Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2022
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

በሰሜኑ ላይ የሚካሄደው ጂሃድ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላትን ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶንና ግዕዝን ለማጥፋት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 5, 2022

ለዚህ ደግሞ አራቱም የምንሊክ ትውልድ ርዝራዦች ከታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጎን በመሰለፍ ተሳትፈውበታል። ከሃዲዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች + መሀመዳውያኑ + መናፍቃኑ መሳሪያዎቻቸው ናቸው።

አሁንም ይህን ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ የማጥፋቱ ጂሃድ ቀጥሏል። ሕዝቡ ዛሬም እየተታለላቸውና አንገቱን እየሰጣቸው ነው። የሰሜኑን ጽዮናዊ ሕዝብ ቁጥር የመቀነሻው ጦርነት፤Hit-and-run tacticsየተሰኘውን ስልት በመጠቀም ውጊያው ተካሄዶ በሁለት ወራት ውስጥ ሁለት መቶ ሺህ ጽዮናውያንን በድሮንና በርሃብ ከጨፈጨፉ በኋላ፤ “የሰላም ድርድር” ይሉና ለቀጣዩ ዙር ጭፍጨፋ እራሳቸውን፣ ኢትዮጵያውያኑንና የመላው ዓለም ማሕበረሰብን ያዘጋጃሉ። እውነት እነዚህ የጦርነቱ ተዋናዮች የእርስበርስ ጠላቶች ቢሆኑ ኖሮ ግራኝም እንደ ደብረ ጽዮንን፣ እነ ደብረ ጽዮንም ግራኝና አገዛዙን የማስወገድ ብቃቱ ነበራቸው። በአንድ በኩሉ ግራኝና ኢሳያስ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እነ ደብረ ጺዮን ቢወገዱ ጦርነቱ ያቆማል፤ ሕዝብም ይተርፋል። ነገር ግን ይህ አይፈለግም፤ አላማቸውም የሕዝበ ክርስቲያኑን ቍጥር የመቀነስና ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ የማራቆት ነው።

እናስተውል፤ በእነዚህ ነቀርሣዎች መካከል ምንም የመደራደሪያ ጉዳይ ሊኖር አይችልም፤ በጋራ ተናብበው የሚሠሩት ደብረ ጽዮንና ግራኝ ግኑኘንት አቋርጠው አያውቁም፤ የሳተላይት ስለላ ድርጅቱን መረጃ ጊዜው ሲደርስና ፈቃዱን ስናገኝ እናወጣዋለን!

አባታችን አባ ዘ-ወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦”ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው” አሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው” ያሉንም ትክክል መሆኑን እያየነው ነው። እንግዲህ የተበከለውና የቆሸሸው የምንሊክ አራተኛ ትውልድ ዲቃላ ሁሉ የመጽጂያ ሰፊ ጊዜና ብዙ አጋጣሚዎች ለመቶ ዓመታት ያህል ተሰጥቶት ነበር፤ ግን ዛሬም፤ አውቆቱም ሆነ ሳያውቀው፤ አብዛኛው “ኢትዮጵያዊ” 666 አውሬውን በማገልገል ላይ ነው። መላው ዓለምም ይህን አውቆታል! አሁን ጊዜው እያለቀ ነው! ይህ ማስጠንቀቂያ ከትግራይ አብራክ ለወጡትና እግዚአብሔርንና ጽዮን ማርያም እናቱን ለከዱት ለሻዕቢያዎችና ሕወሓቶችም ጭምር ነው። ወዮላቸው!

😈 “የሉሲፈራውያኑ ሤራ የተጀመረው እነ አረመኔው መሀመድ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወደ ዛሬዋ ትግራይ “ተሰድደው” እንዲገቡ ከተደረገበት ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ነበር። ከዚያ በደረጃ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ፣ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሃዴግ በኩል አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

ዛሬ የሚታየውን አሳዛኝ ግን አንዳንዶቻችን ገና ከጅምሩ ስለጠበቅነው ሁኔታ በጥቂቱ ለማውሳት፤ ልክ መቀሌ “ነፃ ወጣች” ይህን ተመኝቼ ነበር፤ “ተጋሩዎች ጦርነቱን ለጊዜው መቀጠል አያስፈልጋቸውም፤ በትግራይ አስፈላጊ የሆኑትን ቦታዎች በመቆጣጠር መጀመሪያ በጅማላ ለታገተው፣ ለሚራበው፣ ለሚጠማውና ለሚታመመው ሕዝባችን ምግብ፣ ውሃና መድኃኒት ባፋጣኝ እንዲገባ ማድረግ፤ ከዚያም የተደረገውን ጭፍጨፋ በሚመለከት ገለልተኛ የዓለም አቀፍ መርማሪ ቡድኖችን አስገብቶ የጦር ወንጀለኞቹን አረመኔዎቹን ኢሳያስን አፈቆርቂንና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ማስያዝ፤ ካስፈልገም ወደ ኤርትራ ገብቶ አስመራን፣ ምጽዋንና አሰብን መቆጣጠር ቀለል የሚለው አካሄድ ነው ወዘተ።”እንግዲህ ይህን ያስብኩት ምናልባት ሕወሓቶች ካለፈው ስህተታቸው ተምረውና በትግራይ በተፈጸመው አስቃቂ የዘር ማጥፋት ወንጀል በእጅጉ ተጸጽተውና በእነ አቶ ስዩም መስፍን መገደል (ምናልባት ተገድለው ከሆነ) የማንቂያ ደወሉን ሰምተው “ሕዝቤ” የሚሉትን የእኔን ሕዝብ ሊከላከሉለት ተነስተዋል እኔ ብሳሳት ይሻላል በሚል የጥርጣሬ መንፈስ ነበር።

እንግዲህ ገና ከጅምሩ፤ ገና ከሰላሳ ዓመታት በፊት፤ ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ጠቅላይ ሚንስትሩ መለስ ዜናዊና አቡነ ጳውሎስ በሁሉም ተባባሪነት ከተገደሉበት ከአስር ዓመት አንስቶ፣ በተለይ ደግሞ ካለፉት አራት ዓመታት ጀምሮ ሁሉም ቡድኖች ተናብበው በሕበረት እየሠሩ ነው። ይህን ገና ጦርነቱ ሲጀምር ጠቆምቆም አድርገን ነበር። 👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

ማን? መቼ? እንዴት? አዲስ አበባን መቆጣጠር እንዳለበት የሚወስኑት አሜሪካ እና ሲ.አይ.ኤ ናቸው። የትግራይ ተዋጊዎችን እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ ተጉዘው እንዲጠጉ ፈቀዱላቸው። ለምን?

ምክኒያቱ፤

፩ኛ. የዚህ ጦርነት ዋና ዓላማና የሁሉም አካላት ተልዕኮ ጥንታውያኑን የትግራይ ክርስቲያኖችን ማጥፋትና ማዳከም ነው። በአርሜኒያ + ሊባኖስ + ሶሪያ + ኢራቅ + ግብጽ የሚታየውም ይህ ነው!

፪ኛ. ለአንድ ዓመት ያህል የተሠሩት ከፍተኛና በታሪክ ተወዳዳሪ ወንጀሎች መሸፈን፣ ምስክሮችን ማጥፋት አለባቸው። ከቀናት በፊት ይህ ጽሁፍ ወጥቶ ነበር፤

💭 We May Never Know The Full Truth About The Axum Massacre/ ስለ አክሱም ጭፍጨፋ ሙሉ እውነቱን ላናውቅ እንችላለን፤

ለዚህ ደግሞ ትግራይ ትግራይ ተዘጋግታ እና ስለምርኮኞች እንጂ ስለጭፍጨፋው፣ ስለተደበደቡት ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ምንም ዓይነት መረጃ እንዳይወጣና ምስክሮች እንዲጠፉ በማድረግና ለዚህም ተግባር ጊዜም ለመግዛት የጦርነቱን ትኩረት ወደ አማራ ክልል አዞሩት።

፫ኛ. የትግራይ ተዋጊዎች በአማራ ክልል ከአንድ ቦታ ወደ ሌላው ቦታ እየተንቀሳቀሱ፤ “ይህን ከተማ ያዝን! ወደ አዲስ አበባ ልናመራ ነው! ወዘተ” በማለት፤ በአንድ በኩል ከረሜላ እንደሚታየው ሕፃን ልጅ የተጋሩን አትኩሮት በመሳብና ቀልባቸውንም በመውሰድ፤ እያንዳንዱን ከተማ እና መንደር “ነፃ ባወጡ” ቁጥር “አዎት!” እያሉ የሉሲፈርን/የቻይናን ባንዲራ እያሳዩ አንጎላቸው ላይ መንፈሳቸውን መቅበር ፥ በሌላ በኩል ደግሞ አማራዎች በተጋሩ ላይ ጥላቻ እንዲገዙ ማድረግ

፬ኛ. የትግራይ ተዋጊዎች ደብረ ብርሃን ሲደርሱ፤ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ልብ ውስጥ ሽብር መፍጠር፣ በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያ፣ አማራ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ደቡብና ቤኒሻንጉል ክልሎች የሚገኙትን ተጋሮችን ሰብስቦ ወደ ማጎሪያ ካምፖች ማስገባት።

፭ኛ. እነ አሜሪካ ገለልተኞች እንደሆኑ ለማሳወቅና ድራማውንም እውነተኛ እንደሆነ ለማስመሰል የውጭ ነዋሪዎች እና ዲፕሎማቶች ከአዲስ አበባ እንዲወጡ ማድረግ

፮ኛ. የሽብር ቅስቀሳ ማድረግ፤ ትግርኛ ተናጋሪ ያልሆነው ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ በተጋሩ ላይ ጥላቻ እንዲኖረው ከፍተኛ ቅስቀሳ ማድረግ፤ ያለውትሮዋቸው፤ “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ!” እንዲሉ የተደረጉት ጋለሞታዎቹ እነ አቴቴ አዳነች፤ “መገንጠል ከፈለጉ ይሂዱልን! ቅብርጥሴ” የሚሉ የጥላቻ ንግግሮችን እንዲያሰሙ ማድረግ

፯ኛ. እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮን እና አቶ ጌታቸው ረዳ፤ “እኛ የማንንም ግዛት አንሻም፣ ሥልጣንም አንፈልግም፤ ሕዝባችን ግን የሬፈረንደም መብት አለው ወዘተ” ብለው ፍኖተ ካርታቸውን እንዲዘረጉ ማድረግ

፰ኛ. አሁን ሁሉም “የምንፈልገውን ሥራ ሠርተናል ስለዚህ የትግራይ ተዋጊዎች ወደ መቀሌ “እንደገና” እንዲመለሱ ይደረጋሉ።

፱ኛ. አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ “በድል አድራጊነት ወደ አዲስ አበባ ሊመለስ ነው፣ አቴቴ ዝናሽና አጋንንት ልጆቿም ከአሜሪካና አውሮፓ ሊመለሱ ነው!” በሚል ከፍተኛ ቅስቀሳ ስድስት ሚሊየን ከሃዲ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ክርስትና ጠላቶች የአዲስ አበባ ጎዳናዎችና አደባባዮችን በተለመደው ዳንኪራ እና ጭፈራ ለብዙ ቀናት ያጥለቀልቋቸዋል።

፲ኛ. በዚህ ደስታ፤ ”አሁን በዙፋኔ ላይ ተደላድዬ ተቀምጫለሁ፣ ሉሲፈራውያኑ የሰጡኝን አጀንዳ ሁሉ አንድ በአንድ አስፈጽሜአለሁ፣ መጭዋን እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራትን ሊቀናቀኑ የሚችሉን ጽዮናውያንን አዳክሚያቸዋለሁ፤ እስከ ትናንታና ድረስ ገዳማትን፣ አብያተ ክርስቲያናትን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ሆስፒታሎችን፣ የሰብል ማሳዎችን፣ ዛፎችን፣ እንስሳቱን፣ ሞፈሩንና ቀንበሩን፣ ግድቦችን እና መሰረተ ልማቶችን ሁሉ አውድሚያለሁ፤ ከሁሉ በላይ የሠራነው ትልቅ ሥራ ደግሞ ተጋሩ ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶ ክርስትናዋን፣ ግዕዝን፣ የጽዮን ሰንደቅን፣ የኤርትራ ተጋሩዎችን፣ አማራዎችን ባጠቃላይ ኢትዮጵያውያንና እራሳቸው እንዲጠሉ በማድረጉ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት የል ዑላችንን የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን ግብ መምታታችን ነው። ሥራ-አጥ ሆኖ ሊያስቸግረንና ሊያምጽብን የሚችለውን ወጣት ደግሞ የተለያዩ ችግሮችንና ጦርነቶችን በመፍጠር እንደ በግ ከቦታ ቦታ እየነዳን በብዛት የእሳት እራት እንዲሆን ለማድረግ ችለናል። ሁራ! ክብር ለልዑላችን ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር! ኢትዮጵያ ሞታለች! እስላማዊቷ የኦሮሚያ ኤሚራት ለዘላለም ትኖራለች!”ብሎ 666ቱ አውሬ የሚናገረውን “ተዓምራዊ” ንግግሩን በወደቁት አጨብጫቢዎቹ ፊት ያሰማል። ቀጠል አድርጎም፤ “አሁን ለሰላምና ብልጽግና ስንል ወልቃይትና ራያን በሕገ-መንግስቱ መሰረት ወደ ቀደመው የትግራይ ክልል እንዲመልሱ እናደርጋለን (ልብ እንበል በምዕራብ ትግራይ የሰፈሩትና ያን ሁሉ ግፍና ወንጀል የፈጸሙት አማርኛ ተናጋሪ ኦሮሞዎችና የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ናቸው)ይመለሳሉ፣ የድንበሩን ችግር የኑክሌር ቦንብ እስክንታጠቅ ድረስ በሂደት እንፈታዋለን!” የሚል መልዕክት በግልጽና በድብቅ ያስተላልፋል።

፲፩ኛ. አሁን ሕወሓቶች፤ “”አሁን በዙፋናችን ላይ ተደላድለን እንቀመጣለን፤ ሉሲፈራውያኑ የሰጡንን አጀንዳ ሁሉ አንድ በአንድ አስፈጽመናል፣ መጭዋን በኮሙኒስት አልባንያ እና ቻይና የተመሰለችውን የአብዮታዊት ትግራይ ሪፐብሊክን እንመሠርታለን፤ ሞግዚቶቻችን ገንዘብ ቃል ገብተውልናል፤ ተቃዋሚዎቻችን ሊሆኑ የሚችሉትን ጽዮናውያንንም በጦርነትና በረሃብ ጨርሰናቸዋል፤ የተረፉትንም በተበከለ የጂ.ኤም.ኦ የእርዳታ ምግብ አዳክመን እንይዛቸዋለን፤ የማያስፈልጉንን “ኋላ ቀር” ካህናትን፣ ቀሳውስቱንና ምዕመናኑን በበቂ አስወግደናል፣ የጽዮንን ቀለማት አስወግደን የሉሲፈርን/የቻይናን ባንዲራ በአክሱም ጽዮን ላይ ሰቅለናል፣ ስራ-አጥ ሆኖ ሊያስቸግረን የሚችለውን ወጣት የእሳት እራት እንዲሆን አድርገነዋል አብያተ ክርስቲያናትን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ሆስፒታሎችን፣ የሰብል ማሳዎችን፣ ዛፎችን፣ እንስሳቱን፣ ሞፈሩንና ቀንበሩን፣ ግድቦችን እና መሰረተ ልማቶችን ሁሉ ስለወደሙ ሕዝቡ የእኛ ጥገኛ የእኛ ባሪያ በቀላሉ ይሆናል፤ ከሁሉ በላይ የሠራነው ትልቅ ሥራ ደግሞ ተጋሩ ኢትዮጵያን፤ ተዋሕዶን፣ ግዕዝን፣ የጽዮንን ሰንደቅ፣ የኤርትራ ተጋሩዎችን፣ አማራዎችን እንዲጠሏቸው በማድረጉ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከታችን ነው፤ ስራ-አጥ ሆኖ ሊያስቸግረን የሚችለውን ወጣት በብዛት የእሳት እራት እንዲሆን ለማድረግ ችለናል፣ አሁን ለሰላምና ለብልጽግና ስንል ወልቃይትንና ራያን ለሾሻሊስቷ ትግራይ ሪፐብሊክ ስላስመለስን ሬፈረንደም አድርገን እራሳችንን እንችላለን። በአዲስ አበባ እና በተቀሩት የኢትዮጵያ ክልሎች እንዲታገቱ ያደርግናቸውን ተጋሩዎች፣ እጅ እንዲሰጡ ባደረግናቸውና ወደ መቀሌ ባመጣናቸው ምርኮኞች “እንለዋወጥ ብለን” ደቡብ ኢትዮጵያን ከተጋሩ እንድትጸዳ እናደርጋታለን ፤ አሁን ሁሉም ሲሰባሰብ አማኝ የሆነውን ወጣት በሂደት ቀደም ሲል ልክ ኢሳያስ አፈወርቂ እንዳደረገው በብሔራዊ ውትድርና እያስጨነቅን አገር ለቆ እንዲወጣ እና ገንዘብ ለሚሰጡን አረቦች በየበረሃው የኩላሊት መለዋወጫ እንዲሆንና የአሳ ነባሪ ምግብ እንዲሆን እናደርገዋለን፤ ሁራ! ትግራይ ትስዕር! ክብር ለልዑላችን ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር-ስታሊን! ኢትዮጵያ ሞታለች! አብዮታዊቷ የትግራይ ሪፐብሊክ ለዘላለም ትኖራለች! አሁን ዋናው ነገር ሕዝቡ የሚብላው ነገር ማግኘቱ ነው።”ብለው ሉሲፈራውያኑ አዘጋጅተው የሰጧቸውን መግለጫዎቻቸውን በግልጽ እና በድብቅ ይሰጣሉ።

አንዳንዴ ሳስበው ዶ/ር ደብረ ጽዮንን ሁለተኛ ኢሳያስ አፈወርቂ የማድረግ ዕቅድ አለ፤ ትግራይ እንደ ሃገር ከተመሠረተች የትግራይ ወጣቶች ሁሉ ልክ እንደ ኤርትራውያኑ በብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት እየተገደዱ ወይም ተሰድደው እንዲያልቁ የሚያደርግ ዕቅድ ያለ ይመስለኛል።

😈 መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሳያስ አፈወርቂ + ዶ/ር ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ ወዘተ ሁሉም የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸው።

👉 ከ፫ ዓመታት በፊት የቀረበ

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያ-ሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

💭 በመጨረሻም፤ ይህን የዛሬውን ግሩም ውይይት ላካፈሉን የከበረ ምስጋና፤ ለዶ/ር አረጋዊ መብርሃቱ እና ቡድናቸው

  • ግእዛዊት ኢትዮጵያ (Geez Ethiopia with its Red Sea) (ANU) @OTNAAWorldwide

ነገር ግን በዚህ አጋጣሚ አንድ ልጠቁማቸው የምወደው ነገር፤ የምትሉት ሁሉ ፺፭/95% ትክክልና ግሩም ሆኖ ሳለ፤ “አድዋ! የአድዋ ጉጅሌ!” ደጋግማችሁ የምትሉትን ነገር ማቆም አለባችሁ። ከዚህ በጣም ተገቢና አስፈላጊ ካልሆነ የጅምላ ውንጀላ ዛሬውኑ መላቀቅ ይኖርባችኋል። አሊያ እናንተም የጠባቦቹን የሕወሓትን፣ ብዕዴንና ኦሮሙማን አጀንዳ ነው ሳታውቁት የምታራምዱት። በተለይ በምንሊክ ዘመን ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ ብዙ መስዋዕት የከፈሉትን (በጣሊያን ላይ በተካሄደው የአድዋ ጦርነት ፺/90% የሚሆነውን የድሉ ድርሻን የሚወስደው የአድዋና አካባቢው አባቶቻችንና እናቶቻችን ነበሩ። ስለዚህ “አድዋ” የሚለውን ስም መጥፎ አንድም የአባቶቻችንና እናቶቻችን ክብርና ስም ማቃለልና ማጠልሸት ነው፣ ብሎም አውሮፓውያኑ የተዋረዱበት የታሪክ ሂደት እንዲረሳና፣ “አድዋ” የሚለው ለመላው አፍሪቃ የነፃነት ኮከብ የሆነውን የክብር ስም እንዲተው ለማድረግ ነው የሚመስለው።

ሕወሓቶች አብዛኞቹ ከአደዋ አካባቢ ስለሆኑ ብቻ የአድዋ ስም ማጠልሸት ተገቢ አይደለም፤ ኃጢዓትም ነው። በሁለተኛው የምንሊክ ትውልድ ተዋናዮቹ የጋላኦሮሞ /ኦሮማራ ደርግ የመጨረሻዎቹ ዓመታት ላይ እኮ ትክክለኞቹ ጽዮናውያን በየቦታው አድሎ ሲደረግባቸው(አጎቴ ከአክሱም በመሆኑ ከሥራው ተባርሮ ነበር/ አክሱማውያን ሕፃናትም የትምህርት ዕድል ይነፈጋቸው ነበር፤ ወዘተ አዎ! በደርግ ጊዜ) በሌላ በኩል ግን በየመስሪያ ቤቱ ተሰግስገው የደርግን አገዛዝ ሲደግፉ የነበሩት “ወያኔን ከድተዋል” የተባሉት ከ“አዲግራት” የመጡ ወገኖች ነበሩ። ይህን በወቅቱ የነበሩ ዘመዶቻችን በየጊዜው ያወሱት ነበር። ነገር ግን “አይ የአዲግራት ጉጅሌ” እያሉ ሲወነጅሏቸው ሰምቼ አላውቅም፤ ተገቢም አይሆንም።

ስለዚህ፤ ሃሳቦቻችሁን በአብዛኛው የምጋራችሁና በየጊዜው በጥሞና የማዳምጣችሁ ዶ/ር አረጋዊ እና ቡድንዎ በዚህ ጉዳይ ላይ እባካችሁ ጥንቃቄ አድርጉ። ከ ካርቱም እስከ ጂቡቲ፣ ከዝቋላ እስከ ሞቃዲሾ ድረስ የሚዘልቁትን የአባቶቻችን የእነ ንጉሥ ነገሥት ኢዛና፣ አብረሐ ወአጽበሐ፣ ዮሐንስ የአጋዝያን ግዛቶችንና ሕዝባችንን ነፃ ለማውጣት ግዴታ የተጣለብን ጽዮናውያን እንደገና ወደ መደርተኝነት የምንመለስበት ወቅት ላይ አደለንምና።

👹 ባጠቃላይ አውቀውትም ሆነ ሳያውቁት የሉሲፈራውያኑ መሣሪያዎች ለመሆን የበቁት አራቱ የምንሊክ ትውልድና ባዕዳውያኑ አጋሮቻቸው ፣ ‘ሜዲያዎች’፣ ሠሪዎቻቸውና ተከታዮቻቸው ሁሉ ፀረ-ትግራይ፣ ፀረ-ኢትዮጵያ እና ፀረ-ተዋሕዶ አጀንዳ ያላቸውን የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎችን በመደገፍ፣ በዘር ማጥፋት ወንጀል በመተባበር ብሎም የንጹሐን ደም ሲፈስ ባለማውገዛቸውና ለተጨማሪ ግድያ ገዳዮቹን በማበረታታቸው እንዲሁም እስከዚህች ዕለት ድረሰ ከአረመኔው ከእባቡ ግራኝ አህመድ ጎን ተሰልፈው “ያዘው! በለው! ግደለው!” እያሉ የሉሲፈራውያኑን ኦሮሙማ አጀንዳን በማራመዳቸው በጻድቁ አባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ጸሎት የሚከተለውን ባጭሩ ለማለት እወዳለሁ፤

ለፅንስትከ ተክለ ሐይማኖት ሆይ አስቀድሞ በማኅፀን ለተፀነስከው ፅንስትህና በታኅሣስ ፳፬/24 ቀን ለተውለድከው መወለድም ሰላም እላለሁ።

ለዝክረ ስምከ ተክለ ሐይማኖት ሆይ የስምህ የመነሻ ፌደሉ ትዕምርተ መስቀል ለሆነው ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ። እሱም ገናና የከበረ ስም ነው።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከአረጋዊ ተክል የተገኘህ አዲስ የተክል አበባ ነህ። የሌዊና የይሑዳ ካህናት ይህ ሰማያዊ መልአክ ነውን ወይስ ምድራዊ ሰው እያሉ ስለ አንተ ይደነቃሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ስግደትህ በማዕረገ መላእክት ደረጃ ነውና አከናውነህ የሠራሃት ጸሎትህ ባለ ዘመናችን ሁሉ ከጦርነትና ከጽኑ መከራ ሁሉ ጠባቂ ትሁነን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ መሥዋዕትን የምታሣርግ ታላቅ ካህን የእግዚአብሔር ባለሟል ነህና ቀንዶቹ ዓሥር ከሆኑ ከእባብ መተናኮልና አንደበቱ ሁለት ከሆነ ሰው ፀብ በክንፈ ረድኤትህ ሠውረህ አድነኝ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ የሥላሴን አንድነት ሦስትነት በማስተማር ዓዋጅ ነጋሪነትህ ፍጹም ድንቅ ነው። እባቡን በእርግጫ አንበሳውን በጡጫ ብለው የሚያልፉ የሴትና የወንድ ደቀ መዛሙርት በጸጋ ወልድሃልና።

ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን የሚከተሉትን የጽዮንን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን!!!

______________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: