Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2022
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 22nd, 2022

Ethiopia: Oromo Muslims & Protestants Openly Demonstrate for a Total Annihilation of Orthodox Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 22, 2022

አዲስ አበባ፤ ፲፪ ጥቅምት ፳፻፲፭ ዓ.ም ፤ ቅዱስ ሚካኤል፣ ቅዱስ ማቴዎስ

የኦሮሞ ሙስሊሞች እና ፕሮቴስታንቶች የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት በግልጽ ሰልፍ ወጡ።

💭 በቀጥታ ከሰይጣን ጋር ጦርነት ውስጥ እንገኛለን፤ ሰይጣን ‘መንግስቱን/ ኢሚሬቱን/ኡማውን’ መመስረት እና የክርስቲያኖችን ሙሉ በሙሉ መጥፋት ይሻል።

ዛሬ የሰው ልጅ ሁለት ፍጹም የተለያዩ አካላት ፊት ለፊት ተጋርጠውበታል። ኃጢአት የሌለበት ኢየሱስ ክርስቶስ እና በኃጢአት የተሠቃየው ሐሰተኛው ነቢይ መሀመድ ፤ እንዲሁም ሁለት እጅግ በጣም የተለያዩ አማልክቶች፤ ኃያሉ የሞራል ፍፁም አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ እና ዋቄዮ-አላህ (ፀረ አምላክ/ የክርስቶስ ተቃዋሚ)። በሰልፉ ላይ የሚታዩት እነዚህ ክፉ አባ ገዳዎች /አገልጋዮች/ፓስተሮች በክርስቲያኖች ላይ የበለጠ የዘር ማጥፋት ጥሪ በማድረጋቸው እና እስልምናን በመደገፋቸው እግዚአብሔርን ክደዋል እናም ዋቄዮ-አላህን (ፀረ-አምላክ/ ፀረ-ክርስቶስ)ተቀብለዋል።

የሰው ልጅ ከሁለቱ በጣም የተለያዩ አማልክቶች መካከል ምርጫ አለው። በአንድ በኩል የሰላም፣ የፍቅር፣ የምህረት እና የቸርነት እግዚአብሔር አምላክ (የሞራል ፍፁም አምላክ)ወይም ክፉው ዋቄዮ-አላህ (ፀረ አምላክ/ ፀረ-ክርስቶስ) የማጥፋት፣ የዘር ማጥፋት፣ ግድያ፣ ግድያ፣ ጥላቻ፣ ሽብር፣ ስቃይ፣ ጭካኔ፣ ባርነትና መደፈር አምላክ።

እና ሁለቱ ፍጹም የተለያዩ ነቢያት፤ ኢየሱስ እና መሀመድ

ኢየሱስ ክርስቶስ የሰላምና የፍቅር፣ የቸርነትና የምሕረት እውነተኛ ነቢይ ነበር። ሐሰተኛው ነቢይ መሐመድ ግን የማጥፋት፣ የመግደል፣ የእርድ፣ የመድፈር፣ የሽብር፣ የማሰቃየት፣ የጥላቻ፣ የባርነት፣ የሕጻናት ትንኮሳ እውነተኛ ነቢይ ነበር። እነዚህ ወንጀሎች ናቸው። እነዚህ በሰብአዊነት ላይና ሁሉን ቻይ አምላክ ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች ናቸው።

ዋቄዮ-አላህ ክርስቲያኖችን እያሸበረ፣ እየገደለ፣ ቤተክርስቲያናቸውንና ገዳማቸው እያፈርስ፣ ሴቶቻቸውን እየዘረፈ እና እየደፈረ ሙስሊሞችን አቅፎ እንደ መለኮታዊ፣ እርኩስ የዋቄዮ-አላህ ህግጋቶች (ፀረ አምላክ/ ፀረ-ክርስቶስ። አባ ገዳስ/ ሚኒስትሮች/ፓስተሮች የጥንት ክርስቲያኖችን/አይሁዶችን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ከሚፈልጉ ከእስልምና ጋር ሲተባበሩ እግዚአብሔር ምን ይሰማዋል? መጽሐፍ ቅዱስ/ኦሪት ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል፣ ኢየሱስን እንደ መለኮታዊ መጥፋት፣ የዋቄዮ-አላህን ዘላለማዊ ህግጋት ያስፋፉል (ፀረ አምላክ/የክርስቶስ ተቃዋሚ)።

በእስልምና ወንድማማችነት የለም። ለሙስሊሞች ሁሉም ሙስሊም ያልሆኑት “ሌላው” ናቸው እና መገደል አለባቸው።

ስለዚህ በክርስትና እና በእስልምና መካከል የሞራል እኩልነት የለም። ክርስቲያኖች የተቀደሱት በቅዱስ ቁርባን በተቀበሉት የክርስቶስ ሥጋ እና ደም ነው። ሙስሊሞች የተቀደሱት በተገደሉት የካፊሮች ደም ወደ ድንግልና ወደ ገነት የመግባት ዋስትና ነው።

እግዚአብሔር አለ ብለን ብንጠይቅ እንኳን ፤ እስልምና እግዚአብሔርን እና ትምህርቱን ባጠቃላይና ሙሉ በሙሉ አለመቀበል/መካድ ነው። አሁንም ለዚህ አገልግሎት የሚገድሉት እና የሚገደሉት የሐሰት አምላክ ዋቄዮአላህ አምላኪዎቹ ሙስሊሞች ወደጀነትአይወጡም ግን ወርደው መሀመድንና ጌታቸውን ሰይጣንን በገሃነም እሳት ውስጥ ይቀላቀላሉ። እጅግ በጣም ያሳዝናል፤ ግን ሐቁ ይህ ነው!

Addis Ababa – Saturday, October 22, 2022 (Week 42) St. Michael, St. Mattew

💭 We are in a war with satan directly as he ‘seeks his kingdom/ emirate/ ummah’ and the total annihilation of christians.

Today mankind is faced with 2 completely different persons:

The Sinless Jesus Christ and the false prophet Muhammad who suffered from sin, and 2 dramatically different Gods – The Almighty God of Moral Perfection Jesus and Allah (the AntiGod/ Antichrist.) By calling for more genocide of Christians and supporting Islam these wicked Aba Gedas/Ministers/Pastors have renounced God and have embraced Allah (the AntiGod/ Antichrist.)

Mankind has a choice between 2 Dramatically different Gods. On one hand The God of all peace, love, mercy and goodness (A God of Moral Perfection) or an evil Allah (the anti god/ Antichrist) of Extermination, genocide, assassination, murder, hate, Terror, torture, brutality, slavery, rape.

And 2 Completely Different Prophets

JESUS VERSUS MUHAMMAD

Jesus Christ was a true Prophet of peace and love, goodness and mercy.

False prophet Muhammad was a true prophet of extermination, murder, slaughter, rape, terror, torture, hate, slavery, child molestation. These are crimes

against humanity. These are crimes against The Almighy God.

Allah embracing Muslims terrorizing Christians, killing them, destroying their churches, kidnapping & raping their women, as divine, holy laws of Allah (the AntiGod/ Antichrist). What would God feel about Aba Gedas/Ministers/Pastors allying themselves with Islam which seeks the total annihilation of ancient Christians/Jews – the total obliteration of the Bible/Torah, – the total destruction of Jesus as divine, promoting eternal laws of Allah (the AntiGod). There is no brotherhood in islam. To Muslims – all non muslims are “The Other” and must be murdered.

So, there is no moral equivalence between Christianity and islam. Christians are Sanctified by the body and blood of christ received at HOLY COMMUNION. Muslims are sanctified by the blood of murdered kafirs guaranteeing accession to a virgin delight paradise.

Even if we ask that God exists, then Islam is a total and complete rejection of God and His teachings. Again, those Muslims who kill and are killed in the service of this bogus Allah are not going to ascend to paradise but will descend and join their founder Muhammad and his master Satan in the fires of hell.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Apostle Matthew in Ethiopia | ሐዋርያው ቅዱስ ማቴዎስ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ | በፍርድ ቀን፤ ከ፪ሺ ዓመት በኋላ፤ “ወንጌል አልተሰበከልንም” ማለት የለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 22, 2022

✞✞✞

ጥቅምት ፲፪/ 12፤ የሐዋርያውና ወንጌላዊው ቅዱስ ማቴዎስ በዓለ ዕረፍቱ ነው፤ ከቅዱስ ማቴዎስ ረድኤት በረከት ይክፈለን፡፡

💭 ፊልሙን ከዚህ ድንቅ ጽሑፍ ጋር እናነጻጽረው፦

👉 በ መሪራስ አማን በላይ

የዓለም መድኃኒት እየሱስ ክርስቶስ እኔን ማቴዎስን መርጦ ተከተለኝ አል እኔም ስላመነታ ተከተልኩት የመዳን ተስፋ የሆነውን የወንጌሉን ቃል እንድንሰማና ከእርሱ አፍ የሰማሁትንም ለዓለም እንዳሰማ ልኮኛል።

መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ሊያድን ከእግዚአብሔር አብ የመጣ ከእርሱም ሌላ አዳኝና መሐሪ ወደ እግዚአብሔር መንግሥትም የሚያገባ እንደሌለ የአየሁትን ልመሰክር የሰማሁትን ቃል ለእናንተ ለአሰማ ከቃሉ የተነሣ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ትሆኑ ዘንድ በስሙም ትጠመቁ ዘንድ ልኮኛል። ከአብና ከልጁም ከእኛም ህብረት እንዳላችሁ ያንጊዜ ታውቃላችሁ፤ ዓለሙ ግን የፈጠረውን ተጣሪውን ትቶ ላልፈጠረው ምህረት የአደረገለትን ጌታውን ትቶ ሥቃይንና መአትን ለሚያመጣበት ለክፉ መንፈስ እየተገዛና የክፉ መንፈስ ባሪያ በመሆን የኃጢአትን ንጉሥ ዲያብሎስን እያገለገለ ይገኛል።

ይህ ክፉ መንፈስ በሰዎች ልብ ላይ መርዙን እንደረጨ ሁሉ እንዲሁ በእግዚአብሔር ልጆች ላይ ደጋኑን ወጥሮ ቀስቱን እንደቀተረ ነው። አንዳንዶች ወገኖች ለእርሱ ሲማረኩለት ጥቂቶችም የሆኑ የእግዚአብሔር ምርጥ ሕዝቦች ከፍጹም እምነታቸውና ከመንፈስ ቅዱስ ጸጋ የተነሣ በጸሎት ድል ያደርጉታል፡ በጾምም ያሸንፉታል ያሳፍሩታልም። ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣው ለእግዚአብሔር ልጅ ለእየሱስ ክርስቶስ ታማኝ ሠራዊቱ ናቸው። መንፈሱን ተላብሰዋል፣ ጸጋውን ተሞልተዋል፣ ኃይሉንም ታጥቀውታል። ሥልጣንም በአፋቸው ተሰጥቷል። እኒሁ እናንተም የእግዚአብሔር አብን ምህረት የልጁንም የእየሱስ ክርስቶስን አዳኝነት የመንፈስ ቅዱስን ጸጋ ልትቀበሉትና ልትለብሱት ለመጣችሁ ሁሉ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ይሁንላችሁ። የልጁም የእየሱስ ክርስቶስ ፍቅር ይፅናላችሁ። አሜን።

እቴ ህንድኬ ዣን ንግሥተ ነገሥታት ዘኢትዮጵያ በሆነች በአሥራ አንደኛው ዘመነ መንግሥትዋ ከእየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርት አንዱ ቅዱስ ማቴዎስ በመርዌ ከተማ የሚኖሩትን ህዝቦች ቃለ ወንጌል እየሰበከ አስተምሮ ማጥመቁን ሰማች፤ ይዘውት ወደ እርስዋ እንዲመጡ መልእክተኞችን ወደ ወንጌላዊ ማቴዎስ ላከች፡ ነገር ግን ስለክርስቶስ መወለድና ብዙ ታእምራትንና ድንቅ የሆኑ ሥራዎችን እየሱስ ክርስቶስ መሥራቱን ሰምታ ስለነበረ የእየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር ነው ሲሏት መልኩን ለማየት የሚያስተምረውንም ለመስማት ጓጉታ እርሱ የእግዚአብሔር አገልጋይ ከመምጣቱ እኔ መሄድ አለብኝ ብላ በብዙ ሺህ ሠራዊት ታጅባ ወደ መርዌ /መርዋ/ በ70 ዓ.ም. ሄደች።

በዚያም ቅዱስ ማቴዎስን አግኝታ እንዲህ አለችው፦

“እየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ እኛ እንደተላከና የሰላም አለቃ የዘለዓለም አባት እንደሆነ ከነቢዩ ኢሳይያስ ትንቢት የተነሣ አምናለሁ፤ ነገር ግን በውኃ ጥምቀት ከእግዚአብሔር መወለድን የእግዚአብሔር ልጅ መባልን አላውቅም ነበር፡ አሁን ግን አንተን ወደ እኛ የላከህና ከአንተ ላይ የአለ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ከስብከትህ የተነሣ ገለፀልኝ፡ የምትነግረን ቃለ ወንጌል ህይወት መድኃኒት እንደሆነ አወኩ በእርሱም አመንኩ ስለዚህ አጥምቀኝ።” አለችወ።

ቅዱስ ማቴዎስም እግዚአብሔር ወደ እርሱ እንደላካት አውቆ በደስታ ከሠራዊትዋ ጋር ወደ ግዮን ወንዝ ወረዱ ከዚያም ከእርሱዋ ጋር የነበረው ሠራዊትና መኳንንት ሁሉ በእየሱስ ክርስቶስ ስም አጠመቃቸው። እንዲህ ሲል፦

“በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አጠቃችሁ አለሁ!” እያለ።

እቴ ህንደኬ ዣን እንደህዝብዋ ተጠመቀች፤ ፍጹም ክርስቲያን ሆነች፤ ከዚያም ቅዱስ ማቴዎስን ከደቀ መዛሙርቶቹ ጋር ወደ አክሱም አምጥታ አክሎስ የሚባለውን ባልዋን ልጆችዋን ቤተሰብዋን ሁሉ በእየሱስ ክርስቶስ ስም አስጠመቀች። ቅዱስ ማቴዎስ በአክሱም አድርጎ ወደ ኢየሩሳሌም ሄደ፤ ከበርቶሎሜዎስ ቀጥሎ ለመጀመሪያ ጊዜ የኑብያን፣ የኢትዮጵያንና የናግራንን ሰዎች የአጠመቀ ከአሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርት አንዱ ወንጌላዊ ማቴዎስ ነው።

እንደዚህም ሆነ እቴ ህንደኬ ዣን ክርስቲያን በሆነች በአሥራ ሦስት አመትዋ አቡሳውያን /አበሾች/ የሚባሉት የአክሱም የአዶሊስ ሕዝቦችና ፈላስያን /ፈላሾች/ በሌዋውያን ምክር ወንድሙዋን ንጉሠ ባህር ዘዝቃሌስ ተብሎ የነበረውን ከተብን አፄ ባህር ሰገድ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ብለው በበላዩዋ ላይ አነገሡት፤ እቴ ህንደኬን ዣንና አክሎስ ልጆቸዋን ገድለው አቃጠሏት። እርሷም በሰማእትነት በሰማንያ ሦስት /83/ በነገሠች በ24 ዘመነ መንግሥቱዋ አረፈች።

አፄ ባህር ሰገድ ተብሎ በነገሠው በከተብ ዘመነ መንግሥት እየሱ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ክርስቶስ ተወልዶአል ብሎ የሚያስተምርና የሚአምን ሰው ቢገኝ እንዲገደል በአዋጅ ተነገረ።

የእስራኤል ልጆች የሆኑ ሌዋውያን ካህናት እየሱ ክርስቶስም አይደለም ስሙንም መድኃኒት አይደለም ለማለት “ኢየሱስ” እንጂ “እየሱስ” ብላችሁ አትጥሩ ብለው በምኩራብ በአደባባይ በቢተ መቅደስ በገበያ አስተማሩ።

እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልጆችን ጥጦስ የሚባለውን አስነስቶ በጭካኔ እንደገደላቸው ሁሉ እንዲሁ የባህር ሰገድን መርከብ ሠራተኞችና በአዶሊስ በዳህቂቅ የሚኖሩትን ቤተ እስራኤል ሂክሶስ የሚባሉት የግሪኮችን ሰዎች አስነስቶ አስገደላቸው።

ንጉሠ ነገሥቱ ባህር ሰገድ ክርስቶስ እየሱስ በተወለደ 105 መታራ ከሚባለው አገር ላይ ከግሪኮች ከሮማውያን ጋር ጦርነት አድርጎ ተማርኮ በ81 ዓመት እድሜው በነገሠ በ22 ዘመነ መንግሥቱ ሞተ።

አንዳንድ ጎሣዎችና በጎሣዎች ውስጥ የሚገኙ ነገዶች ቃለ ወንጌል ያልተሰበከላቸው በጨለማ ዓለም ውስጥ ከመኖራቸው የተነሣ ከንቱ የሆነ አምልኮት ያመልኩና ለሚያመልኩት ነገር እንስሳና አእዋፍ ዶሮ ያርዱለት ነበር። ከዚያም አልፈው ሰውን አስረው እንደ እንስሳ የሚያቀርቡና የሚሰው ነበሩ። የሚያመልኳቸው ተራራዎች ዛፎች ሸለቆዎች ኮረብታዎች አራዊቶች ነበሩ። እንደዚሁ አስቀያሚ መልክ ያላቸው ቅርጾችን ያመልኩባቸው ነበር።

ነገር ግን የሰው ልጅ ክቡር ፍጥረት እንደሆነ ከሁሉም በላይ መሆኑን የሚያምኑና ሁሉን የፈጠረና ቻይ ጌታ እግዚአብሔር ብቻ አንድ አምላክ እንደሆነ በነቢያት ላይ አድሮ ለሰው ልጆች ህግና ሥረአት እንዲኖራቸው የፈቀደ ወይም የአዘዘ ትእዛዙንም የሚፈጽሙ የመልከ ጼዴቅ ካህን ዘሮች የእግዚአብሔር ልጆች ተብለው የሚጠሩ ኢትዮጵያውያን ብቻ ነበሩ። በኋላ ዘመን ደግሞ የአብርሃም ዘሮች በሙሴ አማካኝነት አንድ እግዚአብሔርን ማምለክ ጀመሩ። ከዚህ በኋላ ነው ሁለቱ ጎሣዎች አንድ እግዚአብሔርን በማምለክና በማመን ሲኖሩ የአለም መድኃኒት እየሱስ ክርስቶስ በቤተ ልሔም በተወለደ ጊዜ ሊሰግዱለት ሄደው ከሌላው ዓለም በፊት የተገኙትና ገጸ-በርከት አቅርበው ወደ ሀገራቸው በሰላም የተመለሱ።

አሁንም እኛ ኢትዮጵያውያን የክርስቶስን ትእዛዝና ትምህርት የተቀበልን እንደ ኃዋርያት ማለት ብሉያት መጽሐፍትን አስቀድመን እንደተቀበልን፡ መጽሐፍተ አዲሳትንም ወዲያውኑ ነው የተቀበልንና አምነን በጌታችን በእየሱስ ክርስቶስ ስም የተጠመቅነው፤ በስሙ ክርስቲያኖች የተባልነው እንጂ ሐዲሳትን መጻሕፍትን ብቻ እንደተቀበሉት እንደ አሕዛቦች አይደለም። ለዚህ ሁሉ ምስክራችን ፈጣሪያችን እግዚአብሔርና እግዚአብሔር ያዘዘው የአምልኮታችን ሥርአት ነው። እሄውም የማይታየው አምላክ በነቢያት ሰው እንደሚሆን አስቀድሞ መነገሩ በሐዋርያት ሰው መሆኑ መሰበኩን የሚያበስሩትን ብሉያትና ሐዲሳትን /በማስማማታችን/ በማዋሐዳችን እምነታችን ተዋሕዶ ሃይምንት ተብሏል። ምስጢሩም ቃል ሥጋ በመሆኑ የነቢያት ትንቢት በመፈጸሙ ተዋሕዶ ሃይማኖት አሰኝቶታል።

እሄን ክብርና ጸጋ ለሰጠን ለአንድ እግዚአብሔር የአምልኮት ምስጋናና ሥግደት ይገባዋል። እግዚአብሔር ለዘለዓለም ለሰው ልጆች ሰላምንና ፍቅርን ሕብረትንም ይስጠን። ምህረቱና ቸርነቱም በሰማይ እንደሆነ በምድርም ይሁን። አሜን።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Lara Logan Fired From Television After She Said World Leaders ‘Dine on The Blood of Children’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 22, 2022

💭 “የዓለም መሪዎች ‘ለእራታቸው የልጆች ደም ይጠጣሉ’” ካለች በኋላ ላራ ሎጋን ኒውስማክስ ከቴሌቪዥን ተባረረች

ደቡብ አፍሪካዊቷ የቴሌቭዥን እና የራዲዮ ጋዜጠኛ እና የጦርነት ዘጋቢ ላራ ሎጋን በቀጥታ የአየር ላይ ስርጭት ላይ ከቴሌቭዥን ተባርራለች። ላራ፤ “ልሂቃኑ የህፃናትን ደም ይጠጣሉ፣ ሰው ነፍሳት እንዲበላ ይሻሉ!” ብላለች።

ጋዜጠኛዋ ትክክል ናት፤ ከሆራ ቢሸፍቱ፣ አምቦ እና በሻሻ የመጡት የኛዎቹ አውሬዎችም የከብት ብቻ አይደለም የሕፃናት ደም እየጠጡ ነው ለዚህ ሁሉ ሰይጣናዊ ተግባር የበቁት። እነ ግራኝ የንጹሃንን ደም ማፍሰስ ብቻ አይደለም የሕፃናትን ደም ባዕዳውያኑ እየጋበዙ አብረው ይጠጣሉ፤ በሰው ደም በጣም ሰክረዋል፤ አይኖቻቸውን ተመልከቱ!

ሁለቱ የአሜሪካ የአፍሪቃ ቀንድ ልዩ መልዕክተኞች፤ ጄፍሪ ፌልትማን እና ዴቪድ ሳተርፌልድ ከኃላፊነታቸው ባጭር ጊዜ ውስጥ የተሰናበቱት ይህን የእነ ግራኝን የደም መጠጣት ስነ ሥርዓት ከተመለከቱ በኋላ ይመስለኛል። የኒወርከር መጋዚን ጋዜጠኛም ለተመሳሳይ ስነ ሥርዓት ሳይጋበዝ አልቀረም። በግራኝ የተጋበዘ ይመስለኛል። እግዚኦ!

💭 The South African television and radio journalist and war correspondent Lara Logan is fired from television after going live on air, saying elite drink babies blood, they want you eating insects!

The Newsmax cable news outlet has severed ties with Lara Logan after the former “60 Minutes” correspondent went on a bizarre rant alleging that world leaders “dine on the blood of children.”

Logan, an award-winning former war correspondent, was interviewed Wednesday by Newsmax host Eric Bolling, who anchors a show called “The Balance.”

Bolling invited Logan to his program to discuss global elites and their favoritism toward leftist policies. He then asked Logan about the situation along the southern border, where undocumented migrants have crossed into the United States in droves.

“And he knows that the open border is Satan’s way of taking control of the world through all of these people who are his stooges and his servants.”

Logan then added: “And they may think that they’re going to become gods. That’s what they tell us. You’ve all known [historian Yuval Noah] Harari and all the rest of them at the World Economic Forum.

“You know, the ones who want us eating insects, cockroaches, and that while they dine on the blood of children?”

Logan added: “Those are the people, right? They’re not gonna win. They’re not going to win.”

“Newsmax condemns in the strongest terms the reprehensible statements made by Lara Logan and her views do not reflect our network,” Newsmax said in a statement to the Daily Beast. “We have no plans to interview her again.”

👉 Courtesy: Nypost

______________

Posted in Ethiopia, Media & Journalism, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: