Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2022
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    27282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ወስላታው ይሁዳ እስክንድር ነጋ ስንት የደከመለትን ቴዲ ‘ርዕዮት’ን ለምን ከዳው? 🤕

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 18, 2022

💭 ለኢትዮጵያ እንቆረቆራለንሳይገባቸው የጽዮንን ሰንደቅን እያውለበልቡ በስድብ (blasphemously)ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ! ተዋሕዶየሚሉትንና የስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው ያሸነፋቸውን ግብዞችን እናስታውሳቸው።

ከእስክንድር ነጋ ጎን የርዕዮት ሜዲያውን ወንድማችንን ቴዎድሮስ ፀጋዬን የከዱትን ከሃምሳ በላይ የሚሆኑትን ግብዝ የአማራ/ኦሮማራ ለመቁጠር በቅቻለሁ። እንደ ክህደት የምጠላው ነገር ያለ አይመስለኝም! በጣም ነው የምጸየፈው!

እውነት ለመናገር፤ የዘር ማጥፋት ጅሃዱ በአክሱም ጽዮን ላይ ልክ እንደተከፈተ ፤ ገና እስክንድር ታሰረ!” ሲባል፡ ከማንም ቀድሞ ሜዲያ ላይ ወጥቶ ድምጹንና ቁጣውን ከሚያሰማውና የተቃውሞ ሰልፎችን ለእስክንድር ባላደራደጋግሞ እየጠራ ሲደክም ከነበረው ከቴዎድሮስ ፀጋዬ ጎን ፈጥነው ይቆማሉ፣ ለማጽናናትና ለማበረታትም ይሸቀዳደሙበታል ብዬ አስቢያቸው/ጠብቂያቸው ከነበሩትና ከጦርነቱ በፊት የርዕዮት ሜዲያ መደበኛ እንግዶችከሚባሉት አንዳንድ ግብዞች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፤ 🤕

  • 😈 እስክንድር ነጋ
  • 😈 የባልደራስ ከሃዲዎች
  • 😈 አቻምየለህ ታምሩ
  • 😈 ፍጹም አቻምየለህ
  • 😈 ልጅ ተድላ
  • 😈 ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ
  • 😈 ፕሮፌሰር ሀብታሙ ተገኘ
  • 😈 ማስተዋል ደሳለው
  • 😈 ታማኝ በየነ
  • 😈 ዳንኤል ክብረት
  • 😈 የኢትዮ360 ከሃዲዎች
  • 😈 የአብን ዝባዝንኬዎች (‘አብን’ በምንሊክ ኢሐዴጋውያን/ብልጽግና የተመሠረተ ነው)

ወዘተ.

እንግዲህ ይህ ክህደት የተከሰተው ልክ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋቱ ጅሃድ በጀመረበት ማግስት መሆኑን ልብ እንበል። ተመሳሳይ ክስተት በእኔም በኩል ሲፈጸምብኝ አስተውያለሁ፤ ብዙዎች ከአክሱም ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ያልሆኑበጦርነቱ ማግስት ከድተውኛል። እንደ ክህደት የምጠላው ነገር ያለ አይመስለኝም! በጣም ነው የምጸየፈው!ክህደትን በተመለከተ በጣም የሚያሳዝነው ነገር ከቀጥተኛ ጠላቶቻችን አለመሆኑ ነው። ሕይወት ይከዳናል፤ እግዚአብሔር ግን በፍጹም አይከዳንም። ይህ ሁላችንም ለከባድ ፈተና የምንቀርብበት ቍልፍ የሆነ ወቅት እንደሆነ እያየነው ነው።

[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፲፫]

ነገር ግን ክብሩ ሲገለጥ ደግሞ ሐሤት እያደረጋችሁ ደስ እንዲላችሁ፥ በክርስቶስ መከራ በምትካፈሉበት ልክ ደስ ይበላችሁ።

ለመሆኑ ይህ ክህደት እንዴት ሊከሰት ቻለ? ብዙ ወገኖቻችንን የዋቄዮአላህአቴቴ (አሕዛብ)መንፈስ + የስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው + ቡና፣ ጫትና ጥባሆ ስላሸነፏቸው?…😢😢😢

የእነዚህን ግለሰቦች ምስል በመመልከት ብቻ የእነ ጥላሁን ገሠሰስን አቴቴያዊ የእብሪትና ክህደት አንጸባራቂ ገጽታ ማየት ይቻላል እኮ። በጭራሽ የጽዮናዊነት ገጽታ የላቸውም፤ ተመልከቷቸው! የብዙዎቹ ጽዮናዊያልሆኑ መጠሪያ ስሞችም የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸውን ወገኖችን ዲቃላዊነት ነው የሚጠቁሙት። አብዛኞቹ ግለሰቦች ምናልባት ከደቡብ ጎንደርና ከደቡብ ኢትዮጵያ በመዳቀል የተገኙ ናቸው። ዲቃላየሆኑ ወገኖች ጉድለታቸውን ተገንዝበው ከስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው ለመነጠል ከተጉ ወርቅ የሆኑ ወገኖች ለመሆን እንደሚበቁ እኔ በግሌም የምመሰክረው ነው። ነገር ግን በጣም ከባድ ነው፤ በጣም ጥቂቶች በመሆናቸውም ነው ለዛሬው ውድቀታችን ልንበቃ የተገደድነው።

ደጋግሜ የምለው ነው፤ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ግራኝ ቀዳማዊ መላዋ ኢትዮጵያውያን እየወረረ ባዳከመበት ወቅት፤ ለእርዳታ መጥተው የነበሩት ፖርቱጋሎች በተለይ ሠፍረው የነበሩት ጎንደር አካባቢ ነበር። እነዚህ የፖርቱጋል ወታደሮች ከኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር የወሲብ ግኑኝነት በማድረግ በጊዜው ለኢትዮጵያ ያልተለመዱ እና ባይተዋር የነበሩትን ጨብጥን እና ቂጥኝን አስተላልፈውባቸው ነበር። እነዚህን የአባላዘር በሽታዎችን በግብረ ሥጋ ግንኙነት ፖርቱጋሎች በማስተላለፋቸው እጅግ በጣም የተዳከመው የጎንደር አካባቢ ሕዝብ ማምለጥ የቻለው ወደ ትግራይ አምልጧል(የእነ መለስ ዜናዊን አባቶች ጨምሮ ብዙ ታዋቂ ቤተሰቦች በትግራይ ሰፍረዋል)በጎንደር የቀረውና የተዳከመው ግን ለኦሮሞ/ጋላ ወረራ ሰለባ በመሆን ዛሬ የምናየውን የስጋ ማንነትና ምንነት ያለውን የአዛዝዜል ዲቃላ የኦሮማራ ማሕበረሰብ መፍጠር ችሏል።

ዲቃላዎችና ሞቃታማ ስፍራ ላይ የሚኖሩ ሰዎች በባሕሪያቸው ችኩል፣ ስልቹ፣ ቁጡ፣ ግልፍተኛ፣ ነጭናጫ፣ ግድየለሽ፣ ስግብግበና ግለኛ (ሁሉም ኬኛ!)፣ ፍትህና ፍቅር የማያውቅ፣ ታማኝነት የሌላቸው ከሃዲ፣ ወላዋይ ከመሆናቸው በተጨማሪ ትክክለኛና ተፈጥሯዊ የሕይወት ዓላማና ራዕይ የላቸውም። የኑሯቸው ዓላማም ከስጋ ምኞት የዘለለ አይደለም። ለምኞት ባሪያ ናቸው። ስለሕይወትም ያላቸው አመለካከት አሉታዊ ከመሆኑ የተነሳ “እኔ/ኬኛ” የሚል የአህያ (አገልጋዩና ታማኙ አህያ አይሰደብና!) ራዕይ ብቻ ነው የሚኖራቸው። በየሜዲያው እየወጡ እንዳሰኛቸው ጅዋጅዌ እያሉ የሚቀበጣጥጥሩትን የሐረር ፍዬሎችን ተመልከቱ።

የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሰዎች በውስጣቸው የተሸከሙትንና እንደ ምቀኝነት፣ ትዕቢት፣ ስንፍና፣ ሆዳምነት፣ ስግብግብነት፣ ምኞት፣ ግድየለሽነት፣ ክህደት፣ ግትርነት፣ ቂም፣ ቁጣ፣ ጥላቻ፣ አመጽ፣ ግድያ የመሳሰሉትን እርግማን አምጪ ስሜቶችን ለማስወገድ በጣም ይከብዳቸዋል። ለዚህም ነው የራሳቸውን ጉድፍ/ስህተት ለማየት የሚሳናቸው። ለዚህም ነው ለይቅርታና ለንስሐ ለመብቃት በጣም የሚቸገሩት።

የዛሬዋ ኢትዮጵያ “አገር” ኢትዮጵያ ዘስጋ፤ በቁማቸው በሞቱ የስጋ ሰዎች ምናባዊ ምስል የተቀረጸችና የተፈጠረች የ”ፈጠራ” አገር ናት። “ኢትዮጵያዊነትም” አሁን አፄ ምኒልክ በፈጠሯት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖረውንም ህዝብ ማነትና ምንነት አይወክልም፤ አይገልጽምም። ይህች አሁን ያለችዋ፣ ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት ወለም ዘለም እያለች ለ፬/4 ትውልድ ዘልቃ የቆየችው ትክክለኛዋ፣ የእምቤታችን አሥራት አገር የሆነችዋ ኢትዮጵያ ሳትሆን የአፄ ምኒልክ ፪ኛው የስጋ ምኞት ራዕይ የፈጠራት የፈጠራ (ሐሰት) ኢትዮጵያ ናት። በሰሜን ኢትዮጵያውያን ወንድማማች ሕዝብ (የትግራይ/ኤርትራ ኢትዮጵያውያን)መካከል እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀ ጠብ ዘርተው በመከፋፈላቸው እግዚአብሔር አምላክን እጅግ በጣም አስቆጥተውታል፤ ([መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ)ይህም እግዚአብሔር የተጸየፈው ተግባራቸው ነው በተለይ “አማራ ነን፣ ምኒልክ እምዬ” በማለት ተታልሎ እና እራሱንም በዋቄዮአላህ የማታላያ መንፈስ አስገዝቶ ነው ዛሬ ለምናየው የትውልድ እርግማን የተጋለጠው። ይህ ከትውልድ ወርዶ የመጣው መርገም ስላሠረው ነው ዛሬ ከታች እስከ ላይ “ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚለው “አማራ” ሁሉ (/90%) በስጋ ምኞቱ የዲቃላ እና ቃኤላዊ ማንነትን በመያዝ በትግራይ ሕዝብ ላይ ያልተጠበቀና ዓለምን ሁሉ ያስገረመ ጥላቻ በማሳየት ላይ ያለው። ዛሬ ዓለም ከሚመስለው ሕዝብ ጋር በመቀራረብና በማበር(ፈረንጁ ከፈረንጁ ጋር ሕብረት ፈጥሯል፣ አህዛብ በመላው ዓለም ካሉ መሀመዳውያን ጋር ሕብረትን እየፈጠሩ ነው፣ ምስራቅ እስያውያን በመላው ዓለም ከሚገኙ እስያውያን ጋር አንድነት በመፍጠር ላይ ናቸው)“ከባባድ ጠላቶቼ ናቸው ከሚላቸው ሕዝቦች (ለነጩ/ኤዶማዊ፣ ጥቁሮችና ቢጫዎች ጠላቶቹ ናቸው፣ ለአህዛብ/እስማኤላዊ ክርስቲያኖች ዋና ጠላቶቹ ናቸው፣ ለምስራቅ እስያዊ ነጩ/ኤዶማዊ + ጥቁሩ/አፍሪቃዊ + አህዛብ/እስማኤላዊ ጠላቶቹ ናቸው)ጋር ለመፋለም በወሰነበት በዚህ ዘመን ደጀን የሚሆነውን የትግራይን ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝብ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እንዲሁም እራሱን ከሚጨፈጭፉት ኦሮሞዎች ጋር አብሮ ይጨፈጭፈዋል፣ ያፈናቅለዋል፣ ይደፍረዋል፣ በረሃብ ለመፍጀት፣ የምግብ እርዳታ እንዳያልፍ ያግዳል፣ ድልድይ ያፈርሳል። አማራው ልክ በምኒልክ አቴቴ መንፈስ አታሎ እንዳሰረው እንደ ኦሮሞው ልቡም ህልኒናውም ምን ያህል እንደጨለመበትና የዚህ እርኩስ መንፈስ ሰለባ ሆኖ በጣም ጥልቅ የሆነ ዲያብሎሳዊ አረመኔነት ውስጥ መግባቱን እነዚህ ቀናት በግልጽ እያሳዩን ነው። በጣም በጣም ያሳዝናል። እስኪ መጀመሪያ ከአፄ ምኒልክ ይፋቱ! እሳቸውን ማምለኩን ያቁሙ፤ ልክ መሀመዳውያኑ መሀመድን ከአላሃቸው አብልጠው እንደሚያመልክቱ አማራዎችም ምኒልክን ከክርስቶስ አብልጠው በማምለክ ላይ ናቸው። እንግዲህ ሁሉም እግዚአብሔር አጥብቆ የሚጠላውን ኃጢዓት በመስራታቸው ተጸጽተው ለንስሐ እራሳቸውን ያዘጋጁ!

አፄ ምኒልክ ከእግዚአብሔር በመራቅ፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንንና ለአደዋው ድል ያበቃቸውን አምላካቸውን ክደው የአህዛብን ዕውቅትና ጥበብ ለመቀበል በመወሰናቸው ታሪካዊታዊቷን ኢትዮጵያ ለስደት አበቋት። ምኒልክ እና እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀው አራተኛው፣ የመጨረሻውና ጠፊው ትውልዳቸው አገር ማለት የምድር አፈር ሕግ ማለትም አንድ ማንነትና ምንነት፣ አንድ ስምና ክብር እንደሆነ በጥልቀት አለማወቃቸው ለዚህች ቅድስት ምድር ማለትም ነብዩ ሙሴ አርባ ዓመት ለኖረባት፣ ጌታችን እና ቅድስት እናቱ በቅዱስ ኡራኤል መሪነት የመጡባት፣ እነ ቅዱስ ማቴዎስ ለሰማዕትነት የበቁባት፣ እንደ እነ አቡነ አረጋዊ ያሉ የመላው ዓለም ቅዱሳን ያረፉባት ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ማንነትና ምንነት ሞትንና ጥፋትን አስከትሏል፤ አእምሮ የጎደለው ስጋዊ ምኞት ነበርና።

የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ይህን የተቀላቀለ “ዲቃላ” ማንነትና ምንነት ነው ልክ አፄ ዮሐንስ የሰጡንን ሰንደቅ ሠርቀው በመገለባበጥ እንዳቆዩት፣ ኢትዮጵያዊነትንም የዲቃላ ማንነትና ምንነት መገለጫ በማድረግ በከባድ ስህተት፣ በትልቅ ዲያብሎሳዊ ወንጀል ዛሬ “ኢትዮጵያዊ” የምንለውን የማንነትና ምንነት መገለጫ ያለምንም ፍተሻ እንቀበለው ዘንድ የተገደድነውና፣ የስጋ ስምና ክብርም በአገራችን ዛሬ የነገሠው። ስለ ኃይማኖት ማለትም ስለ ሕይወት ሕግና ሥርዓት ብቻ እንጂ ስለ ቁንቋ፣ ስለ ቀለም፣ ስለ ባሕል፣ ስለ ዘር ማለቴ አይደለም። የስጋን ማንነትና ምንነት ከመንፈስ ጋር በማዋሃድና በማጣመር አንድ አገር ለመፍጠር ከተሞከረ መንግስቱ ቀስ በቀስ የፖለቲካውን ሥልጣን ሙሉ በሙሉ ለአጥፊው ማንነትና ምንነት አሳልፎ ለመስጠት ይገደዳል። ቀስ በቀስም ቢሆን የሚነሠውና ሙሉ በሙሉ የመንግስቱን ሥልጣን የሚቆጣጠረው ያ የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ይሆናል።

የምኒልክ ተከታዮች የሆኑት ዲቃላዎቹ ኦሮሞዎች አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና አብዮት አህመድ ሰሜኑን በመከፋፈል፣ በሰሜኑ ላይ ጦርነት በማካሄድ (ከ፳፯/27 ጦርነቶች በትግራይ) በማውደም፣ የሕዝቡን መንፈሳዊ ስብጥር ለማናጋት እስከ ሴቶችን አስገድዶ በመድፈር ሕዝቡን በመደቀል የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ለሳጥናኤል እንዲነግስ ላለፉት ፻፴/130ተሰርቶበታል። የምኒልክ በኦሮሞዎች በኩል የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ ተግባራዊ የተደረገበት የብሔር ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የትክክለኛው ኢትዮጵያዊ መንፈሳዊው ማንነትና ምንነት ለስጋ ሕግ ለዘመናት ባሪያ እንዲሆን አድርጎት አልፏል።

ግዛት አስፋፊው የኦሮሞ ሞጋሳ ሥርዓት ከእስልምናው የአረብ ሻሪያ ኢምፔሪያሊዝም ጋር በጣም የሚቀራረብ ነው!መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት የነበራቸው አርቆ አሳቢውና ትክክለኛው ኢትዮጵያዊ አፄ ዮሐንስ ስጋዊ ማንነትና ምንነት ለነበራቸው ለአፄ ምኒልክ የጋልኛ ስም የተሰጣቸውን የቦታ መጠሪያ ስሞችን በመቀየር መንፈሳዊ ሕይወትን አንቀበልም የሚሉትን ጋሎች ቀስበቀስ ከቅድስት ኢትዮጵያ ምድር እንዲያስወጧቸው መክረዋቸው ነበር፤ አፄ ምኒልክ ግን ዲቃላዊ ማንነታቸውና ምንነታቸው ስላሸነፋቸው ይህን ሊያደርጉት አልፈለጉም ነበር፤ ይህን ባለማድረጋቸው ትልቅ ስህተት እንደሆነ አሁን በግልጽ እያየነው ነው!

በተለይ የቤተ ክህተንት አባቶችና መምህራን የፖለቲከኞችን ፈለግ በመከተል ፈንታ ለመንፈሳዊቷ ኢትዮጵያ ዋና ጠላት የሆነውን የጋላን ስጋዊ ማንነትና ምንነት በግልጽ በማሳወቅና እነርሱም የሚድኑበት መንገድ አንድ እና አንድ ብቻ እሱም በክርስቶስ ብቻ መሆኑን ለመላው ኢትዮጵያ ሕዝብ የማስተማር ግዴታ ነበረባቸው፤ በተለይ በዚህ ዘመን።

ታሪክ የዛሬውና የወደፊቱ መስተዋት ነው። የስጋ ማንነት ያላቸው ኦሮሞዎች በጋላስም መጨፍጨፍ የቻሉትን ሰው ሁሉ ከጨፈጨፉ በኋላ ትንሽ ቆየት ብለው ኦሮሞ ነንአሉ፤ አሁን በኦሮሞነታቸው በቂ ሰው ከጨፈጨፉ በኋላ አለፍ ብለው ደግሞ ኦሮማራ ነንብለው ይመጡና የተጠሩበትን የጭፍጨፋ ተልዕኳቸውን ማንነታቸውና ምንነታቸው በሚፈቅድላቸው ተፈጥሯዊ መልክ ይቀጥሉበታል።

ፈረንጆቹ የኦሮሞዎችን ማንነትና ምንነት ገና ከ፬፻/400 ዓመታት በፊት አጠንቅቀው ስላወቁት ነው ለፀረኢትዮጵያና ፀረተዋሕዶ ተልዕኮዎቻቸው የሚጠቀሙባቸው። ሞኙ የምኒልክ ኢትዮጵያዊ ግን ፍልውሃ ላይ ቁጭ ብሎ ሁላችንም አንድ ነን! አዲስ አበባን ፊንፊኔ ብንላት ክፋቱ ምኑ ነው?” እያለ ይጃጃላል። የአክሱም ግዛት የነበረውአማራ ሳይንትበምኒልክ ተንኮል ወሎ ሆኖ በመቅረቱ ዛሬ “ወሎ ኬኛ!” መባልና ከተሞችንም ማቃጠል ተጀምሯል።

በሞጋሳ ሥርዓት ተገድደው ጋላ ለመሆን የበቁትን ወገኖቻችንን ከዚህ አስከፊ የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ነፃ የሚወጡበትን ስልት (በግድም ቢሆን) መፍጠር አለብን። ፸/70% የሚሆኑት ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ጋሎች አይደሉምና!

መንፈሳዊ የሆኑት ኢትዮጵያውያን ዓለማዊ የሆኑ የሕፃናት ስሞቻቸውን ጽዮናዊ/መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማድረግብሎም የክፍለ ሃገራትን፣ የከተማዎችንና የአውራጃ መጠሪያዎችን በቆራጥነት ከአጋንንታዊ የጋልኛ መጠሪያ ስሞቻቸው ወደ ኢትዮጵያኛ መጠሪያ ስሞች መቀየር መጀመር አለባቸው ፥ ምናባዊ በሆነ መልክም ቢሆን።

የሚገርም ነው፤ አብዛኞቹ ፈረንጆች እንኳን የልጆቻቸውን ስም ዛሬም ከመጽሐፍ ቅዱስ ነው የሚወስዱት። ለምሳሌ፤ ‘ሐና ማርያም’

______________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: