Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2022
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November, 2022

እናት አክሱም ጽዮን እንዴት ሰነበተች? የጽዮንን ቀለማትስ መልሰዋቸው ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 30, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖ ኅዳር ፳፩ ጽዮን ማርያም ❖❖❖

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፪፤]✞✞✞

  • ፲፫ እግዚአብሔር ጽዮንን መርጦአታልና፥ ማደሪያውም ትሆነው ዘንድ ወድዶአታልና፥ እንዲህ ብሎ።
  • ፲፬ ይህች ለዘላለም ማረፊያዬ ናት፤ መርጫታለሁና በዚህች አድራለሁ።
  • ፲፭ አሮጊቶችዋን እጅግ እባርካለሁ፥ ድሆችዋንም እንጀራ አጠግባለሁ።
  • ፲፮ ካህናቶችዋንም ደኅንነትን አለብሳቸዋለሁ፥ ቅዱሳኖችዋም እጅግ ደስ ይላቸዋል።
  • ፲፯ በዚያ ለዳዊት ቀንድን አበቅላለሁ፥ ለቀባሁትም ሰው መብራትን አዘጋጃለሁ።
  • ፲፰ ጠላቶችንም እፍረትን አለብሳቸዋለሁ፤ በእርሱ ግን ቅድስናዬ ያብባል።

ዛሬም ስለ ጽዮን ዝም ማለቱን የመረጡትና አክሱም ጽዮንን ለአውሬው ግራኝ አህመድ ዳግማዊ አሳልፈው የሰጧት ቃኤላውያን፤ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊትም ለግራኝ አህመድ ቀዳማዊ በተመሳሳይ መልክ አሳልፈው ሰጥተዋት ይሆን? ከነበረ ይህ ትልቅ እርግማን ነው!

ዛሬ ከአዲስ አበባ በቀጥታ የሚተላለፉትን ክብረ በዓላት እስካሁን እንዳየሁትና እንደሰማሁት ማንም ስለ ቅድስት እናታቸው ስለ አክሱም ጽዮን ሲያነሱና ከሁለት ዓመታት በፊት የተሰውትን ሰማዕታት አባቶቻችንና እናቶቻችንን፣ ወንድሞቻችንና እኅቶቻችንን ሲያስታውሷቸው አልሰማሁም። በጣም ያሳዝናል!

በኢራን አንዲት ምስኪን ኩርድ ወጣት ሴት በፖሊስ ተገደለችብን ብለው ኩርዶቹም፣ ፋርሶቹም፣ ባሉቺዎቹም፣ አዛሪዎቹም ሁሉም በጋራ ያው ለሦስት ወራት ያህል ቁጣቸውን በአመጽ በመግለጽ ላይ ናቸው። የኛዎቹ ግን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዓብያተክርስቲያናት ሁሉ እናት በሆነችው በአክሱም ጽዮን ታቦተ ጽዮንን ከወራሪ አህዛብ ሰአራዊት ለመከላከል ሕይወታቸውን ለሰውት አንድ ሺህ ለሚሆኑ ወገኖቻቸው፤ በትንሹና በዝቅተኛ ደረጃ እንኳን ሲናገሩ፣ ሲሰብኩ አይሰሙም። እንኳን ከሃይማኖት ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸው ጎን ሆነው ለቤተ ክርስቲያናቸው ሊታገሉና ሊዋጉ። እንደው እምነት ያለ ሥራ ብቻውን ያድናልን?

❖❖❖[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፪]❖❖❖

  • ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
  • ፲፭ ወንድም ወይም እኅት ራቁታቸውን ቢሆኑ የዕለት ምግብንም ቢያጡ፥
  • ፲፮ ከእናንተ አንዱም። በደኅና ሂዱ፥ እሳት ሙቁ፥ ጥገቡም ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል?
  • ፲፯ እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
  • ፲፰ ነገር ግን አንድ ሰው። አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፥ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይላል።
  • ፲፱ እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።
  • አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
  • ፳፩ አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን?
  • ፳፪ እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን?

ለመሆኑ ብጹእነታቸው ቅዱስ ፓትርያርኩስ ምን ብለው ይሆን? ምነው ድምጻቸውን አጠፉ?

ሕወሓቶችስ አምና በኅዳር ጽዮን ዕለት በአክሱም ቤተ ክርስቲያን ላይ በድፍረት ሰቅለውት የነበረውን የሉሲፈርን/ቻይናን ጨርቅ አውርደውትና በቦታውም የጽዮንን ሰንደቅ መልሰውት ይሆን? አፈናውን ካልቀጠሉበት በቅርቡ የምናወቀው ይሆናል።

👉 ከዓመት በፊት የቀረበ ጽሑፍ

እንግዲህ አብዛኛዋ ትግራይ ከፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ “ነጻ ከወጣች” ሦስት ወራት ሞልቶታል፤ ታዲያ ለምንድን ነው እስካሁን ዝርዝር መረጃ ያልወጣው? ምን እየጠበቁ ነው? ምንስ የሚደብቁት ነገር ይኖር ይሆን?

ዛሬ በጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዕለት ሌሊቱን ሙሉ እንቅልፍ ነስተውኝ የነበሩት የሚከተሉት በጣም ከባባድ የሆኑ ጥያቄዎች ናችው፤

በትግራይ ያሉ የጽዮን ማርያም ልጆች፣ የአባታችን የአቡነ አረጋዊ ልጆች፤ አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼ፣ እኅቶቼ እና ልጆቻቸው ምን እየተመገቡ ነው? ለምንድን ነው ምንም ዓይነት ወሬ የማንሰማው?

ይህ የዘር ማጥፋት ጦርነት ከጀመረበት ዕለትና ከመጀመሩም ከዓመታት በፊት ሳወሳው የነበረው ነው። እንዲህ የሚል ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤

እውነት እንደሚሉን በትግራይ ጦርነት እየተካሄደ ነውን? አይመስለኝም! የሚመስለኝ “ውጊያ አለ” እያሉ በሁሉም በኩል የተቀነባበር ጭፍጨፋ በትግራይ ክርስቲያን አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ላይ እየተካሄደ ነው። ይህ ደግሞ የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ጭፍሮች የሆኑት ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ መሀመዳውያንና ኢአማንያን ሁሉ ምኞትና ፍላጎት መሆኑ የታወቀ ነው። በዓብያተ ክርስቲያናት፣ በገዳማትና ታሪካዊ ቦታዎች አካባቢ፤“ውጊያ እየተካሄደ ነው!” መባሉንና ጭፍጨፋዎቹም በእነዚህ ቦታዎች እየተካሄደ እንደሆነ ልብ እንበል። “እዚህ አለን!” እያሉ በመጥራት በወገኖቻችን ሕይወት ላይ የኩኩሉሉ ድብብቆስ ጨዋታ የሚጫወቱ ይመስላል። 😠😠😠

በእውነት ህወሀቶች ከሠሩት በጣም ግዙፍ ስህተት ተምረው የወገኖቼን ስቃይ እና ሰቆቃ ማቆም ቢፈልጉና ለደቡባውያን የሰጡትን በረከትና ዕድል ወደ ሰሜን የመመለስ ፍላጎት ቢኖራቸው ኖሮ ትግራይ ሆነው ሳይሆን ጥይት መተኮስ የነበረባቸው፤ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ግራኝን በደፉትና የጦርነቱንም አቅጣጫ ወደ ደቡብ በቀየሩት ነበር። ላለፉት ሦስት ዓመታት ስለፍፍ የነበረው ይህን ነው፤ “ባካችሁ ጡት አጥባትችሁ ያሳደጋችሁትን ሰይጣን ድፉትና ወደ አስኩም ጽዮን መጥታችሁ ንስሐ በመግባት ኢትዮጵያን የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ላላቸው ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን አስረክባችሁ ታሪክ ሥሩ!” ስል ነበር። እውነት ለመናገር ልክ ጦርነቱ እንደተጀመረ ህወሀቶች በሦስት ቀናት አዲስ አበባ ይገባሉ የሚል እምነት ነበረኝ። እንዴት ነው በወሬ ካልሆነ፤ አንዴም በአግባቡ ሲበቀሉ የማናያቸው?

የሚገርም ነው፤ እንደ ጋዛ ገላጣማ ከሆኑና እስራኤል 24/7 ዓይኖቿን ከምትተክለበት ትንሽ ቦታ ፍልስጤማውያኑ አሸባሪዎች ለዓመታት ሮኬቶችን ወደ እስራኤል መተኮስ ችለው ያው ከእስራኤል ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ በቅተዋል። በሌላ በኩል እነ ሳውዲና ኤሚራቶች እንዲሁ 24/7 ክትትል ከሚያደርጉባት ከገላጣማዋ የመንም የአሥር ዓመት ዕድሜ እንኳን የማይሞላቸው ሁቲነፃ አውጪዎች እስከ ጂዳና ሪያድ ድረስ የሚደርሱ ሮኬቶችንና ድሮኖችን በመላክ የበቀል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ናቸው።

ታዲያ የኔ ጥያቄ፤ ለሃያ ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያን ሲያስተዳድሩ የነበሩት ህወሀቶች ተመሳሳይ ተግባር ለመፈጸም እንዴት ተሳናቸው? ምንም ዓይነት የወታደራዊ ዕውቀት የሌለን እኛ ታዛቢዎች እንኳን የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች በአሰብ ቤዛቸው ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ድሮኖችን ለክርስቲያን ኢትዮጵያ ጭፍጭፍጨፋ እያሰፈሩ መሆናቸውን ከሁለት ዓመት በፊት ከሩቅ ሆነን ስንጠቁም ነበር። እውነት የህወሀት ጄነራሎች ይህ መረጃ ሳይኖራቸው ቀርቶ ነውን? ዛሬም ኤሚራቶች የየመንን ደሴት ለዚሁ ተግባር በማዘጋጀት ላይ ናቸው፣ ግራኝ ከቱርክ ድሮኖችን ሊሸምት ነው ወዘተ” እያልን ነው፤ ነገር ግን የትግራይም ሆኑ የኢትዮጵያ ሜዲያዎች ለዚህ ትልቅ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት ሲሰጡት አይታዩም።

ለመሆኑ ለምን ይሆን በትግራይ ህፃናት ላይ የኬሚካል ቦምቦችን ሲጥል የነብረውን ምርኮኛ ኦሮሞ ፓይለትን ለቅቀውት ወደ ደብረ ዘይት እንዲመለስ ያደረጉት? የትግራይ ቀሳውስትና ካህናት በሰበባሰቡ እየተገደሉ ነው፤ እያለቁ ያሉት ክርስቲያኖች ናቸው፤ ታዲያ ምናልባት ዛሬም የስጋ ማንነትና ምንነት ላላቸው ደቡባውያን እየሠሩ ስለሆኑ ይሆን፤ “ሕዝቤ” የሚሉትን ሕዝብ ሊከላከሉት ያልቻሉት/ያልፈለጉት? የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው “ብሔር በሔረሰቦች” በጋራ ተናብበው በትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እያካሄዱ ግፍ እየሠሩ ታዲያ ህወሃቶች ዛሬም “የብሔርብሔረሰቦች እኩለነት” የሚለውን የተሰወረና የተሸፈነ ንድፈ ሀሳብ ተጠቅመው ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በሃገረ ኢትዮጵያ የነገሰውን የስጋን ማንነትና ምንነት ማለትም የስጋን አካል እንደ መንግስት አካል (ህግ) ፣ የሞትና ባርነትን ሥርዓት ለማስቀጠል ይሻሉን?

ዛሬ በደንብ ግልጽ የሆነልን የህወሀት/ሻዕቢያ/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ (ሁሉም የስጋ ማንነትንና ምንነትን በኢትዮጵያ ለማንገሥ የተነሱ የምኒልክ አራተኛ ትውልድ ናቸው) የተዘጋጁበት መልክና ምሳሌ ይህ መሆኑን ነው። የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካለው የትግራይ ሕዝብ ታሪክ ጋር ምንም ዓይነት ግኑኝነት በሌለው “የትግራይ ባንዲራ” ላይ ያረፈው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ በሕዝባችን ላይ ያስከተለብንን ስቃይና ሰቆቃ ካየን በኋላ ዛሬም ሲውለበለብ ማየታችን እውነትም እነዚህን ቡድኖች ሉሲፈር ለስሙና ለክብሩ ፈጥሯቸዋል፣ ምኞቱንም እያሟሉለት ነው ማለት ነው። እንድምናየውም አራተኛ ትውልድ የተባለው የምኒልክ መንግስት መጨረሻ ወይም ፍጻሜ የህወሀት/ሻዕቢያ/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ አገዛዝ ነው። እነዚህን ቡድኖች የፀነሳቸው የምኒልክ የስጋ ምኞት ነበርና። ዛሬ ያለው አገዛዝ/መንግስት የምኒልክ መንግስት ነው።

በትግራይ ሕዝብ ላይ ከዚህ በፊት ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ግፍና በደል እየደረሰበትና በደል ፈጻሚዎቹም አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ መሆናቸው በግልጽ እየታወቀ፤ እንዴት ነው ህወሀቶች የበቀል እርምጃ የመውሰድ ከበቂ በላይ ብዙ ምክኒያቶች ኖሯቸው በግራኝ አገዛዝ አባላት ላይ እስካሁን አንድም የጥቃት እርምጃ መውሰድ ያልቻሉት/ያልፈለጉት? ታዲያ ህወሃት እና ኦነግ/ብልጽግና/ብአዴን/አብን በእነ ሳሙራ ዩኑስ፣ ኬሪያ ኢብራሂም እና አረከበ እቁባይ በኩል አብረው ተናብበው እየሠሩ ይሆንን?

💭 ይህ ጥርጣሬየ ከንቱ ሊሆን የሚችለው የሚከተለውን ካየን ብቻ ነው፦

  • 👉 ፩ኛ. እነ ግራኝ አብዮት በእሳት ሲጠረጉ
  • 👉 ፪ኛ. ‘ህወሀትየሚለው የመጠሪያ ስም ሲቀየር
  • 👉 ፫ኛ. ባለ ሁለት ቀለሙ እና ኮከብ ያረፈበት የሉሲፈር ባንዲራ ከትግራይ ሲወገድ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Australia Retracts 33,000 Fines over Covid-19 Rule Violations Deemed Too Vague By Court

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 አውስትራሊያ በኮቪድ-19 ህግ ጥሰት ላይ በፍርድ ቤት በጣም ግልጽ ያልሆኑና አግባብ የሌላቸው 33,000 ቅጣቶችን በመሰረዝ ተቀጭዎችን ለመካስ ወሰነች

💭 Australia’s most populous state scrapped 33,000 fines issued for breaking COVID-19 rules Tuesday, after a top court ruled they were invalid. New South Wales authorities were forced to retract more than half their pandemic-era fines, which were found to be too vague in describing the offense.

Revenue NSW said that because of the “technical” breach it would withdraw “fail to comply” penalties believed to be worth tens of millions of dollars.

“Fail to comply” fines were issued for a range of alleged offenses from carpooling to public gathering.

They varied in severity but included fines of between $1,000 and $3,000 (US$670 and US$2,000) a piece.

Those who have already paid the fines will be reimbursed, Revenue NSW said.

Redfern Legal Centre, the legal aid organization that brought the court challenge, hailed the ruling as “momentous.”

“This case is about more than just two people’s fines. It is about the need to properly adhere to the rule of law, even during a pandemic,” center solicitor Samantha Lee said before the ruling.

The group alleged that the fines were also disproportionately issued to people living in poorer neighborhoods and regions.

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

FIFA Threatens to Pull World Cup Rights of Ethiopia Broadcasting Corporation | Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ፊፋ‘ EBCን የአለም ዋንጫን መብት እንደሚነጥቀው ዛተ”

ፊፋ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) በአሁኑ ወቅት በኳታር እየተካሄደ ባለው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ውድድር እንደ የባህር ላይ ወንበዴዎች በህገ-ወጥ ክስ በተመሰረተባቸው ማንኛቸውም የፊፋ መብቶች እና መፍትሄዎች የተነሳ ለዘለቄታው የእግር ኳስ ውድድሮቹን ከማስተላለፍ እንደሚያስወግደው ዛተበት።

ዋይ! ዋይ! ዋይ! ኧረ ጉድ ነው ፤ ምን ዓይነት መንጋ ነው በኢትዮጵያ የነገሰው፤ ጃል!? ጋላ-ኦሮሞ እኮ ኢትዮጵያን እንዲህ በሚያሳፍር መልክ ነው እያዋረዳት ያለው፤ ገዳይ የማፍያ መንጋ። ሌላ ምን ያውቃሉና? መውረር፣ መዝረፍ፣ መግደል፤ “ተብድያለሁ አምጡ! ኬኛ!” ብሎ መጮኽ።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

ሌላው የሚገርመው ደግሞ “የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን “EBC” የሚሉት ፀረኢትዮጵያዊ የሜዲያው ስም ነው። እንግዲህ ፀረ ግዕዝ፣ ፀረ አግአዚ ፀረ ታሪካዊቷ ኢትዮጵያ የሆነው የሕወሓት ጋላኦሮሞ አንጃ አንጃ ነው በላቲን ፊደላት እንዲጠራ ያደረገው። ጉድ እኮ ነው! ከቅዱስ ያሬድና ንጉሠ ነገሥት ቅድስት ምድር ተገኝተው፤ “ EBC” “Central Command“ሞንጆሪኖ” “Sanitizer“ ቅብርጥሴ እያሉ ተከታዮቻቸውን ያጃጅላሉ።

እንግዲህ ይህ “EBC” የተሰኘው ከንቱና ውዳቂ ጣቢያ ይህን ልፍስፍስና ደካማ ትውልድ ከቴሊቪዥን ጋር እንደማስቲካ ለማጣበቅ ሲል ነው ያልተፈቀደለትን ያህል የስርጭት ሰዓት ከፊፋ ሰርቆ የዓለም ዋንጫን በማስተላለፍ ላይ ያለው። ይህ ደካማ ትውልድ አገሩን እያወደመና ሕዝበ ክርስቲያኑን እየጨፈጨፈ ያለውን ወራሪውንና ጨፍጫፊውን የጋላኦሮሞ አገዛዝ ታግሎ በማስወገድ ፈንታ የእግር ኳስ ሎሊፖፑን/ ከረሜላውን እየመጠጠ እንዲተኛ።

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

⚽ FIFA have threatened to Ethiopia Broadcasting Corporation (EBC) of permanent withdrawal of any FIFA rights and remedies after they were accused of illegal piracy of the FIFA World Cup 2022 competition currently ongoing in Qatar.

According to very reliable sources privy to the issue EBC had only acquired the media rights to 28 matches for the FIFA World Cup but the Ethiopian broadcaster had repeatedly and illegally pirated the broadcast signal from the large number of competition matches which it had not acquired a valid license therefore going against the terms and conditions in its media agreement with FIFA free-to-air license for the territory .

Despite FIFA pointing out the issue of the illegal breach to EBC it is said that they continued the piracy operations of the said signal.

FIFA has threatened to exclude EBC from the FIFA Family of broadcasters such that the Ethiopian national broadcaster will no longer be permitted to acquire commercial rights from FIFA directly or indirectly.

The Ethiopian public have already been treated to an exciting spectacle so far with the World Cup already being home to major shock results.

💭 Ex-Fifa-Boss Blatter: Qatar World Cup ‘Is a Mistake,’ | Qatar World Cup of Shame, Slavery & Genocide

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axum Massacre: Someone is Trying to Steal The Ark | የአክሱም እልቂት፤ ታቦተ ጽዮንን ማን ሊሰርቅ እንዳሰበ ይመልከቱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 አይሞክሩትም አይባልም። የቃልኪዳኑ ታቦት ዝምብሎ እቃ ብቻ አይደለም፤ ይህም እንዳልሆነ ሉሲፈራውያኑ ያውቃሉ። ለዚህም ነው በአክሱምም ሆነ በመላው ዓለም አክሱም ጽዮናውያንን ልክ ሔሮድስ እንዳደረገው አሳድደው ከምድረ ገጽ ማጥፋት የሚሹት። እያንዳንዱ ጽዮናዊ ውስጥ የቃልኪዳኑ ታቦት ‘መንፈስ’ ተቀብሮበታል። የሳጥናኤል ዘሮች ይህን ምስጢር ደርሰውበታል፤ የአክሱም ጽዮንን ጭፍጨፋ መታሰቢያ ለማስታወስ የበቃ ብቻ ነውና ትክክለኛ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያን፤ አሁን ጽዮናውያንን ይህን በውስጣቸው ያለውን ቅዱስ ስጦታ በቁም ነገር ሊንከባከቡት ይገባል። ጊዜውን እንዋጅ፣ በያለንበት አካባቢያችንን በጥሞና እንቃኝ፤ ሉሲፈራውያኑን ለማገልገል ከተጠሩት፣ እራሳቸውን ለምናምኑ አሳልፈው ከሰጡት ወገኖችም ሳይቀር እንራቅ፤ ወደ ዶክተር መሄዱን አናዘውተር፤ መቅኒያችንንና ደማችንን በከንቱ አንስጥ! ነቅተን እንኑር፤ እንጠንቀቅ፤ ውጊያው መንፈሳዊ ነው!

👹 የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች ግን ወዮላቸው! እግዚአብሔርን እየተፈታተኑት ነው። 🔥 አቤት የሚጠብቃቸው እሳት!

❖❖❖[መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፭፥፩፡፬]❖❖❖

“ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወሰዱ፤ ከአቤንኤዘርም ወደ አዛጦን ይዘውት መጡ። ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወስደው ወደ ዳጎን ቤት አገቡት፥ በዳጎንም አጠገብ አኖሩት። በነጋውም የአዛጦን ሰዎች ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ ዳጎንንም አንሥተው ወደ ስፍራው መለሱት። በነጋውም ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ የዳጎንም ራስ እጆቹም ተቈርጠው በመድረኩ ላይ ወድቀው ነበር፤ የዳጎንም ደረት ብቻውን ቀርቶ ነበር።”

❖❖❖[1 Samuel 5:1-4]❖❖❖

“And the Philistines took the ark of God, and brought it from Ebenezer unto Ashdod. When the Philistines took the ark of God, they brought it into the house of Dagon, and set it by Dagon. And when they of Ashdod arose early on the morrow, behold, Dagon was fallen upon his face to the earth before the ark of the Lord. And they took Dagon, and set him in his place again. And when they arose early on the morrow morning, behold, Dagon was fallen upon his face to the ground before the ark of the Lord; and the head of Dagon and both the palms of his hands were cut off upon the threshold; only the stump of Dagon was left to him.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Is THE UN Ritually Celebrating The Massacre of Thousands of Ethiopian Christians in AXUM?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ በአክሱም የተፈፀመውን እልቂት ሰይጣናዊ በሆነ መልክ እያከበረ ነውን? በግልጽ እንደሚታየው አምስት ፈርጥ ያለው የሉሲፈር ኮከብ ከኢትዮጵያ ጽዮናዊ ሰንደቅ ተነጥሎ ግርግዳው ላይ ተለጥፏል።

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ በወኪሎቻቸው በሻዕቢያ፣ በሕወሓት፣ በኦነግ/ብልጽግና፣ በብእዴን በኢዜማ፣ በአብን፣ በሶማሌና ቤን አሜር አህዛብ ወኪሎቻቸው አማካኝነት በእናት አክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ላይ በፈጸሙበት በሁለተኛው ዓመት መታሰቢያ ወቅት ይህን የተመድን ፲፯ኛውን ዓለም አቀፍ የበይነመረብ /ኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ለማዘጋጀት መወሰናቸው በአጋጣሚ አይደለም። የተመድ ዋና ጸሐፊ ወስላታው አንቶኒዮ ጉቴሬዝም አዲስ አበባ ገብቷል። እንግዲህ የተሰውትን የአባቶቻችንና እናቶቻንን፣ ወንድሞቻችንን እና እኅቶቻችንን መታሰቢያ ለማርከስና ለማጠልሸት ብሎም እርስበርስ በልዑላቸው በሉሲፈር ስም እንኳን ደስ አለን!” ለመባባል ነው ይህን ጉባኤ ወደ አዲስ አበባ የወሰዱት። በወቅቱ እንዳወሳሁት ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ እና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ በሆራደብረዘይት/ቢሸፍቱ የኢትዮጵያን አየር መንገድ አውሮፕላንን ምንም ልምድ በሌለው ወኪሉ/ረዳት አብራሪው አህመድ ኑር መሀመድአማካኝነት ከስክሶ ፻፶፯/157 ሰዎችን ለዋቄዮአላህሉሲፈር ሰውቶ ነበር። አዎ! ያኔም እስላማዊ ራስን አጥፍቶ የማጥፋት ተልዕኮ ነበር።

ከዚህ በኋላ ነበር አውሬው ዘንዶ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ደም ጠምቶት ለጅምላ ጭፍጨፋ በሞራል የተነሳሳው። ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ ምንም እንደማያደርጉት፤ እንዲያውም እንደ አንቶኒዮ ጉቴሬስ ያሉት እርጉም የዓለመ ዓቀፉ ተቋማት መሪዎች አዲስ አበባ ድረስ ሄደው በደም የጨቀየውን እጁን እንደሚጨብጡት በእነዚህ ቀናት እናያለን።

እንደው፤ “የአዲስ አበባ ቤተክህነት” ተብዬው የፈሪሳውያን መንጋስ፤ ለሁለት ሺህ ዓመታት አባቶቻቸውና ቅዱሳኑ እንደ ዓይን ብሌናቸው የሚንከባከቡትንና የሚጠብቁትን ጽላተ ሙሴን “አናስደፍረም! አናስነካም!” በማለታቸው እንደ በግ ተሰውተው ለሰማዕትነት የበቁትን ሺህ አክሱም ጽዮናውያንን ዛሬስ ያስታውሳቸውና ያስባቸው ይሆንን? ለመሆኑ እነዚህ አህዛብ-መሳይ ግብዞች አክሱም የት እንዳለች ያውቁ ይሆን?

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፲፱]❖❖❖

ከእግዚአብሔር እንደ ሆንን ዓለምም በሞላው በክፉው እንደ ተያዘ እናውቃለን።

  • 28th of November 2020: Axum Massacre
  • 28th of November 2022: UN Internet Forum, Addis Ababa

😈A Horribly Grotesque Mockery – a Force of Pure Evil!

😲 Wow! Can you all see, the Satanic PENTAGRAM without the tricoloed Ethiopian Flag.

Even United Nations Secretary-General António Guterres is in Addis Ababa for the 17th edition of the leading ‘Internet Governance’ event. Of course he will shake hands with the genocidal PM of the fascist Oromo regime, evil monster Abiy Ahmed ‘Hitler’ Ali. He will congratulate him for massacring 1000 Axumites and over a million ancient Orthodox Christians of Ethiopia.

❖❖❖ [1 John 5:19] ❖❖❖

We know that we are children of God, and that the whole world is under the control of the evil one.”

The cruelty with which these Luciferians are celebrating the massacre in Axum, Ethiopia is repugnant.

💭 The Genocidal fascist Oromo regime of Ethiopia Hosts UN Internet Forum, Amid Tigray Blackout, and exactly on The Second-Year Commemoration of The Massacre of Axum. During the past two years, this evil, monstrous regime and its Arab, Turkish and Iranian allies massacred and starved to death two million Christians of Northern Ethiopia.

On the 28th of November Christians of Tigray, Ethiopia commemorate the 2nd anniversary of the gruesome Axum Massacre.

On this very day, the genocidal fascist Oromo regime of Ethiopia is REWARDED, by the genocide-enabler United Nation Organization, with hosting the ‘UN Internet Forum’ amid the government-imposed blackout in the Tigray region that has left six million people without phone or internet access for nearly two years.

The November 28 forum is expected to draw over 2,500 delegates to Addis Ababa, one of the largest international gathering in Ethiopia’s capital in years. With this gathering the UN intends to show a profound disrespect to the memories of the Axum massacre victims, a horribly grotesque mockery.

Ethiopia is hosting the U.N.’s annual Internet Governance Forum, despite an ongoing communications blackout in its war-damaged Tigray region.

Those not able to attend in person will be able to log in virtually to hear sessions dealing with topics such as “connecting all people” and “meaningful access” to the internet.

People living in Tigray will not be tuning in, however. The northern region was subjected to one of the world’s tightest communications blackouts, when war broke out between the federal military and forces led by the Tigray People’s Liberation Front, or the TPLF, in November 2020.

A peace deal struck earlier this month commits the federal government to restoring the services, but the blackout is still firmly in place.

As a result, the U.N.’s decision to hold the event in Ethiopia has raised eyebrows. On November 15, Senator Jim Risch, who chairs the U.S. Senate’s Committee on Foreign Relations, described the decision as “wrong,” saying the forum should be held in a country that “doesn’t regularly block its citizens’ internet access.”

Felicia Anthonio, a manager at internet rights group Access Now, said the internet forum is an “opportunity” to highlight the blackout affecting Tigray.

“Ethiopia’s government has been responsible for a two-year-long internet blackout and must take urgent steps to restore full intent access in Tigray and all parts of the country,” she said. “The African Union and member states have a clear mandate to promote and protect human rights in Africa, and this is the moment for them to step up and help facilitate an end to this internet blockade.”

November 4, 2022 marks two years of deliberate and sustained internet shutdowns that continue to fracture the lives of approximately six million people in Tigray and millions more. We, the undersigned organizations and individuals from across the globe, are alarmed by the human rights violations carried out during the ongoing conflict in Tigray, and the blatant attempts to conceal them. We are petitioning the African Union and individual member states, as continental leaders, to condemn the Ethiopian government’s prolonged shutdown, and to help reestablish internet access across the region and beyond.

Conflict and shutdowns in Tigray

Since the conflict began in Tigray in November 2020, authorities have used deliberate and sustained internet and telecommunication shutdowns as a weapon of information control and censorship, directly impacting the lives of approximately six million peoplein the region, as well as their networks and communities abroad. Authorities and warring parties also targeted infrastructure and confiscated individuals’ SIM cards, and, as the conflict spread to other parts of Ethiopia, including the Amhara and Afar regions, they shut down internet and telecommunication services and infrastructure in those areas — affecting up to 10 million people total. The deliberate shutdowns interfere with people’s ability to access education, healthcare, businesses, and other services, the long-term effects of which could resonate for years to come. These disruptions deprive people in Tigray and other areas from accessing vital and life-saving information about this conflict and connections to their loved ones, leaving people outside the region without information on the safety of their families and communities back home, while making it extremely hard for journalistsand human rights defenders to document and report on the impacts in real time.

Internet shutdowns cover up human rights violations

As we have seen in other conflict zones, the internet shutdowns in Tigray have restricted information emerging from the region, making it increasingly difficult for journalists, human rights defenders, and activists to corroborate accounts ofhuman rights violations. Yet, there have still been numerous reports of warring parties committing heinous crimes against civilians, including mass rape and sexual violence,mass murder,arrests of journalists, and theabuse of refugees.

The internet, social media platforms, and other telecommunications play a critical role in times of social and political unrest, crises, and conflict. These tools enable communication, public debate, access to information, and documentation of events. They also help identify safe havens during conflict and crises. The ongoing internet shutdowns in Tigray are making it challenging for humanitarian aid and medical services to reach conflict zones and affected populations.

Internet shutdowns violate national and international human rights laws

The two-year-long shutdown in Tigray contravenes Article 29 of Ethiopia’s constitution, which guarantees respect for the “right of thought, opinion and expression” and is a blatant violation of the legally binding International Covenant on Civil and Political Rights(ICCPR),the African Charter on Human and People’s Rights(ACHPR), and the African Commission’s (The Commission’s)Resolution on the Right to Freedom of Information and Expression on the Internet, as well as the Commission’s Declaration of Principles on Freedom of Expression and Access to Information. Further, to our knowledge, Ethiopia has not notified the International Telecommunication Union (ITU) or ITU member states of the stoppage or suspension of telecommunications in Tigray, as required by Articles 34 and 35 of theITU Constitution.

Experts, international institutions, and high-level officials — including the UN Secretary-General — have repeatedly affirmed that shutdowns and blockings violate international human rights law. Arecent report by the Office of the UN High Commissioner for Human Rights highlighted the impact of internet shutdowns on freedom of expression and access to information, and the negative effects they have on economic activities, social welfare, and humanitarian aid delivery. The African Commission on Human and Peoples’ Rights, through the Special Rapporteur on Freedom of Expression and Access to Information in Africa, has also expressed concernat the increasing weaponization of internet shutdowns in the region.

It’s time for immediate intervention

To date, the government and other parties involved in the blackouts in Tigray have ignored all calls from local and international organizations urging them to reconnect people. It’s time for the African Union and its individual member states to speak out and condemn the Ethiopian government’s prolonged shutdown.

Cognizant of Article 3(H) of The Constitutive Act of the African Union which provides a clear mandate to AU Organs and institutions to promote and protect human rights in Africa, we call for a firmer approach to the situation in Tigray. We commend the African Union for initiating mediation in an effort to de-escalate the conflict, and further implore you to:

  • Join the regional and international community in denouncing the two-year-long internet shutdown ravaging lives in and around the Tigray region and the practice of internet shutdowns in Ethiopia;
  • Hold the Ethiopian government and all parties responsible for the shutdown accountable for immediately restoring full access to the internet and telecommunications platforms, in keeping with their commitments in the AU-mediated truce;
  • Engage with the Ethiopian government and the Tigray regional authorities to ensure they uphold and protect people’s fundamental rights at all times, especially during crises; and
  • Engage with authorities in Ethiopia to put an end to the cycle of internet shutdowns in conflict-affected areas and during critical national events in future.

We further urge African Union member states to unilaterally speak out and condemn the government’s restrictions of internet and telecommunication services. We, the undersigned organizations and individuals, are confident that your office will take note of the infractions enumerated above and implement our recommendations. You have the opportunity, and the responsibility, to improve and uphold freedom of expression and all human rights in Ethiopia — both online and off.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Moroccans in Violent Riots in Belgium Despite Win | If You Think This’s About Football, You’re Not Paying Attention

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በቤልጂየም ያሉ ትውልደሞሮኮዎች ቡድናቸው በዓለም ዋንጫ ቤልጂምን ስለቀጣ “ተደስተው” በቤልጂምና ኔዘርላንዶች ከተሞች ጎዳናዎች ላይ አስቀያሚ ረብሻ ፈጥረዋል | እንግዲህ ይህ ስለ እግር ኳስ ነው ብሎ የሚያስብ ካለ ለጉዳዩ አስፈላጊውን ትኩረት እየሰጠ አይደለም ማለት ነው።

☆ Pentagram on Flags: 🐲 Satan Runs The World in These End Times

የሉሲፈር ኮከብ በባንዲራዎች ላይ፤ 🐲 በዚህ የፍጻሜ ዘመን ዓለምን የሚመራት ሰይጣን ነው

⚽ በቤልጂም የሚኖሩ፣ የቤልጂም ዜግነት ያላቸውና የሉሲፈርን ባለ አምስት-ፈርጥ ኮከብ በባንዲራዋ ላይ ያሳረፈችው ሞሮኮ ‘ልጆች’ የእግር ኳስ ቡድናቸው ጥገኝነት የሰጠቻቸውን የቢልጂምን ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ስለቀጣ “ከመደሰታቸው” የተነሳ በቤልጂም ከተሞች ረብሻና አመጽን ቀስቅሰው ንብረት ያወድማሉ?! የተገለባበጠባት ዓለም፤ ዋው!

እንግዲህ ይህ ለብዙዎች እጅግ በጣም አስገራሚ የሆነ ክስተት ነው። ነገር ግን አያስገርምም። የእስልምና ቫይረስ እንዲህ ነው የአዳምን ዘር አእምሮ እና ነፍስ በክሎ የሚገለባብጠው። ጤናማ የሰው ዘር የተመኘው ነገር ሲሳካለት ይደሰታል፣ ይዘፍናል፣ ይደንሳል፤ ሌላውን ያቅፋል። ወራሪዎቹ መሀመዳውያኑ ግን ትሕትናን፣ አክብሮትን፣ ደስታን፣ ፍቅርን፣ አቃፊነትን ስለማያውቁ የጥላቻ፣ የውድመት፣ የዘረፋና የግድያ ጂሃድ በሄዱበት ቦታ ሁሉ ማካሄዱን ይመርጣሉ።

እንደ ሞሮኮ በባንዲራዋ ላይ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈረን ፔንታግራም ኮከብ ባሳረፈችው ኢትዮጵያም የእስልምና ቫይረስ የተሸከሙት ወራሪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎችም በፍቅር ተቀብላ ባስተናገደጃቸው፤ በአስተማረቻቸው፣ በአዳነቻቸውና ቅዱስ የሆነውን ነገር ሁሉ በሰጠቻቸው በኢትዮጵያ እና ክርስቲያን ሕዝቧ ላይ ተመሳሳይ የጥላቻ፣ ውድመት፣ የዘረፋ፣ የመድፈርና የጭፍጨፋ ጂሃድ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። ባጎረስኩ ተነከስኩ።

👉 አንድ መረገም የማይሻ ጤናማ የሆነ የእግዚአብሔር ማሕበረሰብ እነዚህን ምስጋና-ቢስ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ልጆችን እንደ አማሌቃውያን ከሃገሩ ማስወጣት ይኖርበታል። ሌላ ምንም አማራጭ ሊኖር አይችልም!

❖❖❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፭፥፲፱]❖❖❖

“ስለዚህ አምላክህ እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ በሚሰጥህ ምድር ከሚከብቡህ ጠላቶችህ ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ባሳረፈህ ጊዜ፥ የአማሌቅን ዝክረ ስሙን ከሰማይ በታች አጥፋው፤ ይህንን አትርሳ።”

❖ የአብርሐም፣ ይስሐቅና ዮሴፍ አምላክ ግን፤ “ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው” ይለናል።

❖❖❖[መክብብ ፫፥፩፡፰]❖❖❖

“ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።”

⚽ ‘Sons’ of Morocco – a country that has the five-pointed star of Lucifer on its flag – who live in Belgium, have Belgian citizenship now cause again riots in Belgian cities and destroy properties because they are “happy”, after their team defeated the Belgian national football team? A world turned upside down. Wow!

Well, this is a very surprising phenomenon for many. But not really. This is how the virus of Islam subverts the mind and soul of Adam’s race. A healthy human being rejoices, sings and dances when what it wishes for is achieved; embraces the other. But the invading Mohammedans do not know humility, respect, joy, love, and loyalty, so they prefer to carry out a jihad of hatred, destruction, robbery, and murder wherever they go.

In Ethiopia, which has also placed the star of Waqqeyo-Allah-Lucifer/ pentagram on its flag, the invading Gala-Oromos are doing the same evil thing against the Indigenous Ethiopians who accepted, taught, saved and treated them with love; They are carrying out the same sort of Jihad with their usual tools of hatred, destruction, robbery, rape and massacre against Ethiopia and its Christian people, who gave them everything that is sacred. Ethiopian proverb: “biting the hand that feeds you” / ”ባጎረስኩ እጄን ተነከስኩ!“

👉 A healthy community of God that does not want to be cursed should expel/ eradicate the ungrateful children of Waqqeyo-Allah-Lucifer from the country like the Amalekites. There can be no other option! “Remember what Amalek did to you ….Eradicate totally the memory of Amalek” (Deut. 25:17-19)

❖ The God of Abraham, Isaac and Joseph; He tells us, “There is a time for everything.”

❖❖❖[Ecclesiastes 3:1-8]❖❖❖

A Time for Everything

  • 1 There is a time for everything,
  • and a season for every activity under the heavens:
  • 2 a time to be born and a time to die,
  • a time to plant and a time to uproot,
  • 3 a time to kill and a time to heal,
  • a time to tear down and a time to build,
  • 4 a time to weep and a time to laugh,
  • a time to mourn and a time to dance,
  • 5 a time to scatter stones and a time to gather them,
  • a time to embrace and a time to refrain from embracing,
  • 6 a time to search and a time to give up,
  • a time to keep and a time to throw away,
  • 7 a time to tear and a time to mend,
  • a time to be silent and a time to speak,
  • 8 a time to love and a time to hate,
  • a time for war and a time for peace.

⚽ The Belgian cities of Brussels and Antwerp, along with a number of cities in neighboring Holland, were rocked by mass rioting after Morocco’s fans took to the streets to celebrate their team’s 2-0 victory over Belgium in the World Cup on Sunday.

Although Belgium is far from Morocco, the country hosts over 500,000 people of Moroccan descent, and many of them back their native country’s national team. Scenes of violence quickly spread across social media, with fans of the Morocco national team burning vehicles, looting shops, and even attacking a police station.

Police deployed tear gas to disperse fans following the victory, but rioting went on into the evening, resulting in a number of additional vehicles being set on fire.

Morocco’s victory was seen as yet another major upset during the tournament, and few believed the team was capable of besting Belgium, which is currently the number two ranked team in the world.

A dozen rioters were detained by authorities in Brussels who deployed water cannons and fired tear gas to disperse crowds, while eight were arrested in the port city of Antwerp.

Across the border in the Netherlands, vehicles were torched in Amsterdam, and a group of approximately 500 rioters charged police in Rotterdam, launching glass and fireworks at authorities resulting in two officers suffering injuries. Dutch riot police also dispersed crowds in The Hague and Utrecht, according to tweets from the Dutch national police force.

“One suffered hearing damage, and the other got something to the head,” said a Rotterdam police spokesman.

Brussels’ mayor, Philippe Close, said, “I condemn in the strongest terms the incidents of this afternoon.

“The police have already firmly intervened. I therefore advise against fans coming to the city center. The police are doing all they can to maintain public order. I have ordered the police to carry out arrests of the troublemakers.”

In a clip posted to Twitter, men can be seen laughing as ambulances are attacked in Brussels. In the same clip posted, individuals can be seen attacking a police van with various projectiles.

One individual in Brussels was seriously injured after he was hit in the face with a stone.

Claire Martens, VVD party chairman in Amsterdam said: “This was not a party. These are guys who think they are in charge of the streets and not the police. We cannot accept that. Why did the (authorities) intervene so late? How are we going to prevent this next week?”

Belgium, a country of only 11.5 million, has one of the largest populations of Muslims in all of Europe relative to its population size, and Moroccans make up a huge share of that population. The rioting and celebrations from Moroccans in both Belgium and the Netherlands is sure to raise claims of dual loyalty, with many of the people both countries have accepted to “diversify” their nations not only rooting against their host country, but also actively partaking in property destruction and attacks on police.

💭 Moroccans Remain Largest Group of Foreigners to Receive Belgium Citizenship

The number of citizenships granted to Moroccans represents 9% of the total number of foreign nationals who became Belgians in 2021.

Of the 38,342 foreigners to obtain Belgian citizenship last year, the highest proportion were Moroccan, according to the latest report from the Federal Migration Centre.

The top three countries of origin were Morocco (9%), Syria and Romania.

The Moroccan community in Belgium is estimated at over 80,000, representing the largest non-European community in the European country.

Radicalised Belgian-Moroccans Responsible For Major Terrorist Attacks

In 1988, the first local councillor of Moroccan origin was elected in Antwerp at the same time as the far-right Vlaams Belang party saw some of its greatest electoral successes, putting issues like immigration and radical Islam centre-stage.

After the terrorist attacks of 11 September 2011, public sentiment shifted even further against Moroccans: “The radicalisation of a part of the Muslim population leads to a re-reading of the Moroccan presence in Belgium,” said Bousetta.

In the Paris attacks of 13 November 2015, and those in Brussels on 22 March 2016, the perpetrators were determined to be Belgian-Moroccans.

Today Moroccans are the largest foreign community in Belgium, ahead of Italians, and they seek citizenship at higher rates: 74% become Belgians, compared to 46% of Italians.

But unlike Italy, Morocco is not part of the European Union, meaning citizenship offers Moroccans greater benefits than it necessarily would for Italians.

Applications for residence by Moroccan nationals in Belgium are mainly for family reasons (65% of applications), according to the 2022 Annual Immigration Report.

The number of Moroccans residing abroad is estimated at over 5 million. The Moroccan government has frequently emphasized the importance of its diaspora members and their contribution to the country’s economy.

Remittances from Moroccans residing abroad reached $4.6 billion during the first half of 2022, representing an increase of 6.1% compared to the same period in 2021.

In 2021, money transfers from the Moroccan diaspora reached MAD 100 billion, or $10.8 billion.

Last year, the flow of remittances from Moroccans residing abroad represented 7.4% of Moroccan GDP, according to the World Bank.

💭 Selected Comments: Breitbart News + Daily Mail

Moroccans are RIOTING because their football team won and they are happy? Has the world gone mad?

Are they beginning to understand what’s happened? And if they do, is it too late to do anything?

When you see which flag they are waving it should leave you in doubt as to where their true allegiance lies.

They clearly have no loyalty to Belgium, as all inva de d European countries suffer the same violent intrusion on our religion, culture and mode of life.

If the Moroccans were Orthodox or Catholic Christians, there would not be any problem.

Most of these “Moroccans” are Belgian citizens and enjoy Belgian welfare payments. They wouldn’t dream of enduring the hard life in Morocco. And yet they spit in our faces…

Moroccans have been a problem since they first arrived in Europe in numbers in the 60s. Their recent behavior should come as no surprise

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Second-Year Commemoration of The Massacre of Axum | የአክሱም እልቂት ሁለተኛ አመት መታሰቢያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

In the Ethiopian Holy City of Axum – where we Orthodox Tewahedo Christians believe The Ark of the Covenant is housed — a massacre took place on 28 November 2020, continuing on 29 November, tallying more than 800 Christian worshipers deaths.

Survivors of these and other horrifying massacres in Tigray, and we children of Axum crying out for justice. Hundreds of thousands of survivors are still seeking justice and redress, which may only come through independent and credible investigations into the atrocities they and we all suffered. Our calls for justice and accountability must not go unheeded because of the hypocrite international community’s empty and self-serving refrain of “African solutions for African problems”.

❖❖❖ [Isaiah 42:1–4] ❖❖❖

“Behold my servant, whom I uphold, my chosen, in whom my soul delights; I have put my Spirit upon him; he will bring forth justice to the nations. He will not cry aloud or lift up his voice, or make it heard in the street; a bruised reed he will not break, and a faintly burning wick he will not quench; he will faithfully bring forth justice. He will not grow faint or be discouraged till he has established justice in the earth; and the coastlands wait for his law.„

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፵፪፥፩፡፬]❖❖❖

“እነሆ ደግፌ የያዝሁት ባሪያዬ፤ ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ምርጤ፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥ እርሱም ለአሕዛብ ፍርድን ያወጣል። አይጮኽም ቃሉንም አያነሣም፥ ድምፁንም በሜዳ አያሰማም። የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም፥ የሚጤስንም ክር አያጠፋም፤ በእውነት ፍርድን ያወጣል። በምድርም ፍርድን እስኪያደርግ ድረስ ይበራል እንጂ አይጠፋም፤ አሕዛብም በስሙ ይታመናሉ።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

China Calls for Xi Jinping to Resign as Rare COVID Rule Protests Spread Across Major Cities

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ጥብቅ የሆኑትን የኮቪድ ህግጋትን በመጻረር በቻይና ዋና ዋና ከተሞች ላይ ያልተለመደ ተቃውሞ በመስፋፋቱ ፕሬዚድንት’ዢ ጂንፒንግ’ ስልጣን እንዲለቁ እየተጠየቀ ነው።

የምዕራቧ ባቢሎን አሜሪካ ከባንዲራዋ አንዷን የሉሲፈር ኮከብና ሦስቱን ቀለማት ለላይቤሪያ ቆርሳ እንደሰጣች ፤ የምስራቋ ባቢሎን ቻይናም ለሕወሓት አንዷን የሉሲፈር ኮከብና ሁለቱን ቀለማት ቆርሳ ሰጥታዋለች። አሁን ሌላዋ የግራኝ ሞግዚት ባቢሎን ቻይናም መታመስ ጀምራለች።

👉 የሚቀጥሉትን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው!

ሁሉም አንድ በአንድ መውደቃቸው የማይቀር ነው። አይናችን እያየ መሆኑ ድንቅ ነው። አክሱም ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን የደፈሩትና ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ መሳሪያ ያቀበሉ፣ የዲፕሎማሲና የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርጉት የሚከተሉት ሃገራት ከፍተኛ ቀውስ እየገጠማቸው ነው፤

  • ቱርክ
  • ኢራን
  • ሳውዲ አረቢያ
  • የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች
  • ፓኪስታን
  • ሱዳን
  • ሶማሊያ
  • ኬኒያ
  • ቻድ
  • ዩ ኤስ አሜሪካ
  • አውሮፓ
  • ሩሲያ
  • ዩክሬይን
  • እስራኤል
  • ቻይና

💭 Protesters pushed to the brink by China’s strict COVID measures in Shanghai called for the removal of the country’s all-powerful leader and clashed with police Sunday as crowds took to the streets in several cities in an astounding challenge to the government.

Police forcibly cleared the demonstrators in China’s financial capital who called for Xi Jinping’s resignation and the end of the Chinese Communist Party’s rule — but hours later people rallied again in the same spot, and social media reports indicated protests also spread to at least seven other cities, including the capital of Beijing, and dozens of university campuses.

Largescale protests are exceedingly rare in China, where public expressions of dissent are routinely stifled — but a direct rebuke of Xi, the country’s most powerful leader in decades, is extraordinary.

Three years after the virus first emerged, China is the only major country still trying to stop transmission of COVID-19 — a “zero COVID” policy that regularly sees millions of people confined to their homes for weeks at a time and requires near-constant testing. The measures were originally widely accepted for minimizing deaths while other countries suffered devastating wavs of infections, but that consensus has begun to fray in recent weeks.

Then on Friday,10 people died in a fire in an apartment building, and many believe their rescue was delayed because of excessive lockdown measures. That sparked a weekend of protests, as the Chinese public’s ability to tolerate the harsh measures has apparently reached breaking point.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እግዚአብሔር ብርሃኔና መድኃኒቴ ነው፤ የሚያስፈራኝ ማን ነው? እግዚአብሔር የሕይወቴ መታመኛዋ ነው፤ የሚያስደነግጠኝ ማን ነው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2022

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፳፮/፳፯]❖❖❖

  • ፩ እግዚአብሔር ብርሃኔና መድኃኒቴ ነው፤ የሚያስፈራኝ ማን ነው? እግዚአብሔር የሕይወቴ መታመኛዋ ነው፤ የሚያስደነግጠኝ ማን ነው?
  • ፪ ክፉዎች፥ አስጨናቂዎቼ ጠላቶቼም፥ ሥጋዬን ይበሉ ዘንድ በቀረቡ ጊዜ፥ እነርሱ ተሰናከሉና ወደቁ።
  • ፫ ሠራዊትም ቢሰፍርብኝ ልቤ አይፈራም፤ ሰልፍም ቢነሣብኝ በዚህ እተማመናለሁ።
  • ፬ እግዚአብሔርን አንዲት ነገር ለመንሁት እርስዋንም እሻለሁ፤ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት እኖር ዘንድ፥ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውንም አይ ዘንድ፥ መቅደሱንም እመለከት ዘንድ።
  • ፭ በመከራዬ ቀን በድንኳኑ ሰውሮኛልና፥ በድንኳኑም መሸሸጊያ ሸሽጎኛልና፥ በዓለት ላይ ከፍ ከፍ አድርጎኛልና።
  • ፮ እነሆ፥ አሁን በዙሪያ ባሉ በጠላቶቼ ላይ ራሴን ከፍ ከፍ አደረገ፤ በድንኳኑም የእልልታ መሥዋዕትን ሠዋሁ፥ ለእግዚአብሔር እቀኛለሁ እዘምርለትማለሁ።
  • ፯ አቤቱ፥ ወደ አንተ የጮኽሁትን ቃሌን ስማኝ። ማረኝና አድምጠኝ።
  • ፰ አንተ ፊቴን እሹት ባልህ ጊዜ። አቤቱ፥ ፊትህን እሻለሁ ልቤ አንተን አለ።
  • ፱ ፊትህን ከእኔ አትሰውር፥ ተቈጥተህ ከባሪያህ ፈቀቅ አትበል፤ ረዳት ሁነኝ፥ አትጣለኝም፥ የመድኃኒቴም አምላክ ሆይ፥ አትተውኝ።
  • ፲ አባቴና እናቴ ትተውኛልና፥ እግዚአብሔር ግን ተቀበለኝ።
  • ፲፩ አቤቱ፥ መንገድህን አስተምረኝ፥ ስለ ጠላቶቼም በቀና መንገድ ምራኝ።
  • ፲፪ የሐሰት ምስክሮችና ዓመፀኞች ተነሥተውብኛልና ለጠላቶቼ ፈቃድ አትስጠኝ።
  • ፲፫ የእግዚአብሔርን ቸርነት በሕያዋን ምድር አይ ዘንድ አምናለሁ።
  • ፲፬ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“They Lied to Us About The mRNA SHOTS.” – Gov. Ron DeSantis

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 26, 2022

💭 Everyone is rightly asking now: „Why didn’t he say this a year ago…”

Only what can no longer be concealed is admitted.

And responsibility is shifted back and forth until in the end no one is responsible. If unavoidable, there are a few pawn sacrifices.

As usual, both sides of the discussion are always served by the Satanists. If DeSantis would not belong to the team, he would not be a successful politician.

💭 Doctor: The Risks of the Vaccine Are Far Greater Than The Risks of COVID-19

😈 mRNA Vaccine Regulates or Alters a Person’s DNA – It can change your gene expression

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: