Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2022
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    27282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የቀድሞው ሙስሊም | መንፈስ ቅዱስ ልቤን ገርዞታል፥ ከሰይጣናዊው የእስልምና አምልኮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2022

😈 የመሀመድ በሰይጣን ቁጥጥር ስር መውደቅ

መሀመድ ሰይጣን እንደያዘው ያስብ ነበር! ራሱን ለማጥፋትም ብዙ ጊዜ ሞክሯል!

ሙስሊሞች ሁሌም የሚሉት ነገር አለ እሱም “ቁራን የፈጣሪ ቃል ነው” የሚል ነው። ቁራን ግን ይህን አይመሰክርም። እንኳን የፈጣሪ ቃል ሊሆን ፀሀፊው መሀመድ እንኳ ሰይጣን ይዞት እራሱን ለማጥፋት ያስብ ነበር። ራዕይ ያየ እየመሰለውም የሰይጣንን ቃል እንደ ፈጣሪ ቃል ወስዶ ፅፏል።

እስቲ ሙስሊሞች ሳይሆኑ ቁራን ይንገረን!

ኢብን ይስሐቅ (ሲራ ረሱለላህ):-

መሀመድ በሰይጣን ቁጥጥር ስር የወደቀው እንዲህ ነበር፦

ጂብሪል የአላህን ትዛዝ ይዞለት መጣ! ተኝቼ እያለ መጣብኝና “አንብብ” አለኝ! እኔም “ምን ላንብብ” አልኩት! እርሱ ከላዬ ተኝኖ አስጨነቀኝ! የምሞትም መሰለኝ! ደግሞ ለቀቀኝና “አንብብ” አለኝ! እኔም “ምን ላንብብ” አልኩት! ሁለተኛ ጊዜ ከላዬ ተኝኖ አስጨነቀኝ! የምሞትም መሰለኝ!

ለሶስተኛ ጊዜ “አንብብ” አለኝ! እኔም “ምን ላንብብ” አልኩት! ለሶስተኛ ጊዜ “አንብብ” አለኝ! እኔም “ምን ላንብብ” አልኩት! እርሱም ለሶስተኛ ጊዜ ከላዬ ተኝኖ አስጨነቀኝ! የምሞትም መሰለኝ! ከዚያም አንብብ አለኝ! እኔም እንዳልሞት ብዬ “ከዚያ ብኋላስ ምን ላንብብ” አልኩት! እሱም “ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው በጌታህ ስም አንብብ” አለኝ!…

መሀመድ ሰይጣን ይዞት እራሱን ለማጥፋት ያስብ ነበር። ራዕይ ያየ እየመሰለውም የሰይጣንን ቃል እንደ ፈጣሪ ቃል ወስዶ ፅፏል

☪ ሙስሊሙ፦ “አንተ ከእኛ ሙስሊሞች የበለጠ ታውቃለህን? ሙስሊም እንድትሆን ያስገደደህ ሰው አለን?”

✞ ክርስቲያኑ፦ እኔ በፊት ሙስሊም ነበርኩ፤ እስልምናን ትቼው አሁን ክርስቲያን ነኝ፤ የኢየሱስ ክርስቶስ ክብሩ ይስፋ!

መሀመድ ለአቅመ ሔዋን ያልደረሰችውን አይሻን በስድስት ዓመቷ ነው ያገባት ሰውዬው አይሻን በጨቅላነቷ በማግባቱ በሙስሊሙ

ዓለም ለሚገኙት ብዙ ሕፃናት የሰቆቃ ምንጭ ሆኗል ይህ ህልም የመሀመድን የልብ ምኞት የሚገልፅ እንጂ የፈጣሪን ፈቃድ የሚያሳይ አይደለም፡፡ መሀመድ ፡ የእርሱን ምሳሌነት በመከተል ብዙ ሙስሊም ወንዶች ተመሳሳይ ተግባር ይፈፅማሉ፡፡ እንዲህ ያለውን አውዳሚ ተግባር በፈጣሪ ማሳበብ ትልቅ ድፍረት ነው!

የ53 ዓመቱ ጎልማሳ መሀመድ ከአይሻ ጋር በ 9 ዓመቷ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጸመ ነገር ግን በሐዲሳቱ ውስጥ “በ 9 ዓመቷ ጋብቻውን አሟላ” በተባለው ውስጥ “አሟላ” (consummated) ።

ከሥጋ መገረዝ ሌላ በመንፈስ የሚደረግ የልብ መገረዝ እንዳለና ይህም እውነተኛው መገረዝ እንደሆነ ቢያስተምረንም (ሮሜ 2፣28-29 ቆላ 2፣11)፣

ኢየሱስ ክርስቶስ፤ የአማልክት አምላክ የጌቶች ጌታ፤ የነገስታት ንጉሥ፥ አልፋና ኦሜጋ፥ ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ የአለም ሁሉ ፈጣሪ ጌትዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ከእስልምና ሰይጣናዊ አምልኮ ነፃ አውጥቶኛል፤ ተወዳዳሪ የሌለው አባቴ ነው፤ ሙስሊም እያለሁ ተገርዤ ነበር፤ ግን ምንም ያመጣልኝ ነገር አልነበረም፤ አሁን በመንፈስ ቅዱስ ተገርዣለሁ፤ ልቤ በመንፈስ ቅዱስ ተገርዟል።

መንፈስ ቅዱስ ከሰይጣናዊው የእስልምና አምልኮ ነፃ አውጥቶኛል!

እስልምና፤ “ኢየሱስ ክርስቶስ፣ አልተወለደም፥ አልተሰቀለም፥ ሞቶ አልተነሳም፤ አምላክ አይደለም” ማለቱ፤ ሰይጣናዊ ቅጥፈት ነው!

______________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: