💭 Italy Faces Historic Drought Threatening Olive Oil Other Food Exports
“Europe is struggling through record breaking temperatures, with Portugal and Spain reaching the triple-digits. Italy is in the midst of a severe drought that is threatening some of the country’s most famous food exports. CBS News foreign correspondent Chris Livesay joined Vladimir Duthiers and Anne-Marie Green from one Italian region that is running out of water.”
💭 Italy at Risk of Famine Due to Drought | ጣሊያን በድርቅ ምክንያት የረሃብ አደጋ ተጋርጦባታል።
💭 ጣልያንን የሚመለከተውን ይህን ዜና ዛሬ በአቡነ አረጋዊ ዕለት በድጋሚ መስማቴ ይገርማል፤ በእውነት ድንቅ ነው! ታች ይመልከቱ!
የኤዶማውያኑን ሮማውያን የቅኝ ግዛት ካርታ ወርሳችሁ ጽዮናውያንን በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያላችሁ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን የጽዮን ጠላቶች ሆይ፤ ገና ምን አይታችሁ! ዛሬም እኮ ከስህተታችሁ አልተማራችሁም!
✞አክሱም ጽዮንን የደፈረ ሰላም፣ ዕረፍትና እንቅልፍ የለውም✞
✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞
“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

💭 They are all systematically and strategically starving my people to death – and they ain’t seen nothing yet! ሕዝቤን በረሃብ እየቀጡ ነውና፤ ገና ምን ዓይተው፤
👉 GMO + Wheat from war-torn Ukraine?! Dear Lord, please have mercy on us.
💭 I’ve just read the following stories:
👉 Food Fears Are Quickening GMO Crop Approvals, Bioceres Says
Consumers more comfortable with drought-resistant crops: CEO
Firm expects US wheat planting approval as soon as year-end
👉 U.N. Ship To Begin Moving Wheat to Food Starved People in Ethiopia From Ukraine.
A ship approached Ukraine on Friday to pick up wheat for hungry people in Ethiopia, in the first food delivery to Africa under a U.N.-brokered plan to unblock grain trapped by Russia’s war and bring relief to some of the millions worldwide on the brink of starvation.
💭 Ukraine to export shell eggs to Ethiopia
💭 የዩክሬይን እንቁላል? | ወንጀለኛው ግራኝ ለአህዛብ ኦሮሚያ ሪፐብሊክ (ሰ)አራዊቱ እነዚህን ሚሳዔሎች ከዩክሬይን ገዛ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 25, 2021
አረመኔው የኦሮሚያ መሪ ለአህዛብ (ሰ)አራዊቱ እነዚህን የአየር መከላከያ ሚሳዔሎችን ከፋሺስት ዩክሬን ለመግዛት መስማማቱ ተገልጧል። ገንዘቡ ከየት ይገኛል? ገንዘቡ ከኤሚራቶችና ከሳውዶዎች ፔትሮዶላር እንዲሁም ከእነ ታማኝ በየነ እና ዘመድኩን በቀለ ጎፈንድሚ ዶላር የሚገኝ ይሆናል። አዎ! የኦሮሚያ “ኩሽ” ሪፐብሊክን ለመመስረት በጉ ሕዝበ ሐበሻ ደሙን ላቡን ብቻ ሳይሆን ገና መቅኒውን ይሰጣል፤ አዲስ አበባን እና የህዳሴውን ግድብ ሐበሻ ደሙን እና ላቡን አንጠብጥቦ ገነባው አሁን አህዛብ ኦሮሞና ሱዳን በነፃ ለመውረስ በማሽኮብከብ ላይ ናቸው።
ልዩ እና ብርቅዬ የሆኑትን የተባረኩትን የሀበሻ ዶሮዎችን ልክ እንደ ሰው አንድ በአንድ እየጨረሷቸው ስለሆነ እንደ ሚሳኤል የሚተኮሱትን መርዘኛ እንቁላል በዩክሬይን ወልጃለሁ ይለናል እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ፤ እግረ መንገዱን ግን የአህዛብ ኦሮሚያ “ኩሽ” ሪፐብሊክ ሰአራዊት ቀስበቀስ እየገነባ መሆኑ ነው።
አዎ! ቀስ በቀስ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል!
በሌላ በኩል እኔ የምጠረጥረው፤ ባለፈው ጊዜ ሮኬቶችን ወደ አስመራ፣ ባሕር ዳር እና ጎንደር የተኮሰው እራሱ አብዮት አህመድ ነው፤ ምናልባት በአሜሪካ እና ኤሚራቶች አስተባባሪነት ከአሰብ። ሌላው ደግሞ እነ ደብረ ጽዮንን ገና ዱሮ ይዟቸዋል፤ ወይንም የሆነ ቦታ እንዲቀመጡ ተደርገው አብረው እየሰሩ ነው። ግራኝ ጦርነቱን በጣም ይፈልገዋል፤ በክርስቲያኑ የትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋውን ለመቀጠልም ይሻል። ታዲያ ልክ አሜሪካኖች በአሪዞና ያስቀመጡትን ቢን ላድንን “ውጣና ተናገር” እያሉ በአፍጋኒስታን ላይ እስከ ዛሬ ድረስ ለ፳/20 ዓመታት የዘለቀ የጦርነት ልምምዳቸውን እያካሄዱ እንደቆዩት ግራኝም “ጦርነቱ አልቋል!” ብሎ እንደለመደው ለማታለያ በመዋሸት እነ ደብረ ጽዮንን ብቅ ያደርጋቸውና “ጦርነቱ ይቀጥላል፤ አንድም ትግራዋይ እስኪቀር እንዋጋለን!” ብለው ድምጻቸውን እንዲያሰሙ ይደረጋሉ። ተሳስቼ ልሆን እችላለሁ፤ ነገር አቅሙና ልምዱ ያላቸው ህወሃት በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፍተኛ ግፍ የሰራውን ግራኝ አብዮት አህመድን ምንጊዜም መድፋት ይችላሉና ይህን ለሙከራ እንኳን አለማድረጋቸው እንድጠራጠራቸው አድርገውኛል። ይህን እስካላደረጉ ድረስ ለእኔ ሁሉም ተናብበው እየሠሩ ነው፤ ሁለቱም በየፊናቸው የሚፈልጓቸውን ትግራዋይን ከኢትዮጵያዊነታቸውና ከጽዮን ማርያም ሰንደቅ የማራቅ ህልማቸውንና ኦሮሚያ “ኩሽ” ሪፐብሊክ የመመስረቱን ሂደት ዕውን ያደረጉ ይመስላሉ።
______________