Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2022
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 23rd, 2022

80,000 Rally in Berlin in Support of Iran Protests | We Don’t See This Kind of Solidarity With Ethiopian Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 23, 2022

💭 ለአርመኔው ኦሮሞ አገዛዝ ድጋፍ የምታደርገውን ኢራንን ለመቃወም በበርሊን 80,000 ሰልፈኞች ወጡ | ከኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ጋር ግን ይህን የመሰለ አንድነት አናይም

💭 80-000 rally in Berlin in support of Iran protests

Thousands of people took part in demonstrations in Europe and the U.S. Saturday to show solidarity with protesters in Iran who are calling for an end to Iran’s authoritarian regime.

In Berlin, Germany 80,000 people showed up to show solidarity with the Mahsa Amini protests in Iran.

👉 The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abby Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, imported and Satan-influenced ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them.

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲]✞✞✞

“ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ፥ እንድትፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፥ አሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።”

✞✞✞[Revelation 2:10]✞✞✞

“Do not be afraid of what you are about to suffer. I tell you, the devil will put some of you in prison to test you, and you will suffer persecution for ten days. Be faithful, even to the point of death, and I will give you life as your victor’s crown.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Pope Prays for Peace in Ethiopia | ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኮ ስለ ኢትዮጵያ ሰላም ይጸልያሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 23, 2022

At the Angelus on Sunday, Pope Francis appeals to political leaders to find solutions for lasting peace in Tigray

Pope Francis called on political leaders “to put an end to the suffering of the defenceless population” in Ethiopia, and “to find equitable solutions for a lasting peace throughout the country.”

The Tigray region of Ethiopia has been racked with violence since war broke out almost two years ago. Earlier this month, the UN expressed grave concerns over a surge in violence beginning in August, after a five-month humanitarian truce.

Pope Francis on Sunday said he is following the confict in Ethiopia with “trepidation,” and repeated “with heartfelt concern that violence does not resolve disagreements, but only increases the tragic consequences.”

He expressed his hope that the efforts of the various parties in the conflict “for dialogue and the pursuit of the common good” might “lead to a concrete path of reconciliation.”

The Holy Father concluded his prayer with the hope that “our prayers, our solidarity, and the necessary human aid not fail our Ethiopian brothers and sisters, who are so sorely tried.”

እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል እናንተ ግን አክሱም ጽዮንን በሉሲፈር/ቻይና ባንዲራ ሸፈናችኋት | ወዮላችሁ!

መሠረቶቹ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው፤ ከያዕቆብ ድንኳኖች ይልቅ፥ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል። የሚያውቀኝ የኢትዮጵያም ሕዝብ በዚያ ተወለደ።

💭 በመጀመሪያ የአክሱም ጽዮንን ቤተ መቅደስ በሉሲፈር/ቻይና ሸፈኑት፤ ከዚያም ከአክሱም ርቀው መቀሌ ላይ አዲስና በሕወሓት ግፊት የተጠራች’ቤተ ክህነት’ አቋቋሙ። ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፮]✞✞✞

  • ፩ መሠረቶቹ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው፤
  • ፪ ከያዕቆብ ድንኳኖች ይልቅ፥ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል።
  • ፫ የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ፥ በአንቺ የተከበረ ነገር ይባላል።
  • ፬ የሚያውቁኝን ረዓብንና ባቢሎንን አስባቸዋለሁ፤ እነሆ፥ ፍልስጥኤማውያን ጢሮስም የኢትዮጵያም ሕዝብ፥ እነዚህ በዚያ ተወለዱ።
  • ፭ ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፥ በውስጥዋም ሰው ተወለደ፤ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።
  • ፮ እግዚአብሔር ለሕዝቡ፥ በውስጥዋም ለተወለዱት አለቆችዋ በመጽሐፍ ይነግራቸዋል።
  • ፯ በአንቺ የሚኖሩ ሁሉ ደስ እንደሚላቸው ይነግራቸዋል።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፩]✞✞✞

  • ፩ በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል።
  • ፪ እግዚአብሔርን። አንተ መታመኛዬ ነህ እለዋለሁ፤ አምላኬና መሸሸጊያዬ ነው፥ በእርሱም እታመናለሁ።
  • ፫ እርሱ ከአዳኝ ወጥመድ ከሚያስደነግጥም ነገር ያድንሃልና።
  • ፬ በላባዎቹ ይጋርድሃል፥ በክንፎቹም በታች ትተማመናለህ፤ እውነት እንደ ጋሻ ይከብብሃል።
  • ፭ ከሌሊት ግርማ፥ በቀን ከሚበርር ፍላጻ፥
  • ፮ በጨለማ ከሚሄድ ክፉ ነገር፥ ከአደጋና ከቀትር ጋኔን አትፈራም።
  • ፯ በአጠገብህ ሺህ በቀኝህም አሥር ሺህ ይወድቃሉ፤ ወደ አንተ ግን አይቀርብም።
  • ፰ በዓይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ፥ የኃጥኣንንም ብድራት ታያለህ።
  • ፱ አቤቱ፥ አንተ ተስፋዬ ነህና፤ ልዑልን መጠጊያህ አደረግህ።
  • ፲ ክፉ ነገር ወደ አንተ አይቀርብም፥ መቅሠፍትም ወደ ቤትህ አይገባም።
  • ፲፩ በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤
  • ፲፪ እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል።
  • ፲፫ በተኵላና በእባብ ላይ ትጫማለህ፤ አንበሳውንና ዘንዶውን ትረግጣለህ።
  • ፲፬ በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ።
  • ፲፭ ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ አከብረውማለሁ።
  • ፲፮ ረጅምን ዕድሜ አጠግበዋለሁ፥ ማዳኔንም አሳየዋለሁ።

ስለ ጽዮን ዝም አልልም” [ኢሳ ፷፪፥፩]

ይህንን የተናገረው ልዑለ ቃል ኢሳይያስ እግዚአብሔር የራቀውን አቅርቦለት የረቀቀውን አጉልቶለት ትንቢት በሚናገርበት ዘመን ሲሆን ጽዮን የሚለው ስም እንደአገባቡ ይፈታል። ጽዮን የሚለው ቃል ኢየሩሳሌም ቤተክርስቲያን መንግስተ ሰማያት ወይም ድንግል ማርያም ቤተመቅደስ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፣ ኢየሩሳሌም ቤተእስራኤል (ቤተ ያዕቆብ) ቤተ መቅደስ ተብሎ የሚፈታበት ጊዜ አለ፣ በሌላ ሥፍራ ደግሞ የቃሉ አገባብ ኢየሩሳሌም ድንግል ማርያም ወይም መስቀል ክርስቶስ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።

  • ፩ኛ) ወደ ጽዮን ተራራና ወደ ሕይው እግዚአብሔር ከተማ ደርሳችኋል
  • ፪ኛ) ጽዮን የሚለው ቤተመቅደስን ነው
  • ፫ኛ) ጽዮን የሚለው ቃል የሚያመለክተው ክርስቶስ ስለተሰቀለበት ዕፀ መስቀል ነው
  • ፬ኛ) የቃል ኪዳኑን ታቦት ጽዮን ይለዋል
  • ፭ኛ) “አቤቱ ስለፍርድህ ጽዮን ሰምታ ደስ አላት
  • ፮ኛ) ጽዮን የተባለችው ድንግል ማርያም ናት

አክሱም ጽዮን ላይ የሉሲፈር/ የቻይና ባንዲራ የተሰቀለ ወቅት የሕወሓት ነገር አብቅቶለታል

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: