Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • September 2022
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የቱርክ ጭፍሮቹ ጋላ-ኦሮሞ የመስቀሉ ጠላቶች ደመራውን ለመበከል ምስኪኑን በሬ ጋኔን ሞልተው ለቀቁት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 25, 2022

🐍 ለዛሬስ ምን ዓይነት ተንኮል አቅደው ይሆን?

🐂 !ያለው ጎንደሬ በሬ እና ወደ እንቁራሪትነት የተለወጠው፤ “በሬ፣ ዝሆን፣ ቄራ፣ ቁራ” የሚሉትን ቃላት መጠቀም የሚወደው የሲዖል እጩው ግራኙ በሬ።

💭 ይህን ልክ በዛሬው የደመራ ዕለት (መስከረም ፳፻፲፪ ዓ.ም) የተከሰተውን በጣም አስገራሚ ክስተት ደግመን ደጋግመን እናስታውሰው ዘንድ ግድ ነው።

  • ፀሐይ ወጣልኝለሰላሳ ዓመት እነግሣለሁ ያለው በሬእንቁራሪት ሆኖ እራሱ ወደ ጥልቁ ገደል ይገባል !

💭 አስገራሚ ድራማ በደመራ | 666ቹ ፖሊሶች በሬውን ወደ መስቀል አደባባይ አስገቡት ፥ በሬው “ኢትዮጵያን አትንኳት!“ አላቸው

ነጠብጣቦቹንእናገናኝ፦

👹 ግራኝ ዐቢይ አህመድ በግራ እጁ በጻፈው እርኩስ መጽሐፉ አስቀድሞ ይህን ብሎን አልነበር፦

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸው

😇 ቅዱሱ መጽሐፍ ደግሞ ይህን ይለናል፦

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭ ፥ ፲፯፡፲፰]

በመልካም የሚያስተዳድሩ ሽማግሌዎች፥ ይልቁንም በመስበክና በማስተማር የሚደክሙት፥ እጥፍ ክብር ይገባቸዋል። መጽሐፍ። የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር፥ ደግሞ። ለሠራተኛ ደመወዙ ይገባዋል ይላልና።”

👉 ክፍል ፩

🔥 ዕለተ ደመራ

አስራ አንድ ሰዓት አካባቢ ክብረ በዓሉ በመካሄድ ላይ እያለ አንድ ከየት እንደመጣ ያልታወቀ “ባለቤትአልባ በሬ በመስቀል አደባባይ ሲንጎራደድ ይታያል። በዚህ ወቅት በበዓሉ ላይ የተሳተፉት አድባራትና የከበቧቸው ፖሊሶች አደባባዩን ሞልተውታል። በሬው ወዲያና ወዲህ እያለ ይወራጫል፤ በተዋሕዶ ልጆች ላይ አድሎና በደል የሚፈጽሙትን እንዲሁም የኢትዮጵያን ባንዲራ የሚከለክሉትን ጡትነካሽ ፖሊሶችን የሚፈልግ ይመስላል። ብዙም አልቆየም አንዱን ፖሊስ አግኝቶ መሬት ላይ አነጠፈው። ይህ “የፌደራል ፖሊስ” ለተባለው ፀረኢትዮጵያ እና ፀረአዲስ አበባ ሠራዊት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል። አዲስ አበባ ከፌደራል ሳይሆን የራሷ ፖሊስ ከራሷ ከተማ ነዋሪዎች መመልመል ይኖርባታልና ነው።

በኦሮሞ ብሔርተኞች በመዋጥ ላይ ያለው የፌደራል ፖሊስ ሠራዊት በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ ብዙ በደሎችን በየዕለቱ በመፈጸም ላይ ነው። ይህ የገዳይ አልአብይ ሠራዊት ወደ ደመራ ክብረ በዓል በጥባጭ ቆርቆሮዎቹን ቄሮዎችን መላክ ሰልፈራ ያሰለጠነውን ምስኪን በሬ ወደ መስቀል አደባባይ መላኩን መረጠ።

እነዚህ የኢትዮጵያና የመስቀሉ ጠላቶች ለክፋት ያሰቡትን እግዚአብሔር ለበጎ አድርጎታል።

በሬ የሰውን ልጅ ለዘመናት ሲያገለግል የቆየ አሁንም በማገልገል ላይ ያለ ጠንካራና ጠቃሚ ፍጡር ነው። ያለበሬ ሰብል የለም፤ እህል የለም። አገልጋዩን በሬ እንደ ኢትዮጵያ አድርገን ብንወስደው ይህ በሬ የኢትዮጵያን ጡት የነከሱትንና ከ666ቱ ጋር የተደመሩትን ነበር ሲያሳድድ የነበረው። አዎ! “ጡት አጥብታ ያሳደገቻችሁን፣ የጠበቀቻችሁን፣ ያስተማረቻችሁንና ብዙ ነገር የሰጠቻችሁን ኢትዮጵያን አትንኳት!“ የሚል መልዕክት በሬው ያስተላለፈልን መሰለኝ። በሬው የጎዳቸው የኛዎቹስ? አትደመሩ! የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የኢትዮጵያ ባንዲራ አትያዙ!“ ተብለው አልነበረም!?

👉 ክፍል ፪

ዕለተ መስቀል / ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ / ጠዋት ላይ ✞

ምዕመናን ወደተሰበሰቡበት ቦታ ሳመራ የደመራው በሬ መሬት ላይ ተጋድሞ አገኘሁት፤ አራቱም እግሮቹ ተጠፍረው ታስረዋል፣ አፉ ታስሯል፤ በብዙ ፖሊሶቹም ተከብቧል። የበሬው ስቃይ አሳዘነኝ፤ በዚህ ወቅት ሞባይሌን አወጣሁና ቪዲዮ መቅረጽ እንደጀመርኩ “ተው! አታንሳ!” የሚል ድምጽ ከበስተጎኔ ሰማሁ ፥ እኔም፡ “ምን አገባህ!?” በማለት መለስኩለት። በዚህ ወቅት ሰውየው ወደኔ ጠጋ አለና መታወቂያ ነገር አሳየኝ። መለዮ ያልለበሰ የፌደራል ፖሊስ ነበር።

ለምንድን ነው በሬውን የምትቀርጸው? ሞባይሉን አምጣ!ያነሳኽውን አሳያኝ” አለኝና ሞባይሌን ወሰደው። ቪዲዮውን ከደመሰሰ በኋላ ሞባይሉን መለሰልኝ። “የአዲስ አበባ ሰው ነህ? እዚህ ምን ትሠራለህ?” አለኝ። እኔም “ይህች የእኔ ቤተክርስቲያን ነች፤ እርስዎ እዚህ ምን ይሠራሉ? የተዋሕዶ ማሕተብ አለዎት?” አልኩት በድፍረት። እርሱም፡ “የለኝም!” በማለት መለሰልኝ። እኔም፡ “ስለዚህ እዚህ መገኘት የለብዎትም፤ ይህ የተዋሕዶ ብቻ የሆነ የመስቀል ክብረ በዓል ነው፤ መልካም በዓል” በማለት ተሰናበትኩት።

ከዚያም ከበሬው በመራቅ ወደ እስጢፋኖስ ክብረ በዓል አመራሁ። ክብረ በዓሉ ሲገባደድ የበሬውን ሁኔታ ለማየት ወደነበረበት ቦታ አመራሁ። በኢትዮጵያ ቦታ ያስገባሁትን በሬ ተጋድሞ ክፉኛ ሲንቀጠቀጥ ሳይ እምባየ መጣ ፥ በሬውን ሰዎች ከብበውታል፡ ፖሊሶች ግን በቦታው አልነበሩም። በዚህ ወቅት ካሜራየን አውጥቼ በስተመጨረሻ የሚታየውን ቪድዮ ቀረጽኩ። በቀጣዩ ቀን የበሬው ባለቤት መገኘቱንና በሬውም ከእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ መውጣቱን ተነገረኝ።

አይ! ይህ በሬ ሊያሳየን የፈለገው አንድ ትልቅ ነገር አለ” የሚለው ሃሳብ እስከ አሁን ድረስ አልለቀቀኝም። ይህን አስመልክቶ ወገኖች የመጣላችሁን ሃሳብ ብታካፈሉን መልካም ነበር።

👉 ለመሆኑ፤

  • 🐂 በሬው የማን ነው?
  • 🐂 በሬውን ማን አመጣው?
  • 🐂 በሬው እንዴት ጥብቅ ፍተሻ ሲደረግበት ወደ ነበረው ወደ መስቀል አደባባይ ሊገባ ቻለ?
  • 🐂 በሬው ወደ ቅ/እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ለምን ተወሰደ?
  • 🐂 በሬው ፌደራል ፖሊሶችን ለምን አሳሰባቸው? በጠዋትስ ለምን በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ተገኙ?

በነገራችን ላይ፤ ኢትዮጵያዊነትን የሚያንጸባርቁት ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የቆሙት ሁሉ (በ፪ሺ፲፭ ዓ.ም እስክንድርን ፍቄዋለሁ)ልክ እንደ መጭው ጥቅምት ፪ የመሳሰሉትን የሰልፍ እና ስብሰባ ጥሪዎች ማድረግ ሲጀምሩ፡ ቀን ሰው ሌሊት አውሬ የሆነው ዐቢይ አህመድና ስልጣን ላይ ያወጡት ሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች መደንገጥ እና መረበሽ ይጀምራሉ። በዚህ ጊዜ የተለመደውን ተንኮላቸውን ይሠራሉ። ይህን ባለፈው ዓመት ላይ በተደጋጋሚ አይተናል፦

  • በመስቀል አደባባዩ ቦንብ ፍንዳታና ግድያ
  • ሆራ ደብረዘይት ለመስዋዕት በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን
  • 😢 በባሕር ዳር እና በአዲስ አበባ በተፈጸመው ኢትዮጵያውያን ጄነራሎች ግድያ

አሁንም፡ ይህን የጥቅምት ፪ቱን ሰልፍ ለማጨናገፍ፡ ኢሉሚናቲዎቹ በነገው አርብ ዕለት ለገዳይ ዐቢይ አህመድ ወይ የኖቤል “የሰላም ሽልማት”(ቀደም ሲል ገዳዮቹ ሂንሬ ኪሲንጀርና ባራክ ሁሴን ኦባማም ተሸልመው ነበር) በመስጠትና የማንቂያ አዝራሩን ጠቅ በማድረግ የተደመሩትን ሮቦት ግብረ አበሮቻቸውን ለ “እንኳን ደስ ያለህ” ሰልፍ ወደ መስቀል አደባባይ ግልብጥ ብሎ እንዲወጣ ያደርጓቸው ይሆናል፤ ወይ ይህ ካልሆነ ሌላ የተንኮል ሤራ እንደሚጠነስሱ አንጠራጠር። የነገ ሰው ይበለን!

✞ “የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ የአቴቴ ኤሬቻን፣ ከዚያ ቡልዶዘሩን”

አላህ የሚለው ስም የጨረቃ አምላክ የግል መጠሪያ ስሙ ነበር።…የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋባ። ሁለቱ በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክትን አስገኙ። እነዚህ ሦስት አማልክትም አልላትአልኡዛ እና አልማናት ይባሉ ነበር።

👉 መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮአላህ ሴት ልጆች ናቸው

ከእስልምና መምጣት በፊት ዐረቦች ብዙ ወንድና ሴት አማልክትን ያመልኩ ነበር። እያንዳንዱ ጎሳም የራሱ “አምላክ” ነበረው። በዛን ዘመን “አላህ” የሚታወቀው የጨረቃ አምላክ ተብሎ የነበረ ሲሆን፣ ሕዝቡን ከአላህ ጋር የሚያማልዱ ናቸው ተብለው ይታመኑ የነበሩ ሦስት ልጆች ነበሩት። እነዚህ የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦

👉 አልላት

👉 አልኡዛ

👉 አልመናት

ነበር።

🔥 ለእባብ መርዝ መድኃኒቱ የራሱ የእባቡ መርዝ ነው!

❖❖❖ ፃድቃኑ አባቶቻችን አቡነ/Abune (AB) ተክለ ሐይማኖት እና አቡነ አብዬ /Ab’bye (AB) ይህን የአቴቴ ችግኝ ከሃገረ ኢትዮጵያ በአፋጣኝ ይንቀሉልን!❖❖❖

❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፲፰]❖

፱ አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኵሰት ታደርግ ዘንድ አትማር።

፲ ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፥ ምዋርተኛም፥ ሞራ ገላጭም፥

፲፩ አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ።

፲፪ ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው፤ ስለዚህም ርኵሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል።

፲፫ አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን።

፲፬ የምትወርሳቸው እነዚህ አሕዛብ ሞራ ገላጮችንና ምዋርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን እንዲሁ ታደርግ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ከልክሎሃል።

በመስቀል አደባባይ መስቀል የለም ፥ የዋቄዮ አላህ ዛፍ ግን ተተክሏል

______________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: