Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2022
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    27282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የኢትዮጵያ ቍ. ፩ ጠላት ኦሮሞ መሠረቷን አክሱምን ለማናጋት ዘመተ፣ የውሃዋን ምንጭም በከለባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 በፕሮጀክት ኢትዮጵያ ላይ እጅግ በጣም ጥልቅ የሆነ ጥላቻ ያለው የክርስቶስ ተቃዋሚ ‘አማሌቅ ኦሮሞ’ በሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ እንዲሁም በሕወሓቶች፣ ሻዕቢያና ፋኖ ድጋፍ ወደ አክሱም ጽዮን የዘመተው፤

  • ❖ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ለመዋጋት
  • ❖ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማዳከም
  • ❖ የሕይወት ዛፍን ለመቁረጥ (አዲስ የ’ሰው’ዘር ለመፍጠር)
  • ❖ የእጣንና ከርቤ ዛፎችን ለማጋየት (እንደ ኮሮና ላሉ ወረርሽኞች ፈውስ ስለሆኑና የፋርማ ኢንዱስቲርውን/ክትባትን እንዳይፎካከሩ)
  • ❖ የወርቅና ሌሎች ማዕድናት መገኛዎቹን ለማቆሸሽ (ዛሬ ወርቅ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ የጤፍ ዘሮችን ለማጥፋት (ዛሬ ጤፍ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ ውሃዎቹን (ጠበሎቹን) ለመበከል ብሎም ለማድረቅ

ነው።

የጌታችንን ልደት በኮከብ ተረድተው ሰብአ ሰገል(የጥበብ ሰዎች)ማንቱሲማር፣ ሜልኩ በዲዳስፋ የተባሉ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ነገሥታት ወርቅ፣ ዕጣን ከርቤ አምጥተው የመገበራቸው(አምሐ አድርገው የመስጠታቸው)ምስጢር ዛሬ በሃገራችንና በመላው ዓለም ተገልጦ በመንጸባረቅ ላይ ይገኛል።

“እነዚህ የጥበብ ሰዎች ከምን አገኙት?” ቢሉ አዳም ከገነት ከወጣ በኋላ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ቅዱስ ገብርኤል እና ቅዱስ ሩፋኤል ወርቅ ዕጣን ከርቤ አምጥተው ሰጡት። እርሱ ለሔዋን ሰጣት። ሔዋን ለሴት ሰጠችው። ከሴት ሲወርድ ሲዋረድ ከኖኅ ደረሰ። ኖኅ ከመርከብ ከወጣ በኋላ ለሴም ሰጠው። ሴም መልከጼዴቅን አስጠበቀው፤ መልከጼዴቅ ለአብርሃም ሰጠው።ከአብርሃም ሲወርድ ሲዋረድ በዳዊት በሰሎሞን አድርጎ ከአካዝ ደረሰ። በሱ ዘመን ቴልጌልፌልሶር ማርኮ ወስዶ ከቤተ-መዛግብቱ አኑሮታል። አባታቸው ዥረደሽት ይባላል፤ ፈላስፋ ነበር። አንድ ቀን በቀትር ከውኃ ዳር ሆኖ ሲፈላሰፍ በሰሌዳ ኮከብ ድንግል ሕፃን ታቅፋ አየ። ያየውን በሰሌዳ ቀርጾ አስቀመጠው። ሲሞት ልጆቼ እንዲህ ያለ ኮከብ ሲወጣ ባያችሁ ጊዜ ሰማያዊ ንጉሥ ይወለዳልና ይህን ወስዳችሁ እጅ ንሱ ብሎ ሰጥቷቸዋል። አንድም በለዓም “ከያዕቆብ ቤት ኮከብ ይወጣል” ያለውን ሰምተው ይዘው መጥተዋል። [ዘኅ. ፳፡፲፯]። አንድም ትሩፋን በባቢሎን ሳሉ ነገሥተ ተርሴስ ወደ ስያት ስጦታ (ገጸ በረከት) አመጡ፤ ንግሥተ ሳባ ወዓረብ እጅ መንሻ ያመጣሉ እያሉ ሲጸልዩ ይሰሙ ነበረና ይኸን ይዘው መጥተዋል። አንድም ባሮክ አቴና ወርዶ ነበር። ያን ጊዜ ዛሬ የሀገራችሁን ንጉሥ የሚገብረውን ወርቅ ኋላ ከእኛ ወገን ንጉሥ ሲወለድ ይገብረዋል ብሎ የነገራቸውን ይዘው ነው። የተወለደ ዕለት ኮከቡን አይተው አባታችን የነገረን ደረሰ ብለው ፲፪/12 ሆነው ሠራዊቶቻቸውን አስከትለው ተነሱ።

😇 ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ ዕጣንና ከርቤ የመገበራቸው ምስጢር፡-

ወርቅ፡-

ወርቅ መገበራቸው ይኸን የምንገብርላቸው ነገሥታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ነህ፤ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ፤ አንድም ወርቅ ጽሩይ ነው፤ ጽሩየ ባሕርይ ነህ ሲሉ፤ እንዲሁም በአንተ ያመኑ ምዕመናንም ጽሩያነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ወርቅ የሃይማኖት ምሳሌ ነው። የሃይማኖት ጽሩይነቱና ግብዝነቱ የሚታወቅ መከራ ሲቀበሉበት ነውና።

ዕጣን፡-

ዕጣን መገበራቸው ይህንን የምናጥናቸው ጣዖታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ። አንድም ዕጣን ምዑዝ ነው፤ አንተም በባሕርይ ምዑዝ ነህ ሲሉ እንዲሁ ደግሞ በአንተም የሚያምኑ ምእመናንን ምዑዛነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ዕጣን የተስፋ ምሳሌ ነው። ዕጣን ከሩቅ እንዲሸት ተስፋ ያልያዙትን እንደያዙት ያላዩትን እንዳዩት ታደርጋለችና።

ከርቤ፡-

ከርቤ መገበራቸው ምንም ቀድሞ ያልተፈጠርህ በኋላም የማታልፍ ብትሆንም በሰውነትህ መራራ ሞትን ትቀበላለህ ሲሉ፤ አንድም ከርቤ የተሰበረውን ይጠግናል፤ የተለየውን አንድ ያደርጋል። አንተም ከማኅበረ መላእክት የተለየ አዳምን አንድ ታደርገዋለህ፤ ጽንዓ ነፍስ ሰጥተህ ታጸናዋለህ ሲሉ። አንድም በዕለተ ዓርብ ያቀምሱታልና ከርቤ አመጡለት። ከርቤ የምዕመናን ምሳሌ ነው። በፍቅር አንድ ይሆናሉና። ከርቤ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ አንድ እንዲያደርግ ፤ ፍቅርም አንድ ታደርጋለችና።

በአጠቃላይ ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ እጣን ከርቤ የገበሩለት ሃይማኖት

👉 UPDATE

ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ከንግሥት ሳባ፣ ከወርቅ፣ እጣንና ከርቤ ጋር በተያያዘ ይህን ጽሑፍ ባቀረብኩስ በሰዓታት ውስጥ ይህን ቪዲዮ ልከውታል፤

፣ ፍቅር፣ ተስፋ፣ ገንዘቦችህ ናቸው ሲሉ ነው። በሌላ መልኩ ወርቅ ለመንግሥቱ፣ ዕጣን ለመለኮቱ፣ ከርቤ ለሞቱ ምሳሌ ናቸው።

💭 በ፳፻፱/2009 ዓ.ም ላይ የተላለፈ መልዕክት

በዚህ ግሩም መልዕክት ላይ የተባለውን ነገር ትንሽ ላሻሽለውና፤ በፕሮጀት ኢትዮጵያ ላይ መፈንቅለ መንግስት የተደረገው ከዛሬ አርባና ሃምሳ ዓመታት በፊት ሳይሆን፤ ከመቶ ሰላሳ ሦስት ዓመታት በፊት ለኢትዮጵያ አንገታቸውን በሰጡላት ኢትዮጵያንም እስከዚያ ወቅት ድረስ በነፃነት ባኖሯት ታላቁ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ፬ኛ ላይ ጋላው ንጉሥ አፄ ምንሊክ መፈንቅለ መንግስት ካደረጉበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ዛሬም ከምንጫችን የሚፈልቀውን የራሳችንን ውኃ መጠጣት ከፈለግንና ምንጫችን አክሱምም ደርቆ እንዳንጠማ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ያህል የነገሰውን ኢትዮጵያዊ/ክርስቲያናዊ ያልሆነውን ጣዖታዊውን የጋላ ሥርዓት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ልናጠፋው ግድ ይሆናል። የችግሮቻችን ሁሉ ምንጭ የዓለሙን ውሃ ሁሉ የመረዘው የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር እርኩስ መንፈስ ነውና።

❖ ይህን ግሩምና ትንቢታዊ የሆነ ትምህርት ያካፈሉን ወንድማችን ዛሬ ከእኛ ጋር በሕይወት አለመኖራቸውን በቅርቡ ነው ከከፍተኛ ሃዘን ጋር የሰማሁት። በዚህ አጋጣሚ ከከበረ ምስጋና ጋር ✞✞✞ R.I.P ✞✞✞ ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን ለማለት እወዳለሁ።

💭 ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ በኢትዮጵያ ጽኑ መናወጥን ያመጣል፣ ይህም የአሜሪካን፣ አውሮፓንና አረቢያን ውድቀት ያስከትላል | ትንቢቱ እውን ሆኗል

💭 እንግዲህ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን ለመቀበል የማይሹት የአባብ ገንዳ (አባ ገዳ) ኦሮሞዎች በሃገራችን ላይ ብዙ ግፍና በደል እንዲሁም የማይገባን ዓይነት ከባድ መቅሰፍት እንዳመጡብን ሁላችንም በግልጽ እያየነው!

የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ኦሮሞ ቢሆንም፤ የኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ አፍራሽ ነው!

______________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: