዕቢያ + አብን + የሕወሓት ዶ/ር ደብረ ጽዮን አንጃ ነው በጋራ የጀመሩት። በዚህ ጉዳይ ላይ ካሁኑ አስቡበት!”

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን (ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ-አማኒ፣ ግብረ-ሰዶም)

👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያ-ሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

NATO’s Next Adventure: Orthodox SERBIA | Air Raid Sirens Reported in Raska

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022

💭 የሉሲፈራውያኑ ‘ዱላ’ ኔቶ ቀጣይ ጀብዱ፤ ኦርቶዶክስ ሰርቢያ | ከሃ ሁለት ዓመታት በኋላ ሁሉም ለሌላ አስከፊ ጦርነት በመዘጋጀት ላይ ናቸው። በኦርቶዶክስ ኢትዮጵያ፣ ሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነቶች ጎን ለጎን ወይንም፤ ሁሉንም “በዕርቅ” ካገባደዱ በኋላ ቀጣዩ ዒላማቸው ሰርቢያ፣ አርሜኒያ፣ ግብጽ ይሆናሉ

  • -Serbian media “This is the highest level of military preparedness since 1999”
  • -Serbian security forces are ready for combat
  • -Sirens reported in #Raska Serbian town near Kosovo border
  • -The Kosovo Security Council is holding an urgent meeting, seeks action from -KFOR/ NATO to remove Serbia’s barricades on the border.

👉 Russia back Serbia, USA/NATO back Kosovo

👉 Reminder: There is a 24 hrs ultimatum on Serbia.

According to a Serbian outlet, The president of Serbia has been given a 24-hour deadline to remove the roadblocks in northern Kosovo by 5 countries. Some say 10 hours or so are left…

💭 Kosovo has been under UN and NATO administration since a 78-day NATO-led air war that halted a Serb crackdown on ethnic Albanian separatists in 1999.

Kosovo’s Serbs, who have boycotted Kosovo’s public institutions, have warned of secession of the Serb-dominated north if Kosovo gains independence.

Christian church set in flames by Albanian Muslim Fanatics 2004. Killing of non-muslims is legitimate. The crosses are still fallen – not in Iraq, in Europe. It was just one of nearly 200 destroyed or desacrated churches and monasteries. There is growing concern that Kosovo, a disputed region in the southern province of Serbia, is emerging as a bastion of radical Islam. 90 percent of Kosovo’s population is ethnic Albanian Muslims. Serb Christians, for who Kosovo is an ancestral homeland and the site of many important Serbian Orthodox churches and monasteries, make up roughly 10 percent of the population. Kosovo is part of Serbia but majority of Albanian Muslims want independence.

Kosovo-Metohija is the cradle of the Serbian Orthodox church and of Serbian culture. The towns, cities, and villages all have Serbian names from the medieval period when it was part of Serbia. The oldest Serbian Orthodox churches are located in Kosovo. Albanian settlement and colonization during the Ottoman Turkish period could not erase its Serbian heritage. Moreover, Kosovo-Metohija was never a part of Albania. In fact, there had never been an Albanian state until 1912.

In Kosovo, the small Jewish population was ethnically cleansed out of Kosovo in 1999 along with Kosovo Serbs and other non-Albanians after NATO troops occupied the Serbian province. The Kosovo Jews fled to Belgrade. There are no more Jews living in Kosovo today, which is under NATO military occupation. So the islam is getting closer to Europe step by step – but in this case the eyes of the UN are watching it.

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate. US/NATO Kosovo created State to protect Muslims good. After Ukraine they’re preperaing to attack Orthodox Serbia, again!

💭 Top 10 Countries With the Largest Orthodox Christianity in the World | በዓለም ላይ ብዙ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ምዕመናን ያሏቸው ፲ ምርጥ አገሮች

  1. Russia/ ሩሲያ
  2. Ethiopia/ ኢትዮጵያ
  3. Romania/ ሩማኒያ
  4. Ukraine/ ዩክሬይን
  5. Greece/ ግሪክ
  6. Egypt/ ግብጽ
  7. Serbia/ ሰርቢያ
  8. Bulgaria/ ቡልጋሪያ
  9. USA/ አሜሪካ
  10. Belarus/ ቤላሩስ

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

New York City Street Food: Please Watch Out for Mickey!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022

💭 በኒው ዮርክ ከተማ መንገዶች ላይ የሚቀርብ ምግብ

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Hollywood Actor Tim Robbins Regrets Complying With Lockdowns, Forced Masks, Vaccine Mandates & Segregation

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022

💭 የሆሊውድ ተዋናይ ቲም ሮቢንስ ባለፉት ሁለት ዓመታት ከኮቪድ ወረርሽኝ በተያያዘ ሲደረጉ የነበሩትን መዘጋጋቶችን፣ የግዳጅ ጭምብሎችን፣ የክትባት ግዴታዎችን እና መለያየትን በማክበሩና እንዲተገበሩም ቅስቀሳ በማድረጉ ዛሬ ተጸጽቷል።

💭 Academy Award-winning actor Tim Robbins recently joined Russell Brand’s podcast to explain his personal transformation over the course of the Wuhan coronavirus (COVID-19) plandemic. In the beginning of the mass hysteria, Robbins bought into every COVID-19 narrative that was offered up by the corporate media and the government of California.

Tim Robbins admits to being played and used

Living in Los Angeles at the time, Robbins complied with strict government edicts, home arrest, isolation orders, contact tracing, and the dehumanization and mental illness that came along with social distancing and gathering restrictions. When the government discriminated against people of faith and shut down churches and small businesses, he complied. When the government wanted to mock family sovereignty with insidious mask mandates, he complied.

“I bought into it. I was masking everywhere. I was keeping my social distance. I was adhering to the requests made of me, and I felt angry at people that didn’t do that,” Robbins told Brand.

Robbins believed that locking the population down for so-called vaccines was virtuous, and he expressed hatred toward anyone who didn’t submit to the jabs and all the mandates. When a so-called vaccine was unleashed, he got on board with vaccine mandates, vaccine passports and the segregation of those who didn’t consent.

He is publicly apologizing for his actions, now. Today, he regrets complying with lockdowns, forced masks, vaccine mandates, segregation and all the other dehumanizing acts that were carried out in the name of public health and safety. Robbins said his personal experiences were at odds with what he was being told by the media and the government. His eyes were finally opened when he traveled to Britain. There, he “noticed a lot of people were not adhering again to these requests made by their government.”

“I thought, well, they’re going to have a hard day coming up, that there will be some serious death here,” Robbins said. “When I saw that there wasn’t a huge death rate [in Britain], after I witnessed personally what was happening, I started to wonder more and more about what we were being told and whether it was true or not.” Those who fought for freedom ultimately changed his mind.

Lockdown-loving elites and force-vaccine tyrants FAIL to apologize and repent

California is led by a petty tyrant – Gavin Newsom – who suspended the rule of law in 2020 and dictated via executive order. Newsom used terror to shut down small businesses and churches, while demanding all residents of California abide by stay-at-home orders. The Hollywood elite promoted the lockdowns and vaccine passports, while people’s livelihoods, careers and education hung in the balance. Newsom shut down schools and abused kids with mask mandates, subverting the will of the parents and mocking the sovereignty of the family unit. The California government and county leadership threatened the medical privacy and body autonomy rights of individuals, while subjecting their minds to mental illness and compliant group-think that perpetuated government tyranny, child abuse and spiritual oppression. California continued to threaten pastors, restaurant owners and parents, while Republican state leaders around the country fought for freedom and human dignity.

Newsom went on to mock the “unvaccinated” as “drunk drivers” while promoting vaccine passports that locked them out of society. Los Angeles Mayor Eric Garcetti targeted the unvaccinated and told them they would lose their jobs.

“I heard people saying [during the pandemic], ‘If you didn’t take the vaccine and you get sick, you don’t have a right to a hospital bed,’” Robbins told Brand. “It made me think about returning to a society where we care about each other. Your neighbor would be sick, and you’d bring over some soup. It didn’t matter what their politics were, you’re their f—ing neighbor.”

He continued: “You go from someone that is inclusive, altruistic, generous, empathetic, to a monster, where you want to freeze people’s bank accounts because they disagree with you. That’s a dangerous thing. That’s a dangerous world that we’ve created. And I say ‘we,’ because I was part of that. I bought into that whole idea early on.”

When will more Hollywood elites come forward and apologize for their cruel hatred toward the healthy, the free, the brave, the “unvaccinated?” When will the elites repent for supporting the destruction of society, of humanity? Those who complied early on gave power to these monsters, and those who refuse to speak up and hold these abusers accountable today continue to give power to these monsters.

👉 Courtesy: NaturalNews

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: