Subliminal Hypnotic Concordance: The COVID, Ukraine, Rothschild (Died today) Connection – Dualistic Yellow & Blue
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2022

💭 Sir Evelyn de Rothschild dies aged 91 – and ‘BLOOD MOON’ total lunar eclipse to arrive today. Wow!
☆ Two-colored /Dualistic “ሁለት ቀለም ብቻ”
(ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic)
☆ Two Opposite Colors/ ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም። ‘Republican vs. Democrat’ / ‘የሪፓብሊካን እና ዲሞክራት ፓርቲዎች’
☆ The color scheme blue and yellow refers to the ripping apart of green (Yellow and Blue make Green). Green is life on this planet, thus yellow and blue denote death. Perfectly fitting for the Rothschild family.
☆ Lord Jacob Rothschild presentation 8 Nov 2018 Sothebys NYC
☆ 4 years later, today, 8 Nov 2022, his brother, Evelyn de Rothschild dies aged 91 – and ‘BLOOD MOON’ total lunar eclipse to arrive today. Wow!
☆ The colors of Biden’s Delaware
☆ The official state colors of Delaware closely resemble the Ukrainian flag.
The much-scrutinized laptop computer of Hunter Biden includes emails that connect the US president’s son to biological laboratories in Ukraine.
☆ The Luciferians placed on The Ethiopian Flag The Yellow Pentagram over Blue / ቢጫውን የሉሲፈር ኮከብ በሰማያዊ ላይ
It’s forbidden since then to wave the historical Ethiopian Flag without the yellow Luciferian Pentagram over Blue. If you do carry one, the fascist Oromo police will do the Italian job…
☆ ቢጫ እና ሰማያዊ ፥ ቀይ እና ቢጫ
በኢትዮጵያ ሞከሩ፣ በኮቪድ ሽብር አዕምሯች ውስጥ ቀበሩ፣ በትግራይና ዩክሬይን ጦርነቶች አማካኝነት ደማችንን አጠቆሩ።
☆ በኢትዮጵያ ሰንደቅ ላይ የተቀመጠው የሉሲፈር ኮከብ ቢጫና ሰማያዊ ቀለማት አሉት
☆ የቀለም መርሃ ግብር ሰማያዊ እና ቢጫ የሚያመለክተው የአረንጓዴውን መበታተን ነው (ቢጫ እና ሰማያዊ አረንጓዴ ያደርጋሉ) አረንጓዴ በዚህች ፕላኔት ላይ ሕይወት ነው። ስለዚህም ቢጫ እና ሰማያዊ ሞትን ያመለክታሉ፤ ይህ ለ ሮትሺልድ/Rothschild ቤተሰብ ፍጹም ተስማሚ ነው።
☆ ላለፉት መቶ ዓመታት ዓለምን ይገዛሉ ተብሎ የሚነገርላቸው “ሮትሺልድ/Rothschild” የተባሉት የአውሮፓ አይሁዳውያን ቤተሰቦች ናቸው። እነዚህ ቤተሰቦች እነዚህን የዩክሬይን ቢጫ እና ሰማያዊ ቀለማት በብዛት ይጠቀማሉ። ዛሬ ዩክሬይንን መንግስት የጨበጡት ፕሬዚደንት ዜሊንስኪን ጨምሮ በእርሱ ዙሪያ ያሉ የናዚን ፈለግ የተከተሉ(በጣም ያሳዝናል!)አሽከናዘ አይሁዳውያን ናቸው።
በዚህ ወቅት ፀረ-አይሁድ ጽዮናውያን እና ፀረ-ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ ዘመቻ እንደገና በመቀስቀሱ ፀረ-አይሁድ አቋም እንዳንይዝ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል። ሙዚቀኛ ካንዬ(ዬ) ዌስት ሰሞኑን ተገቢ ያልሆኑ ፀረ-አይሁድ ቅስቀሳዎችን እያደረገ በመቀበጣጠር ላይ ይገኛል። ካንዬ እንደ አብዛኛዎቹ የሆሊውድና ሞታውን ኤሊቶች የአእምሮ ቁጥጥር ሰለባ መሆኑ በግልጽ ይታያል። ሆኖም ግን በግለሰብ ደረጃ እንደ የፓትራያርክ አባታችን ከይስሐቅ መንገድ ይልቅ የእስማኤልን የእስራኤል ዘ-ስጋ መንገድ የመረጡ ብዙ አይሁዳውያን ልሂቃን አሉ። ከእነዚህም ዋናዎቹ እነዚህ የሮትሺልድ ቤተሰቦች ናቸው። የሚበቀላቸው እግዚአብሔር ብቻ ነው!
☆ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው፤ እ.አ.አ በዛሬው 8 ኖቬምበር 2018 ዓ.ም የ ኤቭሊን ዴ ሮትሺልድ ወንድም ያዕቆብ ሮትሺልድ በታዋቂው የኒው ዮርክ ከተማ የጨረታ ማድረጊያ ቤት ንግግር አሰምተው ነበር።

☆ ከአራት ዓመታት በኋላ፤ ልክ ዛሬ 8 ኖቬምበር 2022 ዓ.ም የብሪታኒያ ንጉሣውያኑ ቤተሰቦች “ሞግዚት” ኤቭሊን ሮትሺልድ በ፺፩/91 ዓመታቸው ከዚህም ዓለም በሞት ተለይተዋል። መቼስ ነፍሳቸውን ይማርላቸው እንጂ በዛኛው ዓለም ከባድ ፍርድ ይጠብቃቸዋል።
☆ እ.አ.አ ከ2019 እስከ ዩክሬይን ጦርነት መጀመሪያ ድረስ ሁሉም ነገር/ቅስቀሳው ሁሉ በኮቪዲ 19 ወረርሽኝ ላይ ነበር። መንግስታቱ፣ ተቋማቱና የዜና ማሰራጫዎች 24/7 ነበር ስለ ኮሮና ሲለፍፉ የሚውሉት። በዚህ ወቅት በተለይ ሰዎች ምርመራ ሲያደርጉና ሲከተቡ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በተደጋጋሚ ሲያሳዩን የነበሩት ሁለት ቀለማት ቢጫ እና ሰማያዊ ነበሩ።
☆ የዩክሬይን ባንዲራ ቀለማት ቢጫ እና ሰማያዊ ናቸው
ልክ የዩክሬይኑ ጦርነት እንደጀመረ ስለኮቪድ ወሬው ሁሉ በአንድ ጊዜ ተገትቶ ሜዲያዎች ሙሉውን ትኩረት ለጦርነቱ ሰጡት። ከኮሮና ወደ ዩክሬይን!
☆ የጆ ባይደን ደላዌር ግዛት ቀለማት!

የዴላዌር ይፋ የግዛት ቀለማት ከዩክሬን ባንዲራ ጋር በቅርብ ይመሳሰላል።
☆ ጆ ባይደን በልጃቸው በሃንተር ባይድን እና በሉሲፈራዊው ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ አማካኝነት ለረጅም ዓመታት በዩክሬይን የተለያዩ የባሎጂያዊና ኬሚካላዊ መሳሪያዎችን ከሚያመርቱ ተቋማት ጋር ስውር የንግድ ትስስር ነበረው። እነዚህ የባሎጂያዊና ኬሚካላዊ መሳሪያዎች እንደ ኢቦላ ምናልባትም ኮቪድን የመሳሰሉ ወረርሽኞች ሳያሰራጩ እንደማይቀሩ ተጠቁሟል። በስንዴ እርዳታ መልክ ምናልባትም ወደ ኢትዮጵያ ልከው ሊሆን ይችላል።
👉 ከዚህ ቀደም ይህን አቅርቤ ነበር፦
💭 “አማራውን ለዋቄዮ-አላህ መንፈስ ልሂቃን መካከል ሸህ አቡ ፋናa.k.aአቡነ ፋኑኤል ይገኙበታል”
❖ የትግራይ ወገኖቼ የዋሺንግተን ዲሲ ሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች የሰጧችሁንና ባለ አምስት ማዕዘን ኮከብ ያረፈበትን ባለ Two-colored /“ሁለት ቀለም ብቻ” (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic) ባንዲራ ከማውለብለብ ተቆጠቡ፤ ይህ በጣም ቁልፍ የሆነ መለኮታዊ ጉዳይ ነው።
🔥 ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም።
😈ይህ አምልኮ ደግሞ ከአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ፣ ከፍሪሜሶናዊነት/ከነጻ ግንበኝነት ፣ ከተባበሩት መንግስታት እና ከቴክኖክራሲ በስተጀርባ ያለ የ “ልሂቃኑ/ምርጦች/ቁንጮዎች” ድብቅ ሃይማኖት/አምልኮ ነው።
❖ የተሟሉ የቀለም ጥንዶች የሆኑት “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” ግን፤ ቅድስት ሥላሴን እና ተዋሕዶን ይወክላሉ(ትክክለኛው የኢትዮጵያ/አክሱም ሰንደቅ ቀይ ከላይ ፣ በመኻል ቢጫ እና አረንጓዲ ከታች፤ ጽዮን ማርያም መኻል ላይ ያለችበት ነው)። ይህን አባታችን ኖኽ፣ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና አክሱማውያን ኢትዮጵያውያን የጽዮን ማርያም ልጆች እንጂ የተቀበልነው ከዋቄዮ–አላህ ልጆች ወይም ዛሬ “አማራ ነን” ከሚሉት ኦሮማራዎች አይደለም። በተለይ የአስኩም ጽዮን ልጆች የተቀደሰውን ለውሾች በመስጠት ከእግዚአብሔር ጋር እንዳንጣላ እና መጪው ትውልድ እንዳይረግመን እንጠንቀቅ! አውሬው እግዚአብሔር የሰጠንን ጸጋ እና በረከት አንድ በአንድ ለመንጠቅ ባልጠበቅነው መልክ እየመጣ ተግቶ በመስራት ላይ ነው። ይህን አስመልክቶ “ኢትዮጵያዊነታችሁን ነጥቀው እራሳቸውን “ኩሽ” ለማለት የሚሹት ፕሮቴስታንቶች የፈጠሯቸው ኦሮሞዎች በማህበረሰባዊ ሜዲያዎች “የትግራዋይ ስሞችን” በብዛት በመጠቀም “ኢትዮጵያ በአፍንጫዬ ትውጣ! ይህች ጋለሞታ ኢትዮጵያ ገደል ትግባ ወዘተ…” እያሉ እንደ ሕፃን ልጅ በማታለል ላይ ናቸው። ለመሆኑ የልጅ ልጆቻችሁ፤ “አባዬ፣ አማዬ እስኪ ሃገራችንን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አሳዩኝ” ሲሏችሁ ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኤርትራውያን፤ “አይ ወስደውብን እኮ ነው! ግን እኮ በሉሲፈር መጽሐፍ ተጠቅሳለች!” ልትሏቸው ነውን? ዋ! አውሬው ለአጭር ጊዜ ስልጣን እና አፍ ተሰጥቶታልና ከሁሉም አቅጣጫ አደን ላይ ነው፤ “ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! እስከ መጨረሻው እንጽና፣ ጥቂት ነው የቀረን” እላለሁ፤ ትግራይ የአክሱም ኢትዮጵያ አንዷ ክፍለሃገር እንጂ ሃገር አይደለችም ፥ እግዚአብሔርም፤ ልክ‘ኤርትራ‘፣ ‘ሱዳን‘፣ ‘ኦሮሚያ‘፣ ‘ሶማሊያ‘ የሚባሉትን የአክሱም ኢትዮጵያን ግዛቶች በሃገርነት በጭራሽ እንደማያውቃቸው ሁሉ ‘ትግራይንም‘ በሃገርነት አያውቃትም። ዛሬ ኤርትራውያን ይህን ሃቅ በውስጣቸው በደንብ ተረድተውታል።እኔ እንኳን በአቅሜ “ሬፈረንደም ሲያደርጉ” ገና ተማሪ እያለሁ የኤርትራ ወገኖቻንን ስለዚህ ጉዳይ በወቅቱ ሳስጠነቅቅ ነበር። ዛሬ ተጸጽተው የሚደውሉልኝ አሉ።
[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፬፡፱]
“ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት። ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው፥ በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው። እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ። ቅዱሳንንም ይዋጋ ዘንድ ድልም ያደርጋቸው ዘንድ ተሰጠው፥ በነገድና በወገንም በቋንቋም በሕዝብም ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠው። ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።
ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።”
ዛሬ ብዙ ነገር ድብቅ እንዳለሆነና በግልጽም ስለሚታየን በደንብ ማስተዋል አለብን። “አሐዳዊ /Unitary/ሥርዓት እና “ፈደራል” /Federal/ሥርዓት እየተባለ የሚቀበጣጠረው ነገር ካለፈው የሶሻሊዝም፣ ኮሙኒዝም፣ የገባ ካፒታሊዝም፣ ሊበራሊዝም ቅብርጥሴ የሉሲፈራውያን የማታላየና ክርስቲያኖችን የማጥፊያ ርዕዮተ ዓለማት ፍልስፍና የቀጠለ ነው። ይህም ልክ እንደ ጣዖት አምላኪዎቹ የሒንዱ፣ የዋቀፌታ እና እስልምና በርካታ አማላክት ባለብዙ ሹሮች እና እጆች አሉት፤ ሊበላቸው ሊሰለቅጣቸው የሚፈልጋቸውን ሰዎችና ሕዝቦች ግን፤ Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም በተሰኘው አምልኮታዊ እና ፍልስፍናዊ ሥርዓት ነው መልኩን እየቀያየረ በመምጣት የሚያሳውራቸውና የሚያስራቸው። /Unitary/ሥርዓት እና “ፈደራል” /Federal/ሥርዓት እየተባባለ ሕዝብ የሚያልቅባት ብቸኛዋ የዓለማችን ሃገር ኢትዮጵያ ናት። በዚህ ፍልስፍና ላይ ህሊናውን የሚበክል ሕዝብ በዓለም ላይ የለም። ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ ሕዝብ እንደ ቤተ ሙከራ/ እንደ ጊኒ አሳማ እያዩት ነው። በኢትዮጵያ መዘርጋት የሚገባው ሥርዓትና መንግሥት የእግዚአብሔር መንግስት ብቻ ነው፤ ይኽም ለሁሉም በአክሱም ጽዮን ልጆች አማካኝነት ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ በሚገኙ እና በኢትዮጵያ እንዲኖሩ እግዚአብሔር በፈቀደላቸው ጎሣዎች ዘንድ ለሁሉም ሲባል በመለኮታዊ አስገዳጅነት በሥራ ላይ መዋል አለበት። ከአክሱም ጽዮን የሚነሳው ንጉሥ ቴዎድሮስ ይህን ነው የሚፈጽመው። ይህን አልቀበልም የሚል ወይንም “ዲሞክራሲ፣ ዲሞክራሲ” እያለ የሉሲፈራውያኑን የባርነትና ሞት ፍልስፍና ካልተከተልኩ የሚል ሁሉ በዚህም በዚያም በእሳት ይጠረጋል።
❖❖❖ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፱] ❖❖❖
- ፩ አቤቱ፥ አንተ ለትውልድ ሁሉ መጠጊያ ሆንህልን።
- ፪ ተራሮች ሳይወለዱ፥ ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ አንተ ነህ።
- ፫ ሰውን ወደ ኅሳር አትመልስም፤ የሰው ልጆች ሆይ፥ ተመለሱ ትላለህ፤
- ፬ ሺህ ዓመት በፊትህ እንዳለፈች እንደ ትናንት ቀን፥ እንደ ሌሊትም ትጋት ነውና።
- ፭ ዘመኖች የተናቁ ይሆናሉ፥ በማለዳም እንደ ሣር ያልፋል።
- ፮ ማልዶ ያብባል ያልፋልም፥ በሠርክም ጠውልጎና ደርቆ ይወድቃል።
- ፯ እኛ በቍጣህ አልቀናልና፥ በመዓትህም ደንግጠናልና።
- ፰ የተሰወረውን ኃጢአታችንን በፊትህ ብርሃን፥ በደላችንንም በፊትህ አስቀመጥህ።
- ፱ ዘመናችን ሁሉ አልፎአልና፥ እኛም በመዓትህ አልቀናልና፤ ዘመኖቻችንም እንደ ሸረሪት ድር ይሆናሉ።
- ፲ የዘመኖቻችንም ዕድሜ ሰባ ዓመት፥ ቢበረታም ሰማንያ ዓመት ነው፤ ቢበዛ ግን ድካምና መከራ ነው፤ ከእኛ ቶሎ ያልፋልና፥ እኛም እንገሠጻለንና።
- ፲፩ የቍጣህን ጽናት ማን ያውቃል? ከቍጣህ ግርማ የተነሣ አለቁ።
- ፲፪ በልብ ጥበብን እንድንማር፥ ቀኝህን እንዲህ አስታውቀን።
- ፲፫ አቤቱ፥ ተመለስ፥ እስከ መቼስ ነው? ስለ ባሪያዎችህም ተምዋገት።
- ፲፬ በማለዳ ምሕረትህን እንጠግባለን፤ በዘመናችን ሁሉ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን።
- ፲፭ መከራ ባሳየኸን ዘመን ፈንታ፥ ክፉም ባየንባቸው ዘመኖች ፋንታ ደስ ይለናል።
- ፲፮ ባሪያዎችህንና ሥራህን እይ፥ ልጆቻቸውንም ምራ።
- ፲፯ የአምላካችን የእግዚአብሔር ብርሃን በላያችን ይሁን። የእጆቻችንንም ሥራ በላያችን አቅና።
______________
Leave a Reply