Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2022
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    27282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የአማራ ክልል የኦሮሞ ቅኝ ግዛት ሆኗል፤ ቅኝ ገዥውም ጋላው ጀሃዳዊ ደመቀ መኮንን ሀሰን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 24, 2022

😈 ደመቀ መኮንን ሀሰን፤ “ከልጅነቴ ጀምሮ ይህን የኦሮምኛ ዘፈን እዘፍነዋለሁ”

👉 ፋኖ = አማርኛ ተናጋሪ ኦሮሞ ቄሮ

💭 ከዓመት በፊት ያቀርብኩት ጽሑፍ፤

ሲ.አይ.ኤ ስልጣን ላይ ያወጣሃል፣ ተቃዋሚ ይፈጥርሃል ከስልጣን ያወርድሃል ፣ ይገድልሃል

አበበ ገላው፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ፕሮፈሰር አልማርያም፣ ብርቱካን ሚደቅሳ፣ አይሻ መሀመድ፣ ዳንኤል ክብረት፣ ዘመድኩን በቀለ፣ ደብረጺዮን ገብረ ሚካኤል፣ ደመቀ መኮንን፣ ጀዋር መሀመድ፣ ለማ መገርሳ፣ አብይ አህመድ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ወዘተ. ሁሉም ታሪካዊቷን መንፈሳዊት ኢትዮጵያን ለምጉዳት ነፍሳቸውን የሸጡና የ666ቺፕሱን ያስቀበሩ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው የሲ.አይ.ኤ / CIA ቅጥረኞች ናቸው! “ኢሳት” ፣ “TMH“ ፣ “ኢትዮ360” ወዘተ. በተለይ ከአሜሪካ ሆነው የሚለፍፉ የሜዲያ ሰዎች ሁሉ በእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና በሲ.አይ.ኤ የሚደገፉ ከእንሽላሊቱ ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ ድጎማ የሚያገኙ ቅጥረኞች ናቸው።

👉 ልምድ ያላቸውንና ለመንቃት የሚሞክሩትን ያስወግዷቸዋል።

ሉሲፈራውያኑ እ.አ.አ በ2012 ላይ በኢትዮጵያ መፈንቅለ መንግስት ለማድረግ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሏቸው። ለሽግግሩ ይተኩ ዘንድ የተመረጡትና ለረጅም ጊዜ ዝግጅት ሲያደርጉ የነበሩት ሰሜናውያንና ኦርቶዶክስ ያልሆኑት ደመቀ መኮንን ሀሰን እና ኃይለማርያም ደሳለኝ ነበር። ጊዜውን ጠብቀው በ2018 ዓ.ም ላይ የአውሬውን ጭማቂ ከትበውትና ቺፑን ቀብረውበት ያሳደጉትን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ወደስልጣን አመጡት።

የቀድሞው የግብጽ ፕሬዚደንት ሙርሲ + ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ + ሸህ አላሙዲን (አብዮት አህመድ አሊ) ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ለመግደል ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት በሰዶማውያኑ ትዕዛዝ ፍዬሉ መሀመዳዊ ደመቀ መኮንን ሀሰን አብዱልቃድር መጀመሪያ የትምሕርት ሚንስትር ሆኖ ተሾመ፤ ከግድያው ከዓመት በኋላም (እ.አ.አ 2013)እስከ ዛሬ ድረስ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር/የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሆኖ እንዲቆይ አደረጉት። ይህ ውዳቂ እራሱ ግብረ ሰዶማዊ መሆኑ እየተወራበት ነው። ቢሆን አያስደንቅም! ዋይ! ዋይ! ዋይ!😠😠😠 😢😢😢

አረቦች ጄነራል ሰዓረንና ኢንጂነር ስመኘውን ብቻ ሳይሆን በግራኝ በኩል ያስገደሏቸው፤ የአረቦች እና የቱርኮች ወደ ኢትዮጵያ መግባት ይከነክነው የነበረውምም መለስ ዜናዊንም፤ ግራኝ + ደመቀ መኮንን ሀሰን + አላሙዲን እና ባራክ ሁሴን ኦባማ ናቸው የገደሉት! ኢሳያስም፣ ብርሃኑ ነጋም፣ እስክንድር ነጋም፣ ጀዋር መሀመድም የእነርሱ ወኪሎች ነው!

ጠ/ ሚንስትር መለስ በተገደሉበት ማግስት የአላሙዲን ወኪል የሆነው ኦቦ ደመቀ መኮንን ሀሰን፤ “እኔ ቁርአንን በአረብኛ ሸምድጀዋለሁ፤ አሁንም እቀራዋለሁ” በማለት “የሥራ ማመልከቻውን” አቀረበ፤ አቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝንም ለመተካት እጩ ሆነ (በጊዜው “አህመድ” የሚለውን ስም የያዘ ፖለቲከኛ በክርስቲያን ኢትዮጵያ መሪ ይሆን ዘንድ እድል የለውም የሚል እምነት ነበርና። ያቀዱት ጊዜ ሲደርስ ግን በደንብ ያዘጋጁትንና የኢትዮጵያ ሕዝብ መስማት የሚፈልገውን ሊናገር የሚችለውን ግራኝ አብዮት አህመድን በመሪነት ለመምረጥ ወሰኑ።

ግራኝ “ኦሮሚያ” የተባለውን ክልል ለቱርክ ለመስጠት ከኤርዶጋን ጋር ተፈራርሟል። የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች እኮ ከሁለት ሳምንታት በፊት በኬሚሴ እና አካባቢዋ የቱርክን የሉሲፈር ባንዲራ ሰቅለውታል! ወራዳ ትውልድ!

ግማሾቻችንን ይህ ሊከነክነን ይችላል፤ ሃቁ ግን፡ ከአፄ ምኒሊክ ዘመን አንስቶ መሪዎቻችንን የሚመርጡልን ሉሲፈራውያኑ ናቸው። ቀደም ሲል፡ አገር ወዳዶቹ አፄ ቴዎድሮስ እና አፄ ዮሐንስ ገና በእንጭጩ ሲገደሉ፤ እነ አፄ ምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴ እና ጠ/ ምኒስትር መለስ ደግሞ ከእንቅልፋቸው መንቃት ሲጀምሩና ወደ ተዋሕዶ ክርስትናም ለመመለስ ሲወስኑ ተገድለዋል። ያልተገደሉት መንግስቱ ኃ/ማርያም እና ኃ/ማርያም ደሳለኝ ብቻ ናቸው። ለምን? ለሉሲፈር አስፈላጊውን መስዋዕት ለማቅረብ ስለበቁና ባለውለታቸው ስለሆኑ ነው። አገር ወዳድ የሆነ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን መንግስታዊ ሥልጣኑን መያዝ የለበትም” የሚል መመሪያ ሉሲፈራውያኑ አላቸውና ነው።

የአንዋር መስጊድ በአዲስ አበባ ከተተከለበት ዘመን አንስቶ በኢትዮጵያ የነገሠው መንፈስ እስላማዊው የሉሲፈር መንፈስ ነው። በደርግ ጊዜ ቤተክርስቲያንን ከመስጊድ ጋር እኩል በማድረግ የመጀመሪያውን በር ከፈቱ፣ ላለፉት 27 ዓመታት ደግሞ፡ በአላሙዲን መሪነት ህዝበ ክርስቲያኑን በማድከምና አቅመቢስ በማድረግ ለአገሩና ለቤተሰቡ ያለውን ፍቅር እንዲያጣ፣ እንዲታመም፣ ልጅ–አልባ እንዲሆን፣ የማንነት ቀውስ እንዲገጥመው እና በመሰደድ አገሩን እንዲለቅ ተደረገ። በተቃራኒው ግን፡ የኢትዮጵያ ጠላት ለሆኑት የአረብ ወኪል ሙስሊሞች በፖለቲካ፣ በማህበረሰባዊ፣ በምጣኔ ኃብት እና በሃይማኖት መስኮች ኢትዮጵያን እንዲቆጣጠሩ አጎልብተዋቸዋል።

አሁን፡ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኦቦ ደመቀ መኮንን ሀሰን፡ ሥልጣኑ ሁሉ በየቦታው ከተሰጣቸው የሉሲፈራውያን አረብ ወኪሎች ጋር በመሆን በሰይጣናዊው የሻሪያ ህግ የሚተዳደር የእስላም መንግስት ለመመስረት የሽግግሩን ሂደት በማፋጠን ላይ ናቸው። ጂኒ ጀዋርንም ለዚህ ፕሮጀክት ነው እያዘጋጁት ያሉት። አዎ! ብዙ ወገኖችን ያጠፋሉ! አገር ያወድማሉ፤ ነገር ግን፡ እንጂ ይህ ከንቱ ህልማቸው ህልም ሆኖ ይቀራል፤ አንድ በአንድ ተረፍርፈው የሚያልቁበትም ጊዜ ሩቅ አይደለም!

💭 የሰዶሙ ጂሃዲስት ደመቀ መኮንን ሀሰን እና ደጋፊዎቹ/ ተቃዋሚዎቹ፤ ትናንትና ዛሬ

________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: